Posts Tagged ‘ባሕል’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 9, 2022
VIDEO
ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንዳደረጉት፤ የሰሜን ኢትዮጵያውያንን ክርስቲያን ሕዝብ ቍጥር ለመቀነስ፣ የተረፉትንም በጤና፣ በመንፈስና በምጣኔ ኃብት ለማዳከምና ስነ ልቦናቸውንም በመስበር “ከፍተኛ ድል ተቀዳጅተናል! ዋቄዮ-አላህን የበላይ አድርገነዋል” የሚሉት ኦሮሞዎች ዛሬ የካቲካላ ጠርሙስ ቆርኪ እየከፈቱ በመሳከርና ጮቤ በመርገጥ ላይ ናቸው። ግን ለፈጸሙት ግፍና ወንጀል እግዚአብሔርና ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እስኪበቀሏቸው ድረስ ለጊዜው ይፈንጩ!
ኢትዮጵያን ያፈርስላቸው ዘንድ ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ከአሥር ዓመታት በፊት ቺፕ ሞልተው የላኩት (ጠ/ሚ መለስ እና አቡነ ጳውሎስ ሲገደሉ)መዶሻ ጂኒው አብዮት አህመድ አሊ እንደ ክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ አባቶቹ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸውን ቃላት ደጋግሞ መጠቀም ይወዳል። በተልይ አጋንንታዊውን “ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ”ን፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ )
💭“ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ግን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው”
👉 ፕሮጀክት “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ”
ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው
ውጊያው በሰሜን እና በደቡብ፣ በኢትዮጵያውያን እና በፀረ – ኢትዮጵያ ኃይሎች መካከል ነው ፥ ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው ! ከየትኛው ወገን ናችሁ ?
በወቅቱ ኢታማጆር ሹም የነበሩት ጄነራል ሰዓረ ግራኝ አብዮ አህመድ አማራ በተባለው ክልል ላቀደው መፈንቅለ ኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት እንዲልኩ ሲያዛቸው፤ “ የለም ! በወገኔ ላይ የሚዘምት ሰራዊት አልክም ! በሠራዊታችን ውስጥ የሃገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት አረቦች እንዲይደርጉ የተፈቀደላቸውን ጣልቃ ገብነት አሳስቦኛል ይህ መቆም አለበት !” ባሉ በማግስቱ ተገደሉ ፥ በተመሳሳይ ወቅት ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላ ሠራዊቱን ወደ አማራ ክልል በመላክ በእነ ዶ / ር አምባቸውና ጄነራል አሳምነው ላይ ግድያ አካሄደ፤ በዚህም የጋላን ሥርዓት ለማስፈን መፈንቅለ መንግስት፣ መፈንቅለ ሥርዓት፣ መፈንቅለ ኢትዮጵያ አካሂዶ የክልሉን አገዛዝ የጋላማራ “ ጁንታው “ ፤ እንዲቆጣጠረው አደረገ።
👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው
😈 “የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን”
“ጄነራል” አሉት ቁራውን ?! ፀረ – ኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል !
🐦ቁራው እንዲህ ይለናል፦
👉 ፩ኛ . እኛ የጋላ ሠራዊት ነን
👉 ፪ኛ . እኛ ደርግ 2.0 ነን
👉 ፫ኛ . እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን
👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን
ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ . ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (World Food Program) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ ” የሚል ዜና አውጥታለች። https://www.bbc.com/news/world-middle-east-54501546
ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው !“ ኢትዮጵያዊ ነኝ !” ፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ !” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳው የጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋ – ቢስ ነው።
ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?
________ ________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Axum , መቀሌ , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ባሕል , ብርሃኑ ጁላ , አረመኔነት , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ኦሮሞ , ዋቄዮ-አላህ , ዘር ማጥፋት , የደም ግብር , ጋላ , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፊልድ ማርሻል , ፋሺዝም , Birhanu Jula , Crime , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Field Marshall , Genocide , Propaganda , Rape , Tigray , Tools of War , War , War Crime | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2021
VIDEO
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
✞✞✞
፲፩ ወራት የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይ
😈አረመኔው ግራኝ ልክ በተክለ ሐይማኖት ዕለት ጦርነቱን ጀመረው😈
❖ ዛሬ በተከለ ሐይማኖት ዕለት በሰይጣን ተቀባ ☆
💭 ይህ እርግጠኛ የሆንኩበት እይታ ነው፤ ይህ የእኔ ድምዳሜ ነው ! ኢትዮጵያውያን፤ እየተሠራ ስላለውና ቅዠት ስለሚመስለው አረመኔያዊ ተግባር በጥሞና እናዳምጥ !
የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ እና መናፍቃን አጋሮቹ በአክሱም ጽዮን ልጆች ላይ፣ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ፣ በአቡነ አረጋዊ ልጆች ላይ፣ በአባ ዓቢየ እግዚእ ልጆች ላይ፣ በነገሥታት አፄ ካሌብ እና አፄ ዮሐንስ ልጆች እንዲሁም በፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ልጆች ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋውን ከጀመሩ ልክ ዛሬ ፲፩ኛ ወሩ ነው። አዎ! ይህን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጦርነቱን በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ጀመረው። ለዋቄዮ-አላህ-ሰይጣን የክርስቲያኖችን ደም የገበረበትን ዕለት እና ሥልጣኑን ለማደላደል ‘በዓለ ንግሥናውን’ የሚያከብርበትን ዕለትም የመረጠው ሆን ብሎ በሰይጣናዊው ኢሬቻ ማግስት በዚሁ ዕለተ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ነው።
ልክ ጦርነቱ እንደጀመረ፣ ገና የ“ምርጫ” ተብዬውና የመንገሻውን ዕለት አዘዋውሮ ሳያውጅ ከዕለት አቡነ ተክለ ሐያማኖት ጋር በተያያዘ እርሱና የዋቄዮ – አላህ – ዲያብሎስ ተከታዮቹ ትልቅ ተንኮል ሊሰሩ እንደሚችሉ በወቅቱ ጠቁሜ ነበር። በእኔ በኩል እንኳን፣ በግሌ፤ ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በእኔ እና በጽዮናውያኑ ቤተሰቦቼ ላይ ለዘመናት የተለያዩ ተንኮሎችና ግፎች የፈጸሙበት ዕለት የአባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር። አስገራሚ ነው ! ለቅርብ ዘመዶቼ ልክ ግራኝ ሥልጣን ላይ ሊወጣ ከሁለት በፊት በደብረ ሊባኖስ ገዳም የማልርሰው ክስተት ተከስቶ ነበር። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ገና ሳይታወቅና ወደ ስልጣን ሳይመጣ፤ ጂኒዎቹ ቄሮዎች ገና “ያዙን ልቀቁን” ሳይሉ፡ በደብረ ሊባኖስ ገዳም መግቢያ ላይ አንድ ድንቅ የሆኑ ባሕታዊ ብዙ ሰዎች በተሰበሰቡበት፤ “የኢትዮጵያ መከራ “ኦሮሞ” የተባለው ነገር ነው፣ የኢትዮጵያ መከራ “ኦሮሞ” የተባለው ነገር ነው !” እያሉ ደጋግመው ተዓምረኛ የሆነ ስብከት ሲያደርጉ ነበር፤ ( ምነው ዛሬ ባገኘኋቸው ?! ግን በመንፈስ እንገናኛለን፤ ዛሬ ከአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጋር እየተገናኘሁ እንዳለሁት”፤ በወቅቱ አንድ ብልጭ ብሎ የታየኝ ነገር ነበር፤ ሰው ተመስጦ ነበር ሲያዳምጣቸው የነበረው። ሌላም ብዙ ነገር አለ፤ ግን ላሳጥረውና፤ በዓመቱ አዲስ አበባ ተመልሼ ወደ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተ ክርስቲያን ( መርካቶ ) ሳልወድ በግድ አውቶብስ ውስጥ ገብቼ ስጉዝ ከበስተኋላ መቀመጫ ላይ ያለ አንድ ሰው ጮክ ብሎ፤ “ወዮ ኦሮሞ፤ ለኢትዮጵያ መከራ ልታመጡ ነው !…” ስናገር ስሰማው ሁሉም ነገር ተገጣጠመለኝ፤ በልጅነቴ የቀበሌ እስር ቤት አጉረው ውስጥ እግሬን ለአስራ አምስት ደቂቃ የገረፉኝን የእነ ደበላ ዲንሳ ጭፍሮች እነ አብዲሳንና ወርቁ ለማን አስታወስኩ፤ ከልጅነቴ አንስቶ አብዛኛውን እድሜየን በውጩ ዓለም ስላሳለፍኩ ብዙ የልጅነቴን ታሪኮችን አላስታውሳቸውም እነ አብዲሳን ጋር በጭራሽ በጭራሽ አልረሳቸውም። ለነገሩማ እኔን ከእስር በለቀቁኝ በስድስተኛው ወር ግማሾቹ እርስበርስ መጨራረሳቸው ከፊሎቹ ደግሞ በኤድስ መርገፋቸውን ሰምቻለሁ። አላነባላቸውም።
ያኔ በወቅቱ በተለያዩ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተዘዋውሬ ካየኋቸው አስደናቂ ክስተቶችና ተዓምራት በመነሳት ለቅርብ ዘመዶቼ እንዲሁም በጦማሬ እና የግራኝ ጭፍሮች እንደ ዘመድኩን በቀለ እና “አቡነ” ፋኑ ኤል ( ሸህ አቡ ፋና ) ባዘጉብኝ ዩቲውብ ቻኔሌም በተለያዩ አጋጣሚዎች አውስቼው ነበር፤ የቅርብ ዘመዶቼም በጽዮን ልጆች እየመጣ ካለው የኦሮሞዎች ጥቃት እራሳቸውን ይጠብቁ ዘንድ በስጋ እና በነፍስ ዝግጅት እንዲያደርጉና እንዲጠነቀቁ ስጠቁማቸው ማመን ነበር ያቃታቸው። አዎ ! ዛሬ የምናየው ጉድ ሁሉ ይደርሳል ብሎ የገመተ የትኛው ኢትዮጵያዊ ነው ? የለም !
አረመኔው ግራኝ እና ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አማካሪዎቹ/መካሪዎቹ/ረዳቶቹ በቀላሉ ሊቆጣጠራቸው የሚችላቸውን ክልሎች መሪዎች አንድ በአንድ እየደፉ የዋቄዮ-አላህ-አዛዝኤላዊ ዝርያ ያላቸውን(እርስበርስ ይተዋወቃሉ) ወንድሞቻቸውን እና እኅቶቻቸውን በአማራ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ወደ ሥልጣን አምጥተው ሁሉንም ነገር ተቆጣጠሩት። ከዚያም በቂ ገንዘብና ቴክኖሎጂ ከአረቦች፣ ከቱርኮችና ከምዕራባውያኑ ካገኙ በኋላ እያታለሉ ያሳመኗቸውን ብሔሮችና ጎሣዎች ይዘው የኢትዮጵያን መሠረት ለማናጋት፣ የጀርባ አጥንቷን ለመስበርና እጆቿንም ለመቆራረጥ ልክ ከአስራ አንድ ወራት በፊት፤ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ወደ ትግራይ ዘመቱ። ስለዚህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ዝግጅት ሁላችንም ገና ከሦስት ዓመታት በፊት እናየው እና “ኤሜራቶች የድሮን ማረፊያዎችን በአሰብ አሏት፤ ለአክሱም ጽዮን ነው!” ስንል ነበር። ታዲያ እውነት ሕወሓቶች ይህን ሳያውቁ ቀርተው ነው? ወይንስ የሚፈልጉትን ጦርነት አብረው አቅደውታል? በቅርቡ የምናየው ነው፤ ግራኝ ኦክስጅን እንዲተነፍስ የአንድ ቀን እድሜውን ባረዘሙለት ቁጥር ይህ ጥያቄ መልስ ያገኛል።
አይሳካላቸውም እንጂ በሉሲፈራውያኑ የሚመራውና የወነጀለኛው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ዲያብሎሳዊ ዕቅድ ይህ ነው፤
VIDEO
አረመኔው ግራኝ እና ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አማካሪዎቹ/መካሪዎቹ/ረዳቶቹ አሁን ደቡቡን እና ቤኒሻንጉልን እንዲሁም በሐረር እና ድሬዳዋ ዙሪያ ያሉትን ቦታዎች ሁሉ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋቸዋል። ከሦስት ወራት በፊት “አብይ ሌባ!” እያሉ ለአንዲት ቀን ብቻ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ የነበሩትን ደካሞቹን አማራዎች ደግሞ ከበስተ ሰሜን ሕወሓትን ከበስተ ደቡብ ደግሞ ኦነግን በመጠቀም ከቤኒሻንጉል በከፋ ያዳክሙታል። በሚገባ መዳከሙንና ቢለዋ እንኳን ማንሳት እንደማይችል ሲገነዘቡ የዋቄዮ-አላህ-አዛዝኤላዊ ዝርያ ያላቸውን (እርስበርስ ይተዋወቃሉ) ወንድሞቻቸውን እና እኅቶቻቸውን በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር እና ጎንደር የሥልጣን ወንበር ላይ በማስቀመጥ አማራን ሙሉ በሙሉ ይቆጣጠሩታል። በዚህ ወቅት ከሕወሓት ጋር ድርድር ያደርጉና የኤርትራ ሠአራዊት ከምዕራብ ትግራይ እንዲወጣ ይደረጋል፤ ምዕራብ ትግራይን እና ራያ ቆቦንም ለትግራይ መልሰናል ብለው ይፈርማሉ። ሕወሓት ከአማራ ክልል ይወጣ እና “ሀገረ ትግራይ!” ብሎ እንዲያውጅ ያደርጉታል። እነ ግራኝ ለተወሰነ ጊዜ ለትግራይ እውቅና አይሰጡትም፤ ብዙም ሳይቆይ በሱዳን፤ ወይ ሰሞኑን በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሣሪያዎች ልከው የሞከሩትን መፈንቅለ መንግስት ዓይነት መፈንቅለ መንግስት ያደርጋሉ፤ አሊያ ደግሞ የሱዳንን መንግስት እንደተለመደው የ“ሙስሊማዊ ወንድማማችነት” ዘይቤያቸውን ተጠቅመው በማሳመን በምዕራብ ትግራይ እና ሱዳን በኩል ግንብ እንዲሠራ ያደርጉታል፤ ድንበሩን ይዘጉታል።
“ኢትዮጵያ” የሚለው ልዩና ታሪካዊ የሆነ ቦታ መጠሪያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመዝግቦ እስከቆየ ድረስ፣ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በተለይ የአፍሪቃውያን ሃገራት ያከብሩታል ወዘተ። ይህን ጽዮናውያን እንደ እባብ ብልህ ሆነው ማወቅ ነበረባቸው። ለዚህም ነው ሕወሓት ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች አስርከበው መውጣታቸው፣ ከወጡም በኋላ እንኳንና ምርጫ ካደረጉም በኋላ ትልቅ ስህተት/ወንጀል ሠርተዋል የምለው። ወደ መቀሌ ከተመለሱ በኋላም እንኳን መናገሻቸውን ወዲያው ወደ አክሱም በመለወጥ፤ “የኢትዮጵያ መንግስት እኛ ነን፣ የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ መሠረቶች እኛ ነን” በማለት እራሳቸውን ለማጠናከር የሚረዳ መሠረት መጣል ይችሉ ነበር፣ በዓለም ዓቀፋፊው ማሕበረሰብ ደረጃም በተለይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነው ዓለም ዘንድ፣ በሃገርም ደረጃ በተለይ በአማራው ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍና እውቅና ባገኙ ነበር። እንደው በግብዝናቸውና በድንቁረነታቸው ኢትዮጵያዊነታቸውን ቢክዱ እንኳን ‘እንሞትለታለን’ ለሚሉት ”የብሔር ብሔረስበ ተረተረት” ሲሉ እንኳን የተቀሩትን ኦሮሞ ያልሆኑ፣ ግን ታሪክ እንዳስተማረን በኦሮሞዎች ሊዋጡና ሌሰለቀጡ ብሎም ሊጨፈጨፉ በመዘጋጀት ላይ ላሉት ንዑስ ብሔሮች፣ ጎሳዎች እና ነገዶች ሲሉ እንኳን ኃላፊነት ተሰምቷቸው እነርሱን በማስተባበር እራሳቸውንም ኦሮሞ ያልሆኑትን ሌሎች ጥንታውያን ኢትዮጵያውያንም ለማዳን ሲሉ ዛሬም ቢሆን “ትግራይ እንደ ሃገር ነፃ ናት” ብለው ከማወጅ መቆጠብ ይኖርባቸዋል። ጽዮናውያን እንደ እባብ ልባም መሆን ይኖርባቸዋል። ተናዳፊዎቹ እባቦቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን ይህን በደንብ ያውቁታል፤ የተቀረውን የኢትዮጵያን ግዛት ለመስለቀጥ ትግራይን አዳክመው ከሌላው የአክሱማዊት ኢትዮጵያ ግዛቶች መገንጠል ዋናው ፍላጎታቸውና ዓላማቸው ነው። ለዚህም ዛሬ ትግራይ በተዳከመችበትና ዙሪያዋን በጠላቶች ተከብባ በታጠረችበት ወቅት ትግራይ ነፃነቷን እንድታውጅ የሚመኙት። ነፃነቷን ስታውጅ በአዲስ አበባ ዘንድ እውቅና አይሰጣትም፤ በአዲስ አበባ ዘንድ እውቅና ካልተሰጣት ደግሞ በዓለም ዓቀፉ ባሕበረስበ ዘንድ እውቅናን አታገኝም። እውቅና ያላገኘችና የተከበበችና የተዘጋች ትግራይ እንኳን መሳሪያዎችን የምግብ እርዳታ እንኳን ከውጭ ማግኘት አትችልም። የትግራይ ሃይሎች ከእባቦቹ የዋቄዮ-አላህ ሰአራዊት የተረከቧቸውን መሣሪያዎች ተጋሩዎች (የኤርትራን ጨምሮ) እና አማራዎች እርስ በርስ ተላልቀው ልክ ሲያባክኑት በኢትዮጵያ ስም ገንዘብ፣ መሣሪያ እና የሰው ኃይል እየሰበሰበ ሲደራጅ የነበረው የኦሮሞ ዘንዶ ከደቡብ እና ግማሽ ሶማሌ ቀጥሎ አዲስ አበባን፣ ቤኒ ሻንጉል እና አማራ የተባሉትን ክልሎችን ሙሉ በሙሉ ይቆጣጠርና ራያ እና ቆቦንም በቀላሉ ጠቅልሎ፤ “በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ … ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት እንደነበረብኝ እኮ ዕቅዴን በግልጽ ነግሬህና አሳይቼህ ነበር፣ ኦሮሞ እኮ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ለጠላትህ ለግብጽ እኮ “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” ብዬ ስምልልህ ነበር፤ አልሰማህም አላየህም እንዴ? ሃ!ሃ!ሃ!ሃ!” እያለ ጣና ሐይቅ ውስጥ በደስታ ይዋኛል።
ልብ ብለናል? ዛሬ በአረመኔው ግራኝ ንግስና’ በዓል ላይ የተገኙት አፍሪቃ መሪዎች አብዛኛዎቹ መሀመዳውያን ናቸው። ሴኔጋል + ጂቡቲ + ሶማሊያ + ናይጄሪያ ወዘተ
VIDEO
እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ትግራይን ከኢትዮጵያ አባርረው፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ከፊል ሶማሌን እና ቤኒሻንጉል ጨፍልቀው በኢትዮጵያ ስም በዋቄዮ – አላህ – ዲያብሎስ መንፈስ የምትመራዋና እስላማዊት ኦሮሚያ ካሊፋትን ለመመስረት በማለም ዛሬ በመጨፈር ላይ ያሉት እነ ግራኝ አብዮት አህመድም በእሳት እንደሚጠረጉ ለእነርሱ በቆመው ሕዝባቸውም ላይ እሳቱ እንደሚወርድባቸውና በፈርዖን ግብጽ የታዩት መቅሰፍቶች ሁሉ እንደሚመጡባቸው ምንም አልጠራጠርም። በእግዚአብሔር ፈቃድ እኛም የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን።
አዎ ! የማይገባቸውን ያልማሉ፤ ዲያብሎሳዊ እቅዳቸው ም ይሄ ነው፤ ነገር ግን በጭራሽ አይሳካላቸውም፤ የማይሳካላቸውም በተዋጊዎቹና በጦረኘኞቹ ኃይል አይደለም፤ እኛ ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የጽዮን ልጆች እስካለን ድረስ ምንም ነገር እንደማይሳካላቸው፣ እርስበርስ እንደሚተላለቁ፣ እንደማይሳካላቸውና አንድ በአንድ ከሃገረ እግዚአብሔር በእሳቱና በመቅሰፍቱ ተጠረራረገው ወደ ኤርታ አሌ እን ደሚጣሉ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ስም ቃል ልገባ እወዳለሁ ።
የጠላቶቻቸውን ሜዲያዎች እንደ መዥገር ተጣብቀው የሚያዘወትሩ ግብዝ ኢትዮጵያውን የበዙበት ዘመን ስለሆነ ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንደማይደርሳቸው አውቃለሁ፤ ምን ይደረግ ከዚህ በላይ ለመጮህ አልተፈቀደልኝም። “በስመ አብ ወወል ወመንፍ ቅዱስ!” በማለት ቅዱስ ሥላሴን የምንጠራበትን ኃያል የጸሎት አካል አታልለው ለመንጠቅ፤ “Share, Subscribe, Like“ የተባሉትን የሰይጣን ሦስተዮሽ ‘ልመናዎች’ንም በጭራሽ አልጠቀመም፤ አንባቢዎቼና ተመልካቾቼም ታዝባቸው ከሆነም እነዚህን ቃላት በጭራሽ አልጠቀምም፤ ክርስቲያን የሆነ ሁሉም፤ “Share, Subscribe, Like” ባይል ይሻለዋል፤ ይህም የባዕድ አምልኮ ልምድ ነው ለማለት እወዳለሁ። በሌላ በኩል ግን ሁሉም የጽዮን ጠላቶች ማን እንደሆንክ ያውቃሉ፤ ቻነሌንን እና መልዕክቴን ለማፈን የሚሞክሩትም ማን እንደሆንኩ ስለሚያውቁ ነው፤ ስለዚህ ደግሜ ደጋግሜ እነግራቸዋለሁ፤ አረመኔዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!
🌞🌞🌞“ለዓለም ጨው ለራሴ አልጫ ሆንኩ፤ ለዓለም ብርሃን ለራሴ ጨለማ ሆንኩ”🌞🌞🌞
VIDEO
✤✤✤ ፃድቁ አባታችን ብፁዕ አቡነ ተክለ ሐይማኖት በመልአኩ ትዕዛዝ ከደብረ ዳሞ ገዳም ወደሌላ ገዳም ለመሄድ ሲነሡ አበምኔቱ አባ ዮሐኒና መነኰሳቱ ሲሸኟቸው አቡነ ተክለ ሐይማኖት አርባ ክንድ ርዝመት ባለው ገመድ ገደሉን ለመውረድ እንደጀመሩ ገመዱን ሰይጣን ከካስማው ሥር ቆረጠባቸው፡፡ ቅዱስ አባታችን ግን በዚህ ጊዜ ስድስት የብርሃን ክንፎች ተሰጣቸውና እየበረሩ ክንፎቻቸውን እያማቱ ሦስት ምዕራፍ ሄደው ሲያርፉ አበምኔቱና መነኰሳቱ አይተዋቸው እጅግ ተደስተዋል፡፡ አባታችን ወደ ትግራይ ሄደው ከአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ ገብተው በጊዜው ከነበሩት አበምኔት ከአባ ዮሐኒ ቆብና አስኬማ ከተቀበሉ በኋላ ተመልሰው ወደ ሐይቅ በመሄድ ለአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ቆብና አስኬማን ሰጥተዋቸዋል፡፡ ከዚያም ወደ ዋሊ ገዳም ገብተው ከቅዱሳን ጋር ተገናኝተው በትሩፋት ላይ ትሩፋትን በገድል ላይ ገድልን ጨምረዋል፡፡
ከ ፩ሺ፪፻፷፮ እስከ ፩ሺ፪፻፷፯ /1266-1267 ዓ . ም ለአንድ ዓመት ያህል የትግራይን ገዳማት በሙሉ በመጐብኘት ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ግብፅም በመሄድ በዚያ ያሉ ቅዱሳት መካናትን ጎብኝተው መጥተዋል፡፡ ከዚህ በኋላ “ዳዳ” በተባለ ስፍራ ይመለክ የነበረውን ፸፭ /75 ክንድ የሚረዝመውን ዘንዶ በጸሎት ኃይል በመስቀል ምልክት አማትበውበት በተአምራት ገድለውታል፡፡ በቦታው ላይ በአርባዕቱ እንስሳ ስም ቤተ ክርስቲያን አንጸው ታቦተ ሕግ አስገብተውላቸዋል፡፡ ከሴቶችና ከልጆች ሌላ ሦስት ሺህ በጣዖት የሚያመልኩ ወንዶችን አስተምረው መልሰው አጥምቀው አቊርበዋቸዋል፡፡ ✤✤✤
✤✤✤ የፃድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎታቸውና በረከታቸው ረድኤታቸውና ምልጃቸው በመላው ሕዝበ ክርስቲያን ላይ አድሮ ይኑር ለዘለዓለሙ፤ አሜን!✤✤✤
💭 ክፍል ፪
ከአብዛኛዎቹ ከእርሱ ትውልድ ርዕዮተዓለማውያን ጋር እደማልስማማው ሁሉ ከጋሽ ዮሴፍ ጋርም በአንዳንድ ምልከታዎቹ አልስማማም ( ለምሳሌ የብሔር ብሔረሰብን ተረት ተረት በሚመለከት ) ግን ዛሬ በትግራይ እየታየ ስላለው ዓለም አይቶትና ስምቶት ስለማያውቀው ጭቃኔ፣ አረመኔነት በሚመለከት በጥሩ ሁኔታ በዚህ ቪዲዮ የሳለለን ምስል ፻ /100% ትክክል ነው። ወደ ሌላ ርዕዮተ ዓለማዊ አርእስቶች ሳይገቡ በዚሁ ርዕስ ላይ በጥልቁና በተከታታይ ቢወያዩበት ተጽዕኖ ለመፍጠር በጣም ይረዳል። በተለይ “ማን ? ይህን ወንጀል እየፈጸምው እንዳለና ለምን ?” የሚሉትን ጥይቄዎቹ ምንም ይሉኝታ በሌለበት መልክ ነጭ ነጯን ቢያቅርቡ የተሻለ ይሆናል።
ለእኔ ዛሬም ሆነ ላለፉት አራት ትውልዶች ( ፻፴ /130 ዓመታት ) በጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ተጋሩ ላይ አድሎ፣ ግፍና ጭፍጨፋ ሲያካሂዱ / እያካሄዱ ይሉት በተለይ ኦሮሞዎች እና አምሓራዎች ናቸው። ምንም ወለም ዘለም ማለት የለም፤ አፄ ምኒልክ / አቴቴ ጣይቱ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሁሉም በኢትዮጵያ መፈሳውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያን ለማጥፋት በባዕዳያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የተመለመሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኦሮሞዎች ናቸው። ሕወሓቶች ሳያውቁትም ሆነ አውቀውት ይህን ዲያብሎሳዊ የስጋ ማንነትና ምንነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋውሪ የተጠሩ ግብዞች ናቸው፤ ከሠላሳ ዓምታት በፊት ግማሽ ኢትዮጵያን ያላግባብና ሃላፊነት በጎደለው መልክ ለኦሮሞዎች በመስጠት ኦነግን በቀጥታ እንዳነገሡት ሁሉ ዛሬም ተጋሩ እየተሰው እና እያለቁ ብሎም አማራው ለዕልቂት እንዲዳረግ እየተደረገ እንኳን በተዘዋዋሪ በኢትዮጵያ ለመፍጠር እየተዘጋጁ ያሉት ለብዙ ተዋሕዷውያን ማለቅ ተጠያቂ በሆነው ወንጀለኛ ጃዋር መሀመድ የምትመራዋን እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ እነ ቴዲ በድፍረትና በቀጥታ ብዙ ልትናገሩበት ይገባል፤ አገርን እና ብዙ ሚሊይን ሕዝብን ሊያድን የሚችል ጉዳይ ነውና።
ጌታችን አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬ በትግራይ እየተካሄደ ስላለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ፣ አረጋውያኑን፣ ወንዶችንና ሴቶችን፣ ወጣቶችንና ሕፃናትን፣ እንስሳቱን፣ አፅዋቱን፣ ውሃውን ወዘተ ለማጥፋት ስለሚካሄደው ዘመቻ ማንን ነው ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ? እንግዲህ ብሉይ ኪዳንንም አዲስ ኪዳንንም በደንብ አንብቦ ለተረዳ፤ ተጠያቂዎች የሚሆኑት / የሆኑት ልሂቃኑ / ፍሪሳውያን / ሳዱቃውያኑ ብቻ አይደሉም፤ ሕዝቦችም ናቸው። ለእኔ እስካሁን ለአምስት መቶ ዓመታት፣ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ከዚያም በተለይ ላለፉት ሦስት ዓመታት እና አሥር ወራት በቅድሚያ የሚጠየቁት የኦሮሞ እና አማራ ሕዝቦች ናቸው። እነዚህ ልሂቃን የሚከተሏቸው እነዚህን ሕዝቦች ነው፣ እነዚህ ልሂቃን በሰአራዊቶቻቸው በኩል የሚፈጽሟቸው ግፎች እነዚህ ሕዝቦች ይፈጸሙ ዘንድ የሚሿቸው ግፎች ናቸው። እነዚህ ሕዝቦች በምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ጊዜ በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎች “አያውቁም ነበር” ብንል እንኳን ( ልሂቃኖቻቸው ይህን በታሪክ መዝገበው ሲጸጸቱና ንስሐ የገቡበት አንድም ማስረጃ አላገኘሁም። በዚህም ጽዮናውያን ጸጥ ለጥ ብለው በትዕግስት ለመኖር በመወሰናቸውና በዳዮቻቸውም ለንስሐ እንዲበቁ ኃጢዓቶቻቸውን ባለመጠቆማቸው እወቅሳቸዋለሁ፤ ሕወሓትም የቀይ ሽብር ፈጻሚ ስለነበረው ደርግ ብቻ ነበር በመጠኑም ቢሆን ቅሰቀሳ ሲያደርግ የነበረው። ) ፤
ዛሬ ግን በትግራይ እየተሠራ ስላለው ግፍ የኦሮሞም የአማራም ሌሎቹም “የብሔር ብሔረሰብ” ሕዝቦች በደንብ በሚገባ ያውቃሉ። ታዲያ ይህ ሁሉ ግፍ አንድ “ወገን” በሚሉት ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለፉት ሦስት ዓመታትና ባለፉት አሥር ወራት “ይህ ጦርነት ይቁም፣ መንገዶች አይዘጉ፣ ምግብ፣ መድሃኒት፣ ውሃ እና መብራት አይከልከል፣ ስደተኞቹም ቢሆኑ ወደ ሱዳን ከሚሄዱ ወደ እኛ ይገቡ ዘንድ መንገዶቹ ይከፈቱላቸው” በሕዝብና ማሕበረሰብ ደረጃ ( የተቃውሞ ሰልፍና የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በአደባባይ ወጥተው በመጮህ፣ በሜዲያ ወጥተው ቅስቀሳዎችን በማድረግ፣ “የትግራይ ደም ደማችን ነው ! የፋሺስቱ ግራኝ ኦሮሞ አገዛዝ እኛን አይወክልም !” በማለት ከተጋሩ ጎን ተሰልፈው የፋሺስቱን ሰአራዊት ለመዋጋት በመወሰን ይህ በጽዮናውያን ላይ የሚካሄደው ጭፍጨፋ “ሕዝባዊ” አለመሆኑን ሊያሳዩን ችለዋልን ? በጭራሽ ! እንዲያውም በተቃራኒው ከጨፍጫፊው ፋሺስት ጎን ተሰልፈው “ያዘው ! በለው ! ግደለው ! እሰየው !” እያሉ ሲዘምቱ፣ ሲገድሉ፣ ሲያፈናቅሉ፣ ከስራ ሲያባርሩ ነው ያየነው። በአዲስ አበባ፣ በናዝሬት በወለጋ እንዲሁም ብዙ ዜና በማይወራባት ግን የዘር ማጽዳት ዘመቻ በግልጽም በድብቅም ለሚካሄድባት በኦሮሚያ ሲዖል ተጋሩዎች እና አማራዎች ( ተዋሕዷውያን ) ተላልፈው የተሰጡት ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለማ መገርሳና ጃዋር መሀመድ “ስውር” ቡድን ለሆነው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ሰራዊት (OLA) ለተባለው ፋሺስታዊ ቡድን ነው።
ዛሬ በኦርሞዎች፣ አማራዎች እና ኤርትራውያን አማካኝነት በጽዮናውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው ዓይነት ግፍ በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ወይንም በኤርትራ ተፈጽሞ ቢሆን ኖሮ ፻ /100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ ጽዮናውያን ከኦሮሞዎች፣ አማራዎችና ኤርትራውያን ጎን ተሰልፈው በዳዩን ቡድን በተዋጉት ነበር። ታሪክም እኮ የሚነግረን ይህን ነው። በሚሊየን የሚቆጠሩ የኤርትራ ስደተኞችን ላለፉት ሰላሳ ዓመታት አስተናግደው የነበሩት እኮ ጽዮናውያን ናቸው። ባለፉት ሦስት ዓመታት እንኳን በአዲስ አበባ፣ ናዝሬትና ደብረዘይት ነዋሪዎች ላይ የኦሮሞ ሽብር እንዳንዣበበ ከትግራይ የመጡ ጽዮናውያን ነበሩ በየቤተ ክርስቲያኑ እና ገዳማቱ በጾምና በጸሎት መንፈሳዊውን ውጊያ ለእነዚህ ከተሞች ነዋሪዎች ሲዋጉላቸው የነበሩት። ይህን እራሴ በዓይኔ ምስክር ሆኜ ያይሁት፤ ተጋሩ ብዙም የመናገርና የሜዲያ ብቃት ስለሌላቸው ነው ይህ ክስተት በሰፊው ሊታወቅ ያልቻለው።
ይህ የጽዮናውያን ማንነትና ምንነት እኮ ነው ጠላት ዲያብሎስንና ጭፍሮችን በቅናት የሚጨርሳቸው። ይህ ቃኤላዊ የቅናት መንፈስ እኮ ነው በሕዝብ ደረጃ የትግራይ ሕዝብ እንዲጠፋ ኦሮሞዎች፣ አማራዎች እና ሌሎችም በሕዝብ ደረጃ ከፍተኛ ሰይጣናዊ ምኞት አላቸው ለማለት የደፈርኩት። እኔ በዚህ በጣም እርግጠኛ ስለሆንኩ እና እውነቱም ስለሆነ ለመናገር የመድፈር ግዴታ አለብኝ። ክርስቶስ ለፍርድ ሲመጣ ተመሳሳይ ነገር በመናገር በእነዚህ ሕዝቦች ላይ እንደሚፈርድ መጽሐፍ ቅዱስ በደንብ ነግሮናል።
ይህ ችግር እንዲፈታ የምንሻ ከሆነና እነዚህ ሕዝቦች ተመልሰው ለንስሐ በመብቃት እንዲድኑ የምንሻ ከሆነ በጽዮናውያን ላይ ግፉ ከዚህ በፊትም ዛሬም እየተሠራ ያለው “በሕዝብ ደረጃ ነው ! ፣ ተጠያቂዎቹም በተለይ የኦሮሞ እና አማራ ሕዝቦች ናቸው” ማለት ግድ ነው። ይህ እስካልተባለ ድረስ፤ እነዚህ ሁለት ሕዝቦች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት፣ ላለፉት መቶ ስላሳ ዓመታት የሠሯቸውን ግፎችን ጽዮናውያን እስከሚያልቁ ድረስ እንደገና ለመድገም ሌላ መንግስት ወይም ሥርዓት ይዘው መምጣታቸው አይቀርም። ኩነኔው ወደ ሕዝብ ደረጃ ከፍ የሚል ከሆነ ግን ግፍ አድራጊውን መንግስት አንድም ቀን በሥልጣኑ እንዳይቆይ የማድረግ ብቃት ያለው ሕዝብ ለፍትሕ ሲል ለአመጽ ይነሳል። የኦሮሞ ሕዝብ እና በኦሮሞዎች የስጋ ማንነትና ምንነት ተጽእኖ ሥር የወደቀው የአማራ ሕዝብ ዛሬ እንደምናየው “እኔ / የእኔ / ኬኛ”ከማለት ውጭ “ፍትህ” የሚባለውን ነገር በጭራሽ አያውቁትም። ‘ ሃቁን ሃቅ፣ ሃሰቱን ሃሰት ‘ ማለት ተገቢ ነው።
በዘመነ ናዚው ሂትለር አብዛኛው የጀርመን ሕዝብ “ፍትህን” የሚያውቅ ጥሩ ሕዝብ ነበር። ሆኖም ይህ ስድስት ሚሊየን አይሁዳውያንን በጋዝ ጓዳ ታፍነው ከመገደል አላዳናቸውም። እንዲያውም ከዛሬይቷ ምንሊካዊት ኢትዮጵያ ጋር ሲነጻጸር በናዚው ሂትለር ዘመን እንኳን ብዙ ጀርመኖች አይሁዳውያንን እየደበቁ አድነዋቸዋል፣ ከሂትለር ጋር አንሰለፍም ብለው ሂትለርን ለመግደል ሞክረዋል፤ ያውም የሂትለር የቅርብ ሰዎች። የትኛው ኦሮሞ፣ የትኛው አማራ ነው እንኳን በትግራይ ካሉት ጽዮናውያን ጎን ሊቆም በአዲስ አበባ እና በናዝሬት የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ለሚገኙት የትግራይ ልጆች ድምጽ የመሆንና ጥብቅና የመቆም ፍላጎት እንኳን ያላቸው ?
ጽዮናውያን ላይ ለአስራ አንድ ወራት ያህል ያካሄዱት የቦምብና ጥይት ጭፍጨፋና ሴት መድፈር አልበቃቸውም፤ ዛሬም ላቀዱላት የእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት ምስረታ ሲሉ “ሰማዕታት ለመሆን” ሕዝቡን በረሃብና በጥሜት ፈጅተው ከመጨረስ ወደኋላ እንደማይሉ መላው ዓለም ““ምን ዓይነት ጉድ ነው?!” ብሎ በመገረም ጭካኔውን በጥሞና እየተከታተለው ነው። “ምን ዓይነት አረመኔዎች ናቸው? ያውም በዘመነ ኮሮና?” እያስባለ ብዙ ሃገራትን፣ ተቋማትንና ሜዲያዎችን በማስቆጣት ላይ ይገኛል። እነ ሂትለር እንኳን ያላሳዩትን ዓይነት ጭካኔ የራሱን ሕዝብ በዚህ መልክ ለመጨረስ የወሰን የሌላ ሃገር አገዛዝ በታሪክ እንኳን የተመዘገበ አይመስለኝም!
___________ __________ ___________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Axum , ሕፃናት , መቀሌ , ምዕራብ ትግራይ , ርዕዮት , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ባሕል , ቴዎድሮስ ፀጋዬ , አረመኔነት , አቡነ ተክለሃይማኖት , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ዘር ማጥፋት , ዮሴፍ ገብረሕይወት , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፋሺዝም , Crime , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Genocide , Propaganda , Rape , Reyot , Teenagers , Tigray , Tools of War , War , War Crime , Western Tigray , Women , Yosef Gebrehiwot | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2021
VIDEO
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
☆ አህመድ + ☆ ጂብሪል = ሉሲፈር
☆ የቱርክ ሉሲፈራዊ ባንዲራ + ☆ የቡርኪና ፋሶ ሉሲፈራዊ ባንዲራ = ሉሲፈር
ይህን ከስምንት ዓመታት በፊት የታየ ክስተት ዛሬ በቅዱስ ኡራኤል ዕለት ማየቴ ራሱ ሌላ ትልቅ ተዓምር ነው። ጉግል የራሱ አልጎሪዝም ይኖረዋል፤ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ደግሞ የራሳቸው እጅግ በጣም የተራቀቀ ‘ አልጎሪዝም ‘ አላቸው። ድንቅ ነው !
ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና የጋናው ፕሬዚደንት ከሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ ጋር በተገናኙ ማግስት አርፈው ነበር። ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የቡርኪና ፋሶው የውጭ ጉዳይ ሚስትር ጂብሪል ባሶሌ ደግሞ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የወቅቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስት አህመድ ዳቩቶግሉ ጋር ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቱርክ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ይታያሉ።
የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ልክ ሲወድቁ ብልጭ ብለው የታዩኝ የቱርክ እና ቡርኪና ፋሶ ባንዲራዎች ላይ ያለው የሉሲፈር ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ነው። ጂብሪል እና አህመድ በሉሲፈር ኮከብ ታጅበዋል፤ ዋው !!!
ሙስሊሞች ለአምላካቸው ዋቄዮ – አላህ በሚሠሩት መስጊድ “ሚናራ” በሚባለው የምሰሶውና በሙአዚኑ አዛን ጋኔን መጥሪያው ክፍል ላይ የተገለጸው የፈጣሪያቸውን ሉሲፈርን መልክና ምሳሌ ( ሎጎ ) ይህን ሙስሊሞች ቅዱስ ጳውሎስን እንዲጠሉ ያደረጋቸውን እውነት ለማሳየነት ላቅርብ። ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ምስጢር ነው። የእስልምናው እምነት የተዘጋጀው በስጋ ሕግና ሥርዓት መሆኑን ከግንዛቤ በመውሰድ፤ በቪዲዮው በምናየው የሉሲፈር በባለ አምስቱ ፈርጥ ኮከበ መልክና ምሳሌ በኩል የተገለጠው የፈጣሪያቸው ሉሲፈር ስምና ክብር ( የስጋ ማንነትና ምንነት ) ነው። ኮከቧ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ የስሜት ሕዋሳት ነውና። ለስጋ ምሳሌ ናት። በድጋሚ፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዓረብ ምድር ሕግና ሥርዓት በኩል “ስጋ !” በማለት የገለጸው አንድም የእስልምናውን ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ሕግና ሥርዓት ደግሞ በመንፈስ ሕግና ሥርዓት ሞት በኩል የሚገለጥ የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ወይም ስምና ክብር ነው። ይህም አዳም አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ ለሕይወትና ለነጻነት የተሰጠውን ኪዳን ( ሕግ ) በሻረና በመንፈሱ በሞተ ጊዜ የተገለጠው ኃይማኖት ወይም የመንግስት ሕግና ሥርዓት ነው።
በሌላ በኩል ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ትክክለኛዋ ኃይማኖት ክርስትና ናት። “ሰማያዊ” የተባለችው ኢየሩሳሌም ደግሞ ዛሬ ሉሲፈር በትግራይ በወረወራት ኮከብ አማካኝነት ሊያጠፋት በመታገል ላይ ያለችው የተቀደሰችው ምድር አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። በዚህም መረዳት የተቀደሰችው ምድር ኢትዮጵያ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ( መንግስት ) ፤ ከእስላማዊው የዓረቢያው ምድር በተጻራሪ፤ ክርስትና የተባለው። ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ይህን የምድር አፈር ሕግ በይስሐቅ ማንነትና ምንነት “መንፈስ” በማለት ይገልጸዋል። በዚህም ክርስትና የመንፈስ ሕግ መሆኑን ይመሰክራል። የስጋ ሕግ ማለት የሞትና ባርነት ሕግ ማለት ነው። የመንፈስ ሕግ ማለት ግን የሕይወትና የነጻነት ሕግ ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፤ “አንዲት ኃይማኖት” በማለት የጠራትም ይህችን የመንፈስ ስምና ክብር ነው። ይህችም ደግሞ ፍቅር የተባለችው የተፈጥሮ ሕግ ናት። የክርስትናው ሕግና ሥርዓት የመንፈስ ሕግ መሆኑን የሚመሰክርልን ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ምሳሌ የሆነው የዳዊት ኮከብ ይሆናል። የዳዊት ኮከብ ስድስት ፈርጥ ያለው የኮከቡ መልክና ምሳሌ ስለ መንፈስ አካል የሚናገር ሕግ ነበርና።
በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ ስላረፈው የሉሲፈር ኮከብ ምናልባት ለመጀመሪያ ጊዜ የማንቂያ ደወል በጦማሬ አማካኝነት የደወልኩት እኔ ነበርኩ፤ ዛሬም በተለይ “ዛሬም!” የምኒልክ ብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረት ርዕዮተ ዓለም አራማጅ የሆኑት የሕወሓት ክንፍ “የትግራይ ነው” ብሎ የሚጠቀምበትን ባንዲራ ጽዮናውያን እንዲያወግዙት እና እንዲያስወግዱት በምትኩም ለጽዮናዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያ እነ አፄ ኢዛና፣ እነ ደቂቅ እስጢፋኖስ፣ እነ አፄ ዮሐንስ የተሰጧትን ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ ሰንደቅ በኩራት እንዲያውለበልቡ ከማሳወቅ ወደኋላ አልልም። የሉሲፈር አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበት ባለ ሁለት ቀለሙ ሰንደቅ የጽዮናውያን፣ የአክሱማውያን ወይም የትራዋይ ኢትዮጵያውያን እንዳልሆነ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። ለመሆኑ፤ “ይህ ሃምሳ ዓመት የማይሞላው ባንዲራ ከየት/ከማን ተገኘ? መልዕክቱስ ምንድን ነው?” በማለት የሚጠይቅ ወግን ለምን ጠፋ? ለትግራይ ሕዝብ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ሰቆቃ እና ስቃይን ከማምጣቱ እና ሉሲፈር ጠላትን ከማስደሰቱ በቀር ምን ያመጣለት ነገር አለ? ምንም! ዛሬ ኤርትራውያን የምንላቸው ጽዮናውያን ገና ሬፈረንደም ሲያካሂዱ ገና ወጣት እያለሁ “ተው!ብትገነጠሉ እንኳን ሰሜን ኢትዮጵያ የሚለውን ስም እና የጽዮንን ባንዲራ ያዙ!” ስላቸው ይሳለቁብኝ እንደነበር፤ እንዲያውም ሬፈረንደም ከማድረጊያው አዳራሽ እንድወጣ (ለዩኒቨርሲቲዬ ረፖርት ለማቅረብ ነበር ተልኬ የገባሁት) አስታውሳለሁ። ዛሬ ወገኖቻችን የያኔውን አሁን ከገጠማቸው ፈተና እና መዘዝ ጋር እያስታወሱ በመጸጸት የሚደውሉልኝ ኤርትራውያን ብዙ ናቸው። የጽዮናውያን ጽናት፣ ጥንካሬ፣ ብርታት እና ድል የእግዚአብሔር ድል ነው፤ በጽዮን ማርያም፣ በቅዱሳኑ እና በጽላተ ሙሴ በኩል ብቻ የተገኘ ድል ነው። ጠላት ይህን በደንብ ስለሚያውቅ ነው የሕይወት ዛፍ የሆነችውን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሥሯን መንቀል አስፈላጊ እንደሆነ ስላወቁት ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ቆፍረው ቆፍረው አሁን የምናየውን ዓይን ያወጣ የጭፍጨፋ ግፍ በመስራት ላይ ያሉት። የትግራይ ሠራዊት የጽዮን ሠራዊት ነው፤ ስለዚህ አረበኞቹ የጽዮንን ጠላቶች እስከ ሞያሌ ድረስ ሄደው የማሳደድ ግዴታ አለባቸው፤ በዚህም ድጋፌ ፻/100% ነው፤ ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ሄደው ግራኝን እና ጭፍሮቹን የመያዝ ግዴታ አለባቸው፤ እንዲያውም ዘግይተዋል። ግራኝ አብዮት አህመድ አዲስ አበባን ለቅቆ በመውጣትና የትግራይን አየር አቋርጦ ወደ አስመራ እና ቱርክ መብረር እንዳይችል መደረግ ነበረበት፤ የሚበርርም ከሆነ አውሮፕላኑን በትግራይ አየር ላይ መትተው መጣል ነበረባቸው። ለመሆኑ በየትኛው አየር መንገድ ነው ወደ አስመራ እና ቱርክ የበረረው? ከይተስ ተነስቶ? ይህን በጣም ማወቅ እፈልጋለሁ።
💭 ለማንኛውም በትግራይ ላይ ልክ የዘር ማጥፋት ዘመቻው ሲጀምር የሚከተለውን ጽሑፍ በማቅረብ ለማስጠንቀቅ ሞክሬ ነበር፤
👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው” ?
፩ኛ . የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን ( ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ – አማኒ፣ ግብረ – ሰዶም )
☆ ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።
፪ኛ . ዋቀፌታን / ኦሮሙማን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ‘ ኢትዮጵያን ‘ ‘ ኩሽ ‘ ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ . አ . አ ከ 1837 እስከ 1843 ዓ . ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክ ራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ‘ ኢትዮጵያ ‘ ፋንታ ‘ ኩሽ ‘ የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ / ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ – ኢትዮጵያ፣ ፀረ – ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም” [ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲ ]
፫ኛ . የአማራ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ / ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ ‘ ትግሬው ‘ ጠ / ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት !
፬ኛ . የትግሬ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ኢ – አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ – አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ – ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ ! ትግራይ !” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ ‘ አማራ ‘ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት !
☆ ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል ! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ ! ዋ ! ዋ !
በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ ! የኛ ይሆናሉ !” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት ?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን !” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።
የሕዝቡን ስነ – ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት ! ወዮላችሁ !
👉 አንድን ሀገር / ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦
– ተስፋ ማስቆረጥ / ሞራል መስበር
– አለመረጋጋትን መፍጠር
– አመፅ መቀስቀስ
– መደበኛነትን / መረጋጋትን ማምጣት
👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of
– Demoralization
– Destabilization
– Insurgency
– Normalization
💭 A year after Ethiopian PM Meles Zenawi and Patriarch Paulos passed away, on May 9, 2013
👉 Burkina Faso’s Foreign Minister Has Fainted During አ Joint Press Conference in Turkey.
A year later, 29 August 2014, Ahmet resigned as Foreign Minister and became Prime Minster of Turkey.
Djibrill Bassole, the foreign minister of the Colorado-sized West African nation of Burkina Faso, has joined the inauspicious ranks of people to faint on live television.
Bassole was holding a joint press conference in the Turkish capital of Ankara with Turkish Foreign Minister Ahmet Davutoglu when, in the middle of a question from a reporter, it became clear that something was wrong. He grips the platform, grimaces and begins to sway slightly. Bassole, obviously concerned, leans over to Davutoglu and says something.
The Turkish foreign minister looks immediately alarmed but, perhaps wary of embarrassing his official guest, extends an arm without actually grabbing Bassole. Then there’s a whooshing sound in the audio as Bassole, collapsing, brushes against his microphone and takes the podium down with him.
_____________ ___________ ____________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Ahmet Davutoglu , Aksum , Anti-Ethiopia , Antichrist , Axum , ሉሲፈር , ሕፃናት , መቀሌ , መውደቅ , ሚንስትር , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ቡርኪና ፋሶ , ባሕል , ባንዴራ , ቱርክ , አረመኔነት , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ኮከብ , ዘር ማጥፋት , የክርስቶስ ተቃዋሚ , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፋሺዝም , Burkina Faso , Collapse , Crime , Djibrill Bassole , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Foreign Minster , Genocide , Lucifer , Pentagram , Propaganda , Rape , Teenagers , Tigray , Tools of War , Turkey , War , War Crime , Women | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2021
VIDEO
💭 BBC HARDtalk With Getachew Reda
👉 Part 1 + Part 2 =
☆ Thesis –Antithesis –Synthesis / ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር ☆
____________ ________ __________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Ashenda , Axum , ሕፃናት , መቀሌ , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ባሕል , አረመኔነት , አሸንዳ , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ዘር ማጥፋት , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፋሺዝም , BBC , Crime , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Festivitiy , Genocide , GetachewReda , HardTalk , Propaganda , Rape , StevenSakur , Teenagers , Tigray , Tools of War , War , War Crime , Women | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2021
VIDEO
💭 BBC HARDtalk With Gedeon Timotios
👉 Part 1 + Part 2 =
☆ Thesis –Antithesis –Synthesis / ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር ☆
💭 Finland FM Haavisto | Ethiopian Leadership Have a Plan to Wipe out Tigrayans
VIDEO
👉 When I asked the EU Envoy, Finland Foreign Minster Pekka Haavisto about Abiy AhmedAli + IsaiasAfewerki committing War Crimes in Tigray, he replied:
The Oromo fascist Junta lead by a war criminal who have a dream of wiping out 7 million Tigrayans.
“..when I met the Ethiopian Leadership😈 in February they used this kind of language, that they are going to destroy the Tigrayans, they are going to wipe out. .” Finland FM Haavisto
Wow!. It looks as though Hitler is back!
💭 በትግራይ ሴቶች ላይ የተፈጸመው እጅግ በጣም ትልቅ ግፍ ተስፋፊዎቹ ፋሺስቶች ኦሮሞዎች እና አማራዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛቶች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ሲፈጽሙት የነበረ ነው። በሉሲፈራዊው የዋቄዮ-አላህ ኢ-ስበ ዓዊውና የክርስቶስ ተቃዋሚው ዓለም ክርስቲያኖችን አዳቅሎ ለማዳክምና ለመጨረስ ሆን ብለው ግጭቶችንና ጦርነቶችን እይቀሰቀሱ የሚጠቀሙበት የወሲባዊ ጂሃድ ዋና አካል ነው። ከፖለቲከኞች ብዙም አልጠብቅም፤ ግን በተለይ የተዋሕዶ አባቶች ወደኋላ ሳይሉ ከይሉኝታ ባርነት እራሳቸውን ነፃ አድርገው ስለዚህ በቸልታ ለማይታለፍ ጉዳይ ትምህርት መስጠት ይኖርባቸዋል።
💭 Today, girls + women in Tigray experience Ashenda amidst ~10 months of #TigrayGenocide. We humbly ask that you advocate for them, that you believe their stories + that you never forget them and, specially the men must never, ever again allow atrocities like the genocide against our mothers, sisters and daughters to happen.
___________ ________ __________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Media & Journalism , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Ashenda , Axum , ሕፃናት , መቀሌ , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ባሕል , አረመኔነት , አሸንዳ , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ዘር ማጥፋት , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፋሺዝም , BBC , Crime , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Festivitiy , GedionTimothewos , Genocide , HardTalk , Propaganda , Rape , StevenSakur , Teenagers , Tigray , Tools of War , War , War Crime , Women | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2021
VIDEO
👉 አዎ! የትግራይ ቀለማት ክቡር መስቀሉን የሚያጅቡት ሦስቱ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ቀለማት ናቸው! እንደ አፍጋኒስታን ታሊባን በክቡር መስቀሉ ፈንታ የሉሲፈርን ኮከብ፤ በሦስቱ ቀለማት ፈንታ የሉሲፈርን ቀለማት በመተካት አዲስ ማንነትና ምንነት ለመፍጠር በመንቀሳቀስ ላይ ላሉት የምኒልክ ብሔር ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም ባሪያዎች፤ ከወዲሁ ዋ! ተጠንቀቁ! ብለናል።
💭 በትግራይ ሴቶች ላይ የተፈጸመው እጅግ በጣም ትልቅ ግፍ ተስፋፊዎቹ ፋሺስቶች ኦሮሞዎች እና አማራዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ ግዛቶች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ሲፈጽሙት የነበረ ነው። በሉሲፈራዊው የዋቄዮ-አላህ ኢ-ስበ ዓዊውና የክርስቶስ ተቃዋሚው ዓለም ክርስቲያኖችን አዳቅሎ ለማዳክምና ለመጨረስ ሆን ብለው ግጭቶችንና ጦርነቶችን እይቀሰቀሱ የሚጠቀሙበት የወሲባዊ ጂሃድ ዋና አካል ነው። ከፖለቲከኞች ብዙም አልጠብቅም፤ ግን በተለይ የተዋሕዶ አባቶች ወደኋላ ሳይሉ ከይሉኝታ ባርነት እራሳቸውን ነፃ አድርገው ስለዚህ በቸልታ ለማይታለፍ ጉዳይ ትምህርት መስጠት ይኖርባቸዋል።
💭 Today, girls + women in Tigray experience Ashenda amidst ~10 months of #TigrayGenocide. We humbly ask that you advocate for them, that you believe their stories + that you never forget them and, specially the men must never, ever again allow atrocities like the genocide against our mothers, sisters and daughters to happen.
_____________ ___________ ___________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Ashenda , Axum , ሕፃናት , መቀሌ , ሴቶች , ሴቶችን መድፈር , ባሕል , አረመኔነት , አሸንዳ , አብይ አህመድ , አክሱም , ኤርትራ , ዘር ማጥፋት , ግራኝ አህመድ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፋሺዝም , Crime , Eritrea , Ethiopia , Ethnic Cleansing , Festivitiy , Genocide , Propaganda , Rape , Teenagers , Tigray , Tools of War , War , War Crime , Women | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 3, 2020
VIDEO
ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፡ ክብረ በዓል፤ የተዋሕዶ ጠላቶች የራያ ጨፋሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አምጥተው፡ ምዕመናንን እንዲያውኩ ሲያደርጓቸው።
በተዋሕዶ ክርስትና እና ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረው ጥቃት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው እንደሆነ ብናውቅም፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመላው የማሕበረሰብ ክፍሎች፣ በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በየጎረቤቱ በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በሱቅ መልክ፣ በጎብኚ መልክ፣ የመስገጃ ቦታ በመሻማት ( ሩፋኤል፣ ራጕኤል ) ቀስ በቅስ ጠጋ ጠጋ በማለት ይዋጉታል።
ይህ ክስተት ላለፉት ዓመታት የምናየው ነው። በተለይ በአዲስ አበባ አድባራትና ዓብያተ ክርስቲያናት የሕዝበ ክርስቲያኑን መንፈሳዊ እርጋታና ሰላሙን ለማወክ ገበያዎችን ይከፍታሉ፣ የመዝሙር ሲዲዎችን በከፍተኛ ጭኸት የሚያስተዋውቁትን መኪናዎችን አምጥተው ያቆማሉ፤ ባሕላዊ ዘፋኞችን እና ጨፋሪዎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ያስገቧቸዋል። ( ልክ እዚህ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ራያዎችን እንደምናያቸው ) የስከሩ ጨፋሪዎች ሁሉ ሲገቡ የሚታዩባቸው በዓላት አሉ። ከቤተ ክርስቲያን ውጭ ሌላ ቦት ባሕላቸውን ቢያስተዋውቁ ባልከፋ፤ ነገር ግን ያመጧቸው ሆን ተብሎ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተው “ሁሉም ባሕል ነው፣ ሁሉም አንድ ዓይነት ነው” የሚለውን አጀንዳ ለማራማድ ይጠቀሙባቸው ዘንድ ነው።
ከራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች ( ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር ) በየአብያተ ክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ ይቻላቸው ዘንድ በደንብ አቅደውበት ነው።
በነገራችን ላይ፡ እንደ “መስቀል” እና “ጥምቀት” የመሳሰሉትን ክብረ በዓላት የየተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት፤ በምህጻሩ UNESCO በሚባለው ድርጅት እውቅናን እንዲያገኝ መደረጉ መንፈሳዊ የሆነችውን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንን ወደ ዓለማዊው የባህል፣ ወግና ልምድ ሥርዓት ይለወጥ ዘንድ የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው። ቤተ ክርስቲያንን የባሕል ተቋም ለማድረግ የሚሠራ ሥራ ነው።
ቤተ ክህነትም ሆነች ምዕመናን ክርስቲያናዊ በዓላታቸውን በአውሬው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ዕውቅና እንዲያገኙ ከመታገል መቆጠብ ይኖርባቸዋል፤ አሊያ ይህ ትልቅ ስህተት ነው የሚሆነው።
__________ ________ __________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith | Tagged: Addis Ababa , ራያ , ቅዱስ ጊዮርጊስ , ባሕል , አዲስ አበባ , የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት , ዩኔስኮ , ዲያብሎስ , ጭፈራ , ፀረ-ክርስትና ሤራ , Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2019
VIDEO
በሃይድ ፓርክ የ ‘መተንፈሻ መናፈሻ’ ይህን ድንቅ ትምህርት የሰጠን ጀግናው የሃይድ ፓርክ ክርስቲያን “ቦብ” ነው። በዚህ ትምህርቱ እስልምና የዓረብን ባሕል ማስፋፊያ መሣሪያ እንደሆነ፤ ለዚህም የግብጽ ኮፕቶች፣ ኑብያውያን እና ደቡብ ሱዳናውያን በምሳሌነት እንደሚቀርቡ ያስተምረናል።
የግብጽ ኮፕቶች እና ኑብያውያን ባሕላቸውንና ቋንቋቸውን ተግባራዊ እንዳያደርጉና የዓረብን ቋንቋ እና ባሕል እንዲከተከሉ ተገድደዋል። ( በግብጽ አገር ኮፕትኛ ቋንቋን የተናገረ ምላሱ ይቆረጥ እንደነበር ታሪክ ያስተምረናል፤ ያውም በገዛ አገራቸው።
እስኪ እንደምሳሌ ወስደን አለባበስን በሚመለከት እራሳችንን እንጠይቅ፦ ለሴት ሙስሊም ወገኖቻችን ዋናው ቁምነገር ሰውነታቸውና ጸጉራቸው እንዳይታይ በልብስ መከለል ከሆነ የሚሸፈኑበትን ሂጃብ የሀገራቸውን ነጠላ ወይም ኩታ ቀሚሳቸውንም የሐበሻ ቀሚስ ማድረግ ሲችሉ የኢትዮጵያ የሆነውን ልብስ ወርውረው በመጣል የሚጠቀሙት ከላይ እስከ ታች የዓረብን ልብስ ነው። ይህ ምንን ያሳያል ? አዎ ! ለማንነታቸው ያላቸው ግምትና ጥላቻ ከፍተኛ መሆኑ ነው። እነዚህ ወገኖች ወደዱም ጠሉም በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለገዛ ሀገራቸው እሴቶች ጠላቶች ሆነዋል። እንግዲህ እስልምናን ሲቀበሉ ከልብሳቸው እስከ ቋንቋቸው ሁለነገራቸውን የዓረብ ለማድረግ መርጠዋል ማለት ነው።
የቦብ ሐተታ የሚያስተምረን፡ እስልምናን መቀበል ማለት የዓረብ ባሪያ ሎሌ ባንዳ መሆን ማለት እንደሆነ ነው፤ ይህም በመላው ዓለም በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው፤ ሃይድ ፓርክን ጨምሮ።
ዓረቦች እንዲጠበቅላቸው የሚፈልጉት የራሳቸው ማንነት እንዳላቸው ሁሉ እኛም ኢትዮጵያውያን ከነሱ የተሻለ እንዲጠበቅልን የምንፈልገው ማንነት አለን። የራስን ጥሎ የዓረብን መያዝ ማለት የውዴታ ባርነት ነው። የገዛ ማንነትን መካድ ነው። ችግሩ ወገኖቻችን ይሄንን አለመረዳታቸው ብቻ ሳይሆን ለመረዳት አለመሞከራቸውና አለመፈለጋቸውም ነው።
በተለይ፡ በአሁን ሰዓት በቅናትና ምቀኝነት መንፈስ በተዋሕዶ ክርስትና ላይ ለተነሱት የጎረቤት ሃገራት ጠላቶቻችን፣ ለምዕራባውያን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና ለዋቄዮ አላህ ልጆች ይህ ትልቅ ትምህርት ነው።
___ ______
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos | Tagged: ሃይድ ፓርክ , ሙስሊሞች , ቋንቋ , ባሕል , አረብ ማድረግ , ኢምፔሪያሊዝም , ኢትዮጵያ , እርኩስ መንፈስ , እስልምና , ክርስቲያኖች , ክርስትና , የክርስቶስ ተቃዋሚ , ጭቆና , ፀረ-ክርስቶስ | Leave a Comment »