Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅዱስ እስጢፋኖስ’

የቱርክ ጭፍሮቹ ጋላ-ኦሮሞ የመስቀሉ ጠላቶች ደመራውን ለመበከል ምስኪኑን በሬ ጋኔን ሞልተው ለቀቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2022

🐍 ለዛሬስ ምን ዓይነት ተንኮል አቅደው ይሆን?

🐂 !ያለው ጎንደሬ በሬ እና ወደ እንቁራሪትነት የተለወጠው፤ “በሬ፣ ዝሆን፣ ቄራ፣ ቁራ” የሚሉትን ቃላት መጠቀም የሚወደው የሲዖል እጩው ግራኙ በሬ።

💭 ይህን ልክ በዛሬው የደመራ ዕለት (መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም) የተከሰተውን በጣም አስገራሚ ክስተት ደግመን ደጋግመን እናስታውሰው ዘንድ ግድ ነው።

  • ፀሐይ ወጣልኝለሰላሳ ዓመት እነግሣለሁ ያለው በሬእንቁራሪት ሆኖ እራሱ ወደ ጥልቁ ገደል ይገባል !

💭 አስገራሚ ድራማ በደመራ | 666ቹ ፖሊሶች በሬውን ወደ መስቀል አደባባይ አስገቡት ፥ በሬው “ኢትዮጵያን አትንኳት!“ አላቸው

ነጠብጣቦቹንእናገናኝ፦

👹 ግራኝ ዐቢይ አህመድ በግራ እጁ በጻፈው እርኩስ መጽሐፉ አስቀድሞ ይህን ብሎን አልነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

😇 ቅዱሱ መጽሐፍ ደግሞ ይህን ይለናል፦

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭ ፥ ፲፯፡፲፰]

በመልካም የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች፥ ይልቁንም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል። መጽሐፍ። የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፥ ደግሞ። ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል ይላልና።”

👉 ክፍል ፩

🔥 ዕለተ ደመራ

አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ክብረ በዓሉ በመካሄድ ላይ እያለ አንድ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ “ባለቤትአልባ በሬ በመስቀል አደባባይ ሲንጎራደድ ይታያል። በዚህ ወቅት በበዓሉ ላይ የተሳተፉት አድባራትና የከበቧቸው ፖሊሶች አደባባዩን ሞልተውታል። በሬው ወዲያና ወዲህ እያለ ይወራጫል፤ በተዋሕዶ ልጆች ላይ አድሎና በደል የሚፈጽሙትን እንዲሁም የኢትዮጵያን ባንዲራ የሚከለክሉትን ጡትነካሽ ፖሊሶችን የሚፈልግ ይመስላል። ብዙም አልቆየም አንዱን ፖሊስ አግኝቶ መሬት ላይ አነጠፈው። ይህ “የፌደራል ፖሊስ” ለተባለው ፀረኢትዮጵያ እና ፀረአዲስ አበባ ሠራዊት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል። አዲስ አበባ ከፌደራል ሳይሆን የራሷ ፖሊስ ከራሷ ከተማ ነዋሪዎች መመልመል ይኖርባታልና ነው።

በኦሮሞ ብሔርተኞች በመዋጥ ላይ ያለው የፌደራል ፖሊስ ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ብዙ በደሎችን በየዕለቱ በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የገዳይ አልአብይ ሠራዊት ወደ ደመራ ክብረ በዓል በጥባጭ ቆርቆሮዎቹን ቄሮዎችን መላክ ሰልፈራ ያሰለጠነውን ምስኪን በሬ ወደ መስቀል አደባባይ መላኩን መረጠ።

እነዚህ የኢትዮጵያና የመስቀሉ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

በሬ የሰውን ልጅ ለዘመናት ሲያገለግል የቆየ አሁንም በማገልገል ላይ ያለ ጠንካራና ጠቃሚ ፍጡር ነው። ያለበሬ ሰብል የለም፤ እህል የለም። አገልጋዩን በሬ እንደ ኢትዮጵያ አድርገን ብንወስደው ይህ በሬ የኢትዮጵያን ጡት የነከሱትንና ከ666ቱ ጋር የተደመሩትን ነበር ሲያሳድድ የነበረው። አዎ! “ጡት አጥብታ ያሳደገቻችሁን፣ የጠበቀቻችሁን፣ ያስተማረቻችሁንና ብዙ ነገር የሰጠቻችሁን ኢትዮጵያን አትንኳት!“ የሚል መልዕክት በሬው ያስተላለፈልን መሰለኝ። በሬው የጎዳቸው የኛዎቹስ? አትደመሩ! የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የኢትዮጵያ ባንዲራ አትያዙ!“ ተብለው አልነበረም!?

👉 ክፍል ፪

ዕለተ መስቀል / ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ / ጠዋት ላይ ✞

ምዕመናን ወደተሰበሰቡበት ቦታ ሳመራ የደመራው በሬ መሬት ላይ ተጋድሞ አገኘሁት፤ አራቱም እግሮቹ ተጠፍረው ታስረዋል፣ አፉ ታስሯል፤ በብዙ ፖሊሶቹም ተከብቧል። የበሬው ስቃይ አሳዘነኝ፤ በዚህ ወቅት ሞባይሌን አወጣሁና ቪዲዮ መቅረጽ እንደጀመርኩ “ተው! አታንሳ!” የሚል ድምጽ ከበስተጎኔ ሰማሁ ፥ እኔም፡ “ምን አገባህ!?” በማለት መለስኩለት። በዚህ ወቅት ሰውየው ወደኔ ጠጋ አለና መታወቂያ ነገር አሳየኝ። መለዮ ያልለበሰ የፌደራል ፖሊስ ነበር።

ለምንድን ነው በሬውን የምትቀርጸው? ሞባይሉን አምጣ!ያነሳኽውን አሳያኝ” አለኝና ሞባይሌን ወሰደው። ቪዲዮውን ከደመሰሰ በኋላ ሞባይሉን መለሰልኝ። “የአዲስ አበባ ሰው ነህ? እዚህ ምን ትሠራለህ?” አለኝ። እኔም “ይህች የእኔ ቤተክርስቲያን ነች፤ እርስዎ እዚህ ምን ይሠራሉ? የተዋሕዶ ማሕተብ አለዎት?” አልኩት በድፍረት። እርሱም፡ “የለኝም!” በማለት መለሰልኝ። እኔም፡ “ስለዚህ እዚህ መገኘት የለብዎትም፤ ይህ የተዋሕዶ ብቻ የሆነ የመስቀል ክብረ በዓል ነው፤ መልካም በዓል” በማለት ተሰናበትኩት።

ከዚያም ከበሬው በመራቅ ወደ እስጢፋኖስ ክብረ በዓል አመራሁ። ክብረ በዓሉ ሲገባደድ የበሬውን ሁኔታ ለማየት ወደነበረበት ቦታ አመራሁ። በኢትዮጵያ ቦታ ያስገባሁትን በሬ ተጋድሞ ክፉኛ ሲንቀጠቀጥ ሳይ እምባየ መጣ ፥ በሬውን ሰዎች ከብበውታል፡ ፖሊሶች ግን በቦታው አልነበሩም። በዚህ ወቅት ካሜራየን አውጥቼ በስተመጨረሻ የሚታየውን ቪድዮ ቀረጽኩ። በቀጣዩ ቀን የበሬው ባለቤት መገኘቱንና በሬውም ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ መውጣቱን ተነገረኝ።

አይ! ይህ በሬ ሊያሳየን የፈለገው አንድ ትልቅ ነገር አለ” የሚለው ሃሳብ እስከ አሁን ድረስ አልለቀቀኝም። ይህን አስመልክቶ ወገኖች የመጣላችሁን ሃሳብ ብታካፈሉን መልካም ነበር።

👉 ለመሆኑ፤

  • 🐂 በሬው የማን ነው?
  • 🐂 በሬውን ማን አመጣው?
  • 🐂 በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?
  • 🐂 በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?
  • 🐂 በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

በነገራችን ላይ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የቆሙት ሁሉ (በ፪ሺ፲፭ ዓ.ም እስክንድርን ፍቄዋለሁ)ልክ እንደ መጭው ጥቅምት ፪ የመሳሰሉትን የሰልፍ እና ስብሰባ ጥሪዎች ማድረግ ሲጀምሩ፡ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ የሆነው ዐቢይ አህመድና ስልጣን ላይ ያወጡት ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች መደንገጥ እና መረበሽ ይጀምራሉ። በዚህ ጊዜ የተለመደውን ተንኮላቸውን ይሠራሉ። ይህን ባለፈው ዓመት ላይ በተደጋጋሚ አይተናል፦

  • በመስቀል አደባባዩ ቦንብ ፍንዳታና ግድያ
  • ሆራ ደብረዘይት ለመስዋዕት በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን
  • 😢 በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በተፈጸመው ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ግድያ

አሁንም፡ ይህን የጥቅምት ፪ቱን ሰልፍ ለማጨናገፍ፡ ኢሉሚናቲዎቹ በነገው አርብ ዕለት ለገዳይ ዐቢይ አህመድ ወይ የኖቤል “የሰላም ሽልማት”(ቀደም ሲል ገዳዮቹ ሂንሬ ኪሲንጀርና ባራክ ሁሴን ኦባማም ተሸልመው ነበር) በመስጠትና የማንቂያ አዝራሩን ጠቅ በማድረግ የተደመሩትን ሮቦት ግብረ አበሮቻቸውን ለ “እንኳን ደስ ያለህ” ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ ግልብጥ ብሎ እንዲወጣ ያደርጓቸው ይሆናል፤ ወይ ይህ ካልሆነ ሌላ የተንኮል ሤራ እንደሚጠነስሱ አንጠራጠር። የነገ ሰው ይበለን!

✞ “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

🔥 ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነው!

❖❖❖ ፃድቃኑ አባቶቻችን አቡነ/Abune (AB) ተክለ ሐይማኖት እና አቡነ አብዬ /Ab’bye (AB) ይህን የአቴቴ ችግኝ ከሃገረ ኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይንቀሉልን!❖❖❖

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፰]❖

፱ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።

፲ ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥

፲፩ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።

፲፪ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።

፲፫ አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።

፲፬ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።

በመስቀል አደባባይ መስቀል የለም ፥ የዋቄዮ አላህ ዛፍ ግን ተተክሏል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ህመም የለም ፣ መዳፍ የለም ፥ መስቀል የለም፣ አክሊል የለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021

ህመም የለም ፣ መዳፍ የለም ፥ እሾህ የለም ፣ ዙፋን የለም። ሐሞት የለም ፣ ክብር የለም ፥ መስቀል የለም፣ አክሊል የለም።

በመስቀል ላይ ሣለ የገሃነመ እሳትን ጠባቂ ጭፍሮች ያስደነገጣቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!

በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን የጸብ ግርግዳ አፍርሶ በመስቀሉ ሠሌዳ ላይ በደሙ ቀለምነት የሕይወታችንን መጽሐፍ የጻፈልን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። መስቀሉ፣ ጦሩ፣ ስሙ ጋሻችን ሆኖልና ድነነናል።

💭 በአቅራቢያዬ የምትገኘውን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ዛሬ ስጎበኛት ይህን በአክሊል ቅርጽ ተሠርቶ የቆመውን መብራት አብሬ ለማየት ቻልኩ። ከእኅታችን የመስቀል ወረብ ጋር በእውነት ድንቅ ድንቅ ነው!

አቤቱ በዘመኑ ሁሉ የጥፋትና የኃጢአት አውሬ (ዲያብሎስ) እንዳይቀርበን በሐጹረ ቅዱስ መስቀልህ አጥርነት ጠብቀን፤ አሜን!

✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ እስጢፋኖስ | በአዲሲቷ ኢትዮጵያ የመስቀሉ ልጆች የዋቄዮ-አላህ አጋንንትን በቅርቡ ያቃጥሏቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021

✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞

♰♰♰

No Pain, No Gain; No CROSS No CROWN

ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም

ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።

ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ።

የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር | የጽዮናውያንም እንዲሁ

እስጢፋኖስ — በግሪክ ቋንቋ አክሊል ማለት ነው። በግብሩ የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር የማይለውጠው፣ መብራት ማለት ነው።

ሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተቀዳጃቸው ሦስቱ አክሊላት፡

. ስለንፅህናው ስለድንግልናው

. ስለሰማዕትነቱ /ስለምስክሩ/ ስለተጋድሎው

. ስለስብከቱ /ስለትምህርቱ/ ስለተአምራቱ

ቅዱስ እስጢፋኖስ የተወገረበት ድንጋይ ሰባት አብያተ ክርስቲያናት ታንፆበታል። /ሰባት ቤተክርስቲያናትን አንጿል።/

የቤተክርስቲያን አባቶች የቀዳሜ ሰማዕት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራውን እንድናይበት አድርጎናል ሲሉ ይገልፁታል እውነት ነውና።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመስቀሉ ኃይል ይህን የድቅድቅ ጨለማ ዘመን አልፈን ብርሃን የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021

✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞

________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሆሣእና ለዳዊት ልጅ | አቤቱ ስምህን በማይጠሩ መንግሥታት ላይ በማያውቁህም አሕዛብ ላይ መዓትህን አፍስስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2021

በተለይ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ትውልድ ጆሮውን ወደ እግዚአብሔር አፍ ቃል ማዘንበል ይኖርበታል

ከዚህ ቀደም እንዳወሳሁት እንደ አፄ ካሌብና እንደ አፄ ዮሐንስ ያሉ ክርስቲያናዊ ነገሥታት የሚመሩት ሙሉ በሙሉ ክርስቲያናዊ የሆነ ሠራዊት ዛሬ አክሱም ጽዮን/ትግራይ ቢኖራት 1000% እርግጠኛ ነኝ በሦስት ቀናት ውስጥ አስመራን፣ ጎንደርን፣ አዲስ አበባን፣ ጅማን፣ ሐረርን፣ ካርቱምን፣ ጁባንና ሞቃዲሾን (ሁሉም የታላቋ ኢትዮጵያ አካል ናቸው) መቆጣጠር ችሎ፤ ለወደፊት እንኳን የግራኝ ልቅምቃሚ ሰአራዊት፤ እነ አሜሪካ፣ ሩሲያና ቻይና እንኳን የማይደፈሯት ንጉሥ ካሌብ የመሠረቷት አዲሲቷንና የጥንቷን ኢትዮጵያን ተመልሳ ለማየት እንበቃ ነበር።

❖❖❖ዘመነ ሰማዕታት❖❖❖

አክሱም ጽዮንን/ጽላተ ሙሴን ሲከላከሉ ፩ሺህ/1000 ምዕመናን በአህዛብ ሰአራዊት መገደላቸውን እግዚአብሔር በደንብ አይቶታል፤ የሰማዕትነትንም አክሊል እንዲጎናጸፉ አድርጓቸዋል፤ እነዚህና ሌሎችም ያላግባብ የተገደሉት መቶ ሃምሳ ሺህ የሚሆኑት የአክሱም ጽዮን አሁን መቶ ሃምሳ ሚሊየን ሆነው በመመለስ እዚህ ከቀሩት የጽዮን ልጆች ጋር በጽዮን ላይ የዘመቱትን ሰማኒያ ሚሊየን ከሃዲዎች መቆጣጠር፣ መዋጋት፣ ማዋረድና ማርበድበድ ይጀምራሉ።

የአሜሪካ ሆሊውድ ፊልም ሰሪዎችን አባባል ልጥቀስና፤ “ጽላተ ሙሴን የያዘ የአንድ ሃገር ሠራዊት በዓለም ኃያሉ ሠራዊት ነው!!!”

☆ Raiders of the Lost Ark (CIA Meeting)

An Army That Carries The Ark Before it… is Invincible„

❖Soldier of Zion | የጽዮን ወታደር

👉 ፈሪሃ እግዚአብሔር ያለው ክርስቲያን ሠራዊት ሁሌ ያሸንፋል!

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹]✞✞✞

፲፫ ሕዝቤስ ሰምቶኝ ቢሆን፥ እስራኤልም በመንገዴ ሄደው ቢሆን፤

፲፬ ጠላቶቻቸውን ፈጥኜ ባዋረድኋቸው ነበር፥ በሚያስጨንቋቸውም ላይ እጄን በጣልሁ ነበር፤

፲፭ የእግዚአብሔር ጠላቶችም በተገዙለት ነበር፥ ዘመናቸውም ለዘላለም በሆነ ነበር፤

፲፮ ከስንዴም ስብ ባበላቸው ነበር፥ ከዓለቱም ማር ባጠገባቸው ነበር።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

፱ የኤፍሬም ልጆች ለሰልፍ ታጥቀው ቀስትንም ገትረው በሰልፍ ቀን ወደ ኋላ ተመለሱ።

፲ የእግዚአብሔርን ኪዳን አልጠበቁም፥ በሕጉም ለመመላለስ እንቢ አሉ፤

፲፩ መልካም ሥራውንና ያሳያቸውን ተኣምራቱን ረሱ፥

፲፪ በግብጽ አገርና በጣኔዎስ በረሃ በአባቶቻቸው ፊት የሠራውን ተኣምራት።

፲፫ ባሕርን ከፍሎ አሳለፋቸው፤ ውኆችን እንደ ክምር አቆመ።

፲፬ ቀን በደመና መራቸው፥ ሌሊቱንም ሁሉ በእሳት ብርሃን።

፲፭ ዓለቱን በምድረ በዳ ሰነጠቀ፤ ከጥልቅ እንደሚገኝ ያህል በብዙ አጠጣቸው።

፲፮ ውኃን ከጭንጫ አወጣ፥ ውኃንም እንደ ወንዞች አፈሰሰ።

፲፯ ነገር ግን ይበድሉት ዘንድ እንደ ገና ደገሙ፥ ልዑልንም በምድረ በዳ አስቈጡት።

፲፰ ለነፍሳቸው መብልን ይፈልጉ ዘንድ፥ እግዚአብሔርን በልባቸው ፈተኑት።

፲፱ እግዚአብሔርን እንዲህ ብለው አሙት። እግዚአብሔር በምድረ በዳ ማዕድን ያሰናዳ ዘንድ ይችላልን?

፳ ዓለቱን መታ፤ ውኆችም ወጡ፥ ወንዞችም ጐረፉ፤ እንጀራን መስጠትስ ይችላልን? ለሕዝቡስ ማዕድን ያዘጋጃልን?

፳፩ እግዚአብሔርም ይህን ሰምቶ ተቈጣ፤ በያዕቆብም ላይ እሳት ነደደ፥ መዓትም በእስራኤል ላይ መጣ፤

፳፪ በእግዚአብሔር አላመኑምና፥ በመድኃኒቱም አልተማመኑምና።

፳፫ ደመናውንም ከላይ አዘዘ፥ የሰማይንም ደጆች ከፈተ፤

፳፬ ይበሉም ዘንድ መናን አዘነበላቸው፥ የሰማይንም እንጀራ ሰጣቸው።

፳፭ የመላክትንም እንጀራ ሰው በላ ስንቅንም እስኪተርፋቸው ላከላቸው።

፳፮ ከሰማይ የምሥራቅን ነፋስ አስነሣ፥ በኃይሉም የደቡብን ነፋስ አመጣ፤

፳፯ ሥጋን እንደ አፈር፥ የሚበርሩትንም ወፎች እንደ ባሕር አሸዋ አዘነበላቸው፤

፳፰ በሰፈራቸው መካከል፥ በድንኳናቸውም ዙሪያ ወደቀ።

፳፱ በሉ እጅግም ጠገቡ፤ ምኞታቸውንም ሰጣቸው።

፴ ከወደዱትም አላሳጣቸውም፤ መብላቸውም ገና በአፋቸው ሳለ፥

፴፩ የእግዚአብሔር ቍጣ በላያቸው መጣ፥ ከእነርሱም ከፍ ያሉትን ገደለ፥ የእስራኤልንም ምርጦች አሰናከለ።

፴፪ ከዚህም ሁሉ ጋር እንደ ገና በደሉ፥ ተኣምራቱንም አላመኑም፤

፴፫ ቀኖቻቸውም በከንቱ አለቁ፥ ዓመቶቻቸውም በችኰላ።

፴፬ በገደላቸውም ጊዜ ወዲያው ፈለጉት፤ ተመለሱ ወደ እግዚአብሔርም ገሠገሡ፤

፴፭ ረዳታቸውም እግዚአብሔር፥ መድኃኒታቸውም ልዑል አምላክ እንደ ሆነ አሰቡ።

፴፮ በአፋቸው ብቻ ወደዱት፤ በአንደበታቸውም ዋሹበት፤

፴፰ እርሱ ግን መሓሪ ነው፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር አላቸው፥ አላጠፋቸውምም፤ ቍጣውንም መመለስ አበዛ፥ መዓቱንም ሁሉ አላቃጠለም።

፴፱ ወጥቶ የማይመለስ መንፈስ፥ ሥጋም እንደ ሆኑ አሰበ።

፵ በምድረ በዳ ምን ያህል አስቈጡት፥ በበረሃም አሳዘኑት።

፵፩ ተመለሱ፥ እግዚአብሔርንም ፈተኑት፥ የእስራኤልንም ቅዱስ አሳዘኑት።

፵፪ እነርሱም እጁን አላሰቡም፥ ከጠላቶቻቸው እጅ ያዳነበትን ቀን፥

፵፫ በግብጽ ያደረገውን ተኣምራቱን፥ በጣኔዎስም በረሃ ያደረገውን ድንቁን።

፵፬ ወንዞቻቸውንም ወደ ደም ለወጠ፥ ምንጮቻቸውን ደግሞ እንዳይጠጡ።

፵፭ ዝንቦችንም በላያቸው ሰደደባቸው፥ በሉአቸውም፤ በጓጉንቸርም አጠፋቸው።

፵፮ ፍሬያቸውን ለኩብኩባ፥ ሥራቸውንም ለአንበጣ ሰጠ።

፵፯ ወይናቸውን በበረዶ፥ በለሳቸውንም በአመዳይ አጠፋ።

፵፰ እንስሶቻቸውን ለበረዶ፥ ሀብታቸውንም ለእሳት ሰጠ።

፵፱ የመዓቱን መቅሠፍት በላያቸው ሰደደ፤ መቅሠፍትን መዓትንም መከራንም በክፉዎች መላእክት ሰደደ።

፶ ለቍጣው መንገድን ጠረገ፤ ነፍሳቸውንም ከሞት አላዳናትም፥ እንስሶቻቸውንም በሞት ውስጥ ዘጋ፤

፶፩ በኵሮቻቸውን ሁሉ በግብጽ፥ የድካማቸውንም መጀመሪያ በካም ድንኳኖች ገደለ።

፶፪ ሕዝቡን ግን እንደ በጎች አሰማራቸው፥ እንደ መንጋም በምድረ በዳ መራቸው።

፶፫ በተስፋም መራቸው አልፈሩምም፥ ጠላቶቻቸውንም ባሕር ደፈናቸው።

፶፬ ወደ መቅደሱም ተራራ አገባቸው፥ ቀኙ ወደ ፈጠረችው ወደዚህች ተራራ፤

፶፭ ከፊታቸውም አሕዛብን አባረረ፥ ርስቱንም በገመድ አካፈላቸው፥ የእስራኤልንም ወገኖች በቤታቸው አኖረ።

፶፮ ነገር ግን ልዑል እግዚአብሔርን ፈተኑት አስቈጡትም፥ ምስክሩንም አልጠበቁም፤

፶፯ ተመለሱም እንደ አባቶቻቸውም ከዱ፤ እንደ ጠማማ ቀስትም ተገለበጡ፤

፶፰ በኰረብታ መስገጃዎቻቸውም አስቈጡት፥ በተቀረጹ ምስሎቻቸውም አስቀኑት።

፶፱ እግዚአብሔርም ይህን ሰምቶ ተቈጣ፥ እስራኤልንም እጅግ ናቀ፤

፷ የሴሎምን ማደሪያ ተዋት በሰዎች መካከል ያደረገባትን ድንኳኑን፤

፷፩ ኃይላቸውን ለምርኮ፥ ሽልማቱንም በጠላት እጅ ሰጠ።

፷፪ ሕዝቡንም በጦር ውስጥ ዘጋቸው፥ ርስቱንም ቸል አላቸው።

፷፫ ጕልማሶቻቸውን እሳት በላቸው፥ ቈነጃጅቶቻቸውም አላዘኑም፤

፷፬ ካህናቶቻቸውም በሰይፍ ወደቁ፥ ባልቴቶቻቸውም አላለቀሱላቸውም።

፷፭ እግዚአብሔርም ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ፥ የወይን ስካር እንደ ተወው እንደ ኃያልም ሰው፤

፷፮ ጠላቶቹንም በኋላቸው መታ፤ የዘላለምን ኀሣር ሰጣቸው።

፷፯ የዮሴፍንም ድንኳን ተዋት፥ የኤፍሬምንም ወገን አልመረጠውም፤

፷፰ የይሁዳን ወገን ግን መረጠ፥ የወደደውን የጽዮንን ተራራ።

፷፱ መቅደሱን እንደ አርያም ሠራ፥ ለዘላለምም በምድር ውስጥ መሠረታት።

፸ ዳዊትንም ባሪያውን መረጠው፥ ከበጎቹም መንጋ ውስጥ ወሰደው፤

፸፩ ከሚያጠቡ በጎችም በኋላ፥ ባሪያውን ያዕቆብን ርስቱንም እስራኤልን ይጠብቅ ዘንድ ወሰደው።

፸፪ በልቡ ቅንነት ጠበቃቸው፥ በእጁም ብልሃት መራቸው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፱]✞✞✞

፩ አቤቱ፥ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ፤ የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ፥ ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት።

፪ የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የጻድቃንህንም ሥራ ለምድር አራዊት፤

፫ ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውኃ አፈሰሱ፥ የሚቀብራቸውም አጡ።

፬ ለጎረቤቶቻችንም ስድብ ሆንን፥ በዙሪያችንም ላሉ ሣቅና ዘበት።

፭ አቤቱ፥ እስከ መቼ ለዘላለም ትቈጣለህ? ቅንዓትህም እንደ እሳት ይነድዳል?

፮ ስምህን በማይጠሩ መንግሥታት ላይ በማያውቁህም አሕዛብ ላይ መዓትህን አፍስስ፤

፯ ያዕቆብን በልተውታልና፥ ስፍራውንም ባድማ አድርገዋልና።

፰ የቀደመውን በደላችንን አታስብብን፥ ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፥ እጅግ ተቸግረናልና።

፱ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ፥ እርዳን፤ ስለ ስምህ ክብር፥ አቤቱ፥ ታደገን፥ ስለ ስምህም ኃጢአታችንን አስተሰርይልን።

፲ አሕዛብ፥ አምላካቸው ወዴት ነው? እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ያወቁ፤

፲፩ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን።

፲፪ አቤቱ፥ የተዘባበቱብህን መዘባበታቸውን ለጎረቤቶቻችን ሰባት እጥፍ በብብታቸው ክፈላቸው።

፲፫ እኛ ሕዝብህ ግን፥ የማሰማርያህም በጎች፥ ለዘላለም እናመሰግንሃለን፤ ለልጅ ልጅም ምስጋናህን እንናገራለን።

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ፪ሺ ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያውያን እንደ ቀዳሚ ሰማእት ቅዱስ እስጢፋኖስ ሰማእትነትን እየተቀበሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2020

የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር፤ የዘመኑ የወገኖቻችን ሰቆቃ እና ሞትም ለተዋሕዶ ክርስትና መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ ማዕጠንት | ታከለ አራስ እናቶችን ያፈናቅላል ፥ ተዋሕዶ ኮሮሞ ቫይረስን ታጥናለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2020

አባቶችን፣ እናቶችን፣ ወንድሞችን፣ እህቶችንና ሕፃናቱን እንዲህ ስላየሁ ደስ ቢለኝም፡ በሞዛምቢክ በወገኖቻችን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ነገር የሰማሁት ዜና በጣም አሳዝኖኛል። እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ተቀዳሚ መሆን የሚገባው የጠፋት እህቶቻችንም ጉዳይ ቀሰበቀስ እየተረሳሳ መምጣቱ ደሜን ያፈላዋል። ይህ ጉዳይ በከፍተኛ ደረጃ እስካልተያዘና ልጆቹ ምን እንደሆኑ እስካልታወቀ ድረስ ከኮሮና የከፋ መቅሰት በእያንዳንዱ ቤት ይገባል።

የዋቄዮአላህ ልጆች ለሃገረ ኢትዮጵያ መጥፎ ዕድል፣ እርግማንና ለፃድቃን የሚተርፍ መቅሰፍት አምጥተውብናል። ሃገራችንን ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ምን ዓይነት ምንፈስ እንዳሰራትና ኋላ ቀር እንዳደረጋት እግዚአብሔር እያሳየን ነው። እስኪ ምንድነው ለኢትዮጵያችን ያበረከቱት ነገር? እነ አፄ ዮሐንስ “ኦሮሞዎቹንና መሀመዳውያኑን የዋቄዮአላህ ልጆች አባሯቸው፣ በወረራ የቀየሯቸውንም የቦታዎችን ስም ወደቀደሙት ስሞቻቸው ለውጡ” ሲባሉ የዋሁ እምዬ ሚኒሊክ ሰምተው ቢሆን ኖሮ እንደዚህ ዓይነት መቀመቅ ውስጥ ባልገባን ነበር። ከግራኝ ወረራ በፊት መላው ዓለም በጦርነቶች፣ ረሃብና ወረርሽ በተደጋጋሚ ስትታመስ በሃገር ኢትዮጵያ ግን ይህ ነው የሚባልና በታሪክ የተመዘገበ መቅስፈታዊ ክስተት ታይቶና ተሰምቶ አይታወቅም ነበር። በተለይ ላለፍቱ 150 ዓመታት እንደ ኢትዮጵያ በረሃብ፣ በበሽታና በጦርነት መቅሰፍት የተመታች የዓለማችን ሃገር የለችም። ደጋማውና ክርስቲያኑ የሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ በበሽታ፣ በርሃብና ጦርነት ደሙን እያፈሰሰ ሲመነምን፣ የዋቄዮአላህ ልጆች አሥር ሚስቶችን እያገቡ በመፈልፈል ቁጥራቸውን እስከ ዛሬ ድረስ በሰላም ይጨምራሉ። እስኪ በጎንደር አካባቢ ሰሞኑን እየፈጸሙት ያሉትን ተንኮል እንመልከት፤ አዎ! ከአምስት መቶ ዓመት በፊትም በተመሳሳይ መንገድ ነው ወረርሽኞችን ተገን አድርገው በመዝረፍና በመግደል ሲስፋፉ የነበሩት።

ባጠቃላይ ኦሮሞም እስልምናም እንደ ግራር ዛፍ እየተስፋፉ የመጡ አደገኛ ቫይረሶች መሆናቸውን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለምንም ይሉኝታ ሊያውቅ ይገባዋል። እነዚህ ቫይረሶች ከኢትዮጵያ ምድር በፍጥነት በእሳቱ እስካልተጠረጉ ድረስ ፥ ስልጣን ላይ ያሉትም ኢትዮጵያን መምራት የማይገባቸው የአጋንንት ጥርቅሞችም ዛሬውኑ እስካልተወገዱ ድረስ ችግሩና ሰቆቃው በሰፊው ይቀጥላል። ሃቁ ይህ ነው!

በሰማእቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ማዕጠንት መካሄዱ አበረታችና አስደሳችም ነው፤ ምክኒያቱም እዚያ አካባቢ ነው ከሃዲዎቹ ኦሮሞዎች የኢሬቻ ጋኔናቸውን አራግፈው የሄዱት። ኦሮምኛ ተናጋሪ ወንድሞቼና እህቶቼ ከኦሮሞ ቫይረስ አምልጡ፣ መስቀል አደባባይ ላይ አምልኮተ ዛፍ ትልቅ እጅግ በጣም ትልቅ ስድብ ነው ለእግዚአብሔር አምላክ። ወገኖቼ ባካችሁ በመስቀል አደባባይ ላይ የመስቀሉና የቅዱስ እስጢፋኖስ ጠላቶች የሆኑት የዋቄዮአላህ ልጆች ባለፈው መስከረም ለጣዖት አምላካቸው የተከሏቸውን ዛፎች በፍጥነት ቁረጧቸውና አቃጥሏቸው። የማንንም ፈቃድ አትጠይቁ፤ ይህን ማንም ሊያደርገው ይችላል።

ስሙኝ ሰማእታት ቅዱስ ቂርቆስ እና ቅዱስ እስጢፋኖስ፡ የዛሬው መልእክቴ ይኸው ነው!

የፃድቁ አባታችን አቡነ አብተማርያም ቃል ኪዳናቸው ይጠብቀን የመጣውን መቅሰፍት ከአገራቸን ኢትዬጵያና ከመላው ዓለም ይሰውርልን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትንኮሳ በመምህር ምህረተአብ ላይ | አይደለም መፈረም ሞት ተዘጋጅቷል ቢባል ለመታረድ ዝግጁ ነን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2020

ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል ፥ ማክሰኞ የካቲት ፫ / ፪ሺ፲፪ ዓ./ በዓታ

አሁን ሁላችንም እንዘጋጅ፣ ሁላችንም እንቁረጥ፣ እንጨክን! እኔ ብታሠር ወንጌል አይታሠር፣ ካህናቱ ሁሉ ቢገደሉ ክህነቱ አይሞት፣ ቤተ ክርስቲያን አትጠፋ.…

እምንሞትም እኛ ፥ እምንበዛም እኛ ፥ እሚገሉም እነሱ ፥ እሚያለቅሱም እነሱ ፥ እሚገፉም እነሱ ፥ እሚወድቁም እነሱ ፥ እሚነቅሉም እነሱ ፥ እሚነቀሉም እነሱ ፤ ግን ማድረግ ያለብንን ድርሻችንን ማድረግ አለብን።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ኦሮሞ ፖሊሶች በመምህር ምህረተአብ ላይ ፀያፍ ተግባር ሞከሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2020

በመስቀል አደባባይ ለተቃውሞ ሰልፍ እንዳትወጡ አሉን፣ ከዚያም ቦታውን ለማርከስ ሰይጣናዊውን ኢሬቻን አከበሩበት፤ አሁን የልብ ልብ ብሏቸው ቤተክርስቲያን ውስጥ እየገቡ መተናኮስና መግደል ጀምረዋል። አዎ! ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቍ!

ነጠብጣቦቹንእናገናኝ፦

+++ ዕለተ መስቀል ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ ፥ በሬው ተጋድሞ ክፉኛ ይንቀጠቀጣል+++

መምህር ዘመድኩን በቀለ እንዳካፈለን፦

ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ በሚገኘው በቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን የተደረገውን ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ደፋሩ የኦሮሚያ ፖሊስ በጉባኤው መምህር በመ/ር ምህረተ አብ ላይና በደብሩ አስተዳደር ላይ ያደረገውን ትንኮሳ እንደ ቀላል፣ እንደዋዛ አትመለከተው። ትናንት ፎሊስ ነፍሴ በአንድ ድንጋይ 100 ወፍ ለመምታት ነበር አቅዶ መጥቶ የነበረው። ፎሊስ ነፍሴ ከድንጋዩ ሌላም የሙቀት፣ የስሜት መለኪያ ቴርሞ ሜትርም ይዞ ነበር የመጣው። የ75 ሚልየን ኦርቶዶክሳዊያንን የልብ ትርታና ስሜት፣ የመምህሩንና የቤተክርስቲያኒቱንም አስተዳደር አቋምና ሙቀት ለመለካትም ነበር ዊኒጥዊኒጥ እያለ ዘው ብሎ መጥቶ የነበረው።

ፎሊስ ነፍሴ አስቀድሞ የጉባኤውን አዘጋጆች መረመሩ፣ ስሜታቸውንም ኮርኩረው በማስፈራራት መምህር ምህረተአብ እንዳይመጣና በጉባኤው ላይ ሳያስተምር እንዲመለስ እንዲያደርጉ ወተወቱአቸው፣ ቃታ ስበው አስፈራሩዋቸው። አዘጋጆቹ፣ የጉባኤው አስተባባሪዎችም መለሱላቸው አፍጥኑት፣ ሰማእትነት ብርቃችን ነው እንዴ? በማለት ቴርሞ ሜትሩን አከሸፉት።

ፎሊስ ነፍሴ በአስተናጋጆቹና በጉባኤው አስተባባሪዎች ላይ የዘረጋው የሙቀት መለኪያ እንደከሸፈ ሲያውቅ በቀጥታ ወደ ደብሩ አስተዳደር ቢሮ ገብቶ አለቃውን ከቤተ ክርስቲያን ውጪ አንድ ጊዜ እንዲያናግሩን ብለው በመጥራት ሌላ ዕድል ሞከሩ። አስተዳዳሪውም ከቢሮዬ አልወጣም። የሚፈልገኝ ቢሮዬ ይምጣ፣ ጉባኤውም በሰዓቱ ይካሄዳል። በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የምናዘጋጀውን ጉባኤ የሚከለክለን አንዳችም ምድራዊ ሕግ የለም ብለው በአቋማቸው ጸኑ። ፎሊስ ነፍሴም ይሄኛው ሁለተኛው ቴርሞ ሜትሩም ዐይኑ እያየ እጁ ላይ ቋ ብሎ ተሰበረ።

ፎሊስ የመጨረሻ ሙከራውን በምእመናኑ ላይ ለማድረግ ሞከረ። ግርግር፣ የፖሊስ መዓት በአካባቢው እንዲተራመስ፣ ቤተ ክርስቲያኑ መግቢያ በሮች ላይ የታጠቀ ሠራዊት በማፍሰስ፣ የህዝቡን ሀሞት ለማፍሰስ፣ በዚያውም የሙቀት መጠናቸውን ለመለካት በእጅጉ ጣረ። ጭራሽ ህዝቡ እንኳን ሊፈራ ፎሊስ የመጣው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስላለ ለዚያ ጥበቃ እንጂ ጉባኤውን ለማጨናገፍ ነው ሳይል ወደ ጉባኤው ነጠላውን መስቀለኛ አጣፍቶ ተመመ። ፎሊስ ነፍሴ ቴርሞ ሜትሩን ይዞ ዊኒጥ ዊኒጥ ቢል ሰሚ አጣ። በሰጨው። ይሄም ከሸፈ።

የመጨረሻ ሙከራው ምህረተ አብን መተናኮል ነው። እኛ ፈቃድ ሳንጠየቅ፣ እኛ ሳናውቅ ይሄ ሁላ ሺ ህዝብ እንዴት ይሰበሰባል? ብሎ ኮማንደር ፍጹም ወበራ፣ በምህረተ አብ ላይ መንገድ ተዘጋ። ወደ ጉባኤው እንዳይመጣ ከመጣ ለሚፈጠረው ትርምስ ኃላፊነቱን እንዲወስድ በገደምዳሜ፣ በሾሬኔ ተነገረው። ይሄ የመጨረሻው የፎሊስ የሙቀት መለኪያ ዘዴው ነበር። “ እረኛውን ምታ በጎቹ ይበተናሉ” የሚለውን መመሪያ መጠቀሙ ነበር ፎሊስ ነፍሴ።

ዑራኤል በነበረው ጉባኤ መምህር ምህረተ አብ አሠፋ ስለ ሰማእታት ክብር አስተምሮ ነበር። በጉባኤው ላይ የነበሩ የ24 ቀበሌ ወጣቶች የዚያኑ ዕለት በታከለ ኡማ የፎሊስ ሠራዊት ተረሽነው የሰማእትነት አክሊልን ተቀብለዋል። ምህረተአብ ልቡ በጣም ተነክቷል፣ አልቅሷል፣ አዝኗል። የሰማእታቱ የቀብር ሥነሥርዓት ላይም ይሄው ስሜቱ በግልጽ ይነበብበት ነበር።

መመህር ምህረተ አብ በዘመነ ህወሓት በብቸኝነት ለአክራሪ እስላሞች መልስ በመስጠት የተጋፈጠ ወንድሜም መምህሬም ነው። ለጥያቄ ፎሊስ ጣቢያ በተጠራ ቁጥር በደስታ ሲሄድ አውቀዋለሁ። መምህር ምህረተ አብ ፓስተር ዳዊት በግልጽ ለኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የይቅርታ ደብዳቤ እንዲጽፍ ያስደረገም ጀግና ነው። ሲኖዶሱ ዝም ባለ ጊዜ ሁሉ ለቤተክርስቲያን አንደበት የሆነ የስስት ልጇ ነው። አይደክመውም፣ ታምሞ እንኳ ጉባኤ የቀረበትን ዘመን አላስታውስም።

እነ ዛኪር ፣ እነ አህመዲን ዲዳት አክራሪ የወሀቢይ እስላሞቹ በቤተ ክርስቲያን ላይ በተነሱ ጊዜ ብቻውን በሲዲም በቪሲዲም መልስ በመስጠት አንገታቸውንም የሰበረም መምህር ነው። ማስፈራሪያ፣ የእንገልሃለን ዛቻን ከቁብም ሳይቆጥር በፅንአት ቤተ ክርስቲያንን ያገለገለም ነው ምህረተ አብ።

ለእኔ ደግሞ ሲበዛ ወንድሜ ነው። በቅርብ አሳምሬ አውቀዋለሁ። ከመጀመሪያ የዐውደ ምህረት ላይ አገልግሎት ዘመኑ ጀምሮ አሳምሬ አውቀዋለሁ። “አለን” የሚለውን ዝማሬ በአንድ ላይ በእኔዋ “ ጌልገላ መንፈሳዊ መዝሙር ቤት” አማካኝነት በሠራንበት ወቅት ከስብከት ውጪ ያለውን ዕምቅ የግጥምና ዜማ ፀጋውንም በሚገባ አይቻለሁ። በስደት ዘመኔ ወቅት ለልጆቼ በቅርብ እንደ አባት እኔን ተክቶ በጉድለታቸው ሁሉ ይሞላ የነበረም ወንድሜ ነው። ሁሉ በከዳኝ ወቅት ከአጠገቤ የቆመ ያልተለየኝም ነው መምህር ምህረተ አብ። በእነ በጋሻው ደሳለኝ ክስ ስታሰርም ጠያቂዬ ነበር። ልጆቼ እንዳይርባቸው፣ ቤተሰቤ እንዳይበተን፣ እንዳይራብ እንዳይበተንም ያደረገም ወንድሜ ነው ምህረተ አብ። ሲበዛ ሃይማኖተኛ ነው።

በቅርቡ ወላይታ በነበረ ጉባኤ ላይ በ3 ቀን ጉባኤ የእነ ኢዩ ጩፋ መጫወቻ የነበሩና ከበረቱ፣ ከጋጣው ወጥተው የነበሩ የወላይታን ልጆች የተዋሕ በጎችን መመለሱ በፕሮቴስታንቶቹ ዘንድ ብዙም አልተወደደለትም። የማንቂያ ደወል ብሎ ይሄን ፍራሽ ጎዝጉዞ ጫትና ሺሻ ላይ የተወዘፈውን፣ የተዘፈዘፈውን የከተማ ወጣት የግዱን በእግዚአብሔር ቃል እየገረፈ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዲመለስ ማድረጉንም ሰይጣን ዲያብሎስም አልወደደለትም። ምሮኮ ነጣቂ ነው ምህረተ አብ።

በንግሥ ቀን እንኳ ሰው የማይሞላባቸው፣ ሚልዮኖችን ውጠው ቅም የማይላቸው እነ ቦሌ መድኃኔዓለም። ጉርድ ሾላ ሲኤምሲ ሰዓሊተ ምህረት፣ አዲሱ ሚካኤል መርካቶ አውቶቡስ ተራ ከቅፅረ ቤተ ክርስቲያን አልፎ ዋናው መጋቢ መንገዱ እስኪዘጋጋ ድረስ ጉባኤ ማድረጉ ለሌሎች አሁን ፕሮጀክት ዘርግተው ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ለሚፈልጉ አካላት ፈጽሞ አልተመቻቸውም። ምቾት አልሰጣቸውም። ይበሰጫሉ። ኢትዮጵያን መውደዱ፣ ሰንደቋን ከፍአድርጎ ለብሶ መድመቁም ቋቅ የሚላቸው የትየለሌ ናቸው።

ምህረተ አብ እንደሌሎቹ አገልጋዮች አሜሪካና አውሮጳ ብቻ እየዞረ ኮሚሽኑን እየለቀመ ዘና ብሎ እንዲኖር የመንግሥትም የሰይጣንም ፍላጎት ነው። ምህረተ አብ ግን የአውሮጳም የአማሪካም ኑሮን አልፈለገውም። ልጁንና ሚስቱን አውሮጳ ለንደን ትቶ ከህዝቤ ጋር መከራን መቀበሉ ይሻለኛል ብሎ የተሻለውንና ከሁሉ የሚበልጠውን መርጦ ከወገኑ ጋር ከገጠር እስከ ከተማ መከራም ሆነ ደስታ ለመካፈል የቆረጠና ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ላቡን ወዙን ለተዋሕዶ እያፈሰሰ ያለ ጀግና የተዋሕዶ ልጅ ነው። እስከአሁን በተቻለው ሁሉ እናት ቤተክርስቲያንን ሳይከዳ ከፊት መስመር ተሰልፎም ፍልሚያውን እየመራ ያለም ጀግና ሐዋርያ ነው።

በአሁን ሰዓት ከመምህር ምህረተ አብ በቀር ዐውደምህረቱ ላይ ሌላ ማን አለ? አንዳንዴ መምህር ጳውሎስ መልክአ ሥላሴን፣ ሌላ ጊዜ መምህር ዘላለም ወንድሙን እንደ መስቀል ወፍ ብቅ ብለው ከምናይ በቀር ማን አለ? ምህረተ አብ ነው አሁን ከፊት መስመር እየተጋፈጠ ያለው። ፌስቡክን እየተጠቀመ፣ መረጃ እያስተላለፈ፣ ለህዝብ በቅርብ ተፈልጎ የሚገኘው ምህረተ አብ ብቻ ነው። እናም ይሄን በሰገነት ላይ ያለ መብራት ለማጥፈት ነው የኦሮሚያ ፖሊስ ትናንትና ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ድረስ በድፍረት ቴርሞ ሜትሩን ይዞ የመጣው።

እግዚአብሔር ያሳያችሁ፣ መድኃኔዓለም ያመልክታችሁ። በዚህ በየፌርማታው፣ በየገበያው፣ በየአውራጎዳናው፣ በየአውቶቡስና ታክሲ መያዣው፣ “ ኢየሱስን ካልተቀበላችሁ ሞተን እንገኛለን ” ብለው የፍንዳታ መዓት፣ የወጠጤ መዓት፣ በአነስተኛና ጥቃቅን የተደራጁ የፕሮቴስታንትና የወሀቢይ እስላሞች ሳይቀር የጆሮአችን ታምቡር እስኪበጠስ ድረስ እዬዬዬዬ እሪሪሪሪ ቋቀምበጭ እያሉ መከራ በሚያበሉን ዘመን በራሷ ዐውደምህረት ላይ ለምታደረግው ዘወትር የተለመደ ጉባኤ ፍቃድ አምጡ ማለት የጤና አይመስልም። ይሄ ከባድ ንቀት ነው። እጅግ ከባድ ንቀት ነው።

የመጨረሻውንም የሙቀት መለኪያ ልኬቷ ቋ እንቀጭ አድርጎ ፎሊስ እጅ ላይ ከሽ አድርጎ ምህረተአብ በታላቅ ክብርና ሞገስ ወጥመዱን ሰባብሮ፣ መረቡን በጣጥሶ የተለመደ አገልግሎቱን ሰጥቶ ጉባኤውን በሰላም ፈጽሟል። ዛሬስ እሺ ነገ ምን ሊኮን ነው? ዘንዶው ደፋር ነው ቱ ምን አለበሉኝ ቅድስተ ማርያም ሄዶ አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ያላወከ እንደሆን? ዛሬ ለስብከት ፍቃድ የጠየቀ ፎሊስ ነገ ለቅዳሴ አስፈቅዱኝ ያላለ እንደሆን ምን አለ በሉኝ። እነማን ናቸው የሚቀድሱት፣ ሰሞነኞቹስ እነማን ናቸው ያላለ እንደሆን ጠብቁ። በዚህ ድፍረቱ ገና ብዙ ታሪክ ያሳየናል።

ለማንኛውም አሁን ሁላችንም እንንቃ። ጎበዝ ጫትህን ትፋ። ሲጋራህን ጣል። ሀሺሽ ሺሻህን አስወግድ፣ አንቡላ ካቲካላህን አረቄ ድራፍትህን ድፋ። በየጋለሞታ ጭን ስር አትርመጥመጥ። ጹም፣ ጸልይ፣ ወደ ቤተ ክርስቲያን ተመለስ። በዕድሜ እኩያህ በፀጋ አባትህ ከሆነው ከመምህር ምህረተ አብ ጎን ቁም። ንስሀ ግባ፣ ሥጋወደሙ ተቀበል። ተዘጋጅተህም ሁሉን ነገር ጠብቅ። አንተ የተኛህ በቶሎ ንቃ።

የፌስቡክ ላይ ፉከራ ብዙም አያዋጣም። ፍከራው ይቅርና መሬት ላይ ቁምነገር ለመሥራት ወስን። በዘወትር ጉባኤያት ላይ በአካል ተገኝ። ተማር፣ ዘምር፣ መስክር። አስቀድስ፣ ተቀደስ። ፀበል ጠጣ፣ ተጠመቅ፣ እምነት ተቀባ፣ በመስቀል ተዳሰስ፣ አንገትህ ላይ ማዕተብህን አጥብቀህ እሰር። በደንብ አጥብቅ እሰረው። በየሰፈሩ፣ በየቤትህ፣ ተሰባሰብ፣ ተመካከር። ተወያይ፣ ተነጋገር። እንደጤዛ ጠዋት ደምቀህ ረፋድ ላይ አትርገፍ። ጽና!!!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢዮጵያ ቀለማት በተዋበው ድንቅ የቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ፡ “መልክአ እስጢፋኖስን”፡ እንስማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2019

እውነት ይህ በኢትዮጵያ ነውን?” ይሉኛል የሥራ ባልደረቦቼ፡ ደግመው ደጋግመው በመደነቅ። የሚቀጥለው ዓመት አብረውኝ ለመጓዝ የተመኙ ሦስት ባልደረቦች አሉ።

የአዲስ አበባ መኪና ቁጥር ለአደጋ እና ለሕይወት አሳሳቢ በሆነ መልክ በጣም እየጨመረ መጥቷል።

ሁልጊዜ ይደንቀኛል፤ ብዙ ተሽከርካሪዎች(ባቡሩንና አውሮፕላኖችን ጨምሮ)በሚገኝባት በዚህች አማካይ ቦታ ላይ ከመንገዶቹ አምልጠን ወደ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያ ግቢ ውስጥ ስንገባ ያለው ፀጥታ እና ሰላም በእውነት ገነታዊ ነው።

ሌላው ደግሞ፤ ባቅራቢያዋ “መናፈሻ” የተባለ አንድ የከተማችን መናፈሻ ቦታ አለ፡ ነገር ግን፡ ለ ECA የሚሠሩትን ቦርጫም አፍሪቃውያን ፖለቲከኞችን (ዓብያተክርስቲያናቶቻችን አይጎበኙም) ለማስደሰት ሲባል የመናፈሻው በር ሁሌ ዝግ እንዲሆን ተደርጓል(ለባለሥልጣን ሠርግ ብቻ ነው የሚከፈተው)

የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክርስቲያን መንፈስ አዳሽ ግቢ ግን ለሁሉም ሁልጊዜ ክፍት ነው።

የቤተክርስቲያኑን ግቢ እንዲህ ለሚንከባከቡት እናቶች፣ አባቶች፣ እህቶችና ወንድሞች የከበረ ምስጋና ይድረሳቸው።

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: