Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቤተ እስራኤል’

Israel: Ethiopian Cultural Center in Lod Torched, Two Arab Muslims Arrested

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

🔥 በእስራኤሏ ሎድ የኢትዮጵያ የባህል ማዕከል ተቃጥሏል፤ በቃጠሎው የተጠረጠሩ ሁለት የአረብ ሙስሊሞች ታሰረዋል

ያሳዝናል፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በየሄድንበት ሁሉ መከራና ስቃይን፣ ጥላቻንን ጥቃትን የምንጋፈጥበት ዘመን ላይ እንገኛለን፤ በኢትዮጵያ፣ በአፍሪቃ፣ በአሜሪካ፣ እስያ፣ አውሮፓና አውስትራሊያ ብንገኝም ከፈተናው የትም አናመልጠም።

የሚገርም ነው አይሁዱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ በሚያመሩበት ወቅት፤ የእስራኤሉም ጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔቴንያሁ ወደ “ጴጋሞን” በርሊን ለማምራት አቅደው ነበር፤ ነገር የም ዕራብ ሜዲያዎች “በእስራኤል የሰብ ዓዊ መብትን” እየተጋፋቸውን እያሉ በመጮኽ ላይ ስለሆኑ ጉብኝታቸውን አዘግይተውታል።

እንግዲህ ከእኛ ጋር እናነጻጽረው፤ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ የበቃውን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለመጎብኘት ወደ አዲስ አበባ ሲያመሩ “ለሰብዓዊ መብት እንቆረቆራለን” የሚሉት ሜዲያዎችና መንግስታት ሁሉ ዝም ጭጭ ብለዋል። ግብዝ፣ አስቀያሚና ቆሻሻ ዓለም!

Too bad; We Ethiopians are in an age where we face suffering, hatred and violence wherever we go. Even if we are in Ethiopia, Africa, America, Asia, Europe and Australia, we will not escape the challenge anywhere.

It is surprising that when the Jewish US Secretary of State Anthony Blinken is heading to Ethiopia; Israeli Prime Minister Binyamin Netanyahu too planned to go to “Pergamon” Berlin; However, they delayed their visit because the Western media are shouting loud that “Israel is violating human rights”.

The German government is under pressure for hosting Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu, who was due to arrive in Berlin later Wednesday and facing strong criticism over planned legal reforms.

On the eve of Netanyahu’s departure for Germany and ahead of a planned trip to Britain, 1,000 writers, artists and academics wrote to the two European nations’ ambassadors urging their governments to scrap the visits.

👉 Berlin under fire over Netanyahu’s visit

👉 So let’s compare this with the situation in Ethiopia and encounter ‘double standards:

When the US Secretary of State Antony Blinken heades departs for Ethiopia to meet the barbaric Gala-Oromo Ahmed Ali, who massacred more than a million Orthodox Christians, all the media and governments that said, “We will fight for human rights” say and do nothing. Hypocritical, ugly and dirty world!

💭 Mixed Jewish-Arab city has been a flashpoint of nationalistic crime in the past.

Israel Police have arrested two Arabs on suspicion that they set fire to the “Beit HaGadzo,” a cultural center for Ethiopian Jews located behind the pre-military training school in the Ramat Eshkol neighborhood of Lod.

“We will not be silent,” local residents responded, and announced that they would be holding a demonstration. “At 8:30 p.m. we will all gather at the site for the evening prayer and raise a cry of protest.”

Investigators from the Lod Police Station used advanced technological means to investigate the crime leading to the swift apprehension of two Lod residents aged 18 and 25, who are suspected of the arson. At the conclusion of their interrogation, it will be decided whether to ask the court to extend their detention.

👉 Courtesy: Israelnationalnews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ የተባባሰው ጦርነት የአይሁድን ማህበረሰብ አደጋ ላይ ይጥላል | ጽላተ ሙሴ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2021

Worsening War in Ethiopia Endangers Jewish Community

እስራኤል የሚኖሩ ቤተ እስራኤላውያን በትግራይ ያሉት ዘመዶቻቸው ወደ እስራኤል እንዲመጡ ድምጻቸውን በማሰማት ላይ ናቸው።

በዓለም ኃያሉ ጦር ሰራዊት ጽላተ ሙሴን የያዘ ሰራዊት ነው” ይላሉ አሜሪካውያኑ ጽላተ ሙሴን አዳኞቹ ልሂቃን እና ተቋማት

የሕይወት ዛፍ ❖ ጽላተ ሙሴ ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስ

ከሦስት ሺህ ዓመታት በፊት ጽላተ ሙሴ የአባይ ወንዝን ተከትሎ በጣና ሐይቅ በኩል ወደ አክሱም ተወሰደ። ከሰላሳ ዓምስት ዓመታት በፊት ቤተ እስራኤላውያን ከትግራይ እና ጎንደር አካባቢ በሱዳን በኩል አባይን ተክትለው ወደ እስራኤል ተወሰዱ።

ዛሬም የተወሰኑትን በቀጥታ ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል ከወሰዷቸው በኋል፤ የሁሉም ዓይን ወደ ትግራይ እና ሱዳን ሆኗል። እስራኤል ከሱዳን ጋር የዲፕሎማቲክ ግኑኝነት ጀመረች፣ አሜሪካ የዶላር ጆንያ የተሸከሙትን ጄነራሎቿንና ባለሥልጣናቱን ወደ ሱዳን በተደጋጋሚ ትልካለች፣ ሩሲያ የጦር ሰፈሮችን በፖርት ሱዳን ከፈተች፣ ቱርክ ለትግራይ ስደተኞች የመጠለያ ካምፖችን እሰራለሁ፤ ለሉሲፈር የተሰዋውን ሃላል ምግብ እመግባቸዋለሁ ቁር አንንም እግረ መንገዴን አከፋፍላለሁ እያለች በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን በሱዳን በኩል ስትሰራው የነበረውን ስራ ዛሬ እንደ እባብ ተለሳልሳ በመስራት ላይ ትገኛለች።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም በፋሽስት ፋኖ በኩል የአክሱም ጽዮን ልጆች ወደ ሱዳን እንዳይሰደዱ ድንበሩን በመቆጣጠር ላይ ሱዳን ያሉትንም ካልመለስኩ እያለ ነው። ዛሬ የወጣ መረጃ የሚነግረን ኤርትራውያን የጽዮን ልጆች ሰፍረውባቸው የነበሩትን ሁለቱን አንጋፋ ካምፖስ ሆን ብሎ ያቃጠላቸው የአረመኔው አክዓብዮት አህመድ()አራዊት እንደሆነ ነው። ሃያ ሺህ ስደተኞች ጠፍተዋል!!!

ከኢትዮጵያ የሰሜን ተራሮች እየተነሱ አሜሪካን በየዓመቱ የሚያምሱት አውሎ ነፋሳት(ሃሪኬንስ)በጽላተ ሙሴ በኩል ሊቀሰቀሱ እንደሚችሉ ይገምታሉ ወይም ደርሰውበታል። መጭው ኃያሉ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቴዎድሮስ ከዚሁ አካባቢ ሊነሳ እንደሚችልም ይገምታሉ ወይም ደርሰውብታል። የሕይወት ዛፍ + ጽላተ ሙሴ + ንጉሥ ቴዎድሮስ ሁሉም ከአክሱም አካባቢ እንደሚገኙ ይገምታሉ ወይም ደርሰውበታል።

ኢየሱስ ክርስቶስን ለመካድ የተመረጠው አስካርዮቱ ይሁዳ ከጌታችን የዘር ሃረግ የተገኘና ከአስራ ሁለቱ የጌታችን ሐዋርያት አንዱ ነበር። ኢየሱስ ክርስቶስን በቀራንዮ የሰቀሉት የጌታችን ዘመዶች የሆኑት የቅድስት ከተማ ኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ነበሩ።

የሕይወት ዛፍ + ጽላተ ሙሴ + ንጉሥ ቴዎድሮስ የሚገኙበትን ነዋሪዎችና ቦታ ለመቆጣጠር ከዚሁ አካባቢ የተገኙትን ሰዎች መጠቀም ግድ ነው። የኢትዮጵያን መንፈሳዊ ማንነትና (ኢትዮጵያ ዘመንፈስ) ምንነት በመቆጣጠር ምሰሶዋን አክሱምን ለማናጋት ኢትዮጵያ ዘስጋ የምላቸውን ይሁዳዎች ልክ ከአደዋው ድል በኋላ በአፄ ምኒሊክ አማካኝነት የሦስተኛውን እና የመጨረሻውን ደረጃ ሥራቸውን ጀመሩ። የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኦሮሞዎችም በዚህ ሥራ ቁልፍ የሆነ ሚና እንዲጫወቱ ተደረጉ። የአባ ዘወንጌል አሲምባ ተራሮች አካባቢ የአብዛኛዎቹ የፀረኢትዮጵያ ግራ አክራሪዎች መፈልፈያ መሆን የበቃው። የራያ አዘቦው (ኦሮሞው)ሽፍታ ኃይለ ማርያም ረዳ (ከጌታቸው ጋር ዝምድና ይኖራቸው ይሆን?) እንደ አህዛቡ ሳሞራ ዩኑስ ከህወሃት የጦር መሪዎች አንዱ እንደነበር እናስታውስ። (ኃይለማርያም ረዳ – መንግስቱ ኃይለማርያም – ኃይለማርያም ደሳለኝ – ደብረ ጽዮንጽዮን ማርያምዋው!) ከማርያም መቀነት የተገኙትን የጽዮንን ቀለማት ለማደብዘዝ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራ በብዛት የሚያውለበልቡት የዚሁ የራያ አዘቦው ሽፍታ የኃይለ ማርያም ረዳ ዘሮች ናቸው። በነገራችን ላይ ራይ አዘቦ ልክ እንደዛሬው አካባቢው በቦምብ እና ረሃብ ከተጨፈጨፈ በኋላ ነበር በጋላማራው ንጉስ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ከትግራይ በመነጠል ከወሎ ጋር እንዲጠቃለል የተደረገው። ጋላማራዎች ወዮላችሁ! በዚሁ ጊዜ ልክ አሁን ለትግራይ እንደሚያስቡት በረሃብ የተጠቁትን የወሎና ትግራይ አካባቢዎች ለመርዳት በሚል ከብሪታኒያ፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይና ወዘተ የተውጣጡ የናቶ ሰራዊቶች ያቀዱትን ስራ ሲሰሩ ነበር።

በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ግዛት በኤርትራ “ቃኛው እስቴሽን” በመባል ይታወቅ የነበረውንና እ..አ ከ1943 እስከ 1977 .ም ድረስ ቀደም ሲል የነበረውን የጣሊያን የባህር ኃይል ሬዲዮ ጣቢያ ተረክቦ በማደስ እንደ የዩኤስ አሜሪካ ጦር ሬዲዮ ጣቢያ ሲሰራ የነበረውን ምስጢራዊ የስለላ እና ምርምር ጣቢያ አስታወሰኝ፡፡ ለሰላሳ አራት ዓመታት ያህል እዚያ ቆይተዋል! ዋው! ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኤርትራ ሕዝብ በተለይ በወጣቱ ላይ እየታየ ያለው ያልተለመደ ኢሃበሻዊ ባሕርይ ይህ ቃኛው ጣቢያ ሲሰራቸው ከነበሩት ምስጢራዊ አካባቢን እና ህሊናን የመቆጣጠሪያ ስራዎች ጋር የተቆራኘ ይሆን? ዛሬ ወደ ትግራይ ገብተው ኢሃበሻዊ ጭካኔ በመፈጸም ላይ ያሉት የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች በዚሁ ጣቢያ ከተገኙ እንቁላሎች የተፈለፈሉ ሮቦቶች ይሆኑ?

ኒው ዮርክ ታይምስ” አንድ ማንነቱ እንዲደበቅለት የፈለገንውን የምዕራባዊ ባለሥልጣንን ንግግር ዋቢ በማድረግ እንዲ ብሏል፤“አቶ አቢይ ከኤርትራ ጋር ያደረገውን የ 2018 የሰላም ስምምነት እስከፈረመበት ዕለት ድረስ ከኤርትራ መሪ እና ለብዙ አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ከሆነው ከኢሳያስ አፍወርቂ ጋር በትግራይ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አስቀድሞ አስተባብሮት እንደነበር ይታመናል። (ትክክል! ገና ስልጣን ላይ እንደወጣ እኮ አስቀድሞ ወደ ኤርትራ ተመላለሰ + አሜሪካ ሄዶ አቡነ መርቆርዮስን አመጣቸው፤ አሁን በትግራይ ጭፍጨፋውን እንደጀመረም ፈጥኖ አክሱምን እና አዲግራትን ማጥቃት ፈለገ። አዎ! አዲግራት አካባቢ የአባ ዘ-ወንጌል አሲምባ ተራሮች አሉ፤ ባቅራቢያውም በተልይ ቱርኮች ከፍተኛ አትኩሮት የሰጡትና የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን በወረራ ገብተው ንጉሥ አርማህን ያታለሉበት ቦታ ይገኛል።)

👉 አክሱም ጽዮን 👉 አሲምባ መስቀለ ኢየሱስ (አባዘወንጌል) 👉ተንቤን 👉ውቅሮ

ዋው! ልክ በ1666 ዓመቱ የ666ቱ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በውቅሮ ውቅር ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ዘመቱ። በዚህ አካባቢ ላይ ለመዝመት መወሰናቸውን እንዲህ መጣደፋቸው። ዋው!

ወገኖች መጨፍጨፋቸው ቅርስ መውደሙ እጅግ በጣም ያስቆጣል። የሚበቀል አምላካችን ይበቀላቸዋል።

👉 ዴር ሽፒገል/Der Spiegel የተሰኘው ታዋቂ መጽሔት ነው ይህን መረጃ ያወጣው።

“ቦንቦች በውቅሮ ሰሜናዊው ጠርዝ ላይ በሚገኘው ታዋቂው የውቅር ቤተክርስቲያን ጨርቆስ ላይ እንደፈነዳ ዓለም ሀዱሽ የወደፊት ሕይወቱን አጣ፡፡ “ባለቤቴ ነፍሰ ጡር ነበረች ፡፡ የመጀመሪያውን ልጃችንን እንጠብቅ ነበር። አሁን ሁለቱም ሞተዋል ”ሲል በስልክ ይናገራል፡፡ ከሳምንታት በኋላ አዲስ አበባ የቴሌኮሙኒኬሽን ግንኙነቶችን ከትግራይ ክልል ክፍሎች ጋር እንደገና ፈቅዳለች፡፡ የኤርትራ መትረየስ ከተማችንን በደበደበ ጊዜ ባለቤቴ ሞተች፡፡ የኤርትራ ኃይሎች ስድስት ጓደኞቹን እንዴት እንደገደሉ የውቅሮ ነዋሪው ተናግሯል ይተርካል።

☆ ሌላው አስገራሚና አሳዛኙ ጉዳይ፤ መቼም ሰይጣን ከቤተ ክርስቲያን አይርቅምና ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ሐሰተኛው ነብይ መሀመድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመፈታተን ወደዚህ ቦታ ነበር ተከታይ ጂሃዳውያኑን በስደት መልክ የላካቸው። ሙስሊሞች ዛሬ “አል-ነጃሽ” የተሰኘ መስጊድ ሰርተዋል። የጀርመኑ መጽሔት አክሎ እንዳወሳው ውቅሮ በሚገኘው “አል-ነጃሺ”መስጊድ ውስጥ የነበሩ ሰማንያ አንድ ሙስሊሞች በግራኝ እና አፈወርቂ ቦምብ ተገድለዋል። በከተማዋ ብዙ ጭፍጨፋ እንደተካሄደ ነዋሪዎች በስልክ ተናግረዋል።

❖ በታሪካዊቷ ውቅሮ ከተማ በአብረሐ እና አጽበሐ ዘመን ከአለት ተፈልፍለው ከተሠሩት ድንቃድንቅ ዓብያተ ክርስቲያናት መካከል ውቅሮ ጨርቆስ አንዱ ነው።

ውቅሮ ጨርቆስ ቤ/ክርስቲያን ከአንድ ወጥ ድንጋይ ተፈልፍሎ የተሰራ ውቅር ቤተክርስቲያን ነው። ከተማዋም “ውቅሮ” የሚለውን ስም ከዚህ ሳይሆን አይቀርም ያገኘችው)

ሉሲፈራውያኑ “አሳውን ለማጥመድ ባሕሩን ማድረቅ” እንደሚሉት የአክሱምንና አካባቢዋን ነዋሪዎች በማዳከም፣ በመበታተንና በመጨፍጨፍ የሕይወት ዛፍን ❖ ጽላተ ሙሴን ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስን መቆጣጠር እንችላለን የሚል ዕቅድና ተልዕኮ አላቸው። በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት የመጨረሻው ዋና ዓላማ ይህ ነው።

በግራኝ አክዓብዮት የጋላማራዎች ሰራዊት፣ በኢሳያስ አፈቆርኪ የሮቦቶች ሰራዊት፣ በራያ ክንፍ የሚመራው የህወሃቶች ሰራዊት፣ በሶማሌዎች ሰራዊት፣ በአረቦችና ቻይናዎች ድሮኖች፣፣ በአሜሪካ ሳተላይቶች እየተደገፈ በትግራይ ላይ ወረራውን በማካሄድ ላይ ያለው የሉሲፈራውያኑ ኃይል የሕይወት ዛፍን + ጽላተ ሙሴን + ንጉሥ ቴዎድሮስን ለመቆጣጠር ላለፉት መቶ ዓመታት ከፍተኛ ዝግጅት በማድረግ የተጠራ ኃይል ነው።

አንድ ሺህ ተዋሕዶ ምዕመናንን በአክሱም ጽዮን በመጨፍጨፍ ለሰማዕትነት እንዲበቁ ያደረጋቸው አሰቃቂ ድርጊት የዚህ የሕይወት ዛፍን ❖ ጽላተ ሙሴን ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስን ለመቆጣጠር የሚደረገው ዘመቻ አካል ነው። በአክሱም ጽዮን የተፈጸመውን ከፍተኛ ወንጀል ያልተረዳና የጉዳዩን አጅግ በጣም አሳሳቢነትና ክብደት ያልተረዳ ወገን ትልቅ ፈተና ላይ የሚገኝ ዘላለማዊ ሕይወት ምን እንደሆነ ለማወቅ ያልቻለ ወገን ብቻ ነው። በየቀኑ 24/7 በጥልቁ ልንነጋገርበትና ከፍተኛ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባን ጉዳይ ቢኖር ይህ ጉዳይ ነው። ዛሬ በአዲሱ ኪዳን የምንኖር ግን ይህንን የተዘጋጀውን ዘላለማዊ ሕይወት እግዚአብሔርን እንዲሁም የላከውን ክርስቶስን በማወቅ ከማግኘት ይልቅ በኤደን ገነት እንደተከናወነው ያልተፈቀደልንን እና የማይጠቅመንን በማወቅ እና በመመራመር እውነተኛ ከሆነው የእግዚአብሔር ሃሳብ ስንስት እና ስንወጣ እናያለን። ቀደም ሲል አባ ዘወንጌል “ዋ! ፀረትግራዋይ የሆነ አቋም እንዳይኖራችሁ!” ብለው ያስጠነቀቁን በምክኒያት ነበር። እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጠን!

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fleeing Ethiopians Tell of Ethnic Massacres in Tigray War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 10, 2020

I had to speak my fluent Amharic to survive,” said Filimon Shishay, a 21-year-old Tigrayan who said he encountered the Fano and had to part with the $5 he had with him. “They hate us,” he said.

የ ፳፩ /21ዓመቱ ትግሬ የሆነው ፊልሞን ሽሻይ ፋኖን እንዳጋጠመውና የነበረውን ፭/5 ዶላር ለመካፈል እንደተገደደ “እነሱ ይጠሉናልና ለመኖር በደንብ አቀላጥፌ አማርኛ መናገር ነበረብኝ” ብሏል፡፡

ምን ዓይነት ዘመን ላይ ደረስን? ወገኔን ምን በላው? እንግዲህ በዚህ ሁሉ ዘመን አንድም ትግሬ አማርኛ አልናገረም፣ ወይንም ትግርኛ ካልተናገርክ እያለ ሌላውን ሲያስቸግር ተሰምቶም ታይቶም አይታወቅም፤ ታዲያ አሁን አማራው ለምን ላለፉት ሦስት ዓመታት ነገስን ብለው መጤ፣ ሰፋሪ፣ ሁሉም ኬኛ፣ ቋንቋየን ካልቻልክ እያለ የሚያሸብረውን፣ የሚያርደውን፣ ንብረቱን የሚነጥቀውን፣ ተማሪ ሴት ልጆቹን አግቶ ለዓመት ያህል የስወረበትን አውሬ ጋላ ሄዶ አይታገለውም? በጣም አሳፋሪ ነው!

በትናንትናው ዕለት መንገድ ላይ አንድ ፈረንጅ ከውሻው ጋር ሲዘዋወር አየሁት። ውሻው ሌላ ውሻ ዓይቶ ወደ ውሻው ምንም ድምጽ ሳያሰማ ለጨዋታ ነገር አመራ፤ ነገር ግን ያኛው ውሻ ተለቅ ያለና ቁጡም ስለነበር እየጮኸ ሊነክሰው ጥርሱን ሲያሳየው ይኼኛው ውሻ ደንገጥ ብሎ ወደ ባለቤቱ ተመለሰ፤ ባለቤቱ ከእኔ ጋር እየተነጋገረ ሰለነበር ውሻው ወደ እኔ ተጠግቶ ቆጣ ማለት ሲጀምር “ልፍስፍስ ፈሪ! ለእኔ ድፍረትህን አሳየህ፤ ወኔህን ለዚያኛው ውሻ አታሳይም ነበር።” አልኩት ባገሬው ቋንቋ፤ ባለቤቱ እየሳቀ።

View Post

Tens of thousands have sought safety in Sudan, where they gave accounts to Times journalists of a devastating and complex conflict that threatens Ethiopia’s stability

The armed men who stopped Ashenafi Hailu along the dirt road dragged him by a noose so they could save bullets.

Mr. Ashenafi, 24, was racing on his motorcycle to the aid of a childhood friend trapped by the Ethiopian government’s military offensive in the northern region of Tigray when a group of men on foot confronted him. They identified themselves as militia members of a rival ethnic group, he said, and they took his cash and began beating him, laughing ominously.

“Finish him!” Mr. Ashenafi remembered one of the men saying.

As they tightened the noose around his neck and began pulling him along the road, Mr. Ashenafi was sure he was going to die, and he eventually passed out. But he said he awoke alone near a pile of bodies, children among them. His motorcycle was gone.

ImageAshenafi Hailu was attacked by a group of Fano militia members. After they learned that he was ethnic Tigray, they robbed him, tied a noose around his neck and dragged him until he passed out.

Ashenafi Hailu was attacked by a group of Fano militia members. After they learned that he was ethnic Tigray, they robbed him, tied a noose around his neck and dragged him until he passed out.

Mr. Ashenafi and dozens of other Tigrayan refugees fled the violence and settled outside the remote and dusty town of Hamdayet, a community of just a few thousand people near the border, where I spoke to them. Their firsthand accounts, shared a month after Ethiopia’s prime minister, Abiy Ahmed, declared war on the Tigray region, detail a devastating conflict that has become a grisly wellspring of looting, ethnic antagonism and killings.

Many of the refugees have lingered here rather than moving on to the more established refugee camps farther into Sudan, staying closer to home so they can get any news about their towns or missing loved ones. But little information is getting out, with mobile networks and the internet blocked for weeks by the Ethiopian government.

Nearly 50,000 have fled to Sudan so far, in what the United Nations has called the worst exodus of refugees Ethiopia has seen in more than two decades. And their accounts contradict the repeated claims from Mr. Abiy, who won the Nobel Peace Prize last year for ending the border conflict with neighboring Eritrea, that no civilians are being hurt.

The Tigrayans describe being caught between indiscriminate military shelling and a campaign of killing, rape and looting by government-allied ethnic militias. Several told me that they saw dozens of bodies along the route as they fled their shops, homes and farms and took to the long road to the border with Sudan, in stifling heat.

As the fighting in Tigray continues, it is degenerating into a guerrilla war that could unravel both Ethiopia’s national fabric and the stability of the entire Horn of Africa region. That includes Eritrea, which is allied with Ethiopia against the Tigray and has been shelled by the rebel forces; and Sudan, which has heavily deployed its army along its restive border with Ethiopia even as it has allowed refugees to cross.

The Tigray make up about 6 percent of Ethiopia’s 110 million people, and they were the arbiters of power and money in the country from 1991, when they helped dismantle a military dictatorship, until 2018, when anti-government protests catapulted Mr. Abiy to power.

Mr. Abiy had sought to emphasize national unity and diversity in a multiethnic Ethiopia, even as he began methodically excluding Tigrayan figures from public life and condemning their abuses while they were in power. Now, the conflict stands at stark odds with the legacy he was seeking, and with the stability of the entire country.

If Mr. Abiy’s aim was to unite an increasingly divided country, then “this conflict has made that harder to achieve, and so increased the likelihood of serious ongoing political instability,” said William Davison, a senior Ethiopia analyst with the International Crisis Group who was recently expelled from the country.

Adding to the deadly mix are the involvement of rival ethnic militia groups. One of them is the Fano, a militia from the Amhara ethnic group. Along with Amhara regional government security forces, Fano took part in the intervention in Tigray, Mr. Davison said.

While Fano is a term loosely used to refer to young Amhara militias or protesters, Mr. Davison added that it is also “the name given to youthful Amhara vigilante groups that become more active during times when there is perceived to be insecurity that is not being managed by the authorities.”

Tigrayan refugees in Sudan said that Fano fighters attacked and maimed them, ransacked their properties and extorted them as they sought to flee. Many of the Tigrayans, including Mr. Ashenafi, said that they were afraid of going back and that the experience had left them sleepless and scarred.

After Mr. Ashenafi awoke and saw the bodies around him, he trudged through a nearby forest to reach the home of his friend, Haftamu Berhanu, who took him in. Photos taken by Mr. Haftamu and seen by The New York Times showed Mr. Ashenafi lying on his back, white skin peeled away around his neck from the noose.

For days afterward, Mr. Ashenafi could not talk or swallow anything and communicated with his friend through pointing or writing things down.

“It was heartbreaking,” Mr. Haftamu said of the days caring for his friend.

“I didn’t expect in our life that our government would kill us,” Mr. Ashenafi said. “I am frightened so much. I am not sleeping at night.”

Many of the refugees who made it to Sudan have been resettled to the Um Rakuba camp about 43 miles away from the border. But many are also staying around a refugee transit point in Hamdayet, hoping to return home or reunite with their families once it is safe.

In this dusty outpost, the refugees convene every morning at the Tekeze River, a natural border between Ethiopia and Sudan, to shower, collect water and clean whatever clothes they brought with them. On a recent afternoon, as children dived into the flowing river and Ethiopian music played from a nearby phone, the refugees recounted scenes of horror that they witnessed.

Many told me that they came from Humera, an agricultural town of about 30,000 people near both the Sudanese and Eritrean borders. Thousands suddenly fled the town with whatever they could carry when shelling began around midnight from what the refugees said was the direction of Eritrea.

Some gathered first at nearby churches, but after hearing that other churches had been shelled, they started the hourslong journey on foot to Sudan. They said that militia fighters began streaming in.

“The Amhara militia cut people’s heads,” said a Humera resident named Meles, who wanted to be identified by only his first name out of fear of retribution.

Meles, who owned a small cafe, said that the Fano’s reputation preceded them and that just as he feared, he encountered many dead bodies along the way to Sudan. As he spoke to me, a crowd gathered near him on the banks of the river, many nodding and verbally affirming his account as he told it.

At least 139 children are among those who arrived in Sudan unaccompanied, many of whom are now at risk of abuse and discrimination, according to the organization Save the Children.

With the Tigray region sandwiched between the Amhara region and Eritrea, which is aligned with the Ethiopian national government, Meles said he was glad that refugees like him had another outlet for escape.

“Thank God there’s Sudan for us to turn to,” he said.

“I had to speak my fluent Amharic to survive,” said Filimon Shishay, a 21-year-old Tigrayan who said he encountered the Fano and had to part with the $5 he had with him. “They hate us,” he said.

There has long been enmity between the Tigray and Amhara. When Tigrayan rebels seized power in 1991, Amharas claimed that the Tigray People’s Liberation Front, which governed the region, occupied land that historically belonged to them.

“The widespread assumption is T.P.L.F. wanted to annex these areas in order to have a border with Sudan and to tap into the fertile land for economic development,” Hone Mandefro, an Ethiopian analyst and a doctoral candidate in sociology and anthropology at Concordia University in Canada, said in an email.

Mr. Davison of the International Crisis Group said that with Amhara security and militia forces active in Tigray in recent weeks, and with some Amhara administrators put in place there, “it appears to be a de facto Amhara occupation of territory they claim the T.P.L.F. annexed.”

The move is likely to lead to violent Tigrayan reprisals, he said, as may have already occurred in the town of Mai Kadra, where human rights groups have said forces loyal to the liberation front massacred as many as 600 people, most of them Amhara.

Many refugees in Hamdayet blamed politicians, and particularly Mr. Abiy, for pitting civilians against one another. “The Amhara and the Tigray are one,” Negese Berhe Hailu, a 25-year-old engineer, said.

Hadas Hagos, 67, fled her home in Humera — which is part of the larger West Tigray area the Amharas claim — and worried she wouldn’t be able to go back or see the family members she left behind. Other refugees who arrived later informed her that her home had been looted.

“We fought for freedom and democracy,” said Ms. Hadas, breaking into tears as she recounted how she and her family fought against the Marxist regime in the 1980s, and how she lost her brother to the war. “We don’t deserve this kind of life.”

Source

__________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቤተ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስራኤል ፥ ቤተ ኢትዮጵያ በእግር ወደ ሱዳን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2020

👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ

ኢትዮጵያን የከዱት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘና ብለው ወደ እስራኤል ይበርራሉ

ኢትዮጵያውያን ግን ከአየር መንገዱ በትግሬነታቸው ይባረራሉ፤ ሴቶች በየጫካው እይወለዱ በበርሃ በእግራቸው ሄደው ወደ ሱዳን ይሰደዳሉ

እነዚህ ሁለት ሁኔታዎች ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ በአንድ ወቅት እንደገና መደገማቸው በአጋጣሚ? እስራኤል፤ “ለልጆቼ ቆሚያለሁ” ፥ “ኢትዮጵያ ግን ለልጆቿ ደንታ የላትም!” የሚለውን መልዕክት ለማስተላለፍ የተሞከረ ይመስለኛል።

በቪዲዮው፦

👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ከሱዳን ወደ እስራኤል ሄዱ

👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረሩ

👉 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት፤ የጋላ/ጋላማራ የደርግ መንገስት በጥይትና ምግብን/ ረሀብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም በሚሊየን የሚቆጠሩትን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ቀጠፋቸው፤ የተረፉት ወደ ሱዳን ተሰደዱ፤ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ ዘፈነችልን።

👉 ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ወደ ሱዳን ተሰደው ከነበሩት መካከል፤ አቶ እስክንድር ነጋሽ

👉 ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ፤ በልደት በዓል ዋዜማ፤ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር በሰጣቸው ምድር እየተበደሉ፣ እየተንገላቱ፣ እየተጨፈጨፉ እና እንደገና ያኔ ወደነበሩበት የሱዳን ስደተኞች ካምፕ ተመልሰው በእግራቸው ሄደው እንዲሰደዱ እየተደረጉ ነው።

ታዲያ ዛሬ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ በድጋሚ ትዘፍንልን ይሆንን?

ህወሃቶች ሰሩት ትልቅ ወንጀል ሃገረ ኢትዮጵያ ለጠላቶቿ ጋሎች ማስረከባቸውና ዛሬ ቅድስት የኢትዮጵያ ምድር የሆነችውን ትግራይን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ መወሰናቸው ነው። እንደው ጦርነት መካሄድ ካለበት እንኳን ህገወጥ በሆኑት ሶማሊያ እና ኦሮሚያ በተባሉት ክልሎች መሆን ነበረበት ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች የሚገኙት በእነዚህ ሁለት ክልሎች ነውና። ጀግናው አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያን በድጋሚ ታላቅ ለማድረግ መጀመሪያ ከእነዚህ ሁለት ክልሎች ነበር ፀረኢትዮጵያውያኑን ጠራርገው የሚያስወጧቸው።

ህወሃቶች ሁሉም ነገር በእጃቸው ነበር፤ ሰራዊቱ፣ መሳሪያው፣ ተቋማቱ ወዘተ በቁጥጥራቸው ስር ነበሩ። እንደው እውነት ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ጠላታቸው ቢሆን ኖሮ በአንድ ሰዓት ውስጥ ሊደፉት በቻሉ ነበር፤ ነገር ግን ይህን አይፈልጉም፤ ምክኒያቱም የግራኝ ብልጽግና እና ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስና በትግራይ የሚኖሩትን ጥንታውያኑን ኢትዮጵያውያንን በጥይት፣ በስደት፣ በበሽታ እና በረሃብ ፈጅተው ለመጨረስ ተናብበው እየሰሩ ነውና ነው። ሁሉም ይህን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ለማስፈጸም ከሰላሳ ዓመታት በፊት በደማቸው ፈርመዋልና ነው።

ከአደዋው ድል በኋላ ከአፄ ምኒሊክ ስጋዊ ማንነት የመነጨውን የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮት ዓለም የተረከቡት የስጋ ማንነት ያላቸው ህወሃት (ራያ) እና ኦነግ ህገ-መንግስት ተብየውን ከሉሲፈራውያኑ ሲቀበሉና ክልሎችን ሲመሰርቱ “እናንተ ለሃያ ሰባት ዓመት ትገዙና ወደ መቀሌ ትሄዳላችሁ፤ ከዚያም በእናንተ ላይ ጦርነት እናውጅና ተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን እናናውጣቸዋለን፣ እያዋረድን እና ሞራላቸውንም እየሰበርን እናዳክማቸዋለን፣ እናጠፋቸዋለን፤” በሚል ስውር ስምምነት ነበር።

ዛሬ እኮ የምናየው ልክ ይህን ነው፤ እስኪ ተመልከቱ፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ኦነግ ከህወሃት ጋር ሆን መንግስት መሰረተ፣ ቀጥሎ ጊዜውን ጠብቆ ከመንግስት በስልት እንዲገለል ተደረግ፣ ከዚያም አስመራ ገባ፣ አሁን ጊዜው ሲደርስ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ ብልጽግና የሚባል ፓርቲ መሰረተ በመጨረሻም በትግራይ ላይ ጦርነት አወጀ።

አስገራሚ ነው፤ ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ኦነግ ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። ግራኝ አብዮት አህመድ እኮ እንዲህ ብሎናል፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”

የስጋ ማንነት ያለው አጋሩ ራያው ጌታቸው ረዳ ደግሞ ሰሞኑን “በአልሞት ባይ ተጋዳይነት”፡ እንዲህ ብሎናል፤ “ጦርነቱ የሚያበቃው ሁሉም የትግራይ ሕዝብ ሲያልቅ ነው”

አዎ! እንደምናየው የትግራይን ሕዝብ ሊያስጨርሱት የወሰኑ ይመስላሉ፤ ዛሬ ሳሰላስል የመጣልኝ ጥያቄ፡ “ላለፉት ሁለት ዓመታት ሀወሃት የጦር ሠራዊቱን ጡንቻ ለማሳየት ብዙ ልምምዶችን ሲያካሂድ ነበር፤ ይህን ልምምድ በተለይ የትግራይ ሕዝብ ነው እንዲያየው የተደረገው፤ ይህን የልምምድ ትዕይንት የተከተለው ባለፈው በትግራይ ተካሂዶ የነበረው ምርጫ ነበር፤ ታዲያ ልምምዱ “እኔ ነኝ አለኝታችሁ፤ እኔን ከመረጣችሁ እከላከላችኋለሁ፤ ካልመረጣችሁ ለጠላት አሳልፌ እሰጣችኋለሁ” የሚል መልዕክት ኖሮት ይሆን? ምናልባት ህወሃት እንደጠበቁት በትግራይ ነዋሪዎች ዘንድ ባለመመረጣቸው፤ አሁን ሕዝቡን እየተበቀሉት ይሆን? እንግዲህ እንኳን ትግራይን መላው ምስራቅ አፍሪቃን የመከላከል ብቃቱ እንዳላቸው ለሰላሳ ዓመታት ያህል አሳይተዋል፤ ታዲያ ዛሬ ያሰለጠኑትን ልፍስፍስ የግራኝን ሠራዊት እንዴት ሰተት ብሎ ወደ ትግራይ እንዲገባ ፈቀዱለት? ጦርነት መምጣቱስ ላልቀረ ገና አዲስ አበባ አራት ኪሎ እያሉ መዋጋት ይችሉ አልነበረምን? ለምን ወደ ትግራይ ሄደው መሸጉ? ሆን ብለው ይህን ጦርነት ወደ ትግራይ ለማምጣት አይደለምን? ዋ!

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቤተ እስራኤል ወገኖቻችን ከታቦተ ጽዮን ጋር ዛሬ እስራኤል ገብተው ይሆንን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2020

፫፻፲፮/ 316 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሐሙስ በቴል አቪቭ አቅራቢያ ቤን ጉሪዮን አውሮፕላን ማረፊያ አረፉ፡፡ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ፣ ባለቤታቸው እና በመንግስት ባለስልጣናት አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል የተከፋፈሉ ቤተሰቦች እንደገና እንዲገናኙ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ተሳፋሪዎች ወደ አየር ማረፊያው ሲራመዱ ብዙዎች የኢትዮጵያን ባህላዊ ልብስ ለብሰውና የእስራኤልንም ባንዲራ ያውለበለቡ ነበሩ፡፡

በጦርነት ስም የጀመረው “ዘመቻ አክሱም ጽዮን”ብዙ ተንኮሎችን የያዘ ነው። ይህ ሁሉ እንቅስቃሴ የጽዮን ማርያምን አመታዊ ክብረ በዓልን ተከትሎ መታየቱ ሊያሳስበን ይገባል። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንደሆነ ዕድል ኖሮት ታቦተ ጽዮንን ቢያገኝ አሳልፎ እንደሚሰጥ አልጠራጠርም።

👉 መጀመሪያ የማርያም መቀነትን፣ ከዚያ ክቡር መስቀሉን ቀጥሎ ኢትዮጵያን እየተነጠቅን ነው | ዋ!

በግብረ-ሰዶማውያን ተመርጦ ስልጣን ላይ የወጣው የአብዮት አህመድ አሊ ተልዕኮ ጸረ-ኢትዮጵያ፣ ጸረ-ተዋሕዶና ጸረ-ክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ነውና ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ብሎም ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን አንድ በአንድ ለማጥፋት የተላከውን “ሰራዊት” የሚደግፍ ሁሉ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ክርስቶስ፣ ፀረ-ጽዮን ማርያም ብሎም የግብረ-ሰዶማውያንን አጀንዳ አራማጅ ነው። ይህ ሰራዊት ስለ ጽዮን ዝም የማይሉትን የተዋሕዶ ልጆችን እንጅ ጠላት ሶማሊያን፣ ጠላት ሱዳንን፣ ጠላት ኦሮሚያን፣ ጠላት አረብን፣ ጠላት ግብጽን፣ ጠላት ቱርክን፣ ባጠቃላይ ጠላት ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ያጠቃ ዘንድ የተላከ ሰራዊት አይደለም። ወዮላችሁ!

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፖሊሷ ኢትዮ-እስራኤላዊት ጄነራሉን እያንከበከበች አሰረቻቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2020

የፀረ-ኔታንያሁ የተቃውሞ ቡድን መሪ ለፖሊስ አስተያየታቸውን ከሰጡ በኋላ በትናንትናው ዕለት በዘረኝነት ተከሰዋል።

ጄነራል አሚር ሀስከል ለኢትዮእስራኤላዊቱ ፖሊስ ‘ወላጆችሽን ከኢትዮጵያ አመጣኋቸው፤ አታፍሪምን?’ በሚል ቪዲዮ ከተሰሙ በኋላ ከመንግስት ባለሥልጣናት ትችት ገጥሟቸዋል፡፡

የቀድሞው የአየር ኃይል ጄኔራል ታጋይ አክቲቪስት አሚር ሀስከል ነሐሴ ወር በቁጥጥር ስር በዋለ ጊዜ ለኢትዮእስራኤላዊቷ ፖሊስ ሴት አከራካሪ አስተያየት በመስጠቱ በትናንትንው ዕለት ተከስሷል፡፡

በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በፖሊሶች የተከበበው ጄነራል ሀስከል ወደ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሴት ዘወር ብሎ “ወላጆችሽን ከኢትዮጵያ ወደዚህ ያመጣኋቸው እኔ ነኝ ፣ ታዲያ አሁን ትንሽ አታፍሪምን እኔን ስታስሪኝ?” ብሎ በመጮኽ ሲናገራት ይሰማል፡፡

የጄነራል ሃስከል አስተያየቶች መሪ የእስራኤል መንግስት ባለሥልጣናትን ጨምሮ በብዙዎች ዘንድ ቁጣን ቀሰቅሷል፡፡

በእስራኤል ታሪክ የመጀመሪያዋ ትውልደ ኢትዮጵያ የእስራኤል የካቢኔ ሚኒስትር የሆኑት ፕኒና ታማኖሻታ ለቪዲዮው ምላሽ የሰጡ ሲሆን ትውልደ ኢትዮጵያ የሆኑ እስራኤላውያን ይህን መሰል ተልካሻ ነገር በሚናገሩ ሰዎች ፊት ሳይሸማቀቁ ራሳቸውን ከፍ አድርገው እንዲሄዱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ሚንስትሯ፤ “ወላጆቻችን ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ጥለው ወደ እስራኤል ለመሰደድ በእምነት እና በቁርጠኝነት በብዙ ሺህ ኪሎሜትር የሚቆጠር መንገድ ተጓዙ፡፡ ማንም የጀግንነታችንን እና ያሳለፍነውን ታሪክ ለራሱ አይጥቀስ፡፡ እዚህ ምንም ጌቶች እና አገልጋዮች እንደሌሉ በማይረዱ ሰዎች ዘንድ በቆዳዋ ቀለም ምክንያት የቤተሰብዋን አመላካች ታሪክ መጥቀስ ዘረኝነት ነው፡፡ ሁላችንም እኩል እስራኤላውያን ነን ”ብለዋል፡፡

ምክትል የህዝብ ደህንነት ሚኒስትሩ ጋዲ ዬቫርካንም በቪዲዮው ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ሲሆን የጄነራል ሀስክል አስተያየቶችን ዘረኛ እና ሁሉንም ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን ዝቅ የሚያደርግ ነው ብለዋል፡፡

እንደ ጄነራል ሀስከል እና ጓደኞቹ ከሆነ ምድሪቱ የእነሱ ብቻ መሆኗን እርግጠኛ ናቸው፡፡ እነሱ ጌቶች እንደሆኑ እና ሁሉም ሌላ ሰው እንግዳ እንደሆነ”

ዬቫርካን በጄነራል ሃስከል አስተያየቶች እና ባሰረችው ኢትዮእስራኤላዊቷ ፖሊስ መካከል ያለውን ትይዩነት በማቅረብ እንዲህ ብለዋል፤ “ አንተም እንደ አንድ ጄነራል የተሰጠህን ትዕዛዝ የምትፈጽም ወታደር እንደነበርክ ሁሉ ፖሊሷም የአዛዦቿን ትእዛዝ የምታከናውን የሠራዊት አባል ነች፡፡”

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ጁሊ ኤደልሽታይን የጄነራል ሃስከልን አስተያየቶች“ዝቅ የሚያደርግ ፣ ዘረኛ እና ግልፍተኛ” በማለት ለቪዲዮው ምላሽ የሰጡ ሲሆን “ለመጥቀስ እንኳን የሚገባቸው አይደሉም” ብለዋል፡፡

ዘረኝነት ጋኔን ዓለምን እያወካት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁም ከፍተኛ ውጥረት ላይ ናቸው፤ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከሙስሊም ግብጽ ጎን ተሰልፈዋል፣ በአርሜኒያ ጉዳይም ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን ተሰልፈዋል። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? ኤሚራቶች፣ ባሕሬን ምናልባትም በቅርቡ ሳውዲ አረቢያ ከእስራኤል ጋር የዲፕሎማቲክ ግኑኝነት እየጀመሩ ነው። ወዴት ጠጋ ጠጋ? ፕሬዚደንት ትራምፕም በኢትዮጵያ እና አርሜኒያ ላይ ተመሳሳይ አቋም ስላላቸው ብዙ ፈተና ይጠብቃቸዋል።

ግን እኔ አንድ የታየኝ ሌላ ነገር፤ በትንሿ እስራኤል ኢትዮጵያዊቷ ፖሊስ ጄነራሉን ታስረዋለች፤ በግዙፏ ሳውዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያን እንደ ከብት ታግተው እየተገደሉ ነው፤ እንኳን ፖሊስና ሚንስትር ሆነው ሊኖሩ።

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Israel At 70: A Blessing to All The Nations of The Earth

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2018

70 ዓመት እስራኤል | “ኢየሩሳሌም፡ ከማንኛውም ሌላ የስደተኛ ማህበረሰብ ይልቅ ለኢትዮጵያውያን ልዩ ናት”

በትናንትናው የሰንበት ዕለት ይህን የተናገሩት የእስራኤል ፕሬዚደንት ሬይቨን ሪቭሊን ናቸው።

የዳዊት ልጅ ወገኖቻችንን ወደ ኢየሩሳሌም የላከበት ምክኒያት አለው። አውሬው በዛሬው ዕለት እርር ብሏል፤ ተካታዩን ነገር ሁሉ በቅርቡ ለማየት ያብቃን!

እንኳን አደረሰን!

On 14th May 1948, 70 years ago today, David Ben Gurion declared the independence of the State of Israel. In celebration of this momentous anniversary, God raised up Netta Barzilai, and lo, she won the Eurovision Song Contest 2018, though quite what Israel was doing competing in a European competition is unknown (a bit like Australia, and Armenia…). In further celebration of this momentous anniversary, President Donald Trump has decreed that the US Embassy shall be inaugurated today in  Jerusalem, the eternal capital of Israel, as a seal of the unbreakable bond of friendship between their countries and their peoples.

Thank you! I love my country!” cried Netta at her point of victory. “Next year in Jerusalem,” she added poignantly, with a hope that has echoed in every Jewish heart for centuries, and a prayer which has endured through millennia of weeping by the Rivers of Babylon.

Zionism is the Jewish dream of restoration, return and renewal. Israel’s rebirth 70 years ago was a joyous event. To some it represented a safe haven to be Jewish in a Jewish land without fear of persecution. To others, the sovereign hand of the God of Abraham, Isaac and Jacob fulfilling promises from the Torah and the Prophets was clear to see. Much of the world rejoiced with them. However, not everyone was pleased. Many Arabs, including those whose own nations were formed in the same period, call Israel’s national rebirth ‘The Naqba‘ or ‘catastrophe’. The formation of a Jewish state in the region, they claimed, robbed Palestinians of their land; the Jews were portrayed as interlopers. The region’s problems were – and are – routinely blamed on Israel, and criticism goes far beyond Israel’s actions, often questioning the very legitimacy of Israel’s existence.

Israel is central to Jewish religious and national identity; it is where Jews are closest to God. It is the one piece of land historically promised to the Jewish people as recorded in Genesis, and the only land where the Jewish nation has ever experienced sovereignty and self-rule, producing a dynasty of kings and visionary prophets from whose quills flowed some of the most treasured writings in the history of the world.

Despite attempts by successive occupying powers to expel them, communities of Jews have lived in the Holy Land continuously since the time of Abraham. Since the Babylonian exile, the Jewish diaspora has spread as far as South America, China and Australia. But Jewish ethnic identity, recognised by the countries in which they lived as minority communities, was based on Jewish affinity with the land of Israel and the Jews living there.

On 29th November 1947, the United Nations voted to create an Arab and a Jewish State alongside each other in what is now Israel and the West Bank. It was accepted that Israel would have a sizeable Arab minority. The Jewish State was allotted 56% of Mandate Palestine, since the UN correctly predicted heavy Jewish immigration from Europe after the creation of the Jewish State. Perhaps they also guessed that large numbers of Jewish refugees from Arab nations would also need a home.

The Jewish Agency, led by David Ben Gurion, accepted the plan. Arab leaders rejected it, and Arab attacks on Jewish communities began at once. Britain announced that her troops would be withdrawn from Palestine on 15th May 1948. Aware that Arab countries had vowed to destroy any Jewish state, David Ben Gurion declared the independence of the State of Israel on 14th May 1948, with borders as stipulated in the UN Partition Plan.

Significantly, the Declaration of Independence stated: “We appeal… to the Arab inhabitants of the State of Israel to preserve peace and participate in the upbuilding of the State on the basis of full and equal citizenship and due representation in all its provisional and permanent institutions…” Within days of the British withdrawal, 35,000 Iraqi, Lebanese, Syrian and Egyptian troops (led by British officers) invaded Israel. Despite overwhelming odds, and the loss of 1% of the population of Israel, Israeli forces decisively defeated the Arab armies. Israel took territory beyond the UN allocated borders because their territory could not be defended against further Arab attacks.

Unsurprisingly, given repeated Arab threats to annihilate Israel, Israeli leaders feared an Arab ‘fifth column’. However, most Arabs who had remained in Israel became Israeli citizens. Jews were also expelled from their homes by Arab forces, for example from Gush Etzion and K’far Darom in Gaza, all built on land purchased legally. And of course Jews were expelled from the Old City of Jerusalem. In addition, 800,000 Jews were forced to abandon homes and businesses in Arab countries. They arrived in Israel with nothing.

These are the forgotten refugees of 1948. Both sides committed atrocities. Women and children were murdered by Jewish fighters of the Stern gang and Irgun in the peaceful Arab village of Deir Yassin. Arab fighters took revenge by murdering Jewish women and children in K’far Etzion and members of a convoy taking medical supplies to Jerusalem’s Hadassah hospital.

With 3,000 years of continuous presence in the Holy Land, how can Jews be characterised as interlopers in the region? After World War II, Palestine was the only place that many European Jews, robbed of their homes and families, could go. A further 800,000 Jews from Arab countries fled or were expelled in pogroms and were absorbed into the Jewish state in the years following Israel’s Independence. Later, Jews from all over the world – Africa, India, China, the old USSR, as well as the USA and Europe, made aliyah to Israel.

Modern Israel combines the best ideals of the west – democracy, liberty, openness to debate and criticism as well as new ideas in technology and the arts. Such ideals are much needed in the region. Given the ferocity of comment in the Israeli press and the intensity of debate and moral self-criticism which so characterises discussion in Israel – so rare in public life today – the ongoing global attacks on Israel are profoundly depressing and disturbing.

God promised Abraham that his descendants would have a land, and would be a blessing to all the nations of the earth. The Anglican Friends of Israel believe that modern Israel is a fulfilment of that promise: we rejoice unashamedly at this, Israel’s 70th birthday, thanking the God of Abraham, Isaac and Jacob for the restoration of the Jewish people to their land.

And we pray for a just peace for all the people of the region, Jew and Arab – a peace which we believe that ultimately, only God himself can bring.

And we thank God that Netta Barzilai, an Orthodox Jew from Israel, can win Eurovision, for she is London in Jerusalem; she is Europe in the Middle East; she is our values and culture; she is the eccentric and eclectic incarnation of our liberty, fraternity and democracy. Happy 70th Birthday, dear Israel. L’Shana Haba’ah B’Yerushalayim.

Source


Paying Tribute to Ethiopian Immigrants, PM Vows to Bring Home Man Held by Hamas


At memorial for Ethiopian Jews who died on perilous journey to Israel, President Rivlin says he asked his counterpart in Ethiopia to help Gaza captive Avera Mengistu

Prime Minister Benjamin Netanyahu on Sunday paid tribute to the thousands of Ethiopian Jews who died making the long, dangerous journey to Israel, and vowed that he would not rest until an Israeli man of Ethiopian descent held captive by the Hamas terror group is set free.

Speaking at an annual memorial ceremony held at the Mount Herzl Cemetery in Jerusalem, Netanyahu opened his address by mentioning Avera Mengistu, who has been held by Hamas for over three and a half years.

Herzl in Jerusalem, May 13, 2018. (Kobi Gideon/GPO)

Prime Minister Benjamin Netanyahu on Sunday paid tribute to the thousands of Ethiopian Jews who died making the long, dangerous journey to Israel, and vowed that he would not rest until an Israeli man of Ethiopian descent held captive by the Hamas terror group is set free.

Speaking at an annual memorial ceremony held at the Mount Herzl Cemetery in Jerusalem, Netanyahu opened his address by mentioning Avera Mengistu, who has been held by Hamas for over three and a half years.

Distinguished guests, and mostly of all, our dear and beloved bothers and sisters, Ethiopian immigrants. The family of Avera Mengistu, we will not rest until we bring Avera home,” Netanyahu said.

President Reuven Rivlin was also at the event, which remembered the Ethiopian Jews who perished as they walked overland from Ethiopia to Sudan, from where they were airlifted to Israel.

Israel clandestinely airlifted thousands of Ethiopian Jews in the 1980s and 90s, spending hundreds of millions of dollars to bring the community to the Jewish state and help them integrate. About 24,000 people attempted the journey via Sudan — some on donkeys and horses, some on foot — but 4,500 died on the way. Many were later flown in 1991 directly from refugee camps outside the Ethiopian capital Addis Ababa to Israel.

Rivlin, who earlier this month became the first Israeli head of state to make an official visit to Ethiopia, said that during the trip he asked President Mulatu Teshome for assistance in bringing Mengistu home.

I want to recall our commitment to Avera Mengistu,” Rivlin said. “During my visit I asked the Ethiopian president to do everything he can to help in the efforts to bring Avera, who is held captive by Hamas, back to his family. May the day of his return come soon.”

Avraham Avera Mengistu, undated. (Courtesy of the Mengistu family via AP)

Hamas believed to be holding two Israeli civilians who entered Gaza of their own volition, Mengistu and Hisham al-Sayed. In addition, the terror group is also believed to be holding the remains of Hadar Goldin and Oron Shaul, two IDF soldier who were killed during the 2014 war between Israel and Hamas, which has since refused to provide any details about them.

Speaking of the ardeous journey that the Ethiopian Jews made to reach Israel, Netanyahu said “You were marching in fear. The thousands of those who died on the way were buried in deep sorrow.”

Perhaps the whole story can be told in one small note that was left on one of the graves: ‘My body is here, but my heart in is Jerusalem.’”

The Jewish people can learn so much from you. Of love for Jerusalem, on determination and willpower, on mutual responsibility.”

About 140,000 Ethiopian Jews live in Israel today, a small minority in a country of over 8 million. But their assimilation hasn’t been smooth, with many arriving without a modern education and then falling into unemployment and poverty.

Netanyahu said a special government unit that focuses on combating racism has had some success. “This is also a long journey, by we will not compromise on the goal. Equal and respectful treatment for every citizen. Equal and respectful treatment for you, Ethiopian Jews.”

Source

Ethiopian Jews Gather in Jerusalem to Remember Their Fallen on the Trek to Israel

Ethiopians Identify With Jerusalem More Than Any Other Immigrant Community, Said President Rivlin

______

_____

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: