Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ባለ አላርም ቁምጣ’

ጀርመን ወደ ጨለማው ዘመን ተመለሰች | ሴቶቹ በሙስሊሞች እንዳይደፈሩ ‘እርርይ!’ የሚል ቁምጣ በገባያ ዋለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2018

እንዲህ የመሰለ ነገር አያለሁ ብዬ አስቤም አልሜውም አላውቅ፤ በጣም የሚያስገርም፣ ለማመን የሚያስቸግር ዘመን ላይ ነን። በእውነት ለታዛቢዎች ድንቅ የሆነ ዘመን ነው።

አብዛኞቹ ጀርመናውያን (85%) እና – ከሉሲፈራውያኑ መሀመዳውያና ግራኝ ደጋፊዎቻቸው በቀር – መላው ዓለም የሚጠላት አንጌላ ኤልዛቤል ሜርከል፡ ከሥልጣን አልወርድም ብላ ዙፋኗን ሙጭጭ አድርጋ ይዛለች – የሚገርም እኮ ነው – ሙጋቤ እንኳን ወርዷል።

ጀርመን ተከፋፍላ በነበረችበት ዘመን፤ (ከ 1989 ዓ.ም በፊት) የምሥራቅ ጀርመን ኮሙኒስት ፓርቲ አባል የነበረችው አንጌላ ሜርከል እ..አ በ 2005 .ም ፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ለቻንስለርነት ስትመረጥ – በወቅቱ እዚያ ነበርኩ – ምን እንደሆነ አላውቅም ሂትለር ሆና ነበር የታየችኝ። ለጓደኞቼ ሳወሳላቸው ይስቁ እንደነበርም በደንብ አስታውሳለሁ።

ጀርመን ዋና ከተማዋን እ..አ በ1991 .ም ከቦን ወደ በርሊን ለማዘዋወር ተሰጥቶ የነበረውን ውሳኔ ከተቃወሙት መካከል አንዱ እኔ ነበርኩ።

በርሊን የፀረክርስቶሱ መቀመጫ ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ ነች። ራዕይ ዮሐንስ ላይ ከተጠቀሱት ሰባት ዓብያተ ክርስቲያናት (ሁሉም ያሁኗ ቱርክ ውስጥ ነው የሚገኙት) መካከል አንዷ፤ ፐርጋሞን ናት፤ ይህችም የሰይጣን ዙፋን የሚገኝባት ቦታ እንደሆነች ቅዱስ ዮሐንስ ጠቁሞናል።

ታዲያ ከ ፐርጋሞን የተወሰደው የሰይጣን ኃውልት አሁን የሚገኘው በበርሊን ከተማ ነው። እነ ሂትለር፣ ቡሽ፣ ኦባማና ሂላሪ ክሊንተን ሁሉም ይህን ኃውልት ለመሳለም ወደ በርሊን ጎራ ብለው ነበር። ለሂላሪ ብቻ ነው ሥልጣኑ ያልተሳካው፣ በዚህም ያው እስካሁን ጋኔናዊ ለቅሶዋን ምርር ብላ ታለቅሳለች፤ ጋኔን መሸነፍ አይወድምና። ወይዘሮ አንጌላ ሜርከልም ከዚሁ ኃውልት ፊት ለፊት ነው የምትኖረው፤ ለዚህም ይመስላል ይህ ሁሉ ጉድ ተከላካይ በሌላቸው ጀርመናውያን ህፃናትና ሴቶች ላይ ተፈጽሞና ሁሉም ውረጅ እያላት ከሥልጣን ለመውረድ እስካሁን ፈቃደኝነት ያላሳየቸው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: