Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቡራ’

ክርስቲያኖች የተሰውባት ስሪ ላንካ የእስልምና ልብስን በሕግ አገደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2019

ባለፈው ሳምንት፡ የካቶሊኮች ፋሲካ ዕለት፡ በተለያዩ የስሪ ላንካ ከተሞች እስከ ሦስት መቶ የሚጠጉ ክርስቲያኖችን ሙስሊሞች በመግደላቸው ነው አሁን ስሪ ላንካ ሙሉ የፊት ገጽታን የሚሸፍን ሂጃብ‘ ‘ቡርካእና ኒቃብለማገድ የተገደደችው። ከአጥፍቶ ጠፊዎቹ መካከል ብዙ ሴቶች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።

ልክ እንደ ኢትዮጵያ አገራችን በስሪ ላንካ ሴቶች እነዚህን አስቀያሚ ልብሶች መልበስ የጀመሩት ከ ሰላሳ ዓመታት በፊት ነበር። በኢራቅና ኩዌት መካከል የመጀመሪያ ገልፍ ጦርነት ሲጀምር ማለት ነው።

በዘመናችን ዓለም አቀፉ የጂሃድ እንቅስቃሴ የጀመረው በዚህ ወቅት ነበር። በአገራችን ግብጽ፣ ኢራቅ እና ሶሪያ የኤርትራን፣ ሱዳንን እና ሶማሊያን ጂሃዲስቶች በመርዳት ኢትዮጵያን ይበታትኑ ዘንድ ሁለተኛው ደረጃ ላይ አደረሷቸው፤ የመጀመሪያው፤ በፈረንሳይ አነሳሽነት ጂቡቲን አስመልክቶ ተካሂዷል፤ አሁን ደግሞ ሶማሌ፣ ኦሮሞ፣ ትግሬ እና አማራ ነን የሚሉትን ወገኖቻችን (Useful Idiots/ጠቃሚ ሞኞች) በብሔር እንዲደራጁና ለጦርነት እንዲነሳሱ በመቆስቆስ ኢትዮጵያን ለመጨረሻ ጊዜ እራሳቸው ይበታትንሏቸው ዘንድ እንደ አሻንጉሊት ሲጠቀሙባቸው ይታያሉ።

ግን ለጊዜው ነው፤ እያንዳንዱ ከሃዲ አሁኑኑ ስህተቱን ካላረመ እና ንስሐ ገብቶ ቶሎ ካልተመለስ ገሃነም እሳት ነው የሚጠበቀው! እየታየ ያለው ክህደት እና ንቀት የተሞላበት ተግባር እጅግ በጣም ትልቅ የሆነ ወንጀል ነውና።

_______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: