Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ባፎሜት’

The Pentagon Buys Elon’s Starlink for Ukraine | So, US is Directly Involved in Ukraine War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

💭 ፔንታጎን የኢሎን ማስክን ስታርሊንክን ለዩክሬን ገዛላት | ስለዚህ ዩኤስ አሜሪካ በቀጥታ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ ገብታለች

የሚገርም ነው፤ ዛሬ አቶ ኢለን ማስክ እንደገና የዓለማችን ቍ. ፩ ኃብታም ሰው መሆኑ ተገልጧል። በተጨማሪ ከወራት በፊት ልክ በዚህ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር ኢለን ማስክ የሰይጣንን ልብስና የተዘቀዘቀውን መስቀል ለብሶ ብቅ ማለቱን መረጃ አቀብዬ የነበረው።

💭 SpaceX’s Starlink, the satellite communications service started by billionaire Elon Musk, now has a Department of Defense contract to buy those satellite services for Ukraine, the Pentagon said on Thursday.

“We continue to work with a range of global partners to ensure Ukraine has the resilient satellite and communication capabilities they need. Satellite communications constitute a vital layer in Ukraine’s overall communications network and the department contracts with Starlink for services of this type,” the Pentagon said in a statement.

Starlink has been used by Ukrainian troops for a variety of efforts, including battlefield communications.

SpaceX, through private donations and under a separate contract with a U.S. foreign aid agency, has been providing Ukrainians and the country’s military with Starlink internet service, a fast-growing network of more than 4,000 satellites in low Earth orbit, since the beginning of the war in 2022.

The Pentagon contract is a boon for SpaceX after Musk, the company’s CEO, said in October it could not afford to indefinitely fund Starlink in Ukraine, an effort he said cost $20 million a month to maintain.

Russia has tried to cut off and jam internet services in Ukraine, including attempts to block Starlink in the region, though SpaceX has countered those attacks by hardening the service’s software.

The Pentagon did not disclose the terms of the contract, which Bloomberg reported earlier on Thursday, “for operational security reasons and due to the critical nature of these systems.”

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Subliminal Hypnotic Concordance: The COVID, Ukraine, Rothschild (Died today) Connection – Dualistic Yellow & Blue

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

💭 Sir Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

☆ Two-colored /Dualistic “ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)

☆ Two Opposite Colors/ ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም። ‘Republican vs. Democrat’ / ‘የሪፓብሊካን እና ዲሞክራት ፓርቲዎች’

☆ The color scheme blue and yellow refers to the ripping apart of green (Yellow and Blue make Green). Green is life on this planet, thus yellow and blue denote death. Perfectly fitting for the Rothschild family.

☆ Lord Jacob Rothschild presentation 8 Nov 2018 Sothebys NYC

☆ 4 years later, today, 8 Nov 2022, his brother, Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

The colors of Biden’s Delaware

☆ The official state colors of Delaware closely resemble the Ukrainian flag.

The much-scrutinized laptop computer of Hunter Biden includes emails that connect the US president’s son to biological laboratories in Ukraine.

☆ The Luciferians placed on The Ethiopian Flag The Yellow Pentagram over Blue / ቢጫውን የሉሲፈር ኮከብ በሰማያዊ ላይ

It’s forbidden since then to wave the historical Ethiopian Flag without the yellow Luciferian Pentagram over Blue. If you do carry one, the fascist Oromo police will do the Italian job…

☆ ቢጫ እና ሰማያዊ ፥ ቀይ እና ቢጫ

በኢትዮጵያ ሞከሩ፣ በኮቪድ ሽብር አዕምሯች ውስጥ ቀበሩ፣ በትግራይና ዩክሬይን ጦርነቶች አማካኝነት ደማችንን አጠቆሩ።

በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ የተቀመጠው የሉሲፈር ኮከብ ቢጫና ሰማያዊ ቀለማት አሉት

☆ የቀለም መርሃ ግብር ሰማያዊ እና ቢጫ የሚያመለክተው የአረንጓዴውን መበታተን ነው (ቢጫ እና ሰማያዊ አረንጓዴ ያደርጋሉ) አረንጓዴ በዚህች ፕላኔት ላይ ሕይወት ነው። ስለዚህም ቢጫ እና ሰማያዊ ሞትን ያመለክታሉ፤ ይህ ለ ሮትሺልድ/Rothschild ቤተሰብ ፍጹም ተስማሚ ነው።

☆ ላለፉት መቶ ዓመታት ዓለምን ይገዛሉ ተብሎ የሚነገርላቸው “ሮትሺልድ/Rothschild” የተባሉት የአውሮፓ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ናቸው። እነዚህ ቤተሰቦች እነዚህን የዩክሬይን ቢጫ እና ሰማያዊ ቀለማት በብዛት ይጠቀማሉ። ዛሬ ዩክሬይንን መንግስት የጨበጡት ፕሬዚደንት ዜሊንስኪን ጨምሮ በእርሱ ዙሪያ ያሉ የናዚን ፈለግ የተከተሉ(በጣም ያሳዝናል!)አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው።

በዚህ ወቅት ፀረ-አይሁድ ጽዮናውያን እና ፀረ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ዘመቻ እንደገና በመቀስቀሱ ፀረ-አይሁድ አቋም እንዳንይዝ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። ሙዚቀኛ ካንዬ(ዬ) ዌስት ሰሞኑን ተገቢ ያልሆኑ ፀረ-አይሁድ ቅስቀሳዎችን እያደረገ በመቀበጣጠር ላይ ይገኛል። ካንዬ እንደ አብዛኛዎቹ የሆሊውድና ሞታውን ኤሊቶች የአእምሮ ቁጥጥር ሰለባ መሆኑ በግልጽ ይታያል። ሆኖም ግን በግለሰብ ደረጃ እንደ የፓትራያርክ አባታችን ከይስሐቅ መንገድ ይልቅ የእስማኤልን የእስራኤል ዘ-ስጋ መንገድ የመረጡ ብዙ አይሁዳውያን ልሂቃን አሉ። ከእነዚህም ዋናዎቹ እነዚህ የሮትሺልድ ቤተሰቦች ናቸው። የሚበቀላቸው እግዚአብሔር ብቻ ነው!

☆ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፤ እ.አ.አ በዛሬው 8 ኖቬምበር 2018 ዓ.ም የ ኤቭሊን ዴ ሮትሺልድ ወንድም ያዕቆብ ሮትሺልድ በታዋቂው የኒው ዮርክ ከተማ የጨረታ ማድረጊያ ቤት ንግግር አሰምተው ነበር።

☆ ከአራት ዓመታት በኋላ፤ ልክ ዛሬ 8 ኖቬምበር 2022 ዓ.ም የብሪታኒያ ንጉሣውያኑ ቤተሰቦች “ሞግዚት” ኤቭሊን ሮትሺልድ በ፺፩/91 ዓመታቸው ከዚህም ዓለም በሞት ተለይተዋል። መቼስ ነፍሳቸውን ይማርላቸው እንጂ በዛኛው ዓለም ከባድ ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

☆ እ.አ.አ ከ2019 እስከ ዩክሬይን ጦርነት መጀመሪያ ድረስ ሁሉም ነገር/ቅስቀሳው ሁሉ በኮቪዲ 19 ወረርሽኝ ላይ ነበር። መንግስታቱ፣ ተቋማቱና የዜና ማሰራጫዎች 24/7 ነበር ስለ ኮሮና ሲለፍፉ የሚውሉት። በዚህ ወቅት በተለይ ሰዎች ምርመራ ሲያደርጉና ሲከተቡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በተደጋጋሚ ሲያሳዩን የነበሩት ሁለት ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ነበሩ።

☆ የዩክሬይን ባንዲራ ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ናቸው

ልክ የዩክሬይኑ ጦርነት እንደጀመረ ስለኮቪድ ወሬው ሁሉ በአንድ ጊዜ ተገትቶ ሜዲያዎች ሙሉውን ትኩረት ለጦርነቱ ሰጡት። ከኮሮና ወደ ዩክሬይን!

☆ የጆ ባይደን ደላዌር ግዛት ቀለማት!

የዴላዌር ይፋ የግዛት ቀለማት ከዩክሬን ባንዲራ ጋር በቅርብ ይመሳሰላል።

☆ ጆ ባይደን በልጃቸው በሃንተር ባይድን እና በሉሲፈራዊው ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ አማካኝነት ለረጅም ዓመታት በዩክሬይን የተለያዩ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎችን ከሚያመርቱ ተቋማት ጋር ስውር የንግድ ትስስር ነበረው። እነዚህ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎች እንደ ኢቦላ ምናልባትም ኮቪድን የመሳሰሉ ወረርሽኞች ሳያሰራጩ እንደማይቀሩ ተጠቁሟል። በስንዴ እርዳታ መልክ ምናልባትም ወደ ኢትዮጵያ ልከው ሊሆን ይችላል።

👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦

💭 “አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋናa.k.aአቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል”

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ Two-colored /“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።

የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮአላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች የትግራዋይ ስሞችንበብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክኤርትራሱዳንኦሮሚያሶማሊያየሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ትግራይንምበሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል።እኔ እንኳን በአቅሜ “ሬፈረንደም ሲያደርጉ” ገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬፡፱]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት። ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው። እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ። ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው። ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”

ዛሬ ብዙ ነገር ድብቅ እንዳለሆነና በግልጽም ስለሚታየን በደንብ ማስተዋል አለብን። “አሐዳዊ /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባለ የሚቀበጣጠረው ነገር ካለፈው የሶሻሊዝም፣ ኮሙኒዝም፣ የገባ ካፒታሊዝም፣ ሊበራሊዝም ቅብርጥሴ የሉሲፈራውያን የማታላየና ክርስቲያኖችን የማጥፊያ ርዕዮተ ዓለማት ፍልስፍና የቀጠለ ነው። ይህም ልክ እንደ ጣዖት አምላኪዎቹ የሒንዱ፣ የዋቀፌታ እና እስልምና በርካታ አማላክት ባለብዙ ሹሮች እና እጆች አሉት፤ ሊበላቸው ሊሰለቅጣቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎችና ሕዝቦች ግን፤ Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም በተሰኘው አምልኮታዊ እና ፍልስፍናዊ ሥርዓት ነው መልኩን እየቀያየረ በመምጣት የሚያሳውራቸውና የሚያስራቸው። /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባባለ ሕዝብ የሚያልቅባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ ናት። በዚህ ፍልስፍና ላይ ህሊናውን የሚበክል ሕዝብ በዓለም ላይ የለም። ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ቤተ ሙከራ/ እንደ ጊኒ አሳማ እያዩት ነው። በኢትዮጵያ መዘርጋት የሚገባው ሥርዓትና መንግሥት የእግዚአብሔር መንግስት ብቻ ነው፤ ይኽም ለሁሉም በአክሱም ጽዮን ልጆች አማካኝነት ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ በሚገኙ እና በኢትዮጵያ እንዲኖሩ እግዚአብሔር በፈቀደላቸው ጎሣዎች ዘንድ ለሁሉም ሲባል በመለኮታዊ አስገዳጅነት በሥራ ላይ መዋል አለበት። ከአክሱም ጽዮን የሚነሳው ንጉሥ ቴዎድሮስ ይህን ነው የሚፈጽመው። ይህን አልቀበልም የሚል ወይንም “ዲሞክራሲ፣ ዲሞክራሲ” እያለ የሉሲፈራውያኑን የባርነትና ሞት ፍልስፍና ካልተከተልኩ የሚል ሁሉ በዚህም በዚያም በእሳት ይጠረጋል።

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፱] ❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንህልን።
  • ፪ ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
  • ፫ ሰውን ወደ ኅሳር አትመልስም፤ የሰው ልጆች ሆይ፥ ተመለሱ ትላለህ፤
  • ፬ ሺህ ዓመት በፊትህ እንዳለፈች እንደ ትናንት ቀን፥ እንደ ሌሊትም ትጋት ነውና።
  • ፭ ዘመኖች የተናቁ ይሆናሉ፥ በማለዳም እንደ ሣር ያልፋል።
  • ፮ ማልዶ ያብባል ያልፋልም፥ በሠርክም ጠውልጎና ደርቆ ይወድቃል።
  • ፯ እኛ በቍጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና።
  • ፰ የተሰወረውን ኃጢአታችንን በፊትህ ብርሃን፥ በደላችንንም በፊትህ አስቀመጥህ።
  • ፱ ዘመናችን ሁሉ አልፎአልና፥ እኛም በመዓትህ አልቀናልና፤ ዘመኖቻችንም እንደ ሸረሪት ድር ይሆናሉ።
  • ፲ የዘመኖቻችንም ዕድሜ ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም ሰማንያ ዓመት ነው፤ ቢበዛ ግን ድካምና መከራ ነው፤ ከእኛ ቶሎ ያልፋልና፥ እኛም እንገሠጻለንና።
  • ፲፩ የቍጣህን ጽናት ማን ያውቃል? ከቍጣህ ግርማ የተነሣ አለቁ።
  • ፲፪ በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኝህን እንዲህ አስታውቀን።
  • ፲፫ አቤቱ፥ ተመለስ፥ እስከ መቼስ ነው? ስለ ባሪያዎችህም ተምዋገት።
  • ፲፬ በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።
  • ፲፭ መከራ ባሳየኸን ዘመን ፈንታ፥ ክፉም ባየንባቸው ዘመኖች ፋንታ ደስ ይለናል።
  • ፲፮ ባሪያዎችህንና ሥራህን እይ፥ ልጆቻቸውንም ምራ።
  • ፲፯ የአምላካችን የእግዚአብሔር ብርሃን በላያችን ይሁን። የእጆቻችንንም ሥራ በላያችን አቅና።

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Ethiopians Should Start Burning That Ugly & Satanic TPLF Flag For Good

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2022

💭 የአክሱም ኢትዮጵያውያን ያንን አስቀያሚ እና ሰይጣናዊ የወያኔ ባንዲራ ለበጎ ማቃጠል መጀመር አለባቸው

አይይይ ይሄማ እኮ እኵዩ፣ ኋላቀሩና አሰልቺው የሲ.አይ.ኤ ስክሪፕት ነው። ለሻዕቢያ/ህወሓት/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ቀስቅሰው በጥንታዊው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲያካሄዱና የሉሲፈራውያኑን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ሤራ እንዲቀላቀሉ፤ ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን ካገባደዱ በኋላ “በእርቅ ስም” ተቃቅፈው በስልጣናቸው ወንበር ላይ እንዲደላድሉ “ስክሪፕቱን” የሰጧቸው እነ ሲ.አይ.ኤ ናቸው።

😈 እነዚህ እርጉሞች ለዩክሬይን የማይሉትን ለትግራይ፤

“All Sides in Tigray War Guilty of Crimes” , There is no Military Solution”

ብላ ብላ እያሉ ሁለት ዓመት ሙሉ ጭፍጨፋውን በሳተላይቶቻቸው እንደ ሬይሊቲ ሾው ከደስታ ጋር እያዩ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ አሳቢ መስለው በኋላ ላይ ላቀዱት ተንኮል ሲያለማምዱትና ሲያታልሉት ነበር።

ሻዕቢያ/ህወሓት/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታዎቻቸው ናቸውና አሁን ታረቁ! ማንም አይነካችሁም! እኛ አለንላችሁ ብለው” በሕዝቤ ስቃይና ሰቆቃ ላይ ተሳለቁ። አይይይ!

ላለፉት ሦስት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናሳውቅ እንደነበረው፤ ሁሉም እነዚህ የምንሊክ የሜጨረሻው ትውልድ ከሃዲዎች በጽዮናውያን የዘር ማጥፋት ወንጀል ላለመጠየቅ ሲሉ የመጨረሻውን አሳዛኝ ድራማቸውን በመስራት ላይ ናቸው። የጋራ ዓላማቸው የአክሱም ተዋሕዶ ክርስቲያን ጽዮናውያንን ቁጥር መቀነስ ነበር። በሁለት ዓመት ውስጥ ከሚሊየን በላይ ሕዝቤን ጨርሰዋል፣ ይህን አስቀያሚ የሉሲፈር ባንዲራ ደግሞ በብዛት አስተዋውቀዋል፤ ሞኙ ወገኔ አእምሮ ውስጥ ለመቅበር ችለዋል ፤ ስለዚህ አሁን “እርቅ፣ ሰላም፣ ኩምባያ ቅብርጥሴ” በሚል የማታለያ ከረሜላ “የተጣሉ ቡድኖች/ ግለሰቦች ይቅር ተባብለን ታረቀን” እያሉ መተቃቀፍ ጀምረዋል። እህ ህ ህ! እግዚዖ ላቀፋቸው ሕዝብ ያላቸው ንቀትና ጥላቻ! እግዚዖ! እነዚህን አረመኔዎች በምድርም በሰማይም በጭራሽ አንለቃቸውም! በፍጹም!

😇 ኅዳር ጽዮን ተቃርባለች፤ እነዚህ አርመኔዎች በዘንድሮው ክብረ በዓለም የጠነሰሱት ሌላ እኵይ ሤራ ሊኖር ይችላል። ግን አሁን ለቅድስት እናታችን ምስጋና ይድረሳትና በመጨረሻ ጽዮን ማርያም አጋለጠጫቸው! ሌላ ምን አማራጭ የላቸውምና!

❖ “አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል”

💭 Eritrea 2.0 In The Making:‘It’s Death Either Way’: Desperate Tigrayns Flee Starvation & Forced Conscription

💭 ኤርትራ 2.0 እየመጣች ነው | በየትኛውም መንገድ ሞት ነው | ተስፋ የቆረጡ የትግራይ ተወላጆች ከረሃብና ከውትድርና ግዳጅ ሸሹ

ስጋታዊው ትንቢቴ ያው እውን እየሆነ ነው፤ ሕወሓቶችን ጨምሮ የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ መርዛማ ፍሬ የሆኑት ሁሉ ጽዮናውያንን በጣም ነው የሚንቋቸውና የሚጠሏቸው፤ ሁሉም ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ለማንገስ እየሠሩ ነው። ግን አይሳካላቸውም፤ የሚያሳዝነው እኮ ረሪሃ እግዚአብሔር ያለውን ጽዮናዊ ወጣት በጦርነት ለመፍጀት ከመንደር ወደ መንደር እያዘዋወሩ በአፋርና በአማራ ክልል በድሮን አስጨፈጨፉት፣ የተረፈውን ደግሞ ትግራይን 360 ዲግሪ በመዝጋት በረሃብና በሽታ እንዲያልቅ እያደረጉት ነው። ለኢሳያስ አፈወርቂ ሰላሳ ዓመታት ያህል የፈጀበትን ኤርትራን ከጽዮናውያን “የማጽዳት” ተግባር አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና ዶ/ር ደብረጽዮን በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ ሊፈጽሙት በቅተዋል።

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”+ Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

አይይይ! ለማንኛውም እነዚህ አውሬዎች የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ሁሉም ወደ ኤርታ ዓሌ ጥልቅ የመውደቂያቸው ጊዜ ሩቅ አይደለም።

የተሰደድኩት የህወሓት ባለስልጣናት ቀድሞውንም የተራቡትን ነዋሪዎች ለወታደሩ ገንዘብና እህል እንዲያዋጡ በማስፈራራት ላይ ስለሚገኙ ነው። አንዳንዴ የኢትዮጵያን የጦር ምርኮኞች እንድንመግብ በማስገደድ ያንገላቱናል። በጉልበት ይመልምላሉ፣ በዘፈቀደ ያስራሉ እና የፈለጉትን ይወስናሉ። በዚያ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት በጣለበት ከበባ የተነሳ ሰዎች በረሃብና በበሽታ ሲሞቱ ታያላችሁ። በየትኛውም መንገድ ሞት ነው” ይላል።

[የዓለም ምግብ ፕሮግራም] የእርዳታ መኪናዎችን አይቻለሁ። ግን እርዳታው አልተከፋፈለም። ባለሥልጣናት ለመገናኛ ብዙኃን የሚያቀርቡት ምክኒያት፤ የነዳጅ እጥረት ነው!” የሚል ነው፤ ነገር ግን የግል መኪናዎች እንኳን ነዳጅ አግኝተው ሥራ ላይ ናቸው፣ መንግሥት ይቅርና” ይላል ተክሌ። “የሚገባው እርዳታ የተራቡትን እየደረሰ አይደለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ የህወሓት ባለስልጣናት ካለን ነገር ሁሉ እንድናዋጣ በየቀኑ ያስቸግሩናል። ፍጹም ኃይል አላቸው። ይዘርፋሉ፣ አንዳንዴም በፖለቲካዊ ግንኙነት ላይ ተመስርተው ነው የሚገባውን ትንሽ እርዳታ እንኳን የሚያከፋፍሉት።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

💭 በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

💭 በጤፍ እንጀራ ፈንታ የቻይና/ሉሲፈር ባንዲራ | እነ ደብረ ጽዮን የጽዮን ልጆች ወይንስ የዋቄዮ–አላህ ጭፍሮች?

💭 ደብረጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአንድ ጊዜ ፖሊሶችን አስመረቁ | ተናቦ መሥራት ማለት ይህ ነው

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Godless G7 in Münster: Germany Removes 482-year-old Christian Cross for G7 ‘Halloween Party’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ / Satnael’s goal Ethiopia

  • ☆ The 4th of November Marks The 2nd Year Anniversary of Tigray Genocide
  • ☆ Godless G7 meeting in Munster
  • ☆ Aid for Ukraine – Genocide for Tigray, Ethiopia.
  • ☆ G7 celebrating genocide of Ethiopian Christians (Cheers with blood wine)
  • ☆ No wonder that G7 nations forced the ‘warring parties’ in Ethiopia’s Tigray region sign a very controversial and pro genocide „peace deal” on Wednesday. Now they meet in Münster to celebrate this genocide in the spirit of satanic Halloween-Ireecha.

❖❖❖ [Matthew 10:33] ❖❖❖

“But whosoever shall deny me before men, him will I also deny before my Father which is in heaven.”

💭 G7 summit in Münster: The foreign ministers of the most important countries in the world are there – but the cross of God must remain outside!

Germany’s Foreign Office, led by Green Party’s Baerbock, ordered the removal of a historic 482-year-old Christian Cross in the city of Münster in preparation for the meeting of G7 foreign ministers.

✞ The Diocese of Münster described the measure in a statement as “incomprehensible”. Traditions and symbols associated with them, which are an expression of values, attitudes and religious convictions, cannot simply be “hanged out”.

🛑 G7- meeting in Münster

👉 Who would have been irritated by The Cross:

🛑 G7 Foreign Ministers

  • France? Catherine Colonna – Atheist
  • Italy? Antonio Tajani – Catholic
  • Japan? Yoshimasa Hayashi – (5 members of Japan’s Cabinet had links with South Korea-based, dangerouse cult Unification Church)
  • Canada? Mélanie Joly – Atheist
  • USA? Antony Blinken – Jewish
  • Great Britain? James Cleverly – Atheist
  • Germany? Annalena Baerbock – Atheist

💭 Antonio Tajani:

“Europe must rediscover its soul Europe must rediscover its Christian roots, the centrality of the person and the role of the family. Today’s Europe is trying to hide its Christian roots, losing the values based on the centrality of the person, and by so doing “the EU is in danger of becoming just a big market where business is done, even good business. However, it loses its soul. To play a role in the world, Europe needs a soul”

💭 አምላክ የሌለው G7 በሙንስተር፤ ጀርመን የ፬፻፹፪/ 482 አመት እድሜ ያለው የክርስቲያን መስቀልን ለG7 ‘ሃሎዊን ፓርቲ’ ስብሰባ አስወገደች

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ / Satnael’s Goal Ethiopia

  • ☆ ህዳር 4/ጥቅምት ፳፬ ቀን የትግራይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ የጀመረበት ፪ኛ አመት
  • ☆ አምላክ የሌለው የጂ፯/ G7 ስብሰባ በሙንስተር ከተማ
  • ☆ ዕርዳታ ለዩክሬን ፥ የዘር ማጥፋት ለትግራይ
  • ☆ ጂ፯/ G7 የኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን የዘር ማጥፋት እያከበረ ነው(ከደም ወይን ጋር ብርጭቋቸውን ያነሳሉ)
  • ☆ የጂ፯/ G7 ሃገራት ረቡዕ ዕለት በትግራይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ’ተፋላሚ ወገኖች’ በጣም አወዛጋቢውን “የሰላም ስምምነቱን” አስገድደው እንዲፈራረሙ ማድረጋቸው ምንም አያስገርምም። ተሳቢዎቹ እንሽላሊቶች እነ አንቶኒ ብሊንክን እና ሄርማን ኮኽን ያዘዟቸውን ነው ያደረጉት። ደም መጣጮቹ በኢትዮጵያ ጽዮናውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ በሃሎዊን-ኢሬቻ መንፈስ በደስታ ሊያከብሩት ተሰባሰቡ!

💭 የ ጂ፯/ G7 ስብሰባ በሙንስተር: በዓለም ላይ በጣም አስፈላጊ የሆኑት አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እዚያ አሉ ግን የእግዚአብሔር መስቀል ውጭ መቆየት አለበት!

❖❖❖ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፴፫] ❖❖❖

በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።

የግራዎቹን የአረንጓዴ ፓርቲ በምትወክለዋ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አናሌና ቤርቦክ ለG7 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ለመዘጋጀት በሙንስተር ከተማ የሚገኘው የ482 ዓመት ዕድሜ ያለው የክርስቲያን መስቀል እንዲወገድ አዘዘች።

የሙንስተር ሀገረ ስብከት መለኩን በመግለጫው ግራ የሚያጋባ!” ሲል ገልጾታል። የእሴቶች፣ የአመለካከት እና የሃይማኖታዊ እምነቶች መግለጫዎች ከነሱ ጋር የተቆራኙ ወጎች እና ምልክቶች በቀላሉ “ሊወገዱ” አይችሉም።

🛑 ጂ፯/G7 – ስብሰባ በሙንስተር

👉 መስቀሉ ያናደደው ማንን ነበር?

🛑 G7 የ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች

  • ፈረንሳይ? ካትሪን ኮሎና – ኢአማኒ
  • ጣሊያን? አንቶኒዮ ታጃኒ ካቶሊክ
  • ጃፓን? ዮሺማሳ ሃያሺ – (አምስት የጃፓን ካቢኔ አባላት ደቡብ ኮሪያን መሠረት ካደረገውና አንድነት ቸርችከተሰኘው አደገኛ የአምልኮ ሥርዓት ጋር ግንኙነት ነበራቸው፤ አቶ ሃያሺን ጨምሮ)
  • ካናዳ? ሜላኒ ጆሊ – ኢአማኒ
  • አሜሪካ? አንቶኒ ብሊንከን አይሁዳዊ
  • ታላቋ ብሪታንያ? ጄምስ ክሌቨርሊ – ኢአማኒ
  • ጀርመን? አናሌና ቤርቦክ – ኢአማኒ

💭 የጣልያኑ አንቶኒዮ ታጃኒ:

አውሮፓ ነፍሷን እንደገና ማግኘት አለባት። አውሮፓ የክርስትና ሥሮቿን፣ የሰውን ማዕከላዊነት እና የቤተሰቡን ሚና እንደገና ማግኘት አለባት። የዛሬይቱ አውሮፓ የክርስቲያን ሥሮቿን ለመደበቅ እየሞከረች ነው፤ በግለሰብ ማዕከላዊነት ላይ የተመሰረቱትን እሴቶች በማጣት ፣ እና ይህን በማድረግ “የአውሮፓ ህብረት ንግድ የሚካሄድበት ትልቅ ገበያ ፣ ሌላው ቀርቶ ጥሩ ንግድ እንኳን የመሆን አደጋ ላይ ነው። ይሁን እንጂ ነፍሱን ያጣል። በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ተገቢውን ሚና ለመጫወት አውሮፓ ነፍስ ያስፈልጋታል!”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Tigray Conflict: Rare View Inside a Hidden War | BBC

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2022

💭 The warring parties in Ethiopia’s Tigray region signed a peace deal on Wednesday, but two years of civil war has taken a terrible toll on the people who live there.

There has been a communications blackout meaning little has been seen or heard from the region during the conflict.

BBC World Service has obtained this exclusive footage, the first by an international broadcaster since fighting resumed in August.

👉 Courtesy: BBC

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Reptile Olusegun Obasanjo is Agent of Satan: Christian Genocide from Biafra, Nigeria to Tigray, Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2022

💭 What Happened During the Last DAYS of Biafra? Can You See the Parallel with Tigray?

😈 African Union High Representative for The Horn of Africa, Olusegun Obasanjo was Nigeria’s head of state from 1976 to 1979 and later as its president from 1999 to 2007.

The Reptile Olusegun Obasanjo Scares Away The Little Ethiopian girl

The Reptile Queen Elizabeth Scares Away Child

☆ 50 Years after the Biafra Christian Genocide, the reptilian Genocider is sent to Ethiopia as a peacemaker. The Reptilians who awarded the Nobel Peace Prize to his genocider brother-in-arms to Abiy Ahmed Ali, because he made an alliance with the Eritrean dictator Isaias Afwerki. His pact with notorious Isaias, which won Abiy Ahmed a Nobel Peace Prize in 2019, was essentially a war pact.

☆ Now, Olusegun Obasanjo might as well be awarded the 2023 Nobel Peace Prize for the latest genocide pact between the fascist Oromo regime of Ethiopia and the traitor ‘Tigray People’s Liberation Front’ (TPLF).

☆ They are all working together for a common luciferian cause of exterminating ancient Christians! We recently see this in Egypt, Syria, Iraq, Armenia and Ethiopia.

☆ Group Presents Life Crocodile To Reptile Obasanjo

☆ The Biafran Pogroms and Genocide (1967-1970) claimed an estimated number of 3.5 million Christian lives

💭 Ethiopia’s Tigray, a New Biafra?

On 4 March 2021, at the United Nations, Mark Lowcock, the U.N. Under-Secretary-General for Humanitarian Affairs, warned that a campaign of destruction is taking place in Ethiopia’s Tigray province, saying that nearly five million of the six million population of the province needed food assistance. For the first time, a high U.N. official highlighted the role of the Eritrean Defense Forces, fighting alongside the Ethiopian central government’s forces, in committing crimes of war. He indicated that as the Tigray fighting enters its fourth month, there are “multiple credible and widely corroborated reports from Tigray of widespread atrocities, involving mass killings, rapes, and the abductions of civilians.”

The fighting in Tigray began at the time of the harvest of agricultural production. Much of the harvest has been destroyed as well as farm markets. Thus, there is wide-spread hunger. The question which we must ask is if famine is a consequence of the fighting or a deliberate policy to starve the Tigray resistance – starvation as an arm of war. The famine situation in Tigray today brings to mind the Nigeria-Biafra war of 1967-1970.

During the Biafra war, I was a member of a working group of the International Committee of the Red Cross in Geneva. The armed conflict was the first in Africa in which only an African State was involved, no colonial party used to the European laws of war. The International Committee of the Red Cross faced a new socio-cultural context in which to try for the respect of humanitarian law.

We find many of the same elements in the lead up to the fighting in Tigray: a change in power in the central government, an effort of the new administration to centralize the administration, demands for autonomy or independence based on ethnic criteria, a flow of refugees toward other provinces of the country, the influence of neighboring or other States in the conflict. The Nigeria-Biafra war dragged on for 30 months and at least one million lives were taken.

Blocking food aid to Biafra became a deliberate policy. Starvation became not a consequence of war but an arm of war. The policy of starvation is remembered and still colors politics in Nigeria.

The fighting in Tigray becomes more complex by the day, as Ethiopian Defense Forces, Eritrean Defense Forces, ethnic militias from the Amhara region face Tigrayan forces. There is a buildup of Sudanese government forces on the Ethiopian-Sudan border, and there are growing ethnic conflicts in the Benishangul-Gumuz region, as Tigrayans flee into Sudan. Reporting on the war is very limited. Communications are deliberately cut, and journalists unwelcome and under heavy government pressure.

The fascist Oromo regime and its allies, including Olusegun Obasanjo and Moussa Faki Mahamat, chairperson of the African Union Commission, all hate Orthodox Christian Tigrayans so deeply that they attempt to exterminate them by bombing them or/and using siege warfare, starvation – as a weapon of war and war Crime.

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

I’m OK! with going to hell, if indeed that is my destination, since the vast majority of all humans ever born will be there,” Elon Musk

😲 Whaat!? The guy is traveling faster than his SpaceX’s Falcon rocket to enter hell!

“ወደ ሲኦል ከመሄድ ጋር እኔ ምንም ችግር የለብኝም! በእርግጥ መድረሻዬ ይህ ከሆነ ፤ በምድር ላይ ከተወለዱት የሰው ልጆች መካከል አብዛኞቹ እዚያ ይኖራሉና” ኢለን ማስክ

😲 ምንን!? ሰውዬው ገሃነም ለመግባት ከ SpaceX’s Falcon የጠፈር ሮኬቱ በበለጠ ፍጥነት እየተጓዘ ነው!

💭 የዓለማችን ቍ. ፩ ባለኃብትና አዲሱ የትዊተር ባለቤት፤ ኢለን ማስክ ለሰይጣናዊው የሃሎዊን-ኢሬቻ በዓል የባፎሜት-ፍዬል ያለበትን ሰይጣናዊ ልብስ ለብሶ ታይቷል።

ይህ አያስገርምም! የኢለን ማስክን የሕይወት ታሪክ ያነበበ፤ ይህ ትውልደ-ደቡብ አፍሪቃ የሆነ ግለሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እንዴት ይህን ሁሉ ኃብት ሊያካብት ቻለ? ማን ፈቅዶለት? ብሎ እራሱን ለመጠየቅ ይደፍራል። ኢለን ማስክ ወንዳ-ገረድ’ የተባለ ልጅ ሲኖረው፤ ደቡብ አፍሪቃዊው የእርሱ አባትም ከሚያሳድጋት ሴት ልጁ ሁለት ልጆች ወልዷል። ኢለን ማስክ አባቱን በጣም እንደሚጠላው ደጋግሞ ያወሳል። እነ ኢለን ማስክ + የፌስቡኩ ማርክ ዙከርበርግ + የአማዞኑ ጄፍ ቢዞስ + የጉግሉ ሰርጌ ብሪን + የአፕሉ ቲም ኩክ + የማይክሮሶፍቱ ቢል ጌትስ + ለጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት እንዲሰጠው ያደረገውና በእርሱም በኩል ኢትዮጵያውያንን ወደ አውሬነት ለመቀየር ያስችል ዘንድ (ጦርነቱ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ የተፈለገበት አንዱ ምክኒያት፤ እንዳይፈርስ) ይሆን ዘንድ “የሳይንስ ማዕከል” (ሰው ሰራሽ የማሰብ ችሎታ / የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ተቋም)እንዲቋቋም ያደረገው ሴሰኛው ጀፍሪ ኤፕሽታይን ሁሉም ከጠፍር የመጡ ወይንም ከኒፌሊም ጋር ተዳቅለው የተገኙ የሳጥናኤል ፍጥረታት ሆነው ነው የሚታዩኝ። ሁሉ ነገራቸው በጣም አጠያያቂና አወዛጋቢ ነው!

💭 እስኪ የሚከተሉትን የሁለት ‘ባለጌ‘ ግለሰቦች ሥራ በኢትዮጵያ እንመልከት። እንዴት ነው፡ የግለሰቦቹን ማንነት የሚያጣራ አካል የለምን? ልጆቻችን እንዲበከሉና እንዲኮላሹ፡ ሴቶቻችን ነፍሳቸውን/ሕይወታቸውን እንዲነጠቍ ማን ይሆን አሳልፎ የሚሰጣቸው!?

😈 Troll or Nod to Satan

👉 Courtesy: Lifesitenews

💭 Elon Musk dresses up as ‘devil’s champion’ with baphomet image for Halloween

Many observers are concerned about the implications of Musk’s satanic costume, which they see as an intentional reflection of his beliefs and identity.

Elon Musk, the new CEO of Twitter and the richest man in the world, donned a “Devil’s Champion” costume to a Halloween bash on Monday evening, complete with a Baphomet icon and an upside-down cross.

Musk wore the red leather, gladiator-like costume from the shop Abracadabra NYC to model Heidi Klum’s 21st annual Halloween party at New York City’s Moxy Hotel, the Associated Press reported.

One Twitter user compared the costume’s insignia, which emblazoned a chest plate as well as two arm plates, to a satanic baphomet image that likewise sports an inverted cross, showing their close resemblance to each other.

While Musk is widely praised by conservatives for his free speech stance, his outfit immediately sparked concern, among Christians especially, over its blatantly satanic imagery.

“Musk’s take on free speech should be celebrated but as of right now it’s quite fair to question why the world’s richest man, who is also a major U.S. Defense contractor (SpaceX) and is the owner of [Neuralink], a company attempting to hook the human brain up to computers, is wearing the Baphomet coupled with inverted crosses as if it’s a badge of honor,” remarked Anthony Scott for the Gateway Pundit.

One of the most “liked” responses to Musk’s costume on Twitter was, “I love when they tell you exactly who they are like this. And then people think you’re crazy when you simply pay attention.”

While mainstream media commentators have disparaged apprehension over the costume as needless “obsession” over something “harmless,” the costume does call into question Musk’s beliefs, loyalties and spiritual practices, other remarks by Musk considered, since the satanic Baphomet image traditionally represents evil.

As Scott has suggested, his true beliefs are consequential not only because of his wealth and his popularity with the youth, but because of the potentially unprecedented human influence baked into a brain-computer interface (BCI) implant being developed by his company Neuralink.

Musk believes use of such BCIs will soon become commonplace and has predicted on a May 2020 Joe Rogan podcast that humans will “telepathically” communicate with each other within “five to 10 years” if progress goes smoothly.

Such technology raises hugely consequential ethical questions that can be approached in very different ways depending on one’s moral framework.

While Musk’s moral beliefs are unclear, his interviews and comments indicate that he rejects God and traditional religions. He shared in an interview earlier this year that he does not “worship” anything, but instead “devote[s]” himself “to the advancement of humanity.”

When actor Rainn Wilson asked Musk if he prayed, he responded, “I didn’t even pray when I almost died of malaria.”

Musk also flippantly addressed the idea of going to hell earlier this year, after a man named Mohammed asked Musk to “confess” that there is a God before his “last heartbeat.”

“Thank you for the blessing, but I’m ok with going to hell, if indeed that is my destination, since the vast majority of all humans ever born will be there,” Musk replied.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tesla Owner Implants Car Key In Hand Using Chip | የመኪና ቁልፉን በእጁ ውስጥ ተከለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2022

Insane! Next model of Tesla will be named “The Beast” / ቀጣዩ የቴስላ ሞዴል “አውሬው” ተብሎ ይሰየማል

💭 የቴስላ ባለቤት ቺፑን በመጠቀም የመኪና ቁልፉን በእጁ ውስጥ ተከለው።

ብራንደን ዳላሊ ማይክሮ ቺፕን ተጠቅሞ ቁልፎችን በእጁ ላይ በቋሚነት ለመትከል ከ400 ዶላር በላይ አውጥቷል ሲል NY Post ዘግቧል።

የቴስላ ባለቤት ለመኪና ቁልፍ በእጁ ቺፕ ሲተከል የሚያሳይ ቪዲዮ። በባለሙያዎች በመበሳት ነው ቺፑ በእጁ የተተከለው። ከዚያም የቴስላ መኪናውን ለመክፈት የእጁን ጀርባ ተጠቅሟል።

💭 Tesla owner will never lose his car key again – after he implants a chip in his hand to unlock his vehicle.

Brandon Dalaly spent over $400 to have the keys permanently implanted in his hand using a microchip, NY Post reported.

Video of Tesla owner implants chip in hand for car key. The video shows him having a chip implanted in his hand by a professional piercer. He then used the back of his hand to unlock his Tesla.

Chips replace keys

The VivoKey Apex chip is contactless and coated in a biocompatible substance. It uses a similar near-field communication (NFC) technology used by Apple Pay, reported Business Insider.

He also has another smaller chip implanted in his left hand. This chip stores the keys to his house, as well as his contact and medical information.

“The whole idea was that I would have my house key in my left hand and my car key in my right hand,” he told Teslarati.

The Tesla owner is a part of a beta group consisting of 100 people who test the chip and its potential capabilities.

VivoKey Apex is a “NFC secure element chip that runs small software programs called Java Card applets,” as mentioned on VivoKey’s website.

“The company that put this together literally has its own app store where you can wirelessly install apps into your body with these chips,” Dalaly said in Teslarati report.

He laughed at critics and viewers of the video online who expressed concern for his safety.

“We’re at the dawn of this technology and it’s a very niche product. And there’s been a lot of pushback. People thought that Bill Gates was putting tracking chips in the Covid vaccine. It fuels a lot of conspiracy theories.”

He also shared that some people called him Satan’s worshipper after seeing the mark of the chip installation on his hand.

👉 Courtesy: Insider Paper

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 UPDATE: Horrifying footage shows the moment a Range Rover crashes through a fence before colliding with a parked TEsla and ending up on a railway line – leaving one person dead and three injured.

💭 ዘግናኝ ቀረጻው፤ ሬንጅ ሮቨር ከቆመ ቴስላ መኪና ጋር በመጋጨቱ እና በባቡር መስመር ላይ ከመጠናቀቁ በፊት በአጥር ውስጥ የተጋጨበትን ቅጽበት ያሳያል ፥ አንድ ሰው ሲሞት ሶስት ቆስለዋል።

👉 T Cell’ (Tesla)

💭 FOX: mRNA Vaccine Suppressing The Immune System, a Wide Range of Consequences

💭 It looks like the theory of T cell damage from the jabs is being verified.

A T cell is a type of lymphocyte. T cells are one of the important white blood cells of the immune system and play a central role in the adaptive immune response.

💭 ለኮቪድ ወረርሽኝ ወንጀለኞቹ መድኃኒት አምራች ተቋማት የፈጠሩት በጣም አደገኛው የ‘mRNA ክትባትየበሽታ መከላከል ስርዓትን ያፍናል፣ በሰው ልጅ ተፈጥሯዊ አካል ላይ ሰፋ ያሉ መዘዞችን የሚያመጣ ክትባት ነው።

በቲ ሴል ላይ የሚደርሰው ጉዳት ንድፈ ሃሳብ አሁን በንደብ እየተረጋገጠ ያለ ይመስላል።

ቲ ሴል የሊምፍቶሳይት ዓይነት ነው። ቲ ሴሎች የሰውነት በሽታት በመከላከሉ ረገድ አስፈላጊ ከሆኑ ነጭ የደም ሴሎች ውስጥ አንደኞቹ ናቸው። እና በተለዋዋጭ የበሽታ መከላከያ ምላሽ ላይ ማዕከላዊ ሚና ይጫወታሉ።

እግዚአብሔር አምላክ ጽዮናውያንን ከዚህ ሁሉ መዓት ሊያተርፋቸው ስለፈለገ ይሆናል አክሱም ጽዮንን በከበባ ዝግ እንድትሆን የተደረገችው። ይህን ክትባት በተገኘው ቀዳዳ ለሚልኩት ሁሉ ወዮላቸው! እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምም ተቋማቸውን ለማስደሰት ሲሉ ይህን ክትባት ወደ ትግራይ ይልኩና ወዮላቸው። የዓለም ጤና ድርጅት መሪ ያደረጓቸው፣ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጠቅላይ ሚንስትሯም ከትግራይ የተገኘችው ከሃዲ ዶ/ር ሊያ ታደሰ መሆኗ በአጋጣሚ አለመሆኑን ደጋግሜ አሳውቄአለሁ።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Lebanese Christians Destroy Monument of Sodom in Beirut | የሊባኖስ ክርስቲያኖች በቤይሩት የሰዶምን ሀውልት አወደሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2022

የእግዚአብሔር ወታደሮችብሎ እራሱን የሚጠራው ቡድን በፌስቡክ ባሳተመው ቪዲዮ ላይ አንድ ግለሰብ ለካሜራው ቤተክርስትያኖች ባሉበት በዚህ ሰፈር የግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ትሰቅሉ ዘንድ ትደፍራላችሁን? በውስጥህ ሰይጣን አለብህ።” ሲል ይደመጣል።

በአክራፊህ ሰፈር ሰይጣን አይኖርም ፤ ይህ ሰፈር የእግዚአብሔር ወታደሮች ነው!” ሲል ሌላው የቡድኑ አባል ሲጮኽም ይሰማል። እሱም የግረሰዶማውያኑን ሀውልት ሲያፈርሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነው።

ምስራቅ ቤይሩት የክርስቲያኖች የከተማ ክፍል ነው። ከሙስሊሞቹ ም ዕራብ ቤይሩት ጋር ሲነጻጸር የክርስቲያኖቹ ክፍለ ከተማ በይበልጥ የዳበረ፣ የበለጸገ፣ የሰለጠነና የተሻለ ሰላም ያለበት ነው። የሊባኖስ ክርስቲያኖች ለረጅም ጊዜ በመሀመዳውያኑ ስለሚጨቆኑና ግፍ ስለሚደርስባቸው በክፍለ ከተማቸው ሙስሊሞች ድርሽ እንዲሉ አይፈልጉም። ቤቶቻቸውንም አያከራይዋቸውም። ታዲያ ይህ በጣም የሚያስቀናቸው ሙስሊሞች አሁን ከግብረሰዶማውያን ጋር በማበር ሕዝበ ክርስቲያኑን በሰዶምና ገሞራ ዜጎች በኩል ሰይጣናዊ ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ቅናት በጣም አደገኛ ነገር ነው። በሃገራችንም ቀናተኞቹ ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎችና መሀመዳውያኑ የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች በትግራይ ላይ የዘመቱበት አንዱ መንስዔ የቅናት መንፈስ ሰለባ ስለሆኑ ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደመቀ መኮንን ሀሰን ከግብረሰዶማውያኑ + ከመናፍቃኑ + ከአረቦቹ + ከቱርኮቹ + ከኢራኖቹ + ከሶማሌዎቹ ጋር አብረው በጽዮናውያኑ ላይ መዝመታቸው የምንጠብቀው ነበር።

ሰዶማዊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ከአለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲል ከግብረሰዶማዊው ዓለም ጋር ማለቱ ነበር።

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችልአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችንም ላይ ግብረሰዶማውያኑ + ቱርኮች + አዘርበጃናውያን + ፓኪስታናውያንና አረቦች ነበሩ በተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን ሲያካሂዱ የነበሩት። ዛሬም ከዩክሬይን ሰዶማዊ አገዛዝ ጎን ተሰልፈው በሩሲያም በዩክሬይንም በኩል ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ፣ በማፈናቀልና በማሳደድ ላይ ያሉት በዋነኝነት የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሉሲፈር ለግብረሰዶማውያኑ ባሪያዎቹ የመረጠላቸው የጣዖት አምልኮ እስልምና ነው።

ይገርማል በትናንትናው ቪዲዮ አንቀጽ ፳፩ን ጠቅሼው ነበር፤

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።”

❖❖❖[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፯]❖❖❖

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

Christians have torn down a flower monument depicting the rainbow flag in East Beirut

In a video published by “Soldiers of God” on Facebook, one individual shouts to the camera “This neighborhood has churches in it, and you dare put up the gay flag? You have the devil inside you.”

The flower flag was designed by members of the community who, according to the video, were given permission by the city’s authorities to construct the flag in solidarity with the LGBT community in Beirut.

“There will be no Satan in Achrafieh – this neighbourhood is for the soldiers of God” shouted another member of the group, who quoted verses from the Bible as they tore down the installation.

On Friday, the Lebanese Minister of Interior added his voice to recent calls from religious authorities to condemn all public activities relating to the LGBT community.

In an open letter, Bassam Mawlawi claimed that “sexual perversion” was spreading in Lebanese society in contradiction to Lebanese customs.

According to Helem, a rights group that advocates for the LGBT community, “the letter was accompanied by extensive homophobic and transphobic hate speech on conservative print media and on social media”, as well as similar statements from religious leaders.

Helem accused political and religious elites of stirring up hatred and “moral sexual panic” as a distraction from Lebanon’s economic and political problems.

“Regimes and institutions who have failed in providing justice, safety and security for their people often rely on attacking and sacrificing marginalized communities to distract the public from their failures and corruption” said Helem in a statement published on Saturday.

Activists and allies of the LGBT community in Lebanon are meeting to protest the minister’s letter on Sunday, outside the interior ministry in Beirut.

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Soldiers of The Fascist Oromo Regime of Ethiopia Burning Christian Civilians Alive

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2022

https://www.bitchute.com/video/w4Ll1xGqiPnk/

✞✞✞ R.I.P ✞✞✞

ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን

🔥 [WARNING: GRAPHIC CONTENT] 🔥

💭 In the video, armed men burning civilians to death in Western Ethiopia. Some of the men in the crowd are wearing Ethiopian military uniforms as well as uniforms from other regional security forces.

[Leviticus 18:21]

„Never give your children as sacrifices to the god Molech by burning them alive. If you do, you are dishonoring the name of your Elohim. I am Yahweh.”

[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩]

“ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”

[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪፥፳]

“ጠላትህ ግን ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው፤ ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና።”

አረመኔዎቹ ኦሮሞዎች ቤኒሻንጉልንና ግድቡን ለግብጽና አረብ ሞግዚቶቻቸው ሲሉ መጠቅለል ስለሚሹ ነው እንዲህ ዓይነት ዲያብሎሳዊ ሥራ በመስራት ላይ ያሉት። የኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ስም ለማጠለሸትና ለማዋረድ፣ ተጋሩንና አማራን ለማባላት፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማስደንገጥ፣ ለማስጨነቅ፣ ነፍሱን ለማወክ በዓለም ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ጭካኔ ይፈጽማሉ። ላለፉት መቶ ዓመታት፣ በተለይ ባለፉት አራት ዓመታት በኦሮሞ ክልል ሲዖል፣ በማይካድራ፣ በምዕራብ ትግራይና በአክሱም-ማሐበረ ዴጎ በተከታታይ ያየነው ይህን ነው። የዚህ ሁሉ ግፍ የጣት አሻራ የሚያሳየን የኦሮሙማ አጀንዳ ጂሃዳውያኑ የኦነግ ኦሮሞዎች ነው። ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል በደንብ የተዘጋጁበትና ዛሬ አጋጣሚውን ተጠቅመው በሥራ ላይ እያዋሉት ያሉት የረቀቀ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው። እነ ጄነራል አስምነውና ዶ/ር አምባቸው ከተገደሉ በኋላ መላው የአማር ክልል እና “ፋኖ” የተሰኘው ፋሺስታዊ ቡድን የኦሮሞ ቅኝ ግዛትና ቅኝ ተገዢዎች ለመሆን በቅተዋል። አይ ኦሮሞ! አይ ኦሮሞ! አይ ኦሮሞ! 🔥 እሳቱን ያውርድባችሁ!

😈 በመተከሉ ዲያብሎሳዊ ጭካኔ ማግስት ወስላታው ሐረሬ ዘመድኩን በቀለ (666) በቴሌግራም ቻኔሉ ይህን ጽፏል

____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: