Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘በጎች’

አባታችን አቡነ አረጋዊ ሆይ፤ ደብረ ዳሞ እንዴት ሰነበተች? ስጋውያኑ እኮ ረስተዋታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

❖ “ተዋሕዶ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚለውን ጨምሮ ሁሉም እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ፣ ጭጭ ዝም ብለዋል። ሕወሓቶች ሕዝቤን ለአውሬ አስረክበው በየአገራቱ በመንሸራሸር ላይ ናቸው፤ ከአክሱም ጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ከሆኑት አርመኔ ጋላኦሮሞዎች ጋር፤ “ላሳኩት የጭፍጨፋ ተልዕኳቸው” የወይን ጠጅ እና ዊስኪ ብርጭቆዎችን እያጋጩ በመንፈጨት ላይ ናቸው። አባቶችካህናት መምህራን ወዘተ የተባሉት ግብዞች ደግሞ ስለ አክሱም ጽዮን ልጆች፣ ስለ አቡነ አረጋዊ ወዳጆች በየቀኑ ወጥተው ከመጮኽና ለሰመዓትነት የበቁትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችም በአግባቡ ከማሰብ ይልቅ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍና ሰቆቃ ለማስረሳት በግራኝና አማካሪዎቹ ሌላ አዲስ አጀንዳ ይዞ የመጣውን ዮናታንየተሰኘ ውዳቂ ፓስተር “እንከሳለን” በማለት ከተደበቁበት ዋሻ ወጥተው በመወራጨት ላይ ናቸው። አይይይ! 😠😠😠 😢😢😢 መቼስ እኛን ሊያታልሉን ይችሉ ይሆናል አግዚአብሔርን እና አቡነ አረጋዊን ግን በጭራሽ ሊያታልሉ አይችሉም፤ ሁሉም ነገር በቪዲዮ ተቀርጿል።

በታሪካዊው የደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን፣ የደገፈውንና እስካሁን ድረስ ሁሉንም ነገር ደባብቆ የቆየውን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ በቅርቡ ይበቀለዋል።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የአቡነ አረጋዊን ልጆች በሕብረትጨፈጨፏቸው፣ ታሪካዊውን የደብረዳሞ ገዳምም አወደሙት

💭 ምስሉ እና ጽሑፉ ጥር ፳፻፲፫ ዓ.ም ላይ የቀረቡ ነበሩ።

😈 የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

💭 Almost Every Monastery & Religious School in Tigray Has Been Destroyed by The Fascist Oromo Regime

💭 Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

  • Ethiopia / ኢትዮጵያ
  • Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artillery. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Monastery.

💭 History repeats itself:

🔥 Amharas & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmedl is doing the same evil now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

✤✤✤ [Galatians 5:19-21]✤✤✤

“Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወደ ኤፌሶን ሰዎች ፬ | እርስ በርሳችሁም ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ ፥ እግዚአብሔርም ደግሞ በክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ ይቅር ተባባሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2022

  • ❖ ትሕትና
  • ❖ የዋሕነት
  • ❖ ቸርነት
  • ❖ እውነተኛነት
  • ❖ ርኅሩሕነት
  • ❖ ትዕግሥት
  • ❖ ፍቅር
  • ❖ ሰላም
  • ❖ አንድነት

❖ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤ ❖

በእውነት ይህ የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት በጣም ድንቅ ነው። ለዚህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ትውልድ የተላለፈ ሆኖ ነው ያገኘሁት።

በትግራይ በኩል አንዳንድ ግብዞች ባይጠፉም፤ ግን ዛሬ ይህ ሁሉ ግፍና በደል ደርሶባቸው እንኳን ለሰላም፣ ለይቅርታና ለአንድነት እየሰሩ ያሉት የትግራይ ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። እስኪ በዙሪያችን እንመልከት! ሜዲያዎቹን እንዳስስ፤ በተለይ “በአማራ” ስም “ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትናዋ እንታገላለን፣ ስለ ጽዮን ዝም አንልም!” የሚሉትን ግብዞች እንታዘባቸው። እውነቱን ተጋፍጠው እራሳቸውን ለይቅርታና ንስሐ ዝግጁ በማድረግ ፈንታ፤ በፈርዖናዊ ልበ-ደንዳናት “እግዚአብሔር አያውቀውም!” በሚል እርጉም እራስን የማታለያ አካሄዳቸው ዛሬም ከቸርነት፣ ከሰላም፣ ከፍቅርና ከአንድነት ይልቅ የጸበኝነትን፣ የጥላቻንና የውንጀላን እኩይ ተግባር አሰልቺ በሆነ ግትረኝነት፣ እልኸኝነትና በስንፍና ሲፈጽሙት የሚታዩት/የሚደመጡት። እስኪ ለመናዘዝ፣ ለመጸጸትና ይቅርታ ለመጠየቅ ዝግጁ የሆነ አንድ የአማራ ልሂቅ እንፈልግ። አሉ የተባሉትን “መምህራኑን” እና የሜዲያ ሰዎችን ጨምሮ አንድም አስተዋይ ሰው አይታይም/አይሰማም! ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንኳን አማራው ከትግራይ ክርስቲያን ወንድሞቹ ጎን ከሚቆም ይልቅ ዛሬም ከአረብ፣ ከቱርክ፣ ከሱዳን፣ ከግብጽ፣ ከአፋር፣ ከሶማሌ ወይም ከኦሮሞ አህዛብ ጎን ለመቆም የመረጠ ይመስላል። ቅዱስ ጳውሎስ “እርስ በርሳችሁ ቸሮች ርኅሩሖች ሁኑ” አለን እንጅ “ለአሳዳጆቻችሁና ገዳዮቻችሁ አብልጣችሁ ቸሮች ርኅሩሖች ሁኑ!” አላለንም። እያየን ያለው ግን ሁሉም ሰሜናውያን እርስ በርስ አብልጠው ቸርና ርኅሩሕ በመሆን ፈንታ ገዳይ ጠላቶቻቸውን ሲያስቀድሙ ነው። የራሳቸውን ሕዝብ ከማዳን ይልቅ በጠላት ዘንድ መሞገሱን ይሻሉ። በጣም ያሳዝናል! እንደው ምን ያህል በአህዛብ ተጽዕኖ ሥር እንደወደቁና በተግባርም እንደ አህዛብ እየኖሩ ነው። አንዳቸውም እነዚህን ወርቃማ ክርስቲያናዊ ባሕርያት እንደማይከተሉ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። እኔ በግሌ ምናልባት ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው በቀር ሌሎቹ ሁሉ የእነዚህ ክርስቲያናዊ ባሕርያት ተጻራሪዎች ናቸው።

እነዚህን ክርስቲያናዊ የሆኑትንና መንፈሳዊ ማንነትን የሚያንጸባርቁትን ባሕርያት ሁሉ ያላሟላ እንዴት “ቄስ፣ ዲያቆን፣ ካህን ወይም ጳጳስ ነኝ” ለማለት ይደፍራል?! በእውነት ክርስቶስን እንደዚህ ስላልተማሩ ነውን? ወይንስ የቅዱሳኑ አባቶቻችን እርግማን?

❖❖❖ ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፬ ❖❖❖

  • ፩ እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤
  • ፪ በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤
  • ፫ በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።
  • ፬ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤
  • ፭ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤
  • ፮ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።
  • ፯ ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ስጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።
  • ፰ ስለዚህ። ወደ ላይ በወጣ ጊዜ ምርኮን ማረከ ለሰዎችም ስጦታን ሰጠ ይላል።
  • ፱ ወደ ምድር ታችኛ ክፍል ደግሞ ወረደ ማለት ካልሆነ፥ ይህ ወጣ ማለትስ ምን ማለት ነው?
  • ፲ ይህ የወረደው ሁሉን ይሞላ ዘንድ ከሰማያት ሁሉ በላይ የወጣው ደግሞ ያው ነው።
  • ፲፩ እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤
  • ፲፪-፲፫ ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ።
  • ፲፬ እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን ሕፃናት መሆን ወደ ፊት አይገባንም፥
  • ፲፭ ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤
  • ፲፮ ከእርሱም የተነሣ አካል ሁሉ እያንዳንዱ ክፍል በልክ እንደሚሠራ፥ በተሰጠለት በጅማት ሁሉ እየተጋጠመና እየተያያዘ፥ ራሱን በፍቅር ለማነጽ አካሉን ያሳድጋል።
  • ፲፯ እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳትመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ።
  • ፲፰ እነርሱ ባለማወቃቸው ጠንቅ በልባቸውም ደንዳንነት ጠንቅ ልቡናቸው ጨለመ፥ ከእግዚአብሔርም ሕይወት ራቁ፤
  • ፲፱ ደንዝዘውም በመመኘት ርኵሰትን ሁሉ ለማድረግ ራሳቸውን ወደ ሴሰኝነት አሳልፈው ሰጡ።
  • ፳ እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤
  • ፳፩ በእርግጥ ሰምታችሁታልና፥ እውነትም በኢየሱስ እንዳለ በእርሱ ተምራችኋል፤
  • ፳፪ ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥
  • ፳፫ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥
  • ፳፬ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ።
  • ፳፭ ስለዚህ ውሸትን አስወግዳችሁ፥ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ።
  • ፳፮ ተቆጡ ኃጢአትንም አታድርጉ፤
  • ፳፯ በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፥ ለዲያብሎስም ፈንታ አትስጡት።
  • ፳፰ የሰረቀ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ፥ ነገር ግን በዚያ ፈንታ ለጎደለው የሚያካፍለው እንዲኖርለት በገዛ እጆቹ መልካምን እየሠራ ይድከም።
  • ፳፱ ለሚሰሙት ጸጋን ይሰጥ ዘንድ፥ እንደሚያስፈልግ ለማነጽ የሚጠቅም ማናቸውም በጎ ቃል እንጂ ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ።
  • ፴ ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።
  • ፴፩ መራርነትና ንዴት ቁጣም ጩኸትም መሳደብም ሁሉ ከክፋት ሁሉ ጋር ከእናንተ ዘንድ ይወገድ።
  • ፴፪ እርስ በርሳችሁም ቸሮችና ርኅሩኆች ሁኑ፥ እግዚአብሔርም ደግሞ በክርስቶስ ይቅር እንዳላችሁ ይቅር ተባባሉ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብጹዕነታቸው ባክዎ ለግራኝ በቀጥታ፤ “ሕዝቤን ልቀቅ!” ለአማራ ክልል ደግሞ፡ “መንገዱን ክፈት” ይበሏቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2022

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፱፥፲፫]✞✞✞

እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርኦንም ፊት ቆመህ በለው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።

🔥 እነዚኽ ፬ ኃይለ ቃላት ብቻ እኮ በቂ ነበሩ! የሙሴን አንድ መቶኛ እንኳን ማድረግ የሚችል አንድ አባት ይጥፋ?

  • ❖ እንደው የተዋሕዶ አባቶች ካላችሁ ኧረ ምነው? ኧረ ጉድ ነው! ምን ዓይነት ነገር ነው?
  • ❖ እንደው ይህ ሁሉ ግፍና ወንጀል እየተፈጸመ “በቃ!” ብላችሁ ካልተነሳችሁና ተንደላቅቆ የሚኑሩትን በጎቻችሁን፤ “ተነሱ!” ብላችሁ ካልጎተጎታችሁ ማን ሊጎተጉት ነው? ይህን እኮ ገና ትናንትና ነበር ማድረግ የነበረባችሁ።
  • ❖ ዛሬስ ምን እየጠበቃችሁ ነው? የሁለት ዓመቱ/ የአራት ዓመቱ ግድየለሽነት የተሞላበትና ተገቢ ያልሆነ ዝምታ አይበቃምን? ተዋሕዶ ክርስቲያኑ በጋችሁ እኮ ነው በአህዛብ ኦሮሞዎችና አማራዎች ሰይጣናዊ በሆነ ጭካኔ እያለቀ ያለው።
  • ❖ እንዴት ነው፤ ለግራኝ “በቃህ! ሕዝቤን ልቀቅ!” ማለት ያቃታችሁ?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞን ሕዝብ የሚወክለው አረመኔ አገዛዝ በእግዚአብሔር ዘንድ እንደሚጠየቅ ኦሮሞ ለተባለው ሕገ-ወጥ ክልል ማሳሰቢያ የማትሰጡት?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞ ቅኝ ግዛት እንዲሆን በተደረገውና አማራ በተባለው ሕገ-ወጥ ክልል የሚኖሩት ተዋሕዷውያን በትግራይ ለሚገኙት ተዋሕዷውያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸውን መንገዱን ከፍተው ምግብና መድኃኒት ይገባለት ዘንድ ተግተው እንዲሠሩ አስቸኳይ ጥሪ የማታደርጉት?
  • ❖ በእነ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ፣ ደብረ አባይ፣ ማርያም ደንገላት፣ ውቅሮ ጨርቆስ የደረሰው ጥቃትና የዋልድባ ገዳም አባቶች ስቃይ ብቻ እኮ በእጅጉ ሊያነሳሳችሁ በተገባ ነበር።
  • ❖ ለኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች እኮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ቢወገድ፣ በተለይ አሁን ሕዝቤ ከገጠመው ከፍተኛ የመንፈሳዊ፣ የጤና እና ስነ ልቦናዊ ቀውስ የተነሳ? ወደፊት “ሽክም ይሆንብናል” ብለው ስለሚያስቡ ሕዝቤ ቢያልቅላቸው ግድም አይሰጣቸውም፤ እንዲያውም ኢ-አማንያኑን ብቻ ይዘው በቀላሉ ለመምራት ያስችላቸው ዘንድ ይህን አሰቃቂ ሁኔታ የሚፈልጉት ይመስላሉ። ኢሳያስ አፈወርቂም ያደረገው ይህን ነበር።
  • ❖ እናንተ ግን ይህን ያህል መታገሳችሁና ዝምታ ማብዛታችሁ ለጽዮናውያን ዕልቂት ከተጠያቂዎቹ አያደርጋችሁምን? በደንብ እንጅ!
  • ❖ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ኃላፊነት ለምንድን ነው የማትወጡት? እያለቁ ያሉት በጎቻችሁ ሁኔታ በእጅጉ አሳስቧችሁና በተከታታይ ወጥታችሁ አረመኔውን የኦሮሞ አገዛዝ በድፈረትና በቀጥታ መገሰጽ እኮ ግዴታችሁ መሆን ነበረበት። እንደ መስቀል ወፍ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቅ እያሉ ማልቀስ በቂ አይደልም። እናንተ አርአያ ካልሆናችሁ ማን ሊሆን ነው? ለክርስቶስ ተቃውሚው ጭፍሮች ለምን እድሉን ትሰጧቸዋላችሁ? በጎቻችሁንስ ለምን ተስፋ ታስቆርጣላችሁ?
  • ❖ ወይንስ ቤተ ክርስቲያንን የማፍረሱ ሤራ ከእናንተም በኩል አለ?
  • ❖ ወይ በጎቻችሁን ዛሬውኑ አድኑ፤ አልያ ደግሞ ከአህዛብ ጅሃድ የሚተርፍ ገዳም ካለ ወደ ገዳም ግቡና ለሰማዕትነት ተዘጋጁ!

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲]✞✞✞

  • ፩፤፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በግብፃውያን ያደረግሁትን ነገር ያደረግሁባቸውንም ተአምራቴን በልጅህ በልጅ ልጅህም ጆሮች ትነግር ዘንድ፥ ይህችንም ተአምራቴን በመካከላቸው አደረግ ዘንድ የእርሱን የባሪያዎቹንም ልብ አደንድኜአለሁና ወደ ፈርዖን ግባ አለው።
  • ፫ ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
  • ፬ ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤
  • ፭ የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤
  • ፮ ቤቶችህም የባሪያዎችህም ሁሉ ቤቶች የግብፃውያንም ሁሉ ቤቶች በእነርሱ ይሞላል፤ አባቶችህ የአባቶችህም አባቶች በምድር ላይ ከተቀመጡበት ቀን ጀምሮ እስከዚህ ቀን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያላዩት ነው። ተመልሶም ከፈርዖን ዘንድ ወጣ።
  • ፯ የፈርዖንም ባሪያዎች። ይህ ሰው እስከ መቼ ዕንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን? አሉት።
  • ፰ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን መልሶ አስመጣቸው። ሂዱ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን የሚሄዱት እነማን ናቸው? አላቸው።
  • ፱ ሙሴም። እኛ እንሄዳለን፥ የእግዚአብሔር በዓል ሆኖልናልና ታናናሾቻችንና ሽማግሌዎቻችን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም በጎቻችንና ከብቶቻችንም ከእኛ ጋር ይሄዳሉ አለ።
  • ፲ ፈርዖንም። እናንተን ከልጆቻችሁ ጋር ስለቅቅ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፤ ነገር ግን ክፉ ነገር በፊታችሁ እንደሚሆን ተመልከቱ።
  • ፲፩ እንዲህም አይይደለም፤ እናንተ ወንዶቹ ሂዱ፥ ይህን ፈልጋችኋልና እግዚአብሔርን አገልግሉ አላቸው። ከፈርዖንም ፊት አባረሩአቸው።
  • ፲፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው።
  • ፲፫ ሙሴም በግብፅ አገር ላይ በትሩን ዘረጋ፥ እግዚአብሔርም የምሥራቅን ነፋስ ያን ቀን ሁሉ ሌሊቱን ሁሉ አመጣ፤ ማለዳም በሆነ ጊዜ የምሥራቁ ነፋስ አንበጣዎቹን አመጣ።
  • ፲፬ አንበጣዎችም በግብፅ አገር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደ ፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም።
  • ፲፭ የምድሩንም ፊት ፈጽመው ሸፈኑት አገሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር ዛፍም የምድር ሣርም በግብፅ አገር ሁሉ አልቀረም።
  • ፲፮ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በፍጥነት ጠራ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን እናንተንም በደልሁ፤
  • ፲፯ አሁን እንግዲህ በዚህ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑ አላቸው።
  • ፲፰ ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመነ።
  • ፲፱ እግዚአብሔርም ከምዕራብ ዐውሎ ነፋሱን አስወገደ፥ አንበጣዎችንም ወስዶ በኤርትራ ባሕር ውስጥ ጣላቸው፤ አንድ አንበጣም በግብፅ ዳርቻ ሁሉ አልቀረም።
  • ፳ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።
  • ፳፩ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።
  • ፳፪ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ፤
  • ፳፫ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው።
  • ፳፬ ፈርዖንም ሙሴን ጠርቶ። ሂዱ፥ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን በጎቻችሁንና ከብቶቻችሁን ተዉ፤ ልጆቻችሁ ደግሞ ከእናንተ ጋር ይሂዱ አለው።
  • ፳፭ ሙሴም። አንተ ደግሞ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር የምንሠዋው መሥዋዕትንና የሚቃጠል መሥዋዕትን ትሰጠናለህ።
  • ፳፮ አምላካችንን እግዚአብሔርን ለማገልገል ከእነርሱ እንወስዳለንና ከብቶቻችን ከእኛ ጋር ይሄዳሉ፥ አንድ ሰኮናም አይቀርም፤ አምላካችን የምናገለግለው ምን እንደሆነ ከዚያ እስክንደርስ አናውቅም አለ።
  • ፳፯ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ ሊለቅቃቸውም አልወደደም።
  • ፳፰ ፈርዖንም። ከእኔ ዘንድ ሂድ፤ ፊቴን ባየህበት ቀን ትሞታለህና ፊቴን እንዳታይ ተጠንቀቅ አለው።
  • ፳፱ ሙሴም። እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2020

የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞንቴ ኔግሮ ግዛት ሊቀ ጳጳስ አቡነ አምፊሆሊጄ ሰሞኑን ይህን ተናገሩ፦

የሞንቴኔግሮ ፕሬዚደንት ዱካኖቪች የሰይጣንን ቤተክርስቲያን ይሰብካል እናም ኦርቶዶክስ ሞንቴኔግሮን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ ይሠራል”

አውሬው ከሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ሰርቢያና ሞንቴኔግሮ እስከ ኢትዮጵያ ባሉት ኦርቶዶክስ ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ግልጽ የሆነ ጦርነት አውጇል።

እንደ ሩሲያው ፓትርያርክ ኪሪል እና እንደ ሰርቢያው አቡ አምፊሆልጄ የመሳሰሉትን አባት ለቤተ ክርስቲያናችንም ተመኘሁ።

እንደነሱ ጀግና የሆኑ የተዋሕዶ ሌቀ ጳጳስ ቢኖሩ ኖሮ ለአውሬው አብዮት አህመድ እንዲህ ይሉት ነበር፦

አንተ ሰይጣን ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ እየሠራህ ነው፤ እጅህን ከከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አንሳ፤ ክርስቲያኖች ደማቸዋን ላፈሰሱባት ሃገር መቅሰፍቱን እንዳታመጣ ከሃገሬ ጥፋ!”

አዎ! እንዲህ ያለ “ሰው ምን ይለኛል?” ሳይሆን “እግዚአብሔር ምን ይለኛል?” የሚል አባት ይስጠን!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Former Russian President Issues Chilling Warning About Four Horsemen of the Apocalypse

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2022

💭 የቀድሞ የሩስያ ፕሬዝዳንት ስለ አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል

ዲሚትሪ ሜድቬድየቭ አራቱ የምጽአት ፈረሰኞች ቀድሞውኑ በዓለም ዙሪያ እየጋለቡ ነው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው” ብለዋል።

በአሁኑ ሰዓት በኔቶ ኤዶማውያን ምዕራባውያን ፍዬሎችና በሩሲያ በጎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት እንዲሁም በአህዛብ የዋቄዮአላህ የምስራቅ እስማኤላውያን ፍዬሎች በሰሜናውያኑ የኢትዮጵያ ጽዮናውያን በጎች ላይ እየፈጸሙት ያለውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን አስመልክቶ፤ ትሑቱ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚደንት (የፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪ) ዲሚትሪ ሚድቬዲዬቭ ሰሞኑን ለአልጀዚራ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዲ ብለዋል፤

አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች እየጋለቡ በመምጣት ላይ ናቸው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው።” ብለዋል።

እንደዚህ ዓይነት አስተዋይነት የምጠብቀው ከጽዮናውያን ነበር። አዲስ አበባስ ዛሬ ፍዬሎች ነው የነገሱት፣ ግን ትንሽም ቢሆን እንዲህ እንዲናገሩ የምጠብቀ በተለይ “ተምለስው ይሆናል” በሚል ተስፋ ትግራይን እናስተዳድራለን ከሚሉት ኢአማንያን ነበር። እነ ፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ተለውጠው ተስፋቸውን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ ብቻ ጥለዋል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ግን ዛሬም ስለ “ብሔር ብሔረሰብ እኩልነት” ተረተረት እየቀበጣጠሩ በጎቻቸውን ለአህዛብ ኦሮሞ ተኩላ አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል።

የፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ከዚህ ቀደም ያየሁት ኃይለኛ ሕልም እውን እየሆነ የመጣ ይመስላል፤ እግዚኦ! እኔ የምሰጋው እንደ እስከዛሬው በግድየለሽነት በሕይወታቸው ላይ እየቀለዱ ባሉት ትዕቢተኞች ፈርዖናዊ ቧልተኞች፣ ለንሰሐ ባልበቁትና የድኽነቱን መንገድ ላልተከተሉት፣ ገና ላልዳኑት ነው። እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ፤ “አስጠንቅቁ!” ካሉን ብዙ ዓመታት አሳልፈዋል፤ አብዛኛው ግን ባልሆነ ቦታ ላይ ጊዜውን፣ ጉልብቱንና ገንዘቡን ብሎም ነፍሱን በማጥፋት ላይ ይገኛል። ሁሉም የሚያየው ነው። በየቀኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖች በኢቲቪ፣ ፋና፣ ኢሳት፣ ኢትዮ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ቋቅና ሳቅ፣ ደረጀ ዲቺታል ወያኔ፣ ደሩ ዘሐረሩ እንዲሁም ሌሎች ብዙ አራተኛው የምንሊክ ትውልድ ባፈራቸው ከንቱ የዋቄዮአላህ ባሪያ ሜዲያዎች ጊዜውን ሲያባክን ሳይ እጅግ አዝናለሁ። “ምን የሚጠቅም ነገር አገኘሁ?” ብሎ በመጠየቅ ሕይወቱን ለመለወጥ የማይችል ትውልድ ሳይ በጣም ይከፋኛል።

🔥 ለማንኛውም ፤ በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

💭 Once again, a high-ranking Russian official issued a chilling warning that World War III has started and the world is racing toward a nuclear war. Former Russian President Dmitry Medvedev said the four horsemen of the Apocalypse are already riding across the world. He also said our only hope is Almighty God.

We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty”

A close ally of Vladimir Putin, Dmitry Medvedev, has warned that the Kremlin could target USA if Ukraine uses rockets supplied by the US to carry out strikes on Russia.

President Joe Biden announced this week that his administration was sending long-range missiles to Ukraine,

Dmitry Medvedev, a former prime minister under Putin and current chairman of the national security council, warned there would be consequences if these were used on Russian soil.

He told Al Jazeera: ‘If, God forbid, these weapons are used against Russian territory then our armed forces will have no other choice but to strike decision-making centres. He warned that fighting in Ukraine was pushing the world dangerously close to nuclear Armageddon

Dmitry Medvedev, ex-president of Russia, member of the Security Council, in a recent interview to Al Jazeera: We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty.

💭 Why Egyptians Painted Their Flag at Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem | THE 4 HORSEMEN

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

🐎 በእየሩሳሌም በሚገኘው በዴር ኤል ሱልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ግብፆች ባንዲራቸውን ለምን ግርግዳው ላይ እንደቀቡትና አራቱ የምጽአት ፈረሶች

በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተገለጹት አራቱ የምጽአት ፈረሶች 🐎 እና ቀለማቸው (ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁርና አረንጓዴ) እነዚህ ቀለማት የአብዛኛዎቹ እስላም ሃገራትና ኦሮሞዎች የመረጡት ባንዲራ ቀለማት ናቸው፤

  • የኦሮሚያ፣ ሶማሌና ሌሎች ክልሎች
  • የግብጽ(ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር)
  • የቱርክ (ነጭና ቀይ)
  • የሱዳን
  • የሊቢያ
  • የቱኒሲያ (ነጭና ቀይ)
  • የምዕራብ ሰሃራ
  • የፍልስጤም
  • የዮርዳኖስ
  • የሶሪያ
  • የኢራቅ
  • የኩዌት
  • የሳውዲ አረቢያ (ነጭና አረንጓዴ)
  • የየመን
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • የኢራን
  • የፓኪስታን (ነጭና አረንጓዴ)
  • የአፍጋኒስታን
  • የእስልምና 666 ሸሃዳ(ነጭና አረንጓዴ)
  • የአይሲስ (ነጭና ጥቁር)

🐎 በተጨማሪ ታች ያለው ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶችይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ! 😠😠😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

“አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ☠ ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

💭 This past Easter, Egyptians painted the Egyptian flag at the historic Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • ☠ White – Mohammed
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

😇 Come to Jesus, Pray for Peace and Justice. TRUTH, JUSTICE, LOVE, FREEDOM and PEACE are core Christian values.

✞✞✞[Isaiah 1:23]✞✞✞

Your princes are rebels and companions of thieves. Everyone loves a bribe and runs after gifts. They do not bring justice to the fatherless, and the widow’s cause does not come to them.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]✞✞✞

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለምንድን ነው ሕወሓቶች ምርኮኞችን ብቻ እያሳዩን ስለ ደብረ ዳሞ ገዳም አባቶች ዝም ያሉት? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

  • ደብረ ዳሞ
  • ✞ አክሱም ጽዮን
  • ደብረ አባይ

❖ ስለ ምርኮኞች፣ ዕለታዊ የፕለቲከኞች መግለጫ ብዙ እናያለን፣ እንሰማለን። ቤተ ክርስቲያንን ከፋፍለው ለማዳከም በመሻት ቤተ ክህነትንና ተቋማትን ለመመስረት ጥድፊያ ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ ዓመት ሊሞላው ነው ስለ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣ ቀሳውስቱ፣ ምዕመናኑ፣ ገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሁኔታ ግን ዝም፣ ጭጭ ብለዋል። የትግራይ ሙስሊሞች ረመዳን ሲያከብሩ እንኳን አሳይተውናል፤ ጽዮናውያን ግን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከትግራይም ከሱዳን ስደተኞች ካምፖችም ምንም ዓይነት መረጃ አይተንም ሰምተን አናውቅም። በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ወራት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ትግራይን በሚቆጣጠርበት ወቅት ግን ብዙ መረጃዎች፣ ቪዲዮዎችና ምስሎች ሲለቀቁ እንደነበር እናስታውሳለን። ይህ ለምን ሆነ?

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢ-አማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

ይህን ያወሳሁት እነዚህ ገዳማት በተጨፈጨፉ ማግስት ነበር። እንግዲህ በዘንድሮው የኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፍነዋት ነበር፤ አዎ! የጽዮንን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ሙሉ በሙሉ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ አስወግደው። እንግዲህ የከሃዲዎቹ ኢ-አማንያን (አክሱማዊ ሆኖ ኢ-አማኒ? እጠየፈዋለሁ፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!) ተልዕኮና ዓላማ ምን እንደሆነ ለመረዳት ከዚህ የተሻለ ማስረጃ ሊኖር አይችልም። ሕወሓቶች ከሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና እንዲሁም ከዓለም አቀፉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ኃይሎች ጋር አብረው እየሠሩ ያሉት የአክሱም ጽዮናውያንን የአምስት ሺህ ዓመት እምነት፣ ታሪክና ባሕል አስወግደው የራሳቸውን ሉሲፈራዊ አምልኮ ታሪክ እና ባሕል በሕዝቡ ላይ ለመጫን ነው፤ ‘የራሳቸውን’ ርካሽ ታሪክ ለመሥራት ነው። ወዮላቸው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እረኛ ያጡት ምስኪን በጎችና የዋቄዮ-አላህ ባሪያ የሆነችው ‘ቤተ ክሕነት!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፳፫፥፩]❖❖❖

የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።

💭 “የዛሬዎቹ አባቶቻችን ምን ይመስላሉ? | ለተዋሕዶ አባቶች የተጻፈ ኃይለኛ ደብዳቤ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 2, 2020

“ቤተ ክርስቲያናችን ተዋህዶ እምነታችን በጠራራ ፀሐይ በመንግሥት ተቀናብሮ የከሱ በጎች ሁሉ በአውሬው መንግሥት ተብዬ ሲታረዱ፣ ሲዘረፉ የአፍ ውግዘት ብቻ፤ ይብስ ድርድር አልፎም መሸለም ገንዘብ መለገስ። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ወንጀል አለ። ለመሆኑ በመትረየስ የተረሸኑት አቡነ ጴጥሮስ ስለበጎቻቸው አደራ አይደልም እንዴ የተዋጉ? ከጣሊያን ተስማምተው መነገድ፣ ሕንፃ መገንባት፣ መወፈር፣ ብር ማከማቸት አይችሉም ነበር እንዴ? እውነተኛ እረኛ ስለበጎቹ ነፍሱን ይሰጣል። እናንተ እንኳን ነፍሳችሁን በወደቀበት በደቀቀበት ስፍራ እንኳን ብቅ ብላችሁ አላያችሁትም። ተመዘናችሁ ቀለላችሁ። ተፈረደባችሁ። ግብራችሁ ተክተላችሁ። አብራችሁ የምትሞዳሞዱበት መንግሥት ይታደጋችሁ። እናንተ ለምትፈሩት፣ ለምትታመኑበት ለምትለማመጡት ዓለምን ሁሉ እያጠፋ ያለው በነአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ቻይና፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ በነግብጽ፣ በነአውሮፓ የሚደገፈውን የአብይ የእስላምና የመናፍቅ መንግሥት ፍፃሜውን እናንተም እየተፈፀማችሁ የምታዩት ይሆናል። ትላንት ለወያኔ ዛሬም ለከፋው ዘረኛ ጭምብል ለባሽ የምትታዘዙ ለሥጋ ትርፋችሁ ስትሉ በአገሪቱ የተበተኑትን የተዋህዶ ልጆች ሲበሉና ለአውሬ ንጥቂያ ሲሆኑ እያያችሁ፣ ለአውሬው የምትሰግዱ ከሆነ፣ ጠባችሁ ግጭታችሁ ከማን ነው? አዎን ከልኡል ነው። ካከባራችሁ፤ የከበረውን ሃላፊነት የእረኝነት ሥራ ከሰጣችሁ ከሃያሉ እግዚአብሔር ጋር መሆኑን በተግባራችሁ አረጋግጣችኋል። እግዚአብሔር ፈራጅ አምላክ ነው። በጎቹን ለአውሬ የሰጣችሁ። እግዚአብሔር ፈርዶባችኋል። ከእረኝነቱም ተሰናብታችኋል። ፍርዳችሁም ይከተላችኋል።”

ከደብዳቤው ጋር ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ። ወቅቱን ጠብቆ በጥንቃቄ የተጻፈ ደብዳቤ ነው። እስኪ ተመልከቱት፦ የቅኔ ተማሪ ህፃናት እየተራቡ(አቡነ ሀብተማርያም ገዳም) ቤተክህነት ግን “ከንቲባ” ለተባለው ወሮበላ አሥር ምሊየን ብር ትሰጣለች። ከንቲባው ደግሞ ይህን ገንዘብ የሰይጣን አምልኮ መስጊድ ማሰሪያ ይውል ዘንድ ለአህዛብ ይለግሳል። በዚህ አጋጣሚ የማሳስበው የተዋሕዶ ልጆች መሀመዳውያኑ እራሳቸው ላቃጠሉት መስጊድ ማሰሪያ ብለው አንድም ሳንቲም ማዋጣት እንደማይኖርባቸው ነው። ይህን ካደረጉ ትልቅ ቅሌት ነው።

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Egyptians Painted Their Flag at Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem | THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

🐎 በእየሩሳሌም በሚገኘው በዴር ኤል ሱልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ግብፆች ባንዲራቸውን ለምን ግርግዳው ላይ እንደቀቡትና አራቱ የምጽአት ፈረሶች

❖ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተገለጹት አራቱ የምጽአት ፈረሶች 🐎 እና ቀለማቸው (ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁርና አረንጓዴ) እነዚህ ቀለማት የአብዛኛዎቹ እስላም ሃገራትና ኦሮሞዎች የመረጡት ባንዲራ ቀለማት ናቸው፤

  • የኦሮሚያ፣ ሶማሌና ሌሎች ክልሎች
  • የግብጽ(ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር)
  • የቱርክ (ነጭና ቀይ)
  • የሱዳን
  • የሊቢያ
  • የቱኒሲያ (ነጭና ቀይ)
  • የምዕራብ ሰሃራ
  • የፍልስጤም
  • የዮርዳኖስ
  • የሶሪያ
  • የኢራቅ
  • የኩዌት
  • የሳውዲ አረቢያ (ነጭና አረንጓዴ)
  • የየመን
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • የኢራን
  • የፓኪስታን (ነጭና አረንጓዴ)
  • የአፍጋኒስታን
  • የእስልምና 666 ሸሃዳ(ነጭና አረንጓዴ)
  • የአይሲስ (ነጭና ጥቁር)

🐎 በተጨማሪ በዚህ ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤ የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ “ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል “እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶች” ይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ!😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

💭 A week ago, Egyptians painted the Egyptian flag on the walls of the historic Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • WhiteMohammed
  • 😡 RedAbu Bakar
  • 🌚 BlackUmar
  • 🤢 Pale GreenUthman

👉 4 stands for judgment of men and their sins.

  • White terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Book of Enoch Written in Ethiopic-Ge’ez about The Archangel Gabriel | በግዕዝ የተጻፈው መጽሐፈ ሔኖክ ስለ ቅዱስ ገብርኤል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግ እዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ ለማድረግ ደፍረዋል። በምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን? በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ዛሬስ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር

የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢአማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።” በማለት ጽፌ ነበር።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😇 ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል

ትውፊታዊ ታሪኩ

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎበነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ አንደኛቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigrayans in UN Peacekeeping Force Fear Return to Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

The United Nations is failing to support hundreds of ethnic Tigrayan members of a U.N. peacekeeping force as they fear returning home to Ethiopia and facing potential detention amid the country´s Tigray conflict, peacekeepers tell The Associated Press.

Their accounts highlight the concerns among Tigrayans after thousands of them, both military personnel and civilians, were detained throughout Ethiopia after the country´s war erupted in November 2020 between Ethiopian forces and fighters from the Tigray region. An unknown number have been released in recent weeks after much of the fighting eased, and Ethiopia this week lifted a state of emergency.

Two Tigrayan peacekeepers told the AP that they and hundreds of colleagues have ended their U.N. peacekeeping stint in Abyei, a region contested by Sudan and South Sudan, and are now expected to return to Ethiopia. They asserted that their peacekeeping camp is under Ethiopian control and U.N. personnel are not allowed access.

Sgt. Angesom Gebru, who slipped away from the camp with a few dozen others, said the remaining Tigrayan peacekeepers can only walk away safely once they are taken to a local airport for flights back to Ethiopia, which began this week. But as Tigrayans refuse to board them, he said, there are fears that those still in the peacekeeping camp could face retaliation.

Dozens of the Tigrayan peacekeepers held a protest against the war in Ethiopia this week. A photo taken and shared by Angesom shows the men and women, with their blue U.N. passes around their necks, standing with a handwritten sign reading “Stop genocide in Tigray.”

The Tigray region of some 6 million people has been largely blockaded by Ethiopia´s government since June of last year as authorities claim that humanitarian aid or other supplies could be used in support of the Tigray forces.

“Fuel, cash and supplies available for humanitarian partners in Tigray are at near-exhaustion level,” the U.N. humanitarian agency said last week.

A spokesman for Ethiopia’s military and government did not respond to questions about the Tigrayan peacekeepers with the U.N. mission. Ethiopia’s government has sought to portray a return to normal at home after the Tigray forces withdrew into their region in December under a drone-supported military offensive.

The two peacekeepers told the AP that Ethiopian authorities at the camp told the Tigrayans they would not be harmed if they returned home. But they said they weren´t reassured, and they and colleagues who left the camp are sheltering with newly arrived peacekeepers from Ghana.

The Tigrayans described themselves as stranded in a remote region on the border between two of the world´s most troubled countries, Sudan and South Sudan.

Officials with the U.N. peacekeeping mission and the U.N. refugee agency did not respond to questions about why the Tigrayans say the U.N. is not allowed to access the Ethiopians´ peacekeeping camp or what help the U.N. is giving the Tigrayans.

It is not clear how many Tigrayan peacekeepers have refused to board the flights home.

Ethiopia is one of the top five troop contributing countries to U.N, peacekeeping missions, and the nation’s war has turned the homecoming of Ethiopian peacekeepers into sometimes fraught, or even physical, affairs.

In February 2021, more than a dozen Tigrayan members of the U.N. peacekeeping mission in South Sudan refused to board a flight home when their stay ended. And in April, U.N. spokesman Farhan Haq said a number of Ethiopians in the U.N. peacekeeping mission in Sudan´s Darfur region sought “international protection” as several hundred troops were being repatriated.

Ethiopia´s government has sought to restrict reporting on the war and detained some journalists under the recent state of emergency. Those still held include a video freelancer accredited to the AP, Amir Aman Kiyaro.

Source: DailyMail

😈The following entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russia’s New Cathedral of Russian Armed Forces Removed Josef Stalin’s Mosaic

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2022

አዲሱ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ካቴድራል የጆሴፍ ስታሊን ሞዛይክን አስወገደ። በሌላ በኩል ግን የስታሊን ርዝራዦች ታሪክን ከልሰው በመጻፍ ጨፍጫፊውን ስታሊንን በድጋሚ በማምለክ ላይ እና የቀድሞዋ ሶቪየት ኅብረት ሐውልቶችን ከማፍረስ ርቀው ለስታሊን አዲስ ሐውልቶችን በተለያዩ ከተሞች በማቆም ላይ ናቸው።

በቀጣዩ ግሩም ጽሁፍ አትኩሮቴን የሳቡት፤ ‘ታሪክ ከላሾች’ ለአምልኮ ስታሊን የሚሰጧቸውን ሰበባ ሰበቦች የያዙት ቃላት ናቸው፤ ጽሁፉ እንዲህ ይላል፦

Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice. In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants.

“ስታሊን ብዙ ጊዜ “ተራውን ሕዝብ” ወክሎ ጣልቃ የገባ እና ከግፍ ያዳነው እንደ ጠንካራ እና ፍትሃዊ መሪ ሆኖ ነው የሚቀርበው። በእንደዚህ ዓይነት ልጥፍ (በሩሲያኛ አገናኝ) ታሪክ ከላሹ ደራሲ ስታሊን የተራቡትን ገበሬዎች ለመርዳት እንዴት እንደገባ ይገልፃል።”

ቴዲ ‘ርዕዮት’ ከሕወሓት አባሉ ከ አቶ ቢንያም ተወልድ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ አቶ ተወልደ፤ “ሕወሓት ለተራበው ገበሬ ምግብ ስለሚያደርስ በተራው ሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ነው።” የሚለው ዓረፍተ ነገር ከዚህ ከስታሊናውያን ታሪክ ከላሾች ቅስቀሳ ጋር ነው ያያዝኩት። (ቪዲዮው ላይ ከ 58:40 ደቂቃ ላይ ይሰማል) በ ‘TDF’ ፈንታ ‘ሕወሓት’ ማለቱን እናስምርበት።

ታዲያ ወዲያው እራሴን የጠየቅኩት፤ ሕወሓት ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ረሃብን እንደ መሳሪያ/ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመበት ነውን?” የሚለውን ጥያቄ ነው። ታዲያ ሕወሓቶች አሁን የምግብ እርዳታውን ለምርጫ ወይም ለሬፈረንደም ይገለገሉበት ይሆን? ከፍተኛ ችግር እና ሰቆቃ ላይ ስላለ አማራጭ ያጣውን ሕዝብ ትግራይ እንድትገነጠል ድምጽህን ስጥ፣ ይህን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ አውለብልብ፣ ከዓብያተ ክርስቲያናቱ እና ገዳማቱ ላይ ጽዮናዊውን የኢትዮጳያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት የምትቀይሯቸው ከሆነ ብቻ ነው ምግብና መድኃኒት የምንሰጣችሁወዘተበማለት ስታሊናዊ/አልባኒያዊ ሕልማቸውን በሥራ ላይ ያውሉት ይሆንን?

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ወዘተ

💭እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን?

ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀምር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ “ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ። የትግራይን እናቶች ሲደፍሩና በተዋጊ በራሪዎች ሲጨፈጭፉ የነበሩ ኦሮሞ ወታደሮች በ”ምርኮኛ” መልክ መቀሌ እንዲገቡ ተደረጉ፣ ፓይለቶቹ ወደ ደብረ ዘይት ተላኩ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 Far From Toppling Statues, Former Soviet Union Puts Up New Monuments To Stalin

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes,

After Cathedral of Russian Armed Forces almost unveiled a mural of late dictator on June 22, Moscow-born former MK Ksenia Svetlova explores a troubling new trend of Stalin worship

The radiant golden domes of the newly constructed Main Cathedral of the Russian Armed Forces loom high over Moscow’s Patriot Park.

Also known as the Cathedral of the Resurrection of Christ, the cathedral was originally scheduled for completion in time for a Victory Day parade on May 9. It was to have been a big celebration, in commemoration of the 75th anniversary of Russia’s triumph over Nazi Germany in World War II.

Due to the ongoing coronavirus crisis, the parade and the cathedral’s inauguration were delayed until June 22 — a day of memory and sorrow marking the Nazi invasion of the Soviet Union and the launch of the Great Patriotic War.

But even prior to its official dedication, the massive structure honoring both Christ’s resurrection and Russia’s routing of the Nazis in the Great Patriotic War (Russian link) had turned into a source of controversy.

By April’s end, photos of the cathedral’s interior were leaked to the press. Its mosaics featured not only saints and ancient Russian war heroes, but also some familiar faces from the 20th and 21st centuries. Along with Russian President Vladimir Putin and Defense Minister Sergei Shoigu, one can easily spot Joseph Stalin, the brutal Soviet leader who killed millions of his own citizens during a sadistic era of repression.

Stalin, a would-be priest who once studied in religious seminary in Tiflis (now Tbilisi, Georgia), was a determined enemy of the church and religion in general.

In 1931, Stalin ordered demolished the Cathedral of Christ the Savior, a majestic Moscow fixture whose construction took 40 years and was initiated by Tsar Alexander I. It was turned into a swimming pool in 1958 by Nikita Khrushchev, and finally rebuilt between 1995 and 2000 following the dissolution of the Soviet Union.

In 1932, Stalin launched a ruthless campaign for the eradication of religion. In 1937, the Great Purge, orchestrated by Stalin and executed by his loyalists, took the lives of millions of Russian, Ukrainian, Jewish, Tatar, Latvian, and Estonian men, women, and children, along with many others, including clergy.

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes, but for some time the decision was defended by both the Russian Orthodox Church and the military.

By mid-May the images of both Putin and Stalin had disappeared from the mosaics. Some segments of the Russian public approved of the move, while many others expressed outrage. At the same time, the capitals of two pro-Russian entities — the self-proclaimed republics of Donetsk and South Ossetia — changed the names of their respective capitals, Donetsk and Tskhinvali, to Stalino and Stalinir.

Despite Stalin being one of the darkest figures in Russian history, according to a 2018 poll, half of Russian youth up to age 24 had never heard of the atrocities committed under his regime. So why is he currently trending among millions of Russians?

And equally troubling: Why is the Kremlin promoting his image today, and how will this propaganda continue to affect and shape modern Russia?

Brutal tyrant or ‘effective manager’?

During the years of the perestroika from 1985 to 1991, when I was growing up in Moscow, it seemed that not a day went by without the release of a new memoir, interview or book about the repression, hunger, torture, and extermination of human beings under Stalin.

It felt like everyone had read Aleksandr Solzhenitsyin’s “The Gulag Archipelago” and the painful memoirs of Lev Razgon. Suddenly, things hardly whispered about for decades sprang to life. It became safe to speak about relatives who disappeared during the horrible purges of 1937, when people were arrested in the dead of night so as to avoid witnesses. After interrogations, torture, and speedy trials, some were executed, while others were sent to gulags — notorious forced labor camps in the Urals, Siberia, and other remote areas.

As the flow of this information increased, statues of Lenin and Stalin were toppled and broken, and people began to talk, reopening old wounds and reaching for forbidden memories.

This is how I learned about the fate of my own grandfather Constantin, my father’s father, who was arrested in 1937 and executed in 1938, as well as the “Doctors’ Plot” of 1951 to 1953. The latter was a vicious, anti-Semitic campaign in which thousands of Jewish doctors — including my grandmother Victoria — were accused of plotting to poison Stalin. They lost their jobs and were preparing to be sent to Siberia, until a few weeks after Stalin’s death the new Soviet leadership declared the plot a fabrication.

My family’s story is shared by thousands, even millions, of other Soviet families. It is not unique — and this is what makes it even more terrifying.

Three decades after the perestroika, everything has changed. That era’s heroes are now seen as naive intellectuals or opportunists who destroyed what was left of the Soviet empire, while Stalin’s legacy regains its old popularity.

According to a 2019 poll conducted by Russia’s nonprofit Levada center, a record 70 percent of Russians approved of Stalin’s role in Soviet and Russian history. In 2016, that number stood at 54%.

“By 2010 we already felt the influence of pro-Stalinists on our society, and we sort of understood what was going on,” said Irina Sherbakova, a Russian historian, author, and founding member of human rights organization Memorial, which has been following the rise of Stalinism in Russia for years.

“One of the participants in some discussions that we held was a girl whose grandfather was once forcefully exiled by Stalin from Lithuania to Siberia,” Sherbakova said. “She mentioned that in her opinion, Stalin was an ‘effective manager.’ This was at a time when Putin used to speak a lot about the need for a strong state with an effective manager — and Stalin quickly became a symbol of such a state, a leader whose authority was unlimited.”

There has been talk of strong figures since the time of Russian president Boris Yeltsin, Sherbakova said, but even Peter the Great or Ivan the Terrible didn’t resonate like Stalin. This is because Stalin is able to represent strong anti-Western and anti-liberal sentiments without alienating older people who, frustrated by economic decline and corruption, still support a left wing Leninist ideology, she said.

“Even the church adopted Stalin as a ‘powerful state’ symbol, hence the decision to include him in the cathedral, and the icons that bear his image as if he were a saint,” Sherbakova said.

Each year on October 29, the official day commemorating the victims of Soviet repression, members of Sherbakova’s Memorial organization gather near Lyubyanka — the imposing building in Moscow that once served as KGB headquarters — and read names of the victims out loud.

“We need to gather permits from 12 different offices, and each year it becomes more and more difficult, but we come back there and read the names of those who were starved, tortured, incarcerated, and murdered,” said Sherbakova.

The poignant ceremony draws a growing crowd each year. At the same time, more and more flowers appear every day by Stalin’s grave near the Kremlin walls.

A different spin

“I have a theory about this kind of Stalinism – when people wear t-shirts with Stalin’s image and say that under his rule we were a great empire,” Olga Bychkova, an influential Russian journalist and host on the Echo of Moscow radio station, told The Times of Israel.

“I believe that it’s not necessarily real fascination with Stalinism, but rather a dissatisfaction with today’s reality,” Bychkova said.

“My family had no warm feelings for Stalin,” Bychkova said. “My grandfather Matvei Glikshtein was a military doctor. He was recruited and sent to war in 1939 during the war with Finland, participated in the liberation of Bucharest and Budapest, and returned home only in May, 1945. His whole family was murdered by the Nazis in the city of Rostov in 1942.”

Bychkova said that during the Doctors’ Plot in 1952, all of her family’s friends were fired from their jobs and some were arrested. Despite her grandfather’s medals and wartime bravery, he was also fired and never regained his former status.

Bychkova’s great-uncle was arrested in 1937 for telling a joke about Stalin. The family still doesn’t know what the joke was, she said. He was only released from the camps in 1953, after Stalin’s death. It was there at the camps that he met his wife, who was sent to the gulags at age 17.

“There are not enough words to describe what they did to her there,” Bychkova said.

What they don’t know still hurts them

The 2018 poll by the VCIOM public opinion research center that found that nearly half of young Russians had never heard of Stalin’s purges, can partly explain the late despot’s growing approval rate.

Some had never met a relative who lived through that terrible time; many never learned about the repression, intentional starvation of peasants, persecution of prisoners of war who were arrested for “being spies” when they returned home after the end of WWII, horrific anti-Semitic campaigns, and the regime of fear that ruled the country for so long.

By 2010 many Russian universities were using a textbook that excused the Soviet repression as a “necessary measure” and included a false quote attributed to Winston Churchill: “Stalin received Russia with a plow and left it armed with a nuclear weapon.”

After a public outcry this book was removed from the curriculum, but many others depicting Stalin as an “effective manager” with some anger issues remained.

“My daughter went to school in the 2000s and her textbooks claimed that the victory in WWII was achieved only due to Stalin’s talent and stamina. The kids who read those textbooks are now 25 or 30 today, and if no one told them better, that’s the knowledge they have,” said Bychkova.

Sherbakova agreed. “There is a problem with how they teach history. If the narrative is ‘reforms that coincided with repressions,’ there is a problem,” she said.

If textbooks used in schools and universities imply that the atrocities perpetrated by Stalin paled in comparison to such achievements as creating “the most beautiful metro in the world,” and victory in the Great Patriotic War, how will young Russians be able to learn about their country’s dark past, especially in an age of fake news and alternative facts?

Facts are still under wraps and even the official numbers of gulag prisoners and people who were summarily executed are unavailable.

Some historians believe that 5.5 million Soviet citizens went through the conveyor belt of speedy trials, gulags, and executions; others claim that if one were to include all those forcibly deported and exiled, starved to death, interned in psychiatric hospitals, and maimed, that number would be closer to a stunning 100 million people.

In Facebook groups such as “Reading Stalin,” however, there are no trace of these numbers. In thousands of posts, Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice.

In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants after receiving a complaint from renowned writer Mikhail Sholokhov.

This is historical revisionism mixed with longing for a mythical, strong-but-just brother-leader who wasn’t corrupt like the current leadership. A simple web search will lead the reader to the horrific details described by Sholokhov — babies who died from the cold, people blamed for hiding flour and forced to die of hunger, and the brutal policies spearheaded by Stalin that led to all this suffering.

Perhaps it was exactly this sort of curiosity that drove Russian YouTube star Yuri Dud to explore the connection between Stalin, repression, and gulags. In his powerful 2019 documentary, “Kolyma: The Birthplace of Our Fear,” Dud says: “I wanted to understand — where does the older generation’s fear come from? Why are they convinced that acts of courage, no matter how small, are bound to be punished?”

The documentary was viewed by millions on YouTube and was soon at the center of a vivid discussion on Russia’s past.

Steps to bridge knowledge gap

Dud’s generation might know little, but they want to know more, said Sergei Bondarenko, a historian at Memorial who researches the circumstances of arrests and executions during the Stalinist repression of the 1930s.

“What we witness today is an attempt to normalize this past and to make a label out of Stalin. Dud’s generation, very young people, naturally protest against authority — any authority. If this symbol is fed to them, they want to know why and what he’s all about. That’s why this documentary was born,” said Bondarenko.

Another recent series, “Zuleikha Opens Her Eyes,” aired on the state-run Channel 1, tells the story of uprooted Tatar woman who was exiled to Siberia. It also puts Stalin’s brutality on display and has added more fuel to an already heated discussion.

Normalized brutality?

In the 30 years since I left Russia, many things have changed. Old, forgotten symbols were resurrected from the ashes of once-powerful forces. Today I wonder: Will Stalin, the brutal dictator who built a sophisticated machine of death, torture, and forced labor to promote his nationalist agenda, be normalized and accepted by the Russian people and establishment?

Sherbakova doesn’t believe so. “[The authorities] cannot go on like this for long. They cannot offer real ideology, because in order to mobilize people one needs power and faith, and we have none today. They also cannot recreate Stalin’s system of repression — again, due to lack of massive support and faith. I believe that the surge of Stalin’s appeal is past us already,” she said.

Perhaps. While working on this feature, I asked my Facebook friends to send me their personal accounts from Stalin’s time. Within an hour I received hundreds of stories that included chilling details about arrests and gulags, fearing for loved ones, and broken lives and families.

For the sake of all of Stalin’s victims and their families, for the sake of my own grandfather — who will forever remain a 40-year-old and whose grave is unknown — I do hope that Sherbakova is right. I fervently hope that nostalgia for the “glorious past” and the narrative of an “efficient manager” will not be able to silence the truth.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: