Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ባልና ሚስት’

CDC Data Confirms C-19 Vaccination Knocks Up to 24 Years Off a Man’s Life | ክትባት ቶሎ ያስረጃል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2023

💭 የአሜሪካ በሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ማዕከል (CDC) አዲስ መረጃ እንዳሳወቀው የ ኮቪድ-19 ክትባት ከአንድ ሰው ህይወት ላይ እስከ ፳፬/24 አመት ድርስ እንደሚያንኳኳ/ እንደሚቀንስ ያረጋግጣል።

💭 …The long-term consequences of Covid-19 vaccination are now being realised…

A year ago, doubly vaccinated Australians were 10.72x more likely to catch Omicron than the unvaxxed. Now they are 20x more likely and the triply or more vaxxed are 35x more likely, as the latest NSW Health stats show.

Meanwhile, the latest Cleveland Clinic Data and the latest US data analysed by Josh Stirling, founder of Insurance Collaboration to Save Livess and former #1 ranked Insurance Analyst, shows a really really disturbing trend.

The damage to health caused by each vaccine dose does not lessen over time. It continues indefinitely.

In fact, CDC All-Cause Mortality data show that each vaccine dose increased mortality by 7% in the year 2022 compared to the mortality in year 2021.

So if you have had 5 doses then you were 35% more likely to die in 2022 than you were in 2021. If you have had one dose then you were 7% more likely to die in 2022 than you were in 2021. If you are unvaxxed then you were no more likely to die in 2022 than you were in 2021.

So on 2022 September12, 6199 employees were unvaxxed, 2359 were single jabbed, 13804 were double jabbed, 20798 were triple jabbed and 3538 were quad jabbed or penta jabbed with the original vaccine, which was designed against the Wuhan Hu1 reference virus, which was NOT isolated from a Human but was generated on a computer.

The results of their study, shown graphically above, demonstrate that the more doses of the original vaccine you took, the more likely you were to catch covid. In other words the original Covid vaccine is not merely ineffective against Omicron. It is actually anti-effective.

It is therefore not a vaccine against the present strain of Covid. It is an antivaccine. It damages your immune system in a dose-dependent manner. The more shots you took, the more damage you will have done to your immune system.

The writer first saw this from PHE Vaccine Surveillance reports and published his findings to PHE themselves AND on my website and in The Expose, on 2021 October10.

‘The Science’ has now been established by the Cleveland Clinic. Genetic vaccines damage your immune system and make you not less likely but more likely to be infected with Covid.

Not only that but they have horrendous side effects on the cardiovascular, neurological and reproductive systems as well.

They are nothing short of mandatory progressive euthanasia.

👉 Courtesy: The Expose

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Unvaxed Women Are Reporting Agonizing Pain and Menstrual Cramps After Sleeping With Vaxed Husbands

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2023

💭 ያልተከተቡ ሴቶች ከከተቡ ባሎቻቸው ጋር ከተኛ በኋላ የሚያሰቃይ ህመም እና የወር አበባ ቁርጠት እያስከተለባቸው ነው። እግዚኦ!

ይህን በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል የፈጸሙ ሁሉ እግዚአብሔር ይይላቸው! ለዚህ የኮቪድ ክትባት ዘመቻ ቅስቀሳ ስታደርጉ የነበራችሁ እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ወዮላችሁ! ምናልባት በይፋ ወጥታችሁ ይቅርታ ብትጠይቁ ትንሽ ተስፋ ሊኖራችሁ ይችላል።

እንግዲህ የቅርብ ግኑኝነት ወይም የትዳር አጋሮቻችንን በጥንቃቄ መምረጥ ሊኖርብን ነው።

  • ፩ኛ. የአምላካችን የክርስቶስ ቤተሰብ አባል ነሽን/ ነህን ?
  • ፪ኛ. ተከትበሃልን? ተከትበሻልን?

የሚሉት ጥያቄዎች ለዘመናችን ቍልፍና አስፈላጊ የሆኑ ጥያቄዎች ናቸው።

💭 “The Pfizer documents show that women are exposed to it [the mRNA jab] from vaccinated men through sexual intercourse.”

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jihadist Ilhan Omar Gets Booed Onstage in Minnesotaጂሃዳዊቷ የጂኒ ጀዋር ሞግዚት ኢልሀን ኦማር በሚኒሶታ መድረክ ላይ ተቃውሞ ገጠማት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 4, 2022

💭 At a Concert Featuring Somali Singer Soldaan Seraar

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 ጂሃዳዊቷ የጂኒ ጀዋር ሞግዚት ኢልሀን ኦማር በሚኒሶታ መድረክ ላይ ተቃውሞ ገጠማት

በተጨማሪ ሌላው የሚነሶታ ጂሃዳዊት፤ ሚነሶታ እንደ ሶማሊያ ግልብጥብጧ እየወጣ ነው፤ እዚያ ለመኖር ከባድ እየሆነ ነው…በማለት የኢልሃን ተፎካካሪ ሆና ለመቅረብ እየሞከረች ነው። ልክ ስልጣኑ ከእኛ ከኦሮሞዎች እጅ መውጣት የለበተም!” እያሉ ዘር በማጥፋት ላይ የሚገኙት እነ አርመኔዎቹ ኦሮሞዎች ግራኝ አብዮት አህመድና ጂኒ ጃዋር እየሠሩት እንዳሉት ድራማ፤ በአሜሪካ የሚጠሉት ሶማሌዎችም ሚነሶታ ኬኛ!” በማለት ላይ ይገኛሉ።

💭 “ኦማር – ጃዋር – ኳታር | ቅሌታማዋ ሶማሊት የኳታር ቅጥረኛ ነች ተባለች | ጂኒ ጃዋርስ?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2019

ከጃዋርና ሌሎች ሶማሌኦሮሞ ጂሃዲስቶች ጋር የሚነሶታን ግዛት የምትጋራዋ የአሜሪካ ምክር ቤት ተወካይ ኢልሃን ኦማር በኳታር በአሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ ያላትን ወንበር በመጠቀም ለኳታርን እና ኢራን መንግስታት ጠቃሚ መረጃዎችን ታቀብላለች በሚል ክስ ልትወነጀል ነው፡፡

ክሱን የመሠረተው ትውልደ ኩዌት የሆነው ካናዳዊ ነጋዴ አላን ቤንደር ነው። ካናዳዊው በአረብ ሃገራት ከሚገኙ መንግስታት ጋር የጠበቀ ግኑኝነት እንዳለውና ከኳታር ንጉስ ወንድም

በኩዌት የተወለደው ካናዳዊ አላን ቤንገር ባለፈው አርብ ከቶሮንቶ ካናዳ ወደ ፍሎሪዳ አውራጃ ፍርድ ቤት በቪድዮ አገናኝ ባደረገው ቃለ ምልልስ ኳታርንም ጨምሮ ከመካከለኛው ምስራቅ መንግስታትና ከንጉሣዊ ባለሥልጣናት ጋር ጠንካራ ግንኙነት እንዳለው ገልጧል ፡፡ ቤንደር በሰጠው መግለጫ የኳታር ኤሚር ሸክ ኻሊድ ቢን ሃማድ አልታኒ ዋና ፀሃፊ ከሆነው ከመሀመድ ቢን አህመድ ቢን አብዱላ አልማስናድና ከሌሎች ሁለት የኳታር ባለሥልጣናት ጋር እንደተገናኝ አውስቷል፡፡

ሦስቱም ለኢልሃን ኦመር ታሪካዊ የአሜሪካ ምክር ቤት አባል መሆን ቁልፍ ሚና መጫወታቸውን አላን ቤንደር እንዲህ በማለት ገልጾታል፦

የእኛ ገንዘብ ባይሆን ኢልሃን ኦማር በመንግስት ገንዘብ እርዳታ በሚነሶታ ቅዳሜና እሁድን የቡና ቤት አሳላፊ የምትሆን ሌላ ጥቁር ሶማሊያዊት ስደተኛ ነበረች” ተናግረዋል ፡፡ ይህ መረጃ የተገኘው ከአልአረቢያ እንግሊዝኛ ቴሌቪዥን ሲሆን፡ ክሱም በጠበቃ የተረጋገጠ ነው፡፡

በማስረጃው ውስጥ ፣ አላን ቤንደር የአሜሪካ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን የኳታር ቅጥረኞች/ ንብረት እንዲሆኑ ለመመልመል እንዲረዳቸው መጠየቁን፡ ነገር ግን ኳታር ብዙ የአሜሪካ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች ቀድሞውኑ የኳታር ባለሥልጣናት ቅጥረኞች በመሆናቸው ጥያቄውን ውድቅ እንዳደረገው አክሏል። ከተገዙት የአሜሪካ ፖለቲከኞች መካከል በዋነኛነት የምትጠቀሰው ኢልሃን ኦማር ናት። የኳታር ንጉሣውያን ቤተሰቦች ኢልሃን ኦማርን የእኛ “ዘውድ ጌጣጌጥ” ናት ብለው እንደሚጠሯትም ቤንደር አውስቷል፡፡

የአላን ቤንደር ክሶች በዚህ አያበቃም፡፡ በምስክርነቱ መሠረት ፣፡ ኳታር “ኢልሃን ኡመርን የፖለቲካ ፍላጎት እንኳ ከማሳየቷና የመንግሥት ባለሥልጣን ለመሆን ከማሰብዋ በፊት ነበር በኳታር መመልመሏን አህመድ አብዱላ አልማስናድ የጠቆመው። ለኳታር እንድትሠራ ካሳመኗት በኋላ ኡመር ከኳታሮች ጋር በመተባበር የገንዘብ ክፍያዎችን በየጊዜው ትቀበላለች፡፡

ኢልሃን ኦማር ሥልጣን ላይ ከወጣች በኋላ በተወካዮች ምክር ቤት ያላትን ቦታ ተጠቅማ ለኳታርና፡ በኳታር በኩል ወደ ኢራን ሚስጥራዊ መረጃዎችን እንደምትልክም በተጨማሪ ተገልጧል፡፡

ይህ ትልቅ ቅሌት የያዘ ዜና ነው፤ ነገር ግን ዓለምን የሚያስተዳድረው የጥልቁ የሉሲፈራውያን መንግስት የዜና ማሰራጫዎች ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ስለማይያዝ ይህን አስመልክቶ ትንፍሽ እንኳን አይሉም፤ ሴትዮዋንም ለጊዜው ምንም አያደርጓትም።

እንደሚታወቀው ኢልሃን ኦማር ገና እንደተመረጠች የመጀመሪያውን የውጭ ሃገር ጉዞ ያደረገችው ወደ አስመራ ነበር። እዚያም ከግራኝ አብዮት አህመድና ከጂኒ ጃዋር መሀመድ ጋር ተገናኝታለች። ከሳምንት በፊት ጂኒ ጃዋር ወደ ሚነሶታ ከማምራቱ በፊት በመጀመሪያ ወደ ኳታር ነበር የተጓዘው። አልጀዚራ ቴሌቪዥንም ይህን ውርንጭላ በየጊዜው የሚጋብዘውና ኦሮሞን የሚደግፉ ዜናዎችንና ቅስቀሳዎችን የሚያካሂደው ከሳውዲ ቀጥሎ የዋሃቢያ እስላም መናኽሪያ የሆነችው ኳታር ከባድ የሆነ ፀረኢትዮጵያ ተልዕኮ ስላላት ነው።

ትግሬ ነው በሚል (በአባቱ ጎንደሬ ነው) ግብዝነት ብቻ ብዙዎች ገና ሊረዱት ያልፈልጉት/ያልተረዱትና ከአብዮት አህመድ በጣም በተሻለ መልክ ሃገርወዳድ የሆነው መለስ ዜናዊ፣ ቀደም ሲል ብዙ ስህተቶች የሰራ ጠቅላይ ሚንስትር ቢሆንም፤ ልምዱን ስልወሰደና የአረቦችን ጠላትነት አባቶቹ ስለጠቆሙት ከኳታር ጋር የዲፕሎማቲክ ግኑኝነት ማቋረጡ የሚታወቅ ነው። ከአረብ ጋር ግኑኝነትን የሚያቋርጥ መሪ የኢትዮጵያ መሪ ነው እላለሁ። ኢትዮጵያ ታላቅና ኃያል የነበረችው በዙሪያው ካሉት የአረብ ሃገራት ጋር ግኑኝነት በማታደርግባቸው ዘመናት ነበር። መለስ ከአረፈ በኋላ ጅሉ ኃይለማርያም ደሳለኝ ነበር በእነ ሲ.አይ.ኤ ከምትመራው ኳታር ጋር ዲፕሎማቲክ ግኑኝነቱን እንደገና የጀመረው። የመጀመሪያውን ኢንተርቪውም ለአልጀዚራ ቴሌቪዥን ነበር ለመስጠት የቸኮለው።

ለማንኛውም ጠላቶቻችንን አጋልጣቸው አምላካችን፤ እንዲህ አጋልጣቸው ጠላቶችህን!!!

በአንድ በኩል የኢሊሃን ኦማር ወደ አሜሪካ ምክር ቤት መግባት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የአብዮት አህመድ ስልጣን ላይ መውጣት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የጀዋርና ጀራቶቹ በሜዲያ ላይ ብቅ ብቅ ማለት እጅግ በጣም ጥሩ ነገር ነው። ለምን? ምክኒያቱም ፈጠነም ዘገየም ማንንታቸውን በግልጽ ለማየት ያስቸለን ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ይፈጥርልናል እና ነው። ብዙዎች እውሮች ስለሆኑና በአጉልቶ ማሳያ መነጽር እንዲያዩ ካልተደረጉ በቀር ትንሽ እንኳን አይተው ለማመን የሚቸገሩ ስለሆኑ ነው። አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ በመልበስ ወደዚህች ምድር ላይ የመጣው ከሃጢአታችን ሊያድነን እና አይተን ለማመን እንችል ዘንድ ነው። አባቶችና እናቶች እየተሰውልን ያሉት እኮ ጠላታችን ዲያብሎስን እና ጠላቶቻችንን ለይተን ለማየት፣ ለማወቅና ለመጋፈጥ አሻፈረን ስለምንል ነው ፥ አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ ያሉት እኮ እኛ ከእንቅልፋችን ነቅተን “በቃን! አትንኩን!” በማለት ሰላማዊ ሰልፎችን ለማዘጋጀት ፈቃደኞች ስላልሆንን ነው።

💭 “ቅሌታማው ሶማሊት ኢልሃን የሌላ ሴት ባል ስታማግጥ ተያዘች | እንዲህ አጋልጣቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2019

የሰውዬው ሚስት ባሌን ታማግጣለች በማለት ኢልሃንን ወነጀለቻት!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፥፪፯]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

እውነት ሙስሊሞች እንደሚሉት የሻሪያ ህግ ይህን መሰሉን አመንዝራ በጥብቅ የሚቃወም ከሆነ እስኪ ለኢልሃን ኦማር ፋትዋ ይስጧትና በድንጋይ ወግረው ይግደሏት! ወይስ እንደሚሉት የእስልምናን አጀንዳ ለማራመድ ነው የምትሸረሙጠው?! እስኪ እናያለን!

በጣም የሚገርመው ደግሞ “ሂጃብ የምለብሰው ለአላህ ስል ነው፤ እስልምናን ለማስተዋውቅ ነው” የምትልዋ ሴት ሚስት እንዳለው የምታውቀውን ወንድ ታማግጣለች። ግብዝ፣ ቀጣፊ፣ አስመሳይ፣ ወስላታ፣ የዲያብሎስ ልጅ!

ለነገሩማ በእስልምና መሀመድ ጊዚያዊ ጋብቻን(ሽርሙጥናን)ፈቅዷል “ሙጣ” ይባላል። በሳውዲ አረቢያ እና ኢራን የሽርሙጥና ባሕል በሚያስገርም ብዛት ተስፋፍቷል። ይህን ያንብቡhttps://www.salon.com/2010/09/27/bradley_qa/

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ጋር መጋባቷን የሚያረጠውን ሰነድ ቀደም ሲል አይተን ነበር፤ ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አህመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። የሴትዮዋ ወንጀል ተዘርዝሮ አያልቅም፤ እዚህ ለመድረስ ብዙ ሕገወጥ የሆኑ ወንጀሎችን እየሰራች ነው የተጓዘችው። ባለፈው ጊዜ የፌዴራል ግብርን(IRS)አስመልክቶ የማጭበርበሪያ ወንጀል ስለሰራች የጥቂት ገንዘብ መቀጮ እንድትከፍል ታዛ ነበርባለፈው ወር ላይ ደግሞ የመጀመሪያ ባሏን እና የልጆቿን አባት ለሁለተኛ ጊዜ መፍታቷን አሳውቃ ነበር። ባጠቃላይ ለሦስተኛ ጊዜ ስትፋታ ነው። ይህን ባሳወቀች ማግስት ቪዲዮው ላይ የሚታየውን ባለትዳር ወንድ አማገጠች። እኔና እናንተ እሷ የሠራችውን ዓይነት ወንጀል ሠርተን ቢሆን ወይ የሚሊየን ዶላር መቀጮ እንድንከፍል እንገደድ ነበር፣ ወይ ወህኒ ቤት እንገባ ነበር ካልሆነ ደግሞ ወዲያውኑ ከአሜሪካ ተጠርፈን ነበር። ሴትየዋ ግን ከመንግስት ሰራተኝነቷ እንኳን እስከ አሁን ድረስ አልተወገደችም። ዋው! የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የወንጀለኞች፣ የአመንዛሪዎችና ግብረሰዶማውያን ዓለም መሆኗ ይህ ጥሩ ማስረጃ ነው።

ግን አየን አይደለም የአምንዝራ እና ግብረሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ የመንፈሳዊ ሕይወትን በሚመለከት ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮአላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት። ሚነሶታ = ሚኒኦሮሚያ + ሚኒሶማሊያ

አጋልጣቸው አምላካችን፤ እንዲህ አጋልጣቸው ጠላቶችህን!!!

በአንድ በኩል የኢሊሃን ኦማር ወደ አሜሪካ ምክር ቤት መግባት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የአብዮት አህመድ ስልጣን ላይ መውጣት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የጀዋርና ጀራቶቹ በሜዲያ ላይ ብቅ ብቅ ማለት እጅግ በጣም ጥሩ ነገር ነው። ለምን? ምክኒያቱም ፈጠነም ዘገየም ማንንታቸውን በግልጽ ለማየት ያስቸለን ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ይፈጥርልናል እና ነው። ብዙዎች እውሮች ስለሆኑና በአጉልቶ ማሳያ መነጽር እንዲያዩ ካልተደረጉ በቀር ትንሽ እንኳን አይተው ለማመን የሚቸገሩ ስለሆኑ ነው። አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ በመልበስ ወደ ዚህች ምድር ላይ የመጣው ከሃጢአታችን ሊያድነን እና አየተን ለማመን እንችል ዘንድ ነው። አባቶችና እናቶች እየተሰውልን ያሉት እኮ ጠላታችን ዲያብሎስን እና ጠላቶቻችንን ለይተን ለማየት፣ ለማወቅና ለመጋፈጥ አሻፈረን ስለምንል ነው ፥ አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ ያሉት እኮ እኛ ከእንቅልፋችን ነቅተን “በቃን! አትንኩን!” በማለት ሰላማዊ ሰልፎችን ለማዘጋጀት ፈቃደኞች ስላልሆንን ነው።

ባጭሩ፤ የቤተክርስቲያናችንን የፈተና እና የሕዝባችንን የስቃይ ጊዜ በማራዘም ቁልፍ ሚና የሚጫወቱት አይን እያላቸው የማያዩት ፤ ጆሮ እያላቸው የማይሰሙት ወገኖች ናቸው። መጥፎውን ሽሹ መልካሙን እሹ

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፮፥፬]❖❖❖

ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል”

💭 “ጉድ ነው | ከቅሌታማዋ ሶማሊት ጋር የተጋባው ወንድሟ አህመድ የተባለ ግብረሰዶማዊ ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2019

እርሷም ከግብረሰዶማውያን ጋር አብራ ስትጨፍር ትታያልች

ዘመነ አህመድ፦

ነጠብጣቦቹን እናገናኝ

  • ባል ቁ.፩ አህመድ ሂርሲ
  • ባል ቁ.፪ አህመድ ኤልሚ
  • …አብዮት አህመድ አሊ?…
  • …አህመድ አብዲ?…

ቅሌታማዋ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፡ በመጀመሪያ አህመድ ሂርሲ የተባለውን ሶማሌ አገባች፣ ልጆች ወለደችለት ፥ ከዛ ከርሱ ተፋትቻለሁ ብላ አህመድ ኤልሚ የተባለውን ወንድሟን አገባች፤ ይህ ሰው በእንግሊዝ ይኖር የነበረ ግብረሰዶማዊ ነው። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? የብዙዎች ጥያቄ ነው። በእስልምና ሙስሊሞች “ኩፋር” የሚሉንን ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ማታለል፣ መስረቅ፣ መዋሸትና መግደል ይፈቀድላቸዋል። “ከዘመድህ ውለድ፣ ዋሽ፣ አታል፣ ስረቅ፣ ግደል!” የሚል ብቸኛ የዓለማችን ብልሹ ሃይማኖት ቢኖር እስልምና ነው።

ታዲያ ምናልባት ይህች ቀጣፊ ሴት ወንድሟን ስላገባችና ላቀደችው ጂሃድ ችግር ስለሚፈጥርባት ወንድሜ ግብረሰዶማዊ ነው በማለት የማታለያ ድራማ ለመሥራት አቅዳ ይሆን? ተሸፋፍና እንደ እስስት ቀለሟን ትቀያይራልች፤ አሜሪካውያንን ለማታለል አንዴ ኢአማኒ ሌላ ጊዜ ደግሞ ግብረሰዶማዊ ለመመሰል ትሞክራለች። መቼስ ባሁኑ ሰዓት የፈለጉትን ሣር እንዲግጡ የተፈቀደላቸው ግብረሰዶማውያን፣ ሙስሊሞች እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ፍየሎች ናቸውና ይህን ቅሌት ሸፋፍነው በማሳለፍ በእርሷ ላይ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ አለመውሰዱን ይመርጣሉ። እስከ መቼ?

ሌላ በጣም የሚገርመው ደግሞ ኢልሃን ኦማርን ከወንድሟ ጋር የነበረውን “የጋብቻ ሥነ ስርዓት” የመራው አንድ ጴንጤ ፓስተር መሆኑ ነው። እዚህ ያንብቡhttps://www.dailymail.co.uk/news/article-7258833/Trump-claims-theres-lot-talk-Ilhan-Omar-married-brother.html

A marriage certificate from 2009 appears to show her second marriage was officiated by a Christian minister at a Minnesota registry – despite her previous marriage and divorce being in strict accordance with Islamic tradition and shariah law

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አህመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። እዚህ ለመድረስ ሴትዮዋ ያልሰራችው ወንጀል ያላጨበረበረችበት አካሄድ የለም። እኔና እናንተ እሷ የሠራችውን ዓይነት ወንጀል ሠርተን ቢሆን ወዲያውኑ ከአሜሪካ ተጠርፈን ነበር። የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የግብረሰዶማውያን ዓለም ናትና።

አየን አይደለም የግብረሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ በመንፈሳዊ ሕይወት ረገድ ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮአላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት።

ባሁኑ ሰዓት፡ ከዋሽንግተን ወደ ሚነሶታ የተመለሰችው ኢልሃን ኦማር ከአዲስ አበባ ወደ ሚነሶታ ከተመለሰው ሰዶማዊ ጀዋር መሀመድ ጋር በመገናኘት ላይ ናት። የዚህን አረብ ውርንጭላ እግር የሚሰብር አንድ ኢትዮጵያዊ በአሜሪካ ይጥፋ? ያሳዝናል!

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙስሊም እና ግብርሰዶማዊ መሪ መጣላት፤ እርሱም ዶ/ር አብዮት አህመድ ይባላል። ሰሞኑን ወደ ባሕር ዳር ተጉዞ የነበረው የሶማሌ ክልል መሪም ግብረሰዶማዊ ሳይሆን አይቀርም።

ነገሮችን ሁሉ እንዴት በቅደም ተከተል እንዳዘጋጇቸው በደንብ እንታዘብ።

አብዮት አህመድ ልክ ስልጣን ላይ እንደወጣ ሥራውን በግድያ ነው የጀመረው፤ በመስቀል አደባባይ እነ ኢንጂነር ስመኘውና አዲስ አበቤዎችን በመግደል፣ በጅጅጋ ልክ እንደ ግራኝ አህመድ ተዋሕዶ አባቶችን ከእነ ዓብያተክርስቲያናቱ በእሳት በማቃጠል ነው። በጅጅጋ ይህን ጽንፈኛ ተግባር ከፈጸመ በኋላ የነበረውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አብዲ መሀመድ ኦምርን ከስልጣን በማንሳት የለስላሳ ጂሃድ አጋሩን አህመድ አብዲን በቦታው ተካው።

እነዚህ ሶማሌዎች ዛሬ ልክ እንደ ዶ/ር አህመድ ኢትዮጵያዊነትን እየሰበኩ ጅል ኢትዮጵያውያንን በማታለል ላይ ይገኛል። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ሰሞኑን ወደ ባህር ዳር በመጓዝ የማታለያ ጂሃድ ሲያካሂድ ታይቷል። ዶ/ር አህመድ አንድ ነገር ቢሆን ወይም ከስልጣን ቢወገድ ስልጣኑን ከሰሜን ሰዎች በመከላከል ለሶማሌዎች ትቶ ለመሄድ የተዘጋጀ ይመስላል። ኦሮሞ + ሶማሌ። የሉሲፈራውያኑ ፍላጎት ያ ነውና! እኛ ማወቅ ያለብን ግን አንድ ሙስሊም ሶማሌ በምንም ዓይነት ተዓምር ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ሊወድ አይችልም፤ በፍጹም!!!

ኧረ ኢትዮጵያውያን ንቁ፤ ኧረ መታለል ይብቃን በሉ!

______________

Posted in Ethiopia, Infotainment, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅሌታማዋ ሶማሊት ኢልሃን የሌላ ሴት ባል ስታማግጥ ተያዘች | እንዲህ አጋልጣቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2019

የሰውዬው ሚስት ባሌን ታማግጣለች በማለት ኢልሃንን ወነጀለቻት!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፥፪፯]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

እውነት ሙስሊሞች እንደሚሉት የሻሪያ ህግ ይህን መሰሉን አመንዝሮ በጥብቅ የሚቃወም ከሆነ እስኪ ለኢልሃን ኦማር ፋትዋ ይስጧትና በድንጋይ ወግረው ይግደሏት! ወይስ እንደሚሉት የእስልምናን አጀንዳ ለማራመድ ነው የምትሸረሙጠው?! እስኪ እናያለን!

በጣም የሚገርመው ደግሞ “ሂጃብ የምለብሰው ለአላህ ስል ነው፤ እስልምናን ለማስተዋውቅ ነው” የምትልዋ ሴት ሚስት እንዳለው የምታውቀውን ወንድ ታማግጣለች። ግብዝ፣ ቀጣፊ፣ አስመሳይ፣ ወስላታ፣ የዲያብሎስ ልጅ!

ለነገሩማ በእስልምና መሀመድ ጊዚያዊ ጋብቻን(ሽርሙጥናን)ፈቅዷል “ሙጣ” ይባላል። በሳውዲ አረቢያ እና ኢራን የሽርሙጥና ባሕል በሚያስገርም ብዛት ተስፋፍቷል። ይህን ያንብቡ።

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ጋር መጋባቷን የሚያረጠውን ሰነድ ቀደም ሲል አይተን ነበር፤ ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አህመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። የሴትዮዋ ወንጀል ተዘርዝሮ አያልቅም፤ እዚህ ለመድረስ ብዙ ሕገወጥ የሆኑ ወንጀሎችን እየሰራች ነው የተጓዘችው። ባለፈው ጊዜ የፌዴራል ግብርን(IRS)አስመልክቶ የማጭበርበሪያ ወንጀል ስለሰራች የጥቂት ገንዘብ መቀጮ እንድትከፍል ታዛ ነበርባለፈው ወር ላይ ደግሞ የመጀመሪያ ባሏን እና የልጆቿን አባት ለሁለተኛ ጊዜ መፍታቷን አሳውቃ ነበር። ባጠቃላይ ለሦስተኛ ጊዜ ስትፋታ ነው። ይህን ባሳወቀች ማግስት ቪዲዮው ላይ የሚታየውን ባለትዳር ወንድ አማገጠች። እኔና እናንተ እሷ የሠራችውን ዓይነት ወንጀል ሠርተን ቢሆን ወይ የሚሊየን ዶላር መቀጮ እንድንከፍል እንገደድ ነበር፣ ወይ ወህኒ ቤት እንገባ ነበር ካልሆነ ደግሞ ወዲያውኑ ከአሜሪካ ተጠርፈን ነበር። ሴትየዋ ግን ከመንግስት ሰራተኝነቷ እንኳን እስከ አሁን ድረስ አልተወገደችም። ዋው! የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የወንጀለኞች፣ የአመንዛሪዎችና ግብረሰዶማውያን ዓለም መሆኗ ይህ ጥሩ ማስረጃ ነው።

ግን አየን አይደል የአምንዝራ እና ግብረሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ የመንፈሳዊ ሕይወትን በሚመለከት ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮአላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት። ሚነሶታ = ሚኒኦሮሚያ + ሚኒሶማሊያ

አጋልጣቸው አምላካችን፤ እንዲህ አጋልጣቸው ጠላቶችህን!!!

በአንድ በኩል የኢሊሃን ኦማር ወደ አሜሪካ ምክር ቤት መግባት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የአብዮት አህመድ ስልጣን ላይ መውጣት በጣም ጥሩ ነገር ነው፣ በአንድ በኩል የጀዋርና ጀራቶቹ በሜዲያ ላይ ብቅ ብቅ ማለት እጅግ በጣም ጥሩ ነገር ነው። ለምን? ምክኒያቱም ፈጠነም ዘገየም ማንንታቸውን በግልጽ ለማየት ያስቸለን ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ይፈጥርልናል እና ነው። ብዙዎች እውሮች ስለሆኑና በአጉልቶ ማሳያ መነጽር እንዲያዩ ካልተደረጉ በቀር ትንሽ እንኳን አይተው ለማመን የሚቸገሩ ስለሆኑ ነው። አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋ በመልበስ ወደ ዚህች ምድር ላይ የመጣው ከሃጢአታችን ሊያድነን እና አየተን ለማመን እንችል ዘንድ ነው። አባቶችና እናቶች እየተሰውልን ያሉት እኮ ጠላታችን ዲያብሎስን እና ጠላቶቻችንን ለይተን ለማየት፣ ለማወቅና ለመጋፈጥ አሻፈረን ስለምንል ነው ፥ አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ ያሉት እኮ እኛ ከእንቅልፋችን ነቅተን “በቃን! አትንኩን!” በማለት ሰላማዊ ሰልፎችን ለማዘጋጀት ፈቃደኞች ስላልሆንን ነው።

ባጭሩ፤ የቤተክርስቲያናችንን የፈተና እና የሕዝባችንን የስቃይ ጊዜ በማራዘም ቁልፍ ሚና የሚጫወቱት አይን እያላቸው የማያዩት ፤ ጆሮ እያላቸው የማይሰሙት ወገኖች ናቸው። መጥፎውን ሽሹ መልካሙን እሹ!

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፮፥፬]

ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል

___________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአብይ ጾም ወቅት ሚስቱ በውበት ውድድር ላይ በመሳተፏ አንድ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቄስ ከአገልግሎት ተሰናብቶ ወደ ገጠር ተባረረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019

በኡራል ተራሮች በምትገኘዋ ማግኒቶጎርስክ ከተማ ውስጥ የውበት ሳሎን ባለቤት የሆነችው ኦክሳና ዞቶቫ የውበት ውድድሮች አሸናፊ ና ሽልማቶች በምታገኝበት ወቅት የቄስ ሚስት እንደሆነች በማሳወቋና የማግኒቶጎርስክ ሀገረ ስብከት የሀይማኖት አባቶች ታሪኩን በመስማታቸው ቄስ ባሏ ከተሰጠው ሃላፊነት ተነስቶ ራቅ ብላ ወደምትገኝ ትንሽ መንደር በቅጣት መልክ ተልኳል።

የአንድ ካህን ሚስት እራሷን ለትዕይንት ማቅረቧ ትልቅ ኃጢአት ነው”

ሚስቱ ስህተቷን በመቀበል ንስሃ እስካልገባች ድረስ ባሏ ወደ ቤተክርስቲያኑ ተመልሶ አያገለግልም፣ የራሱን ቤተሰብ መቆጣጠር ካልቻለ ምን ዓይነት ቄስ ነው? እንዴትስ ምዕማኑን መቆጣጠር ይችላል?” በማለት የሃገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ገልጸዋል።

ይህ ትልቅ ትምህርት ነው!

_______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጭካኔ በስዊድን | “ኢትዮጵያዊው” ሙስሊም የቀድሞ ሚስቱን በመጥረቢያ ጨፈጨፋት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 13, 2018

ቪዲዮው የሚያሳያው በስዊድኗ ኡፕሳላ ከተማ መንገድ ላይ ታልፍ የነበረችውን የቀድሞ ሚስቱን፡ አብዲ ሁሴን የተባለው “ኢትዮጵያዊ” በጀርባው የሸጎጠውን መጥረቢያ አውጥቶ ለመጥረብ ሲገሰግስ ነው።

የቀድሞ ሚስቱ ልጆቿን ከመዋዕለ ህፃናት ለማምጣት ስታልፍ ለግማሽ ሰዓት ያህል እዚያ ጠብቋት ነበር ሊያጠቃት የወሰነው። ሴትዮዋን 20 ጊዜ በመጨፍጨፍ ክፉኛ አቁስሏታል። የዓይን ምስክር እንደገለጸው የሴትዮዋ በድን ሰውነት በረዶ ላይ ተዘርሮ ነበር የተገኘው። ሴትዮዋ በህይወት ብትተርፍም የራስ ቅሏ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባታል፣ አንድ ዓይኗንም አጥታለች።

ባለ 51 ዓመት እድሜው አብዲ ሁሴን ኢትዮጵያ እያለ ሰው ያመጣለትን ይህችን ሴት አገባት፤ ወደ ስዊድን መጥተው አብረው መኖር ከጀመሩ ከ5 ዓመታት በኋላ ነበር የተፋቱት። አብዲ የቀድሞ ሚስቱን በየጊዜው ስለሚያስፈራራት ታስሮ ነበር። በእስር ላይ እያለ ያቀደው የበቀል እርምጃ ስለነበር፡ በገነዘብ ተቀጥቶ፡ ሁለተኛ እንዳይቀርባት ባለፈው የካቲት ወር ላይ ፍርድ ቤት ፈርዶበት ነበር። የልጆቹ እናትም ልጆቿንም ለብቻዋ የማሳደግ መብት እንዲኖራት ፍርድ ቤቱ በተጨማሪ ወስኖ ነበር።

ባለፈው ዓርብ፡ እብዱ አብዲን ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የ 18 ዓመት እስራት ፈረደበት በኋላ፡ አሁን ሁለት ዓመት ቀንሶ16 ዓመት እስራት ፍርድ ሰጥቶታል።

ምንጭ፦ Expressen ጋዜጣ

______

Posted in Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: