Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘በርሊን’

Happy New Year: In Many German Cities, The Year 2023 Was Greeted With Riots

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በብዙ የጀርመን ከተሞች የግሬጎርያኑ አዲስ 2023 ዓመት በሁከትና ብጥብጥ ጀምሯል። በተለይ የፖሊስ መኮንኖች እና የእሳት አደጋ ተከላካዮች ላይ ሮኬቶች እና ርችቶች እየተተኮሱባቸው ነው።

ይህን ዓይነት ጠንካራ ሁከት ባለፉት አመታት አይተን አናውቀውም ነበር።” / „Diese Intensität kannten wir kannten wir aus den Vorjahren nicht.„/ „We didn’t know this intensity from previous years„

💭 In Berlin and Leipzig serious accidents and crimes involving fireworks have overshadowed the return of the big New Year’s Eve firecrackers in Germany. In Berlin Police officers and firefighters were “massively attacked with firecrackers” while extinguishing a burning car, the police tweeted.

According to the police, 60 to 80 people tried to light a vehicle with fireworks in the Lichtenrade district. Also in Berlin, the windows of a shop were “blown away”. Colleagues were “literally under fire,” the police tweeted, and one officer sustained injuries.

On the eve of New Year’s Eve, young people in Schöneberg threw firecrackers on the street and at police officers. Five people involved were temporarily arrested. A police officer was slightly injured but remained on duty, a spokeswoman said. As early as Thursday evening, around 150 people in the district had illegally detonated firecrackers and rockets and triggered a police operation.

The fire brigade in the capital reported a total of more than 1700 missions, almost 700 more than a year ago during the corona restrictions. According to this, 22 people were injured by firecrackers and rockets. In 38 cases, emergency services were attacked, one of the injured rescuers had to go to the hospital.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Moment Antichrist Zelenskiy Flew over Berlin, Climate Activists Hold Grinch-themed Protest & Cut Top off Iconic Berlin Christmas Tree

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ በበርሊን ሰማይ ላይ ሲበር፣ የአየር ንብረት ተሟጋቾች ዝነኛውን የበርሊንን የገና ዛፍ ቆርጡት።

💭 Climate activists decapitate prominent Berlin Christmas tree

Last Generation climate activists calling for tougher government action to combat the global climate crisis sawed the top off a Christmas tree at the Brandenburg Gate. Police said they attended the scene and took action.

Climate activists in Germany chopped the top off a famous Christmas tree outside Berlin’s Brandenburg Gate on Wednesday in the latest in a series of public stunts.

Members of the group Last Generation used a cherry picker to reach the top of the 15-meter-high (50-foot) Nordmann fir.

They then cut off the top of the tree and unfurled a banner that read: “This is just the tip of the Christmas tree.”

“So far we’re seeing only the tip of the underlying disaster in Germany,” said one of the activists, Lilli Gomez, in a statement.

“While all of Germany spends the week getting the best gifts from the biggest stores, others are wondering where they will get their water to drink after droughts and floods have destroyed their crops.”

👉 Source: AP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran Abolishes Controversial Morality Police Amid Huge Anti-Hijab Unrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የአረመኔው ግራኝ አህመድ ሞግዚት ኢራን በከፍተኛ የፀረ-ሂጃብ አለመረጋጋት ውስጥ አወዛጋቢ የሆነውን የሞራል ፖሊስን አስወገደች። እንዲህ ነው ሥራ፣ ይህ ነው ጀግንነት! ፍትሕ ሲያሸንፍ ያስደስተናል!

‘ሐበሻ’ ግን በሚሊየኖች ተገድሎ እንኳን ዛሬም አልጋው ላይ ተጋድሞ ቡናውን እየጠጣ ማማረር፣ መሳቅ፣ መጨፈር ፥ ሃገሩን፣ ሃይማኖቱን፣ ቋንቋውን፣ አባቶቹን፣ እናቶቹን፣ ወንድሞቹንና እኅቶቹን እያጣ እንኳን ሙሉ በሙሉ ፊቱን ወደ ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ማዞር አቅቶታል …ልፍስፍስ ትውልድ!

💭 Iran to disband morality police amid ongoing protests, says attorney general

Iran’s morality police, which is tasked with enforcing the country’s Islamic dress code, is being disbanded, the country’s attorney general says.

Mohammad Jafar Montazeri’s comments, yet to be confirmed by other agencies, were made at an event on Sunday.

Iran has seen months of protests over the death of a young woman in custody.

Mahsa Amini had been detained by the morality police for allegedly breaking strict rules on head coverings.

Mr Montazeri was at a religious conference when he was asked if the morality police was being disbanded.

“The morality police had nothing to do with the judiciary and have been shut down from where they were set up,” he said.

Control of the force lies with the interior ministry and not with the judiciary.

On Saturday, Mr Montazeri also told the Iranian parliament the law that requires women to wear hijabs would be looked at.

Even if the morality police is shut down this does not mean the decades-old law will be changed.

Women-led protests, labelled “riots” by the authorities, have swept Iran since 22-year-old Amini died in custody on 16 September, three days after her arrest by the morality police in Tehran.

Her death was the catalyst for the unrest but it also follows discontent over poverty, unemployment, inequality, injustice and corruption.

‘A revolution is what we have’

If confirmed, the scrapping of the morality police would be a concession but there are no guarantees it would be enough to halt the protests, which have seen demonstrators burn their head coverings.

“Just because the government has decided to dismantle morality police it doesn’t mean the protests are ending,” one Iranian woman told the BBC World Service’s Newshour programme.

“Even the government saying the hijab is a personal choice is not enough. People know Iran has no future with this government in power. We will see more people from different factions of Iranian society, moderate and traditional, coming out in support of women to get more of their rights back.”

Another woman said: “We, the protesters, don’t care about no hijab no more. We’ve been going out without it for the past 70 days.

“A revolution is what we have. Hijab was the start of it and we don’t want anything, anything less, but death for the dictator and a regime change.”

Iran has had various forms of “morality police” since the 1979 Islamic Revolution, but the latest version – known formally as the Gasht-e Ershad – is currently the main agency tasked enforcing Iran’s Islamic code of conduct.

They began their patrols in 2006 to enforce the dress code which also requires women to wear long clothes and forbids shorts, ripped jeans and other clothes deemed immodest.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

80,000 Rally in Berlin in Support of Iran Protests | We Don’t See This Kind of Solidarity With Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2022

💭 ለአርመኔው ኦሮሞ አገዛዝ ድጋፍ የምታደርገውን ኢራንን ለመቃወም በበርሊን 80,000 ሰልፈኞች ወጡ | ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ጋር ግን ይህን የመሰለ አንድነት አናይም

💭 80-000 rally in Berlin in support of Iran protests

Thousands of people took part in demonstrations in Europe and the U.S. Saturday to show solidarity with protesters in Iran who are calling for an end to Iran’s authoritarian regime.

In Berlin, Germany 80,000 people showed up to show solidarity with the Mahsa Amini protests in Iran.

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abby Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

“ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

“Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተዋሕዶ ልጆች ተቃውሞ ሰልፍ በበርሊን | “ፕሮቴስታንቶችና ሙስሊሞች ከክርስቲያኖች ላይ እጃችሁን አንሱ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2019

ዋው! ጽሙድ እንደበሬ ትጉህ እንደ ገበሬ እንዲሉ በጾም በጸሎት የተጠምዱት የአቡነ ሀብተማርያም ልጆች በበርሊን ጎዳናዎችያውም በፐርጋሞን ኃውልት ዙሪያብዙ አንጮኽም፡ ግን ለሚመለከተው ክፍል ይህ ታላቅ የማስጠንቀቂያ ምልክት ነው።

ይህ ትልቅ እርምጃ ነውይህን ሰልፍ በበርሊን ማካሄዳቸው በጣም አስፈላጊ ነውምክኒያቱም በኢትዮጵያ ውስጥ በመካሄድ ላይ ያለው የዘርና የሃይማኖት ጭፍጨፋ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ ከፕሬቴስታንት ጀርመን ጋር የተያያዘ ነው። በቁስጥንጥንያ ለኦርቶዶክስ ክርስትና መውደቅና ቱርክ የምትባል የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር እንድትመሠረት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረከተችው የማርቲን ሉተር ጀርመን ናት፣ በሃገራችንም ኢትዮጵያን በማመስ ላይ ያለውን አመጸኛ የኦሮሞ እንቅስቃሴ የጀመሩት እንደ ዮኻን ክራፕፍ ያሉት ፕሮቲስታንት ጀርመናውያን ነበሩ።

..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት የተነሳሳው። ተልዕኮው የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ ነው።

በርሊን የክርስቶስ ተቃዋሚው መቀመጫ ከሆኑት ዋና ከተሞች መካከል አንዷ ናት።

  • + የፖለቲካ መናኸሪያ በርሊን፣
  • + የኤኮኖሚ ለንድን እና ኒው ዮርክ፣
  • + የመንፈሳዊ ቫቲካን እና መካ ናቸው።

የራዕይ ዮሐንስ ላይ ከተጠቀሱት ሰባት ዓብያተ ክርስቲያናት(ሁሉም ያሁኗ ቱርክ ውስጥ ነው የሚገኙት) መካከል አንዷ፤ ፐርጋሞን ናት፤ ይህችም የሰይጣን ዙፋን የሚገኝባት ቦታ እንደሆነች ቅዱስ ዮሐንስ ጠቁሞናል።

ታዲያ ከ ፐርጋሞን የተወሰደው የሰይጣን ኃውልት አሁን የሚገኘው በበርሊን ከተማ ነው። እነ ሂትለር፣ ቡሽ፣ ኦባማና ሂላሪ ክሊንተን ሁሉም ይህን ኃውልት ለመሳለም ወደ በርሊን ጎራ ብለው ነበር። ሚሊየን ሙስሊም ወራሪዎችን ወደ ጀርመን አገር ያስገባችው ወይዘሮ አንጌላ ሜርከልም ከዚሁ ኃውልት ፊት ለፊት ነው የምትኖረው፤ ለዚህም ይመስላል ሰላማዊ እና ንጹህ በሆነቸው ጀርመን ላለፉት ጥቂት አመታት ታይቶ የማይታወቅ ቅሌታማ ተግባር ተከላካይ በሌላቸው ጀርመናውያን ህፃናትና ሴቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው።

በየዕለቱ አሰቃቂ ድርጊቶች ይከሰታሉ፣ ሁሉም ውረጅ፡ አንፈልግሽም ይላታል፡ ሆኖም ሴትየዋ ያው 15 ዓመት ሞላት ሥልጣን ላይ ከወጣች፤ ከሥልጣን ለመውረድ ፈቃደኛ አይደለችም፤ በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል በመሥራት ላይ ያለቸውን ጀርመን ታጠፋ ዘንድ የተቀመጠች የዘመኑ ኤሊዛቤል ነችና።

... 1871 .ም የተዋሀደችው የጽንፈኛው ማርቲን ሉተሯ ጀርመን (ሁሉም ጀርመን አንድ አይደለም) የፐርጋሞንን የሰይጣን ኃውልት ወደ አገሯ በማስገባት ኢትዮጵያን መተናኮል ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በየጊዜው ስትቀጣ ቆይታለች። ጀርመን ቅኝ ግዛቶቿን አጣች፣ የአንደኛውንና ሁለተኛውን የዓለም ጦርነቶች በመቀስቀስ ዜጎቿ ብዙ ተሰቃዩ፣ ለመሰደድ ተገደዱ፤ የመሰማማት ህልም ነበራት ግን የራሷ ግዛቶች ተቆራረሰው በጎረቤት ሃገራት ተወሰዱ። አሁን ከምስራቁ የጀርመን ክፍል ጋር ከተዋህደችበት ጊዜ አንስቶ እንደገና የወራሪነትና የመስፋፋት መንፈሷ ተቀስቅሷል፤ በዚህም ምናልባት ለሦስተኛው የዓለም ጦርነት እንደገና መንስኤ ልትሆን ትችላለች። እኔ እንኳን በአቅሜ፡ “ከቀውስ መዳን የምትሹ ከሆነ ከኢትዮጵያ ላይ እጃችሁን አንሱ፣ ፐርጋሞንን ወደ ቱርክ መልሱ” የሚሉ ቃላትን የያዘ ደብዳቤ ለአንጌላ ሜርከል ሳይቀር ጽፌ ነበር።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኳት | የጀርመኗ አንጌላ ሜርከል ለሦስተኛ ጊዜ ተንቀጠቀጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 10, 2019

የጀርመን ቻንስለር አንጌላ ሜርከል ዛሬ በበርሊን ውስጥ የፊንላንድን ጠቅላይ ሚኒስትር አንቲ ፊኔን ስትቀበለው እራሷን መቆጣጠር አቅቷት በድጋሚ ስትንቀጠቀጥ ትታያላቸው። በርግጥ ጤንነቷ አስጊ የሆነ ደረጃ ላይ መድረሱን ማየት ያሳዝናል፤ ነገር ግን በሃገሯም ሆነ በኢትዮጵያ ላይ እየፈጸመችው ያለው ወንጀል ብዙዎቻችን ከምናውቀው በላይ ነው። የገዳይ አልአብይም ዕጣ-ፈንታ ይህ እንደሚሆን እርግጠኛ ነኝ።

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያንን አታስገድሉ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል በድጋሚ ተንቀጠቀጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2019

___________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኩ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል ስትንቀጠቀጥ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2019

ሰኔ ፲፩ / ፪ሺ፲፩ / ሐና ማርያም

ቀይ ካርድ?

[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፱]

እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።

በጣም አስገራሚ ነገር ነው፦ አዲሱን የዩክሬይን ፕሬዚደንት (አይሁድ ነው) በበርሊን አውሮፕላን ማረፊያ ስትቀበል – ልክ የጀርመን ብሔራዊ መዝሙር ሲሰማ መላው ሰውነቷን እንዴት እንደሚያደርጋት እንመልከት

ልጅአልባዋአኔላ ሜርከል ታታሪ ክርስቲያን ጀርመናውያን አሳምረው የገነቧትን ጀርመን ለማፍረስና ጀርመናውያን ህፃናትን ለማኮላሸት ሦስት ሚሊየን የሚጠጉ ሰነፍ ሙስሊም “ወራሪዎችን” ወደምትጠላት ሃገሯ አመጣቻቸው። ይህች ሴትዮ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የምትተናኮለው የራሷን ዜጎችም ጭምር ነው። በብሔራዊ መዝሙር ወቅት እንዲህ መንቀጥቀጧ በጣም የሚያስገርም ነው።

ባለፈው ጊዜ ልጅአልባዋየእንግሊዟ መሪ ተሪዛ ሜይ ምርር ብላ ስታለቅስ ነበር ፥ ላሊበላን የሚተናኮለው የዶ/ር አብዮት ወዳጅና ልጅአልባውየፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮንም ገና ይከተላል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

“ኦሮሚያ’ ፡ ፕሮቴስታንት ጀርመኖች ኢትዮጵያን ለመግደል የቀመሙት መርዝ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2019

ኦሮሚያመርዝ ነው!!!

ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋናቢስ ከሃዲዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የሆነ መቅሰፍት በራሳቸው ላይ በማምጣት ላይ ናቸው።

እውነቱን ትተው ውሸቱን፤ ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶ ቀበቶን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን መርጠዋል። በዚህም በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ዋቄዮ አላህን ትተውና ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ይሰለፉ።

የኦሮሞ ኢትዮጵያን ወረራ ታሪክኦሮሞ ኢትዮጵያ ላይ ሰፋሪ ነው” በሚለው ቪዲዮ ላይ የቀረበው መረጃ 99 % ትክክል ነው። እያናንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል፡ በተለይ ባሁኑ ወቅት ደግሞ ደጋግሞ ሊሰማውና ሊያውቀው የሚገባው መረጃ ነው። ሆኖም፡ መረጃውን ከአንድ የ “አማራ” ከተባለ ድርጅት ጋር ከማያያዝ ይልቅ በሙሉ የኢትዮጵያዊነት መንፈስ መተረክ ነበረበት። በተጨማሪ አንዳንድ መስተካከል ያለባቸው ነገሮች አሉ፤ ለምሳሌ፡ ጀርመናዊው ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት የተነሳሳው። ተልዕኮው የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ ነው።

በርሊን የክርስቶስ ተቃዋሚው መቀመጫ ከሆኑት ዋና ከተሞች መካከል አንዷ ናት።

  • + የፖለቲካ መናኸሪያ በርሊን

  • + የኤኮኖሚ ለንድን እና ኒው ዮርክ

  • + የመንፈሳዊ ቫቲካን እና መካ ናቸው።

የራዕይ ዮሐንስ ላይ ከተጠቀሱት ሰባት ዓብያተ ክርስቲያናት (ሁሉም ያሁኗ ቱርክ ውስጥ ነው የሚገኙት) መካከል አንዷ፤ ፐርጋሞን ናት፤ ይህችም የሰይጣን ዙፋን የሚገኝባት ቦታ እንደሆነች ቅዱስ ዮሐንስ ጠቁሞናል።

ታዲያ ከ ፐርጋሞን የተወሰደው የሰይጣን ኃውልት አሁን የሚገኘው በበርሊን ከተማ ነው። እነ ሂትለር፣ ቡሽ፣ ኦባማና ሂላሪ ክሊንተን ሁሉም ይህን ኃውልት ለመሳለም ወደ በርሊን ጎራ ብለው ነበር። ሚሊየን ሙስሊም ወራሪዎችን ወደ ጀርመን አገር ያስገባችው ወይዘሮ አንጌላ ሜርከልም ከዚሁ ኃውልት ፊት ለፊት ነው የምትኖረው፤ ለዚህም ይመስላል ሰላማዊ እና ንጹህ በሆነቸው ጀርመን ላለፉት ጥቂት አመታት ታይቶ የማይታወቅ ቅሌታማ ተግባር ተከላካይ በሌላቸው ጀርመናውያን ህፃናትና ሴቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው።

በየዕለቱ አሰቃቂ ድርጊቶች ይከሰታሉ፣ ሁሉም ውረጅ፡ አንፈልግሽም ይላታል፡ ሆኖም ሴትየዋ ያው 15 ዓመት ሊሞላት ነው ሥልጣን ላይ ከወጣች፤ ከሥልጣን ለመውረድ ፈቃደኛ አይደለችም፤ በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል በመሥራት ላይ ያለቸውን ጀርመን ታጠፋ ዘንድ የተቀመጠች የዘመኑ ኤሊዛቤል ነችና።

... 1871 .ም የተዋሀደችው የጽንፈኛው ማርቲን ሉተሯ ጀርመን (ሁሉም ጀርመን አንድ አይደለም) የፐርጋሞንን የሰይጣን ኃውልት ወደ አገሯ በማስገባትና ኢትዮጵያንም መተናኮል ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በየጊዜው ስትቀጣ ቆይታለች። ጀርመን ቅኝ ግዛቶቿን አጣች፣ የአንደኛውንና ሁለተኛውን የዓለም ጦርነቶች በመቀስቀስ ዜጎቿ ብዙ ተሰቃዩ፣ ለመሰደድ ተገደዱ፤ የመሰማማት ህልም ነበራት ግን የራሷ ግዛቶች ተቆራረሰው በጎረቤት ሃገራት ተወሰዱ። አሁን ከምስራቁ የጀርመን ክፍል ጋር ከተዋህደችበት ጊዜ አንስቶ እንደገና የወራሪነትና የመስፋፋት መንፈሷ ተቀስቅሷል፤ በዚህም ምናልባት ለሦስተኛው የዓለም ጦርነት እንደገና መንስኤ ልትሆን ትችላለች። እኔ እንኳን በአቅሜ፡ “ከቀውስ መዳን የምትሹ ከሆነ ከኢትዮጵያ ላይ እጃችሁን አንሱ፣ ፐርጋሞንን ወደ ቱርክ መልሱ” የሚሉ ቃላትን የያዘ ደብዳቤ ለአንጌላ ሜርከል ሳይቀር ጽፌ ነበር።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዘረኝነት ውዝግብ በበርሊን | ጥቁር ቱሪስቶች ከ KFC ምግብ ቤት እንዲወጡ በፖሊስ ተገደዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2018

በአንድ የበርሊን ከተማ የ KFC ፈጣን ምግብ ቤት ውስጥ የ 118 ዩሮ ምግብ እየበሉ እንዳሉ ነበር የሬስቶራንቱ ሠራተኞች ፖሊስ ጠርተው እንዲባረሩ የተደረጉት።

ከእንግሊዝ አገር የመጡት ሦስቱ ጥቁር ሴቶችና አራቱ ጥቁር ወንዶች ምግቡን በልተው በበርሊን ከተማ በዓል ላይ ያነሷቸውን ቪዲዮዎች እያዩ ሲሳሳቁ ነበር። ሌሎችም እንግዶች እንዲሁ ተመሳሳይ ጨዋታዎችና መሳሳቆችን ሲለዋወጡ ይሰማ ነበር። ነገር ግን የKFC ሠራተኞች ወደ ጥቁሮቹ ብቻ መጥተው ነበር ጸጥ እንዲሉ ያሳሰቧቸው። ይህ ያስቆጣው አንዱ ጥቁር፦ “ምን አጠፋን? እንደ ሌሎቹ እኛም እየተጫወትን ነው፤ ለምን እኛን ብቻ?” ብሎ ሲጠይቅ፤ ወዲያው ፖሊስ እንዲጠራ ተደረገ።

ቀሪው ከቡድኑ ጋር አብራ በነበረችው ሴት የተነሳው ቪዲዮ ላይ ተመዝግቧል።

ይህም ሐሙስ ግንቦት 18 እና 21 2018 .ም በጥቁሮቹ ላይ የደረሰው ድርጊት ዘረኝነት የተሞላበት ነው በማለት ግለሰቦቹ ሬስቶራንቱንና ፖሊስን ወንጅለዋቸዋል።

አሁን በማሕበራዊ ድህረገጾች የዘረኝነት ክሶች እና የፀረ-KFC ዘመቻ ጥሪዎች እየጨመሩ ነው። በጥቂት ቀናት ብቻ ቪዲዮው ግማሽ ሚሊየን ጊዜ ቋ! ተደርጎል

ይህ ጉዳይ ባለፈው ሚያዝያ መጨረሻ ላይ በአሜሪካዋ ፊላደልፊያ ውስጥ፡ በአንድ የስታርባክስ ቡና ቤት የተከሰተውን ክስተት የሚያስታውስ ነው። እዚያም ሁለት ጥቁር አሜሪካዊያን ነጋዴዎች ቡና ቤት ውስጥ ባልደረባቸውን በመጠበቅ ላይ እያሉ አንድ የቡናቤቱ ሠራተኛ ፖሊስ በመደወል ከቡና ቤቱ በሰንሰለት ታሥረው እንዲወጡ ተደርገው ነበር። ይህ ክስተት በአሜሪካ ውስጥ ዘረኝነትን አስመልክቶ ብዙ ክርክር አስነስቶ ነበር።

ከዚያ በኋላ የስታርባክስ ኃላፊ የፀረዘረኝነት ስልጠናን ለሰራተኞቹ ለማጠናከር ሲል 8,000 ቅርንጫፎችን ለአንድ ቀን በመዝጋት “የሙያ ስልጥና” አካሄዶ ነበር። ዋና ሥራ አስኪያጅ ኬቪን ጆንሰን ግለሰቦቹን ይቅርታ ተጠይቋል። ሠራተኞቹ ፖሊስ መጥራታቸው ሙሉ ለሙሉ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ነውበማለት ምላሽ ሰጥቶ ነበር።

ስለዚህ ጉዳይ ብዛት ያላቸው የጀርመን ሜዲያዎች ሪፖርት አቅርበዋል። ለምሳሌ አንጋፋው “ዲ ቬልት” ጋዜጣ ላይ በጣም ብዙ አንባብያን ዘግበዋል፤ (እስከ 400 የሚሁን ዘጋቢዎች)፤ ታዲያ ከድርጊቱ ይበልጥ በጣም የሚያሳዝነው፤ ሁሉም፤ (100%) የወነጀሉት ጥቁሮቹን መሆኑ ነው፤ አንድ እንኳን “አላየሁም፣ አላውቅም፣ በቦታው አልነበርኩም” በማለት ሚዛናዊ አመለካከት የነበረው የለም። በብዛት “ላይክ” የተደረገላቸውም ጥቁር የሚሏቸው ሕዝቦችን የሚኮንኑት ዘገባዎች ናቸው። “ነጮች የጥቁር ሰዎችን ችግር ለመረዳት አይፈልጉም” ወይም “ስሜታዊ ዓልባ ናቸው” “Empathy የላቸውም“ የሚለው ነገር፡ ምናልባት እውነት ሊሆን ይችላል። ምን ዓይነት ጊዜ ላይ ደርሰናል፤ ይገርማል!

When Did Fried Chicken Become a Symbol of Racism?

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: