Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቡሄ’

Both Ethiopian Airlines Pilots FELL ASLEEP in Flight | የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች በበረራ ላይ አንቀላፉ | ብሩክ ቡሄ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2022

💭 UPDATE:

Ethiopian Airlines Removes Crew Who Fell Asleep On Air, Pending Further Investigation. Ethiopian Airlines released the following statement:

“We have received a report which indicates Ethiopian flight number ET343 en route from Khartoum to Addis Ababa temporarily lost communication with Addis Ababa Air Traffic Control on 15 August 2022. The flight later landed safely after communication was restored. The concerned Crew have been removed from operation pending further investigation. Appropriate corrective action will be taken based on the outcome of the investigation. Safety has always been and will continue to be our first priority.”

👉 Galla-Oromos humiliated Ethiopia

👉 በዕለተ ቡሄ ጋላኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት

  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ
  • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  • የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን
  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን

😈 የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ ኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያየሚለውን ስም በማጠልሸት ላይ ነው።

በረራበራራ…” የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። 100% ትክክል ነበሩ! ልሂቃኖቻቸውም በግልጽ፤ የኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ ፥ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት” (/ር ገመቹ መገርሳ)እያሉን ነው።

ምስጋናቢሶቹ ጋላኦሮሞዎች በኢትዮጵያ ስም የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ኢትዮጵያንም ለማፈራረስ ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፀረኢትዮጵያ ጅሃዱን የጀመረው እነ ኢንጅነር ስመኘውን በመግደልና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በአጋንንት በተሞላው ዋሻቸው በሆራቢሸፍቱ እንዲከሰከስና የተሳፋሪዎቹንም ደም ለዋቄዮአላህ በመገበር ነበር። አቶ ተወልደ ገብረ መድህን ይህን እና ሌሎቹንም ምስጢራት ሁሉ ባፋጣኝ የማጋለጥ ግዴታ አለባቸው።

አስገራሚ ነው ከሦስት ቀናት በፊት ከስራ ባልደረቦቼ ጋር ቀደም ሲል በጀርመን አገር ከመኪና ጋር ተላትሞ ሰዎችን ስለገደለውና ስላቆሰለው አንድ ያለ ሾፌር የሚነዳ ቢ.ኤም.ደብሊው መኪና አንስተን፤ ከአውሮፕላን አብራሪዎች ጋር ስናነጻጽር ነበር። ያውም በአብዛኛዎቹ የበረራ ወቅቶች አውቶፓይለት/ሰው አልባ አብራሪ ኮምፒውተር እንደሚሰማራ…

Electric ‘self-driving’ BMW test car veers into oncoming traffic leaving one dead and nine injured in mass pile-up in Germany

ለማንኛውም፤ ብሩክ የቡሄ በዓል!

Deeply concerning incident at Africa’s largest airline — Ethiopian Airlines Boeing 737, ET343 was still at cruising altitude of 37,000ft by the time it reached destination Addis Ababa. Why hadn’t it started to descend for landing? Both pilots were asleep.

Two pilots on Ethiopian Airlines flight ‘FALL ASLEEP at 37,000 feet’ but manage to land the plane after autopilot sounds an alarm and wakes them up after disconnecting.

  • The pilots were at 37,000 ft when the incident happened
  • Were meant to begin their descent to Addis Ababa Bole Airport
  • Finally awoke when alarm went off and autopilot disconnected and landed plane

Comes after a separate incident in which two ITA pilots accused of sleeping

Air traffic controllers tried to contact the pilots numerous times without success After overflying the runway (still at cruising altitude), the autopilot disconnected – and this chime alert woke the pilots up — who then initiated a descent and eventually made a safe landing.

Two pilots of a passenger airplane fell asleep mid flight- but miraculously landed their plane without anyone suffering injuries.

Flight ET343 was travelling from Khartoum to Addis Ababa on August 15 when the incident happened at 37,000 ft.

The pilots were meant to begin their descent to Addis Ababa Bole Airport.

According to the Aviation Herald, Air Traffic Control attempted to contact the pilots but were unsuccessful.

Finally, the crew awoke, after the aircraft’s autopilot disconnected and sounded an alarm.

The pilots managed to land the plane safely and it stayed on the runway for around two-and-a-half hours before it left for its next flight.

Data confirms the incident, which shows that the aircraft had overflown the runway and managed to make another approach when the pilots awoke.

The aircraft continued past the top of descent maintaining FL370 and continued along the FMC route set up for an approach to runway 25L without descending however. ATC tried to contact the crew numerous times without success. After overflying runway 25L at FL370 the autopilot disconnected, the disconnect wailer woke the crew up who then maneuvered the aircraft for a safe landing on runway 25L about 25 minutes after overflying the runway at FL370.

The aircraft remained on the ground for about 2.5 hours before departing for its next flight.

The incident left people shocked, with many saying it was ‘unprofessional’ and ‘dangerous.’

One person wrote: ‘Hopefully both pilots got fired and the aviation authorities starting an investigation on the crew duty schedules etc of this airline! Thanks god that nothing bad happened.’

Another added: ‘this is unprofessional and dangerous’ while a third added: ‘mad.’

But not everyone agreed that the pilots should be fired, with one person arguing they could have been overworked and the company ‘covered it up.’

And a separate person was unsurprised by the incident, commenting: ‘Ex controller here, trust me when I tell you its happened here as well.’

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተአምራትና የይቅርታ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል | አንቀጸ ምሕረት ቅ/ሚካኤል ደብረ ታቦር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2022

✞ በአክሱም ጽዮን ሳይቀቡ እራሳቸውን አላግባብ “አፄ ምንሊክ ፪ኛ”ብለው የሰየሙት ጋላማራ/ ኦሮማራ ዲቃላ ንጉስ፤ እግዚአብሔር አምላክ ያደረገላቸውን ውለታ ሁሉ በመርሳትና እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ተግባራት ሁሉ በመፈጸማቸው ዛሬ የምናየውን እርጉም ትውልድ ለማፍራት በቅተዋል።

  • ☆ አፄ ምኒልክ መጀመሪያ ታላቁን ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን በተንኮል አስገደሏቸው
  • ☆ አፄ ምኒልክ ጽዮናዊውን ወንድማማች ሕዝብን በመከፋፈልና ለባዕድ አሳልፈው በመስጠት “ትግራይ” እና “ኤርትራ የተሰኙትን ግዛቶች እንዲመሠረቱ አደረጉ።
  • ☆ ከዚህም እኵይ ተግባራቸው የተነሳ የትግራይና ኤርትራ ጽዮናውያን ካለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ዛሬ ድረስ እየተጨፈጨፉ፣ በረሃብ እየተቆሉና ለጠላት ተላልፈው በመሸጥ ላይ ናቸው።
  • ☆ ዛሬ የምናያትንና ስጋ-አልባ የዶሮ ቅልጥም የምትመስለዋን “ትግራይ” የተባለችውን ግዛት ካርታ የፈጠሯት ጋላማራው ዲቃላ አፄ ምንሊክ መሆናቸውን ጽዮናውያን መገንዘብ ይኖርብናል።
  • ☆ ሻዕቢያና ሕወሓት የሚያውለበልቧቸው የኤርትራና ትግራይ ካርታዎች ጋላማራው አፄ ምንሊክ የሰጧቸውን ካርታዎች ነው።
  • ☆ ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሃምሳ/ሰላሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት” ሲሉን፤ “እኛ ጋላዎች ኢትዮጵያን ካፈረስናትና ጽዮናውያንን መጨፍጨፍና ማዋረድ ከጀመርን መቶ ሃምሳ/ሰላሳ ዓመታት ሆነውናል” ማለታቸው ነው። የአህዛብን ነገር ገልብጦ በተቃራኒው ማየት ተገቢ ነው። ሕወሓቶችም ይህን ማስተጋባታቸው የምንሊክ “ብሔር-ብሔረሰብ ተረት ተረት” ትውልድ አካላት መሆናቸውንም ያረጋግጥልናል።
  • ☆ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ፤ “የምንሊክ ልጆች” ሲል “አማራን” ማለቱ ሳይሆን “ዲቃላ ኦሮማራዎችን” ማለቱ ነው። አማራው በእልህ ከምንሊክ ጋር ሙጭጭ እንዲል። በምንሊክ ቦታ የራሱን ፎቶ የሰቀለውም ለዚህ ነው።

😈 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን በድጋሚ ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ቄሮ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ፋኖ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

✞ ፪ኛይቱ የሙሴ ጸሎት [ዘዳግም ፴፪]

“እነርሱ ረከሱ፤ ልጆቹም አይደሉም፤ ነውርም አለባቸው፤ ጠማማና ገልበጥባጣ ትውልድ ናቸው። ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው።

ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም። በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ ፫ ቍ.፲፭፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ።”

ይህ ከብዙ ዘመናት በፊት የእስራኤል ልጆች ለእግዚአብሔር የተለዩና የተቀደሱ ተብለው የእርሱን ስምና ክብር የወረሱበት የህይወት ህግና ሥርዓት አሁን ላለን ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሚያስተላልፍልን መለኮታዊ ሀሳብ፤ እግዚአብሔር አምላክ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንንም የ”እኔ” ብሎ “ልጆቼ” ያላቸው በምድር አፈር በኩል በተግለጠው ህግና ሥርዓት በኩል ነበር።

ኢትዮጵያውያን ልክ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ይህን “እግዚአብሔር” ብለው የወረሱትን የተፈጥሮ ህግ ካፈረሱና ከጣሱ እንዲሁም ለእነርሱ ያልሆኑት የአህዛብን አማልክት በምድሪቱ ውስጥ ሲያጥኑና ሲያመልኩ ከተገኙ እነርሱም ለእስራኤል ልጆች እንደተነገራቸው ቃል ሁሉ በሞትና በባርነት ፍርድ ከተቀደሰችው ምድር ይነቀላሉ። እግዚአብሔር አምላክ የእስራኤልን ልጆች በተናገረበት ቃል ሁሉ ደግሞ ኢትዮጵያውያንን ተናግሯልና።

በዚህም መለኮታዊ ቃል መጠን የተገለጠውና ለተቀደሰችው ምድር ለኢትዮጵያ ጥፋትና ሞት የሆነው ትውልድ ደግሞ የአፄ ምኒልክ ትውልድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ ታላቅ የሕይወትና የነጻነት የበረከትና የገዥነት ኪዳን መፍረስ ዋናው ተጠያቂው ይህ ደካማ ትውልድ ነው። ያን ታላቅና ሊነገር የማይችል ፅኑ ፍቅር በብዙ ተዓምራቶችና በብዙ ድንቆች ያየና የተመለከተ ህዝብ ነው ያን የሕይወት ኪዳን ሽሮ የሊሎችን/የአህዛብን አማልክት ለመተልና ለማምለክ ወደ ኋላው የተመለሰው። የአድዋ የነፃነት ተጋድሎ ብቻ ስለዚህ የህወትና የነጻነት የገዥነትና የበረከት ኪዳን ኃይልና ስልጣን እጅግ ብዙ ነገር ነበረው። አሸናፊ፣ አዳኝ፣ ገዥ እንዳልሆነ በዚያም የጥፋ ህግ ምንም ዓይነት በረከትም ይሁን የነጻነትና ህይወት እንደሌለ እግዚአብሔር አምላክ ሊዋሽ በማይችል ምስክር በዓለም ሁሉ ፊት በምድርና በሰማይ በዚህ ህዝብ ላይ አስመስሮበታል። ይሁን እንጅ ለመመለስ የተጸጸተ ትውልድ አልነበረም።

በኢትዮጵያ ታሪክ ባልታየውና እጅት ታላቅ በተባለለት በዛ ጽኑ የረሀብ ዘመን ኢትዮጵያውያን የሚላስና የሚቀመስ አጥተው ሲቅበዘበዙ ምግብና መጠጥ ሆኖ ያዳናቸውን፣ በምድረ በዳም ተዘግተው በቅኝ ግዛት ሊገዛቸው በፊታቸው ከተገለጠው እጅግ አስፈሪ የሞትና የጥፋት መንግስት የተነሳ የሚታደጋቸው አንድ ሰው አጥተው በሞት ፍርሀት ታስረው ሲታወኩና ሲጨነቁ ሳሉ በሚደነቅ ምህረት በብዙ ፍቅር በመካከላቸው ተገኝቶ ያጽናናቸውን፣ በዘመናዊ የጦር መሳሪያ በእጅጉ የተደራጀውን በወታደራዊ ዕውቀትና ጥበብም የተካነውንና ሊሸነፍ አይችልም የተባለውን ግዙፉን የኢጣልያንን ጦር በተዘረጋች ክንድ በበረታችም እጅግ ፅኑ እጅ ስብርብሩን አውጥቶ በፊታቸው ያባረረላቸውን፣ ገዳዩን ገድሎ፣ አሳሪውን አስሮ ፣ አጥፊውን አጥፍቶ ፣ በዓለም ሁሉ ላይ እጅግ የገነነውን ሁሉን ገዥ ስምና ክብር የሰጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ የሰራዊት ሁሉ ጌታ እግዚአብሔርን ያ ትውልድ በአይኑ አይቷል፤ ተመልክቷልም። ኢትዮጵያውያንም ብቻ ሳይሆኑ ዓለም ሁሉ አይቶታል ተመልክቶታል። ያ የእግዚአብሔር ድንቅ ፍቅር የቀመሰ ትውልድ ነው እንግዲህ የእግዚአብሔርን ኪዳን አፍርሶ ለእርሱ ላልሆኑ ለአህዛብ አማልክት ሊያጥንና ሊሰግድ ራሱን ለሞትና ለባርነት አሳልፎ የሰጠው። ምንም እንኳ በተደጋጋሚ ቢናገራቸውም መልሰው ለኃጢአት ባሪያ እንደሚሆኑት እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም የእግዚአብሔርን እጅግ ታላቅ ውለታና ፍቅር ረስተውና አቅልለው በፊቱ ታላቅ ርኩሰትን አደረጉ።

የእግዚአብሔር ቃል ለዚህ ታላቅ ቅሌትና አመጻ ተጠያቂ ያደረገው ደግሞ በዋናነት “ይሹሩን” በማለት የገለጸውን በዚያ ህዝብና መንግስት ላይ ኃይልና ስልጣን ያላውን አለቃ ወይም መሪ ነው። ይሹሩን በማለት ሙሴ የገለጸው በእርግጥ ለአስራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል አባትና አለቃ የሆነውን ያዕቆብን ነው። አስራ ሁለቱ ነገዶች እንደመንግስታን እንደ ሀገር የተመሰረቱት በአባታቸው በያዕቆብ እስራኤል በሚለው ስምና ክብር ነበርና። ይሹሩን የያዕቆብ ሌላው ስም ነው። እንደ ሙሴ አገላለጽም ይሁን እንደ ህጉ አንድ ለእግዚአብሔር ስምና ክብር የተመረጠ ህዝብ ለጥፋት በሚሆን የሞትና የባርነት ህግ የሚያዘው በዚያ ህዝብ ላይ ኃይልና ስልጣን ባለው አንድ ሰው አለመታዘዝ ምክኒያት ነው። የዛ ህዝብ ማንነትና ምንነት በመሪው ማንነትና ምንነት የሚገለጽ ስለሆነ የመሪው ጥፋት ማለት በሌላ አባባል የዚያ ትውልድ/ህዝብ ጥፋት ማለት ይሆናል። ልክ ዛሬ እንደምናየው!

ለተቀደሰችው ምድር ርኩሰት፣ ለታላቋና ለገናናዋ ሀገር ለኢትዮጵያ ጥፋትና ውድቀት በዋናነት ተጠያቂ የሚሆኑት በእግዚአብሔር ስምና ክብር ተመርጠው “ሞዓ አንበሳ እም ዘነገደ ይሁዳ ምኒልክ ስዩመ እግዚአብሔር ንጉሰ ነገስት ዘ-ኢትዮጵያ” ተብለው የነገሱት አፄ ምኒልክ ናቸው። (ልብ እንበል! አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ተቀብተው ያልነገሱ ብቸኛው የኢትዮጵያ ንጉሥ ናቸው)። አፄ ምኒልክ ከአደዋው ድል በኋላ ለድሉ ያበቃቸውን አምላካቸውንና ጽዮን ማርያምን በመካድ ከእግዚአብሔር ጋር የነበራቸውን የህይወት ኪዳን አፍርሰው የጥፋትና የሞት የባርነት አማልክት ማንነትና ምንነት በመትከላቸው ለኢትዮጵያ ጥፋትንና ውድቀትን አስከትለዋል። ውጤቱን ዛሬ እያየነው እኮ ነው!

ጥልቅ በሆነ የጸሎት ጊዜ ውስጥ የሚገኝ ወገን ሁሉ ጋላ-ኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጽዮናዊው ሕዝባችን ላይ የሠሩትን ግፍና በደል ጭንቅላቱ ውስጥ በተነቀሳቃሽ ምስል መልክ ማየት ይችላል። እንኳን የዛሬውን ቀርቶ የቀደሙት አባቶቻችንና እናቶቻችንን ስቃይ፣ ሰቆቃና ጩኸት እንደ ደወል መስማት ይችላል። ወገኔ ሆይ፤ ዲቃላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና ጋላማራዎች በሕዝቤ ላይ ከምንገምተው በላይ አስከፊ የሆነ ግፍና ወንጀል ነው የፈጸሙበት በመፈጸም ላይ ያሉት።

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን በቶሎ አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ከሰማያት በግርማ ወርደህ አሸባሪውን ዲቃላ አብዮት አህመድ አሊን እና ጭፍሮቹን ባፋጣኝና በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅተኻቸው እደር።

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ጋላ-ኦሮሞ-አማሌቅ ጠላቶቻችንና ዋቄዮ-አላህ-ሰይጣን አምላካቸውን በሰይፉ ቆራርጦ ከእግራችን ስር ይጣልልን!

😇 የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mount Tabor & The Feast of The Transfiguration | Buhe-Debre Tabor

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2021

❖❖❖ ቡሄ! ቡሄ! ቡሄ! ❖❖❖

የታመሙትን፣ የታሰሩትን፣ የተደፈሩትንና የተሰደዱትን እንጠይቅ፣

የተራቡትንና የተጠሙትን እናብላ እናጠጣ፣የታረዙትን እናልብስ፣

ለተበደሉት፣ አድሎ ለሚደርስባቸውና ፍትሕ ለተነፈጋቸው እንቁም!

Buhe (Ge’ez: ቡሄ) is a feast day observed by Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on August 19 (ነሐሴ/Nähase ፲፫/13 in the Ethiopian calendar). On this date, the Ethiopian Orthodox Church celebrates the Transfiguration of Jesus on Mount Tabor (Debre Tabor Ge’ez: ደብረ ታቦር). People of the neighborhood tie a bundle of sticks together to make a CHIBO, and set it on fire while singing songs. The main song is called “Hoya Hoye” with one singer singing while the others follow in a rhythmic way. It involves young boys singing songs of praise outside of people’s homes, in exchange for fresh bread called MULMUL. The boys then bless the family of the home for the following year.

For weeks in August, Ethiopian boys dress up and perform songs from door to door in neighbourhoods across the country. In return, the boys get ‘Mulmul’ – bread freshly baked for the occasion in each house.

Known as Buhe, the festival – like most cultural celebrations here has its origins in the Ethiopian Orthodox Church. It marks the transfiguration of Jesus on Mount Tabor.

“I started participating in Buhe when I was 14. I get very excited when the time for Buhe comes around because it is the commemoration of Jesus appearing in a supernatural light. We celebrate Buhe with very interesting activities,” said Kirubel Sibhat, one of the young performers.

Buhe is also a tradition where young people are reminded to value older generations. The songs are written and performed in praise of adults and elders.

But over time, the tradition of Buhe has struggled to stay alive, especially in urban locations like Addis Ababa – a city undergoing its own transformation as the capital of one of Africa’s fastest growing economies.

Churches are trying to revive the celebration to its old glory. The boys can now also receive gifts of money in place of fresh bread – a sign of the times where people have less time to prepare for such festivals.

“The new generation has the responsibility of learning and continuing the traditions of its fathers, as we age. It has the responsibility of upholding national traditions instead of following foreign traditions,” Said Kassaye Gutema, an Addis Ababa resident.

The boys crack a whip made of braided tree fibers to signal their approach into a neighbourhood. Traditionally the whip was cracked by shepherd boys.

Buhe also marks the last days of the rainy season.

Religious leaders and Orthodox faithful take the time to give thanks and pray for a good harvest. They also take time to reflect on the biblical significance of the events.

According to Wosanyu Zewdie, a deacon and teacher at St. Yohannes school, Buhe is a culmination of tradition and religion.

“The meaning of the whip being cracked is to imitate the sound of the thunder that was heard in the sky. We later light a bonfire to represent the light that was illuminating when Christ appeared. The bread signifies the fact that mothers took bread to their shepherd boys who stayed out late because they thought it was still daylight, but it was Christ’s supernatural appearance. So all the cultural activities you see in relation to Buhe have their origin in religion,” he said.

After sunset, celebrations move to the streets where large bonfires burn well into the night and hundreds sing and dance in anticipation of the new year – marked in Ethiopia according to the Orthodox Calendar in September.

The Ethiopian Orthodox Church is one of the pre-colonial Christian denominations in sub-Saharan Africa and is estimated to have between 40 and 45 million followers. The overwhelming majority live in Ethiopia.

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ታቦር ነፃ በወጣችበት በቡሄ ዕለት የጥፋት ውኃ በሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

የጽዮንን ሕፃናት ሳይቀር የምታሳድድና የምታግት ከተማ ገና እሳት ከሰማይ ይዘንብባታል! አዲስ አበባ፤ እጅሽን ለአክሱም ጽዮን ስጭ!🙌

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚዋ እና በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በፈጸመችው ቱርክ በሚገኝበት ዕለት። በአጋጣሚ? በጭራሽ! ጉብኝቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት፤ “ግራኝ ቱርክን እስካሁን ያልጎበኛት ፀረ-ተዋሕዶ ክርስቲያን ተልዕኮውን ላለማሳየትና የቱርክ ወኪል ግራኝ አህመድ ዳግማዊ እንደሆነ ላለማስበላት ነው” ብዬ መጻፌን አስታውሳለሁ። ዛሬ ልክ በቡሄ ዕለት የክርስቶስ ተቃዋሚው ጭምብሉ በድጋሚ ተገለጠ። አልዋሽም፤ ግራኝን ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረበት እርኩስ መሆኑን ከዓይኖቹ ያነበብኩት። ✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ፺፩፥፰]✝✝✝ “በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።” መንፈሳዊ ውጊያ እንግዲህ ይህን ይመስላል! ሁለቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አህመድ እና ኤርዶጋን በመጨረሻ በአካል ተገናኝተው ለማየት በቃን፤ እነዚህ አረመኔዎች አሁን ተሸንፈዋል፤ እግዚአብሔር ይመስገን!

የጽዮን ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! ግራኝ ዳግማዊ ወኪሏ “አል ነጃሽ”ን እንዲያፈርስ ትዕዛዝ የተቀበለው ከቱርክ ነው፤ ቀድም ሲል መስጊዱን ለመስራት ወደ ውቅሮ እንደገባች፤ አሁንም ላድሰው ብላ የመግቢያ ቀዳዳ በመፈለግ ላይ ነች። አክሱም ጽዮን የዲያብሎስ ጣዖት ማምለኪያ ቦታ አያስፈልጋትም፤ “የታሪክ ቅርስ” እንዲሆን ከተፈለገ “የሰይጣን ቤት” ተብሎ ቤተ መዘክር ያለውጭ ሰዎች ጣልቃ ገብነት በተጋሩዎች ሊሠራ ይቻላል።

👉 ኖኅ 👉 የጥፋት ውኃ 👉 አራራት ተራራ 👉 ሰዶምና ገምራ 👉 ሎጥ 👉አርሜኒያ 👉 ደብረ ታቦር

የሰዶም እና ገሞራ እንደ ነነዌ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ባለመመለሳቸዉ እሳት ከሰማይ ወርዶ አቃጥሎ አጥፍቶአቸዋል [ዘፍ ፲፱፡፳፫]

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፥፳፮፡፳፱]

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ፥ ይበሉና ይጠጡ ያገቡና ይጋቡም ነበር፥ የጥፋት ውኃም መጣ ሁሉንም አጠፋ።

እንዲሁ በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ፤ ይበሉ ይጠጡም ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤ ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ።”

ቡሄ/ ደብረ ታቦር በቅድስት አርሴማ ሃገር በእኅት ሃገር በአርሜኒያ፤ ለዘመነ ኖኅ የጥፋት ውኃ መታሰቢያ ጭምር ተደርጎ እንደሚከበር ታች የቀረበው የእንግሊዝኛ መረጃ ይጠቁመናል። ከጥፋት ውኃ በኋላ የአባታችን ኖህ መርከብ በሁለቱ በዓለም ጥንታውያን የክርስቲያን ሃግራት፤ ወይ በአርሜኒያ ወይ በኢትዮጵያ አራራት ተራራ ነው ያረፈችው።

💭 አምና አረመኔው ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ደም አፍሳሹን የጭፍጨፋ ጂሃድ ከመጀመሩ በፊት የቀረበ፦

👉 የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከማን ጋር ናት? ከሙስሊም ቱርክ/አዘርበጃን ወይንስ ከክርስቲያን አርሜኒያ?

የግራኝ ቄሮኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ ዜጎቹ ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን እንደሚቆሙ አያጠራጥርም፤ ኢትዮጵያውያን ከማን ጎን ይሰለፋሉ?

በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

👉 Reflections on the Feast of Transfiguration

Two years ago, around this time, we arrived early Sunday morning in Armenia. Soon after, my son Hovsep and I attended badarak at the Saint Gregory The Illuminator Cathedral in Yerevan. The festivities of celebrating Vartavar on the streets of the Armenian capital had already started as church services were over. We witnessed a joyous day filled with the tradition of splashing water dating from the pre-Christian era of Armenia, honoring the goddess Asdghig as some say. Others claim that this tradition goes further back to the days of Noah and a remembrance of the flood.

The feast of transfiguration of our Lord Jesus Christ, one of the five prominent Tabernacle feasts of our church, is celebrated today. We read about the events of the transfiguration in the synoptic Gospels (Matthew, Mark and Luke). I invite you to focus on the details from the Transfiguration narrative according to the Gospel of Matthew where Jesus reveals His divinity through a sequence of events and actions that includes His face shining like the sun; his clothes became dazzling white, Moses’ and Elijah’s appearance, a bright cloud overshadowing the scene and the voice of God testifying: “This is my Son, the Beloved; with Him, I am well pleased; listen to Him!” (Matthew 17:5).

I would like you to pay attention to the dazzling white garment of Jesus. White garments are an expression of heavenly beings. In the book of Revelation, John speaks of white garments worn by those who have been saved (Revelation 7:9, 19:14). We find the practical inclusion of this notion in the life of the church in the sacrament of baptism, as we clothe the newly baptized child with white garments. Think about it; everyone baptized in the church has put on dazzling white garments of salvation. In other words, it is through baptism that we are united to the glory of Christ, and He reveals His glory to us through His passion and the crucifixion. The self-sacrifice of Christ is the purification that restores to us the original garment lost through sin. Through baptism, God clothes us in light, and we become light.

So, after all, the splashing of water and the popular mode of celebrating Vartavar, the feast of the transfiguration may not be fragments of pagan Armenia. Maybe it’s a powerful and practical way of reminding us that we are baptized and garmented with the dazzling white clothing of angels and the elect. God continues to administer His grace to us through our active participation in the life of the Church. God restores our old, dirty and torn garments into dazzling white clothes and prepares us to participate in the divine banquet.

Happy feast of transfiguration.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል | ደብረ ታቦር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

💭 አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት እንዳሳወቀው፤

ከሁለት ሣምንታት በፊት በዚህ በአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ደብረ ታቦር ላለፉት ረጅም አመታት ለጸበል አገልግሎት እየተጠቀመበት የሚገኘውን የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ቂርቆስ የጸበል ቦታን ቤተ ክርስቲያን እንተክላለን የሚሉ ግለሰቦች ለ ፳፯/፲፩/፲፫ ዓ.ም ያለ ሰበካ ጉባኤ እና ያለ ምዕመናን እውቅና ታቦት ይዘን እንገባለን ሲሉ ነበር።

የአካባቢው ህብረተሰብ ይህን ጉዳይ በቦታው ተገኝቶ መቃወሙ ተገልጿል።

❖❖❖ለአዕይንቲከ ሚካኤል ሆይ ለሰው ልጅ ይቅርታን ለማስገኘት ወደ ልዑል እግዚአብሔር አሻቅበው ለሚማልዱ ዓይኖችህ ሰላምታ ይገባል። ሚካኤል ሆይ በጠላት ተማርከው ለሚጨነቁትና ለሚሰቃዩት ዋስ ጠበቃቸው አንተ ነህና። በኔ ላይ የሚተበትቡትን የጠላቶቼን የምክር መረብ በጣጥሰህ ጣልልኝ ነፍሴንም ሥጋዬንም ለአንተ አደራ ሰጥቻለሁና።❖❖❖

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቡሄ | ቅ/ሚካኤል እና ጽዮናውያን ለደብረ ታቦር ደረሱላት ፥ ይብላን ለናዝሬትና ለደብረ ዘይት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 17, 2021

አዎ! እራሳቸውን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚው ጎራ ለመመደብ በመወሰናቸው፤ “ናዝሬትን”፣ ‘አዳማ’ ፥ “ደብረ ዘይትን” ቢሸፍቱ በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መጠሪያዎቻቸውን በክህደት ለመቀየር ደፍረዋል/ፈልገዋል።

✞✞✞በዚህ ወቅት እድለኛዋና ጥንታዊቷ ደብረ ታቦር ከዋቄዮአላህ ባርነት ነፃ ወጣች። ✞✞✞

😊 በአጋጣሚ? 😊

ደብረ ታቦር ቅዱስ ሚካኤል❖

💭 ገና ከስምንት ዓመታት በፊት የሚከተለውን በጦማሬ ጽፌ ነበር

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው “ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም“፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ “ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምን? መቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረ–ክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልን? አይመስለኝም! ይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አርሲ ነገሌ | ጨለማው በቡሄ ብርሃን ድል ተነሳ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2020

በመጨረሻም ብርሃን ጨለማን ድል ይነሳል፤ የብርሃነ መስቀሉ ልጆች የዋቄዮአላህን የድቅድቁ ጨለማ አርበኞች ከአርሲ እና ኦሮሚያ ከተባለው ህገወጥ ክልል ጠራርገው ያስወጧቸዋል።

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ድፍረት | ለቡሄ የፈንጅ ሙልሙል፣ ለእንቁጣጣሽና መስቀል የእሾህ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2020

መልካም የቡሄ በዓል ይሁንላችሁ!!!

ይቅርታ የዚህን ጂኒ ቪዲዮ በማቅረቤ፤ መሆን ስላለበት ነው፤ ጊዜው “ሆያ ሆዬ!” የሚያስብል አይደለም፤ ሰውዬው እስካልተወገደ ድረስ ቤታችን የሃዘን ቤት ነው።

እንግዲህ የቡሄን ብርሃንና ድምቀት ለማደብዘዝ ነው ለአዲስ አበባ አዲስ/አሮጌ ከንቲባ የመረጠው። ኢትዮጵያውያንን ለማናደድና በእነርሱም ላይ ለመሳለቅ ነው ፲፪/፲፪/፲፪ ለሹምሽር እቃእቃ ጨዋታው የመረጠው። ጂኒ ዘመዶቹን እነ ታከለን የቀያየራቸው እንደተለመደው የጀነሳይዱን ጉዳይ ለማረሳሳት ብሎም፣ ወንጀለኞቹ የትግል አጋሮቹን ከጥፋተኝነትና ከፍርድ ለማራቅ ነው። ቆሻሻ! ይህ ሽብርተኛ ሰው ኢትዮጵያን የዲያብሎስ ቤተ ሙከራ አደረጋት። ንግግሩ ሁሉ ቅጥፈት፣ ሥራው ሁሉ ጥፋት። ይህ ኢትዮጵያን ለማጥፋት የተላከ እብድ በቡሄ የእሳት ጅራፍ ባፋጣኝ ካልተጠረግ በቀር በኢትዮጵያውያን ላይ መርዝ መሽናቱን ይቀጥልበታል።

👉 ቡሄ!

ቡሄ ምን ማለት ነው? የሙልሙል ፣ ጅራፍ፣ ችቦ ትውፊቱ ምንድነው?

👉 ቡሄ

ቡሄ ማለት ብራ፣ ብርሃን፣ ደማቅ ማለት ነው፡፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት በዓል የሚዘከርበት እና ለበዓሉም ችቦ ስለሚበራ የብርሃን በዓል በማለት የቡሄ በዓል እንላለን፡፡ወቅቱ የክረምት ጨለማ አልፎ የብርሃን ወቅት፤ ሰማይ ከጭጋጋማነት ወደ ብሩህነት የሚለወጥበት፤ የመሸጋገሪያ ወቅት ነው፡፡ ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፤ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት እንዲሉ፡፡ በሌላ በኩልም ቡኮ /ሊጥ ተቦክቶ ዳቦ የሚጋገርበት ሙልሙል የሚታደልበት በዓል በመሆኑ ቡሄ ተብሏል፡፡

👉 ጅራፍ

በደብረ ታቦር በዓል በትውፊታዊ መልኩ የሚታየው ምስጢር በኢየሩሳሌም ስለሚሆነው የጌታችን ምስጢራዊ ሞቱ ነው፡፡ ጅራፍ መገመድ እና ጀራፍ ማጮኸ ሁለት ዓይነት ምስጢር ይዞ የሚከወን ትውፊታዊ ተግባር ነው፡፡

የመጀመሪያው ግርፋቱን እና ሞቱን እናስብበታለን፡፡እንዲሁም ድምፁን ስንሰማ የባሕርይ አባቱን የአብን ምሰክርነት ቃል፣ እንደ ነጎድጓድ ድምፅ ያስታውሰናል፡፡የጅራፍ ትውፊታዊነት /ውርስ /፣ መጽሐፋዊ ትምህርትና ምስጢር ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግ ጨዋታውን በተራራማ አካባቢ፣ ከመኖሪያ ቤት ርቆና፣ በሜዳ ማድረጉ ጠቃሚ ነው፡፡ ጅራፍን በርችት መቀየር የሚያመጣውን የምስጢር ተፋልሶ ብቻ መመልከት ከማኀበራዊ ጎጂ ገጽታው በላይ እንድናስወግደው ያስገድደናል፡፡

👉 ችቦ

ችቦ የጌታችንን ብርሃነ መለኮት መገለጥ የሚያመለክት ነው፡፡ በመሆኑም ችቦ ለኩሰን በዓሉን እናከብራለን፡፡ የዚህ ትውፊታዊ የት መጣ ግን በብርሃኑ ድምቀት የቀኑን መምሸት ያልተረዱ እረኞች በሜዳ ቀርተዋልና ወላጆች

ከመንደር ችቦ ለኩሰው ልጆቻቸውን ፍለጋ ሔደዋልና ታሪኩን እያዘከርን በዓሉት እናከብራለን፡፡ የችቦው መንደድም ሌላ ትርጉም አለው፡፡ አንድ ምእመን ለሌላው ምእመን መካሪ አስተማሪ መሆኑን፣ መከራ እየተቀበለም አርአያ ምሳሌ ብርሃን መሆኑን ያሳያል፡፡በሃይማኖትም አርአያ ምሳሌ ይሆንላቸዋል፡፡

👉 ሙልሙል

በችቦ ብርሃን ልጆቻቸውን ፍለጋ የወጡ ወላጆች ዳቦ ጋግረው ይዘውላቸው ወጥተዋል፡፡ ስጦታው ቤተሰባዊነትን፣ ፍቅርንና መተሳሰብን መግለጫ ነው፡፡ ወደ ቤታችን ቡሄ እያሉ ለሚመጡ አዳጊዎችም ዘምረው እንዳበቁ የሚሰጥ ሙልሙል ዳቦ አለ፡፡ ለምሳሌ ሐዋርያት ምስራች ሊነግሩን፣ ወንጌል ሊሰብኩን በደጃፋችን ቆመው ቡሄ በሉ የሚሉንን አዳጊዎች የሚበሉትን መስጠታችን ምሳሌያዊ /መጽሐፋዊ / ነው፡፡ ጌታችን ደቀ

መዛሙርቱን ባስተማራችሁበት፣ በደረሳችሁበት ተመገቡ ብሏቸዋል፡፡ /ማቴ 10÷ 12/ ሕፃናቱም ሊዘምሩ ሲመጡ ዳቦ መስጠት ልማዳዊ ብቻ አይደለም፡፡ ሕፃናቱ የደቀመዛሙርት ምሳሌ ናቸው፡፡ መዝሙራቸው

ደግሞ ሐዋርያት የምስራች ይዘው የመምጣታቸው ምሳሌ ነው፡፡ሐዋርያት በገቡበት አገር አስተምረው አጥምቀው የጸጋ ልጅነትን አሰጥተው በረከት አድለው እንደሚሔዱም፣ልጆችም ዘምረው፣ አመስግነው፣ መርቀው ውለዱ ክበዱ፣ ሀብት አግኙ፣ የመንግሥተ ሰማያት ወራሾች ያድርጋችሁ….” ይላሉ፡፡

መልካም የቡሄ በዓል ይሁንላችሁ!!!

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሀሌ ሀሌ በሉ ፥ ቡሄ ቡሄ በሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2019

[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፯]

ልጆቹ በፊት ይጠግቡ ዘንድ ተዪ የልጆቹን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባምና።

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ጅራፍ፣ ችቦ & ሙልሙል | እንኳን ለ በዓለ ደብረ ታቦር(ቡሄ)በሰላም አደረሰን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2018

የደብረ ታቦር ምሳሌነት

የወንጌል ምሳሌ ነው፡፡ ተራራ ሲወጡ በጣም ያስቸግራል፤ ከብዙ ድካምና ውጣ ውረድ በኋላ ተራራውን ጨርሰው ከላይ ሲወጡ ግን አባጣ ጎባጣውን ሜዳና ገደሉን ያሳያል፡፡ ወንጌልንም በሚገባ ከተማሯት ጽድቅን ከኃጢአት ለይተን እንድናውቅ ታደርገናለች፡፡

ለቤተ ክርስቲያን ምሳሌ ነው፡፡ በደብረ ታቦር ምስጢረ ሥላሴ እንደተገለጠ በቤተ ክርስቲያንም የቅድስት ሥላሴ አንድነትና ሦስትነት ይነገርባታል፡፡ ተራራ መሠረቱ ከመሬት አናቱ ከሰማይ እንደሆነ ሁሉ፤ ቤተ ክርስቲያንም መሠረቷ በምድር ሲሆን ራሷ በሰማይ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮቿ የተጠሩት ከምድር (ከዓለም) ሲሆን ክብራቸው ግን በሰማይ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹እኛስ ሀገራችን በሰማይ ነውና›› እንዲል /ፊልጵ. 320/፡፡

የደብረ ታቦር ተራራ ይህን ሁሉ ምስጢር የያዘ በመሆኑ በክርስትና ታሪክ ትልቅ ቦታ አለው፡፡ ደብረ ታቦር ምሥጢረ መለኮት የተገለጠበት፣ ከዘጠኙ የጌታችን ዐበይት በዓላትም አንዱ ነው፤ በምእመናንም ዘንድ ቡሔ ይባላል፡፡ የቡሔ በዓል ሃይማኖታዊና ትውፊታዊ የያዘ በመሆኑ በቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት ልናከብረው ይገባናል፡፡

ቡሄ

ቡሄ ማለት ብራ፣ ብርሃን፣ ደማቅ ማለት ነው፡፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት በዓል የሚዘከርበት እና ለበዓሉም ችቦ ስለሚበራ የብርሃን በዓል በማለት የቡሄ በዓል እንላለን፡፡

ወቅቱ የክረምት ጨለማ አልፎ የብርሃን ወቅት፤ ሰማይ ከጭጋጋማነት ወደ ብሩህነት የሚለወጥበት፤ የመሸጋገሪያ ወቅት ነው፡፡ “ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፤ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት” እንዲሉ፡፡ በሌላ በኩልም “ቡኮ/ሊጥ” ተቦክቶ ዳቦ የሚጋገርበት “ሙልሙል” የሚታደልበት በዓል በመሆኑ ቡሄ ተብሏል፡፡

ጅራፍ

በደብረ ታቦር በዓል በትውፊታዊ መልኩ የሚታየው ምስጢር በኢየሩሳሌም ስለሚሆነው የጌታችን ምስጢራዊ ሞቱ ነው፡፡ ጅራፍ መገመድ እና ጅራፍ ማጮኽ ሁለት ዓይነት ምስጢር ይዞ የሚከወን ትውፊታዊ ተግባር ነው፡፡ የመጀመሪያው ግርፋቱንና ሞቱን እናስብበታለን፡፡ እንዲሁም ድምፁን ስንሰማ የባሕርይ አባቱን የአብን ምስክርነት ቃል፣ እንደ ነጎድጓድ ድምፅ ያስታውሰናል፡፡

የጅራፍ ትውፊታዊነት /ውርስ/፣ መጽሐፋዊ ትምህርትና ምስጢር ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግ ጨዋታውን በተራራማ አካባቢ፣ ከመኖሪያ ቤት ርቆና፣ በሜዳ ማድረጉ ጠቃሚ ነው፡፡ ጅራፍን በርችት መቀየር የሚያመጣውን የምስጢር ተፋልሶ ብቻ መመልከት ከማኅበራዊ ጎጂ ገጽታው በላይ እንድናስወግደው ያስገድደናል፡፡

ችቦ

ችቦ የጌታችንን ብርሃነ መለኮት መገለጥ የሚያመለክት ነው፡፡ በመሆኑም ችቦ ለኩሰን በዓሉን እናከብራለን፡፡ የዚህ ትውፊታዊ የት መጣ ግን በብርሃኑ ድምቀት የቀኑን መምሸት ያልተረዱ እረኞች በሜዳ ቀርተዋልና ወላጆች ከመንደር ችቦ ለኩሰው ልጆቻቸውን ፍለጋ ሔደዋልና ታሪኩን እያዘከርን በዓሉት እናከብራለን፡፡ የችቦው መንደድም ሌላ ትርጉም አለው፡፡ አንድ ምእመን ለሌላው ምእመን መካሪ አስተማሪ መሆኑን፣ መከራ እየተቀበለም አርአያ ምሳሌ ብርሃን መሆኑን ያሳያል፡፡ በሃይማኖትም አርአያ ምሳሌ ይሆንላቸዋል፡፡

ሙልሙል

በችቦ ብርሃን ልጆቻቸውን ፍለጋ የወጡ ወላጆች ዳቦ ጋግረው ይዘውላቸው ወጥተዋል፡፡ ስጦታው ቤተሰባዊነትን፣ ፍቅርንና መተሳሰብን መግለጫ ነው፡፡ ወደ ቤታችን “ቡሄ” እያሉ ለሚመጡ አዳጊዎችም ዘምረው እንዳበቁ የሚሰጥ “ሙልሙል” ዳቦ አለ፡፡ ሕፃናቱም ሊዘምሩ ሲመጡ ዳቦ መስጠት ልማዳዊ ብቻ አይደለም፡፡ ሕፃናቱ የደቀመዛሙርት ምሳሌ ናቸው፡፡ መዝሙራቸው ደግሞ ሐዋርያት “የምሥራች” ይዘው የመምጣታቸው ምሳሌ ነው፡፡ ሐዋርያት በገቡበት አገር አስተምረው አጥምቀው የጸጋ ልጅነትን አሰጥተው በረከት አድለው እንደሚሔዱም፣ ልጆችም ዘምረው፣ አመስግነው፣ መርቀው “ውለዱ ክበዱ፣ ሀብት አግኙ፣ የመንግሥተ ሰማያት ወራሾች ያድርጋችሁ ….” ይላሉ፡፡

በአጠቃላይ በዓለ ደብረ ታቦር ከእነዚህ ምስክር ካላቸው ትምህርቶቹ፣ ምሥጢር ከሚራቀቅባቸው ትርጓሜያቱና ከትውልድ ትውልድ በቅብብል በተላለፈው ቅዱስ ትውፊት ጋር ሃይማኖታዊ ባሕል ሆኖ ሊቀጥል ይገባዋል፡፡ ይህን ማድረግ የሚቻለው ግን አዳጊዎች ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ይዘው እንዲያድጉ ጥቆማ በመስጠት፣ ግጥም በመግጠምና ምሥጢሩን በማብራራት የመጀመሪያዎቹ ባለድርሻዎች ወላጆች ናቸው፡፡ አንዳንድ ጊዜ የሚሰሙ ግጥሞች ስድብ፣ ፌዝና ሥላቅ የተቀላቀለባቸው ይሆናሉ፡፡ ሕፃናቱም ዝማሬውን ሲጀምሩ “ከሰጡን እንነሣ ከነሱን እናርዳ” ብለው ይጀምሩታል፡፡ ከሰጡን እንመርቃለን ካልሰጡን እንራገማለን በማለት፡፡ አሳሳቢው ነገር ደግሞ ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን ወደ ገንዘብ ማግኛነት የቀየሩ ሁኔታዎች መታየታቸው ነው፡፡ ዳቦ /ሙልሙል/ ትምህርቱንም፣ ምስጢሩንም፣ ትውፊቱንም በአግባቡ ልንጠቀምበት ይገባል፡፡

ቤተክርስቲያን የምሥጢር ግምጃ ቤት ናት፤ የምታከናውነውን ሁሉ ከበቂ መረጃ ጋር ነው ተግባራዊ የምታደርገው፡፡ በተለይ ወጣቱ ክፍል ይህንን አውቀን ተረድተን ለቀሪው ትውልድ ማስተላለፋ እንችል ዘንድ ከክፉ ጠላት ከሰይጣን ፈተና፣ በሽታ ከመሳሰሉት ችግሮች ለመዳን ወደ ተራራዋ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በመሸሽ ከክፉ ነገሮች ሁሉ ማምለጥ ይቻላል፡፡ በቤተ ክርስቲያን ጥላ ሥር የሚጠለሉ ሁሉ ዕድሜያቸው ይረዝማል፡፡ አስተዋዮችም ይሆናሉ ሁሉን ማየትና የሚጠቅማቸውን መምረጥ ይችላሉ በሥነምግባር የታነፁ አገርንና ወገንን የሚጠቅሙ ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን በመጠጋት ከክፉ ሁሉ የሚያመልጡ ይሆናሉ ለዚህም የቅዱሳን አምላክ እግዚአብሔር ይርዳን፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

ወለወላዲቱ ድንግል

ወለመስቀሉ ክቡር፡፡

ምንጭ

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: