Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቢራ’

Qatari Royals Who Banned World Cup Beer Caught on Camera at FIFA Party Awash With Booze

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2022

💭 Supporters will be banned from buying and drinking beer in and around stadiums at the World Cup in Qatar.

በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ወቅት ቢራ እንዳይሸጥ በዛሬው ዕለት ትዕዛዝ ያስተላለፉት የኳታር ልዑላዋያን ቤተሰቦች በፊፋ ፓርቲ ላይ እራሳቸው በቢራ ተሳክረው ሲፈነጥዙ በካሜራ ተያዙ። ግብዞች!

World Cup organisers in Qatar have been hit with claims of ‘total hypocrisy’ after banning fans from drinking beer in and around the country’s stadiums over the course of the tournament. The sale of alcohol is strictly controlled in Qatar, who had to relax their regulations to allow FIFA sponsors Budweiser to sell beer outside stadiums and in fan zones.

This measure was partially overturned on Friday with just two days until the World Cup gets underway and many fans having already travelled to the country under the impression they would be allowed to drink. Qatari officials have since come under fire after video footage taken byThe Mirrorshowed FIFA delegates and guests indulging in expensive champagne at a lavish party after the World Cup draw earlier this year.

England boss Gareth Southgate was among the revellers at the post-draw gathering, with attendees enjoying a selection of alcoholic beverages despite regular fans being unable to drink beer at World Cup stadiums. A number of drunken delegates were said to have invaded the stage to burst into a chorus of: “Ole, ole, ole, Qatar, Qatar,” while a waitress is quoted as saying: “It’s expensive French champagne and they are all drinking it like water. They just don’t care.”

The footage has sparked fury among supporters on their way to the World Cup, with England fan Neal Weekes one of several Qatar-bound fans with a hardline view on the matter. He said: “They are threatening us with no beer before the games, it’s outrageous. It’s one rule for them and one for us. It’s always the diehard fans who miss out. Total hypocrisy, it’s a disgrace.”

👉 Courtesy: The Mirror

______________

Posted in Ethiopia, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኔዘርላንዶች ንግሥት ኢትዮጵያ ናት | ቢራ ጠጡ! ገብሱን አምጡ! ለማለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2019

የእኛን ነገሥታት አንድ ባንድ ገድለው አሁን የእነርሱ ነገሥታት በኢትዮጵያ ላይ አንድ ባንድ ይፈነጫሉ

ንግሥት ማክሲማ በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ በርራለች። “የተባበሩት መንግሥታት ልዩ አምባሳደር” ከሚል ተልዕኮ ጋር “እግረ መንገዷን” የቢራ ፋብሪካዎችን ትጎበኛለች። “ሄነከን” እና “ሀበሻ” የተባሉት ቢራዎች ውስጥ የኔዘርላንዶች እጆች አሉባቸው። ንግሥት ማክሲማ መጋቢት ወር ላይ ወደ ጀርመን ጎራ ብላ ባቫሪያ የሚገኘውን አንድ የቢራ ፋብሪካ ጎብኝታ ነበር።

ቢራ፣ ቢራ ለኢትዮጵያውያኖች የተገኘ ተንኮለኛ ሥራ

ደጋግሜ የምለው ነው፤ እንጀራና በርበሬ ተመጋቢ ለሆኑት ኢትዮጵያውያን ቢራ እንደ መርዝ ነው፤ እንጀራ እርሾ፣ ቢራም እርሾ፤ ቢራ ለኢትዮጵያውያን ሆድ የማይመች መጠጥ ነው። ጣፋጩ እንጀራና ወጣችን እንደ ጠላ፣ ጠጅ ወይንም ቀይ ወይን ጠጅ ጣፋጭ ከሆኑ መጠጦች ጋር ነው የሚሄደው። ቢራ ግን ከቦርጭና ጨጓራ በሽታ በቀር ሌላ የሚሰጠን ነገር የለም። ሁልጊዜ የማስታውሰው ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት ብሔራዊ ቴያትር አካባቢ በሚገኝ አንድ ምግብና መጠጥ ቤት ውስጥ ጣፋጭ የሆነ ምግብ ከበላሁ በኋላ ያማራኝ ጠላ ስለነበር፤ “ባክዎ ጠላ ያምጡልኝ” አልኳት ለአንዲት አስተናጋጅ፤ እርሷም “ይቅርታ ጠላ አንሸጥም፤ ምግብ ቤታችን ደረጃው ከፍ ያለ ስለሆነ ቢራ ብቻ ነው የምንሸጠው” አለችም። አያሳዝንም?!

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የሳጥናኤል አገር በኢትዮጵያ ላይ ላለው ጽንፈኛ ተልዕኮ የየራሱ ድርሻና የሥራ ክፍል አለው። ባለፉት ወራት የዴንማርኳ ልዕልት “የኢትዮጵያን ሴቶች ለማጎልበት” በሚል ሽፋን የኢትዮጵያ ቤተሰቦች መዋቅርን ለማናጋት ከሰዶማዊ ተልዕኮ ጋር ብቅ ስትል፤ ቀጥላ ደግሞ ይፋ ያልሆነችው የአሜሪካ ልዕልት፡ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሴት ልጅ፡ ኢቫንካ ትራምፕ (የባሏን ስም ለምን አልያዘችም? ኢቫንካ ኩሽነር መባል ነበረባት) እንደዚሁ “የኢትዮጵያን ሴቶች ለማጎልበት” በማለት ወደ ኢትዮጵያ ተጉዛ በዓለም አቀፋዊው ፀረኢትዮጵያ እንቅስቃሴ ላይ ተደመረች። ወደ ኢትዮጵያ የሄደችበት ዋና አላማ ግን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተከሰከሰበት አውሮፕላን ምክኒያት ቦይንግን እንዳይከስ ለማድረግ ነው። የቦይንግ ቅሌት ፕሬዚደንት ትራምፕን በጣም አስደንግጧቸዋልና።

ጤፉን መንጠቅ አልተቻላቸውም ፥ ስለዚህ አሁን በቢራ በኩል የገብስ ባለቤትነት ይገባናል ይሉ ይሆናል

ወደ ኔዘርላንዶች ስንመለስ፤ የሙከራዎች ወዳጆች የሆኑት ሆላንዳውያን በአገራቸው መሬት ጤፋችንን በመዝራት አመርቂ የሆነ ውጤት በማምጣታቸውና ወደፊት የሰው ልጅን ከገባበት የአመጋገብ ቀውስ ሊያድን የሚችል ልዩ እህል መሆኑን ስለደረሱበት የጤፍን ባለቤትነት በእጃቸው ለማስገባት ሞክረው ነበር፤ ግን አልተሳካም። ታዲያ አሁን ዓይናቸውን በገብስ ላይ ጥለዋል። የገብስም መገኛ እናት አገር ኢትዮጵያ ናት።

በአሜሪካ “ቀይ ህንዶች” የሚባሉት የአሜሪካ ባለንብረቶች ቀስበቀስ እየደከሙ ሊጠፉ የቻሉት፤ ዊስኪና ጥንባሆ በአውሮፓውያን ከተሰጣቸው ጊዜ አንስቶ ነበር። ልክ ለጥቁር አሜሪካውያኑ አድነዛዥ እጾችንና ልጅ ማስወረጃ ኪኒኖችን እየሰጡ ቁጥራቸውን እንደቀነሱባቸው።

በአገራችንም እንደ አሸን የበዛው የቢራ ፋብሪካ ፣ ከቆሻሻው ጋኔን መሳቢያ ሺሻ ጋር ከፊሉ ሕዝባችንን እያለሰለሰ፣ እያደነዘዘ፣ ወኔ ቢስ እያደረገ፣ እያደከመና እያጠፋ ነውና በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን ሆላንዶች ገብስን የመንጠቅ እድል ይኖራቸዋል ማለት ነው።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ሻሪያ በጓዳ በር | ሙስሊሙ የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚንስትር የአልኮል ማስታወቂያዎችን ከለከለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2019

መቼም ሕዝባችን ይህን ዜና መጀመሪያ ሲሰማ፡ “ዋው! ይሄማ ለበጎ ነው፤ አልኮል እኮ መጥፎ ነው፤ ማንም ይከልክለው ማን፤ ዋናው ጤናችን ነው”ይለናል፤ በጉዳዩ ላይ ሳያንፀባርቅበት።

ግን ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ይህን ሕግ እንዲጸድቅ የገፋፋው የግራኝ አህመድ ቲም አባል የጤና ጥብቃ ሚንስቴር ሚንስትር ዶ/ር አሚር አማን ነው።(በአገራችን የማያክመው ዶ/ር በዛ)

ስለ እስልምና ጠለቅ ያለ እውቀት ያለው ወገን ሥልጣን ቦታ ላይ የተቀመጡትን ሙስሊሞችን በጭራሽ ማመን የለብንም፤ በተለይ የወይን ጠጅ እና ሰባ ሁለት ልጃገረዶች በጀነት ተስፋ የሚያደርጉትን የመሀመድ ተከታዮችን።

ለሕዝባችን ጤና አስቤ ነው” አለን ዶ/ር አሚር፤ መቼም ይህን ከአለቃው ከ ዶ/ር አህመድ የተማረው መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት በጎ ነገር እንደማያመጡ እርግጠኛ ሆኜ ነው የምናገረው። “ለሕዝቡ መስማት የሚፈልገውን እየነገርከው አንት ሥራህን ሥራ” ብሎ የለም በግልጽ በመጸሐፉ፤ አዎ! የምዕራብ ኒዎሊበራሎች /ለዘብተኞች የሚባሉት ሞግዚቶቹ ሹክ ብለውት እንዲጽፍ ባዘዙት መጽሐፉ ላይ። ኢትዮጵያውያን ይህን ትርኪ ምርኪ የተሰበሰበበትን መጽሐፉን አንብቡትማ፤ በኢትዮጵያውያን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ያለውን ንቀት ያሳየብት መጽሐፍ ነው። እነ አፄ ቴዎድሮስ፣ አፄ ዮሐንስን እና ሌሎች የተዋሕዶ አባቶችን ከግራኝ አህመድ ጋር በአንድ ረድፍ ያቆመበት ጽንፈኛ መጽሐፍ ነው።

ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ብሎታል፡ ተንኮለኛው ፈላስፋ ሄገል።

እንጀራ በሚበላባት ሃገራችን ጠላ ወይንም ጠጅ እና የወይንጠጅ እንጅ፡ ውስኪ፣ ቮድካና ቢራ ከጨጓራ እና ስኳር በሽታ ሌላ ለአገራችን ሰው የሚያስገኝለት ሌላ ምንም ነገር የለም። ታዲያ ይህ እየታየና እየታወቀ ባለፉት ዓመታት በአገራችን የቢራ፣ የአልኮል እና መርዛማ ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካዎች እንደ አሸን ነበር የፈሉት፤ ከውጭ ድጎማ እየተደረጉ።

ታዲያ እነዚህ መጠጦች ትውልድን እያበላሹ መሆናቸው ግልጽ እየሆነ ሲመጣ እንደ መፍትሔ ነው በማለት ማስታወቂያዎችን አሁን ለመከልከል ወሰኑ። ግብዞች! እስከ መቼ ይህን ሞኝ ሕዝብ ያታልሉታል?

/ር አህመድን ሉሲፈራውያኑ ሥልጣን ላይ ሲያወጡት የመጀመሪያው ተግባሩ እንዲሆን ያደረጉት ወደ ትግራይ አምርቶ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በትግርኛ ቋንቋ ለመሳብ መሞከር ነበር። ያ ሳይሳካ ሲቀር ወደ አሜሪካ በማምራትና ተዋሕዶ አባቶችን “አስታርቂያቸዋለሁ” በማልት አቡነ መርቆርዮስን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጣ። አቡነ መቆርዮስ በእነ ሲ አይ ኤ እና ዲያስፐራ ፖለቲካ ፓርቲዎች ግፊት ነው ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት፤ እነርሱ ፈቅደውላቸው ነው እንጅ የዶ/ር አህመድ ፍልጎት ወይም ጥረት ስለነበረበት አይደለም። መቼ ነው የዋቄዮ አላህ ልጅ ለተዋሕዶ አስቦ የምያውቀው? በፍጹም!

ሁሉም ነገር ቀስበቀስ ነው፤ የእነዚህ እባቦች የሚቀጥለው እርምጃቸው አልኮል በአደባባይ እንዳይሸጥ ማድረግ ነው፤ ልክ እንደ ሳውዲ አረቢያ። አልኮል እና አደንዛዥ እጽ በሰፊው በመጠቀም በዓለማችን የሚታወቁት ሃገራት የሻሪያ ህግ የሰፈነባቸው ሙስሊም ሃገራት ናቸው። በአደባባይ ባይፈቀድም በድብቅ ግን አደገኛ በሆነ መልክ/ በጓዳ ብዙ አልኮሆል እና አደንዛዥ እፅ ይመረታል። ሻሪያ ኢራን ለምሳሌ በአደንዛዥ እፅ ፍጆት በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ ይዛለች።

አንታለለ፤ ወገኖች! የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ዒላማቸው ሕዝበ ክርስቲያኑ ነው፤ ጦርነቱም በጌታችን ቅዱስ ስጋና ክቡር ደም ላይ ነው፤ በቤተክርስቲያን በህብስት አምሳል የምንቀበለው የክርስቶስ ስጋ በወይን አምሳል የምንቀበለው የክርስቶስ እውነተኛ ደም እንደሆነ አምነን እና ተቀብለን የመዳናችን ሚስጢር የሚፈፀምበትን አምላካዊ ጸጋ ስለምናገኝበት፡ በጣም ስለሚቀኑ መድኃኒታንን ሊነጥቁን ይሻሉ። ሙስሊሙ የጤና ጥበቃ ሚንስትር“የሕዝባችን ጤና ያሳስበኛል” ሲል በተቃራኒው “ሕዝቡን ማኮላሸት አለብኝ” እንደሚል አድርገን መውሰድ አለብን።

ለህፃናቱ ሲባል ብቻ እነዚህ ሰዎች ብዙ ጥፋት ሳያመጡ ከያዙት ቦታ ቶሎ መነሳት ይኖርባቸዋል።

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: