Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅዱስ ኡራኤል’

Hundreds Massacred in Ethiopia Even as Peace Deal Was Being Reached | የአድዋ ማርያም ሸዊቶ ዕልቂት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

✞ የአድዋ ማርያም ሸዊት አስቃቂ ጭፍጨፋና ዕልቂት ✞

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይቅር በሉን፤ አባቶቼና እናቶቼ ፥ ወንድሞቼና እኅቶቼ፤ ይቅር በሉን!

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፮፥፲፫፡፲፭]❖❖❖

ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና። የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን። ሰላም ሰላም ይላሉ። ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።”

“The Eritreans and Tigrayan forces had been fighting for days in the surrounding area. The Tigrayan troops had taken territory and inflicted heavy losses on their foes before abruptly pulling back, leaving civilians exposed to Eritrean troops

ሕወሓቶች የትግራይን አረጋውያንን፣ ቀሳውስትንን ሕፃናትን ለሻዕቢያ የባህል ጨዋታ‘ ‘አጋሮቻቸውይጨፈጭፏቸው ዘንድ አሳልፈው ሰጧቸው። አዎ! በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ አባይ፣ በደብረ ዳሞ፣ በውቅሮ፣ በዛላምበሳና በሌሎች ብዙ ቦታዎችም ተመሳሳይ Hit & Run ዘዴ እየተጠቀሙ ነው ሕዝባችንን እንዲህ ያስጨፈጨፉት። ቴዲ ርዕዮት ቢኒያምከተባለው የቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አጋርና የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛ ጋር ያደረገውን ቃለ መጠየቅ እናድምጠው፤ ወደዚህ የሕወሓቶች የሃምሳ ዓመት ወንጀል በግልጽ ይጠቁመናል።

በነገራችን ላይ፤ ይህ ቢኒያም የተሰኘው ሰው ልክ እንደነ ስብሐት ነጋ፣ ኬሪያ ኢብራሂም፣ ጃዋር መሀድመና እስክንድር ነጋታሠረየተባለው ለስልት ነው፤ ሁሉም ለጋራ ዒላማ በጋራ የሚሠሩና የሉሲፈራውያኑ ቺፕ የተቀበረባቸው ሮቦቶች ናቸው።

ከአራት ዓመታት በፊት እነ ደብረ ጽዮን አዲስ አበባን ለቅቀው ወደ መቐለ ሲጓዙ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ እባብ ዱላ ገመዳ አብረው ተጉዘው ነበር። በተቃራኒው አቅጣጫ ደግሞ እነ ሳሙራ ዩኑስ፣ አርኸበ እቍባይና ጻድቃን አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደረጉ። ለዘር ማጥፋት ጦርነቱ ከግራኝ፣ ኢሳያስና አማራ ኃይሎች ጋር ዝግጅታቸውን ከጨረሱ በኋላ፤ እነ እባብ ዱላ ገመዳ፣ ኬሪያ ኢብራሂምና ሌሎችም ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ፣ እነ ጻድቃንና የጋላ-ኦሮሞ ሰአራዊትን አሰልጥነው የጨረሱት የትግራይ ጄነራሎችና ኮሎኔሎች ከእነ ሰላዮቻቸው ወደ ትግራይ እንዲገቡ ተደረጉ። ዓላማቸው ግልጽ ነው፤ አክሱም ጽዮናውያንን መጨፍጨፍና ማስጨፍጨፍ፣ ተቃዋሚዎቻቸው የሆኑትን የመለስ ዜናዊ ተከታዮችን እያሳደዱ መግደል ነው። ይህን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያ፣ ኦነግና የአማራ ቡድኖች ለጊዜውም ቢሆን አሳክተዋል። የወስላታው የእነ ቢኒያም ተልዕኮም ይህ ነው። ቃለ መጠይቁ ጋር እንደምንሰማው፤ ጦርነቱ እውነት መስሏቸው፤ “ልጃችን ነው!” ብለው በቤቶቻቸው የደበቁትን ብዙ ወገኖቼን ሆን ብሎ ያስጨረሰ እርኩስ አረመኔ ነው። አይይይ! ስለዚህ ጉዳይ ሲጠየቅ ምን ያህል ስሜታዊ ባልሆነና ሮቦታዊ በሆነ ሁኔታ እንደሚመልስ ተመልከቱት። የጭፍጨፋው አካል ስለሆኑና በስነልቦናም የተዘጋጁበት ስለነበር ነው እንዲ ደፍረው ካሜራ ፊት ለመቅረብ የቻሉት። እርኩሶች! እያንዳንዱ የሕወሓት አባልና ደጋፊ ከሻዕቢያ እና ኦነግ/ብልጽግና ያልተናነሱ ሰይጣኖች ናቸው። ቆሻሾች የዲያብሎስ ጭፍሮች! አንድ በአንድ እየታደናቸሁ ወደ ገሃነም እሳት የምትጣሉበት ሰዓት ሩቅ አይደለም። ወዮላችሁ!

Soldiers from neighboring Eritrea went house to house killing villagers in Ethiopia’s Tigray region, witnesses say.

በጋላ-ኦሮሞ አጋንንት “አባቶች” ጉዳይ በየቀኑ እየወጡ የመግለጫ ጋጋታ ሲያሰሙ የነበሩት የቤተክህነት “አባቶች” አሁን ምን ይሉን ይሆን? ብጹዕነታቸው አቡነ ማቲያስስ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ከእነ አርኸበ እቍባይ፣ አረጋዊ በርሄ እና ግራኝ ወጥተው ይናገሩ ዘንድ ፈቃዱን ያገኙ ይሆን?

ይህ እጅግ በጣም አሳዛኝ ዘገባ የወጣው ልክ በአድዋው ድል መታሰቢያ ወቅት ነው። ይህም ያለምክኒያት አይደለም። ማርያም ሸዊት በአድዋ ዙሪያ ነው የሚገኘ። የሮማውያኑ ሉሲፈራውያን ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹን ሕወሓቶችንና የአዲግራት አካባቢ የሕወሓት ተቃዋሚዎቻቸውን (Bad cop /good cop እየተጫወቱ) ጨምሮ የእግዚአብሔር አምላክ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስና የአድዋ ሕዝብ ድል የሆነውን የአድዋን ድል መታሰቢያ ለማጠልሸት ሰበባሰበብ እየፈለጉ የአድዋን ሕዝብ በማንቋሻሽ ላይ ይገኛሉ። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ በአድዋ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ጥሪም ለማድረግ የደፈሩ የዲያብሎስ ጭፍሮች እየተሰሙ ነው። እንግዲህ ሉሲፈራውያኑ ሮማውያኑ የአእምሮ ቁጥጥር ስለሚያደርጉባቸው፤ ‘ሞግዚቶቻቸው’ ባሰኛቸው ሰዓት የድምጽ ትዕዛዙን (Voice to Skull) ጭንቅላታቸው ውስጥ ያስገቡላቸዋል። አብዛኛዎቹ እራሳቸውን ያሳዩና ያሳወቁ ሜዲያ ሰዎችም የዚህ ዲያብሎሳዊ ቴክኖሎጂ ሰለባዎች ናቸው። በጣም አዝናለሁ! ስለዚህ ጉዳይ ሳወራ ሃያ ዓመት ሆኖኛል። እንግዲህ እንደምናየው ሁሉም ጨፍጫፊያችንና አስጨፍጨፊያችን ከሆነችው አሜሪካ ጋር እንደሚያብሩ ይናገራሉ። ሁሉም የአባቶቻችን ጥብቅ ክርስቲያናዊ እምነት የሌላቸው፣ የሰዶም ዜጎች ርዕዮት ዓለም የሆኑትን አብዮታዊ ዲሞክራሲ/ሊበራል ዲሞክራሲ ግባችን ነው ብለው ዛሬም በይፋ ያውጃሉ። ሁሉም የራሳችን ሕዝብ የሚሉትን በመንደርተኛነት ደረጃ እያሰቡ በመከፋፈል ሁሉን አቃፊና ሰፊዋን አግዓዛዊቷን ኢትዮጵያን ነው የምንመኘው ይላሉ።

ልብ እንበል፤ አንዳቸውም የጽዮንን ቀለማት የንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ አያውለበቡም። የሚያውለበልቡትም የአማራ አክቲቪስቶች ሰንደቁን ይይዙ ዘንድ በጭራሽ አይገባቸውም፤ እንዲያውም ያቆሽሹታል እንጅ። ስለ አድዋ ድልም ይህ ትውልድ ‘በኩራት’ የመናገር ሞራላዊ መብት የለውም፤ በጭራሽ! ዳግማዊ ምኒልክም ሆኑ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ፣ ስብሐት ነጋና ግራኝ አብዮት አህመድ በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት የፈጸሙ ወንደማማች ሕዝብን የከፋፈሉ፤ ሃገር ለባዕድ አሳልፈው የሰጡ በከፍተኛ ደረጃ የተመዘገቡ ወንጀለኞች ናቸው። ስለዚህ ከአድዋ ጋር ምንም የሚያገናኛቸው በጎ ነገር የለም፤ ሁሉም ከሃዲዎች ናቸው!

ምን ያህል አለመታደል መሆኑን ለመረዳት እያንዳንዳቸው፤ ‘ወዲ አዲግራት፣ ወዲ አደዋ፣ ጓል ራያ ጓል እንደርታ፣ ጎንደሬ፣ ጎጃሜ፣ ወሎዬ’ እያሉ እራሳቸውን እንደ ሶማሌዎች አሳንሰው ይከፋፍላሉ። ሶማሌዎች አንድ ቋንቋና አንድ ሃይማኖት ኖሯቸው አንድ ሆነው በጋራ መኖር ያልቻሉት በዚህ የጠበበ፣ መንደርተኛና ዘላናዊ በሆነ አስተሳሰብ ሳቢያ ነው።

👉 Courtesy: The Washington Post

Just days before a deal to end the war in Ethiopia’s Tigray region, soldiers from neighboring Eritrea last fall massacred more than 300 villagers over the course of a week, according to witnesses and victims’ relatives.

Eritrean forces, allied with Ethiopian government troops, had been angered by a recent battlefield defeat and took their revenge in at least 10 villages east of the town of Adwa during the week before the Nov. 2 peace deal, witnesses said, providing accounts horrifying even by the standards of a conflict defined by mass killings of civilians.

The massacres, which have not been previously reported outside the Tigray region, were described in interviews with 22 relatives of the dead, including 15 who witnessed the killings or their immediate aftermath. They spoke on the condition of anonymity for fear of reprisals.

The survivors are only now willing to talk: As long as Eritrean troops remained close by, villagers were cowed into silence. Once the soldiers finally pulled back in late January from much of Tigray, witnesses and relatives began to give accounts like the following: A toddler killed with his 7-year-old brother and their mother. Elderly priests shot in their homes. A nursing mother shot dead in front of her young sons. Family members beaten back as they clung to fathers and sons being taken to their deaths.

Residents of the village of Mariam Shewitto who had fled the violence said they returned from the bush to find the doors of their homes swinging open, the floors inside black with blood and the air heavy with the stench of death. Others searched for brothers and husbands among half-eaten corpses on a mountain where scores were executed and left to wild animals.

Satellite images first provided by Planet Labs and reviewed by The Washington Post show that at least 67 structures in the area, mostly in household compounds, were severely damaged during the time that witnesses said the killings happened. Additional imagery provided to The Post by Maxar Technologies shows military vehicles matching witness descriptions of Eritrean vehicles, less than three miles from where the massacres took place.

The agreement between the Ethiopian government and Tigrayan rebels brought about a cease fire in a two-year war that had made northern Ethiopia one of the deadliest places in the world. But the deal did not address the status of Eritrean troops. Neither the Ethiopian nor Eritrean government has made any public statement on how Eritrean soldiers who perpetrated mass killings like the most recent one near Adwa could be brought to justice.

Joint investigations by the Ethiopian Human Rights Commission, whose head is appointed by parliament, and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights have documented crimes against humanity and war crimes carried out by all sides up until June 2021. The head of the EHRC, Daniel Bekele, said they had identified many other incidents requiring investigation and they would be dealt with under a transitional justice mechanism.

The U.N. International Commission of Human Rights Experts, a separate body, also documented war crimes by all sides, and said the government and its allies may have committed crimes against humanity. In January, the Ethiopian government asked the United States to support its bid to terminate the commission, calling its work “highly politicized.”

Eritrea, a heavily militarized one-party state often dubbed “the North Korea of Africa,” has consistently denied committing war crimes. On Feb. 9, President Isaias Afwerki told a news conference that such allegations were “fantasy … lies and fabrication.” Eritrean Information Minister Yemane Gebremeskel did not respond to requests for comment on the killings near Adwa.

A senior official working with Ethiopia’s Justice Ministry did not specifically address the killings but said it would be seeking public input around the country, including in six places in Tigray, on issues such as accountability and redress for abuses during the war.

War arrives on their doorstep

The civil war erupted in November 2020 when Tigrayan fighters seized federal military bases across Ethiopia’s northern region, claiming an attack by government forces was imminent. The Eritrean military entered the conflict almost immediately to help fight against its longtime enemy, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). The TPLF had dominated Ethiopian politics for nearly three decades, but its power was curtailed after Abiy Ahmed became prime minister in 2018.

During two brutal years of fighting, the conflict largely passed by many of the tiny villages outside of the northern town of Adwa.

But on the morning of Oct. 25, the war arrived on the doorstep of 92-year-old Gebremariam Niguse in the village of Mariam Shewitto. The Eritreans and Tigrayan forces had been fighting for days in the surrounding area. The Tigrayan troops had taken territory and inflicted heavy losses on their foes before abruptly pulling back, leaving civilians exposed to Eritrean troops, villagers said.

“We were too close to the road,” one of Gebremariam’s relatives recounted bleakly. “We were the first house they came to.”

The Eritreans shot Gebremariam dead in the compound of his home. They also killed his son, two daughters, a son-in-law, daughter-in-law and 15-year-old granddaughter, relatives and witnesses said. The daughter-in-law, Tsige, had her 5-month-old baby on her back when the soldiers arrived, one relative said. The soldiers told her to untie the baby and set it down, then shot her dead in front of her 10-year-old son and his four younger brothers, according to the relative. The boys stayed with the bodies of their parents, too terrified to leave, for a night and a day, the relative said.

The soldiers continued their slaughter deeper into the village, gunning down many people in or near their homes, witnesses and relatives said. The victims included 15-year-old Samson Gebreyohannes Legesse, who sold eggs to save up for the university; an elderly priest who was shot in the chest and discovered in his living room by his son clutching a cross; and another priest killed along with his son and grandson.

The killing in Mariam Shewitto continued for three days as soldiers went house to house, witnesses said. At least 140 people were killed, according to a tally of names provided by survivors. While some men were killed with their families, others were taken, tied up and marched to a mountain called Gobo Soboria, where they were shot dead. When the soldiers came for a man named Hagos Gebrekidan, his 10-year-old son clung to him, crying, until the Eritreans pulled him off and took Hagos away, a witness said.

One man said he was hiding on the mountain, but a group of soldiers found him. He was marched past groups of bodies with their hands bound behind their backs before he broke free and ran. He was shot but survived by tumbling into a ravine and hiding under some bushes, he said. He tried to stanch his bleeding for hours with his shirt while listening to the Eritrean soldiers just above looking for signs he was still alive.

Another man from Mariam Shewitto, in his 60s, said that eight soldiers came into his house and demanded to know where his children were. When he said they were not home, they shot him and looted the house, down to the bedsheets.

“They came to check if I was dead twice, but when they kicked me, I just played dead,” he said. Eventually, he crawled into the forest and met a small girl, begging her for help. Neighbors tore up some women’s clothes to bandage his wound and, lacking medicine, smeared honey on it. For four days, they took him into their house late at night but returned him to the forest before dawn, fearing soldiers would discover him in their home and kill them all, he said.

Satellite imagery collected by Maxar Technologies on Oct. 27 shows at least 25 vehicles — identified by three analysts as military vehicles — either stopped or moving very slowly less than three miles east of Mariam Shewitto. Survivors said Eritrean vehicles were in the area at the time.

Less than two miles farther to the east, largely confined to an area just south of Mariam Shewitto Church, more than 60 structures were severely damaged by Nov. 1, according to a review of satellite imagery provided by Planet Labs.

When the Eritreans finally left Mariam Shewitto on Nov. 1, the villagers emerged from hiding and searched for their loved ones. Survivors found that many of the bodies had been partially eaten by animals. Some bodies still had faces; others had identity cards in their pockets. Others were just limbs. Yohanis Yibalh, a taekwondo enthusiast who drove a motorcycle taxi, was seen being marched away; only part of his body was found, a relative said.

One woman said she lost her husband and 11 other relatives. When she discovered her husband in his distinctive white and gray shirt and coffee-colored trousers it was so late in the afternoon that there wasn’t enough time for a proper burial. She and two other women scraped soil over his body to protect it from hyenas, she said.

She recalled her husband was a kind man who always brought home treats for their three children. When asked for her fondest memory of him, she hesitated, then offered, “Every day was special.”

Horrors on all sides

As Tigray emerges from the war, few places have been left unscathed, and no side is blameless.

Peace deal ending Ethiopia’s Tigray war yet to dispel fear of more atrocities

Residents, rights groups and journalists have documented frequent mass killings of civilians, systematic gang rapes and sexual slavery by Eritrean soldiers.

Ethiopian government troops have also been blamed for repeated war crimes and other atrocities. The Ethiopian government has said it has arrested more than 50 of its own soldiers for crimes that included rape and killing civilians, but the trial records and identities of the soldiers have never been made public. Ethiopian prison guards also killed scores of Tigrayan detainees at a camp near Mirab Abaya in November 2021, and at least seven other locations, according to an exclusive report in The Post, citing witness accounts.

Ethiopian guards massacred scores of Tigrayan prisoners, witnesses say

Tigrayan fighters have also been credibly accused of war crimes, including the rape and murder of Eritrean refugees living in their region and the forcible recruitment of young people into their ranks by jailing relatives if they refused. When Tigrayan forces pushed into the neighboring regions of Afar and Amhara, residents reported hundreds of rapes, looting and the killing of civilians. Early in the war, a Tigrayan youth militia in a town called Mai Kadra killed hundreds of mostly Amhara laborers. The TPLF leaders have denied these allegations, saying in particular their group did not carry out killings in Mai Kadra.

While the Ethiopian government has extensively documented crimes committed by Tigrayan fighters, it has not yet conducted such detailed investigations into crimes against Tigrayan civilians.

Hundreds of civilians killed in Tigray, Ethiopia’s rights commission says

Many of those left behind are glad for the November cease fire. But survivors are living surrounded by the dead.

“We want the world to hear what happened,” said a woman who reported losing seven close relatives in the massacre near Adwa. “We want people to know what happened to our families.”

Too many to mourn properly

The week of slaughter by Eritrean soldiers extended well beyond Mariam Shewitto to villages including Geria, Adi Bechi, Adi Chiwa, Mindibdib, Kifdimet and Kumro, according to lists of victims shared with The Post and cross-checked by reporters. Some of the lists were neatly typed; others were scrawled on notepaper or recited over the telephone.

In Kumro, between 35 and 40 villagers were killed, one woman said. “They were hiding, but the old ones stayed in their houses. They thought they would be safe,” she said. Her 11-year-old son found his grandfather’s body, she said. The soldiers had burned the thatch that covered the stone houses, the fodder for their livestock, even the beehives, she said.

In Rahiya, Eritrean troops killed a teacher named Letemichael Fisseha Abebe with her 7-year-old son and another aged 20 months, a relative said. Her husband Dawit Weldu, also a teacher, was killed four days later in nearby Endabagerima along with his brother, a construction worker, the relative said.

A local official in Endabagerima said at least 80 people were killed there. Residents said many were buried at a famous monastery nearby. Some of the dead were families from outside the area that had come to take nearby holy waters, said a resident. No one knew their names.

At least 48 people were killed in the village of Geria, according to lists provided by two survivors. The victims included seven Muslims, many farmers, a 65-year-old mentally ill woman and a priest.

At least 34 of the victims were buried in Abune Libanose Church near Kumro, said a woman who attended a mass ceremony for the dead at the end of November. “The mourning was bitter for us. Some people didn’t come because they were afraid,” she said, her words tumbling out. “We didn’t know who to cry for. Your father, sister, mother, brother?”

Families gathered in groups to exchange condolences, she said. Some mourners had lost so many relatives they weren’t sure which group to stand with.

Individual condolences would have taken hours, even days, so representatives from each group would murmur “Tsinat Yihabkum” — “may God give you strength” — to another family’s group, then move onto the next one.

There were no priests to wave incense or perform the traditional ceremony of fithat on the bodies. She said they were all among the dead or mourning.

💭 Selected +365 Comments Courtesy of The Washington Post

🛑 ከሦስት መቶ ስልሳ በላይ አስተያየቶች በዚህ ዘገባ ላይ ተሰጥተዋል። ዓለም ለዩክሬይን ከሰጠችው ከፍተኛ አትኩሮት ጋር እያነጻጸሩ ብዙዎች በአዎንታዊ መልክ አስተያየት መስጠታቸው በጎ ነገር ነው። በሌላ በኩል ግን ከዚህ በፊት አስተያየት ወይንም ጥላቻቸውን ለመግለጽና የዘር ማጥፋት ጥሪ ለማድረግ ማንም የማይቀድማቸው ግብዞቹ የኦሮማራ ምንሊክ አርበኞች ዛሬ ዝም ጭጭ ብለዋል! በቦረና ጉዳይ ተጠደምደዋል!

  • – Excellent reporting on a woefully underreported war.
  • – Important reporting, makes for horrific reading that shocks me to my core. Utterly barbaric.
  • – Important reporting to recognize the horror of war and invasion across the world and not just in the Steppes at the Black Sea. All of these atrocities are crimes against humanity. The International community must respond with commensurate outrage against an attack on Ethiopia as it does against an attack on Ukraine.
  • – We only care about the white Christians of Ukraine.
  • – There certainly is bias in the relatively sparse reporting of wars in Africa between the native peoples there, and the war in Ukraine. So I appreciate this reporting.
  • – Maybe if WP and other media made mention of this war and atrocities as much as they do what’s happening in Ukraine some of the violence could have been prevented. It’s so obvious to see what others deny exists. Our prayers to those left behind.
  • – My heart goes out to these victims. Can’t their killers be tried?
  • – Very heartbreaking. Children who had nothing to do with the conflict being killed. There has been almost no reporting on the war there last year. The loss there is great yet nobody without a connection to the people seem to care.
  • – And the Prime Minster Abiy Ahmed Ali still has his Nobel Peace Prize? Jesus Wept!
  • – For two years I have followed the sparse reporting here on the civil war in Ethiopia. Nearly every article has comments from people purporting to be Ethiopian and calling for the genocide of ethnic minorities like those in Tigray.
  • It’s disgusting. I understand this is humanity at its worst, but the moderation needs to be stepped up. These articles do not attract thousands of comments.
  • – This is why no one pays attentions to wars in Africa. Ethiopia used to be a great place, one of the founders of the Christian Church, and with one of the world’s oldest alphabets. Now it’s just Rwanda. Even Russians are not going door-to-door killing Ukrainians.
  • – What the press is not saying…Ethiopia was historically a Christian nation.
  • The Muslims eventually took over, militarily supported by Muslim nations like Turkey. I’m really not sure the two faiths will ever peacefully get along.
  • – I visited Ethiopia more than twelve years ago. A fascinating country with a lot of youth and not enough employment possibilities. The northwestern, mountainous region of the Tigrayans had for centuries prevailed politically and culturally. It holds the lion’s share of the holy sites of Ethiopian Christianity that dates from the earliest centuries of the faith, even earlier than the Christianization of Germanic Europe and of Scandinavia. The numerical growth of other sectors of Ethiopia have ultimately eroded the political near monopoly of the Tigrayan, who are Semitic, whilst the rest of the huge country is racially ‘negro’, though everybody is coloured. The Tigrayan refused to fully accept the rule of national leaders not of their sort, the loss of their region’s prestige. There is a lot of politics, and financial reasons for the civil war, also the Christian and Moslem divide. Wonderful the cuisine of Ethiopia, wonderful people I met there.
  • – Showing that “never again” was forgotten before the ink dried. shame on all our governments for ignoring human rights to make a buck.
  • – There but for the Grace of God. May the victims rest in peace and may these nations/groups stop the horrors.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Ethiopian Head’ on The Coat of Arms of Pope Benedict XVI | “የኢትዮጵያ ራስ” በሮማው ጳጳስ በበነዲክቶስ ፲፮ኛ አርማ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

💭 The Coat of Arms of His Holiness Benedict XVI, clearly showing the influence of the Ethiopian tradition, including the Red, Gold and Green colors of Zion. We also see ‘Caput Aethiopum’ (literally “Ethiopian Head”)

👉 Additionally / በተጨማሪ፤

  • ❖ ቫቲካን፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኮሌጅን ሲጎበኙ፤ እ.አ.አ በ1969 ዓ.ም
  • ❖ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ አራተኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴን በቫቲካን ሲያስተናግዱ፤ 1970 ዓ.ም
  • ❖ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ከሮማው ጳጳስ ከፍራንሲስኮ ጋር በቫቲካን፤ እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም
  • ❖ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ በቫቲካን የሚገኘውን የጳጳሳዊ የኢትዮጵያ ኮሌጅ የመቶኛ ዓመት ክብረ በዓል በ2020 ዓ.ም ላይ አከበሩ

👉 አንድ የማልረሳው ክስተት፤ እ..አ በ2005 .ም ላይ በጣም ትሑቱ ጀርመናዊ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮ጀርመንን ሲጎበኙ የአደባባይ መድረክ ላይ አንድ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባትን ሲያስተዋውቋቸው በነዲክቶስ ለኢትዮጵያዊው ጳጳስ ያሳዩአቸውን ክብርና የሰጧቸውን አትኩሮት ነበር።

  • ❖ Pope Paul pays visit to Ethiopian College in Vatican, Rome:1969
  • ❖ Pope Paul IV plays host to a visit from the Emperor of Ethiopia Haile Selassie (9 Nov 1970)
  • ❖ Pope Francis meets Patriarch Matthias of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Vatican city.
  • ❖ Pope Francis celebrates the centenary of the Pontifical Ethiopian College in the Vatican in 2020

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

Pope Emeritus Benedict XVI has died, the Vatican has announced. He was the first pontiff to resign in some 600 years.

He died aged 95. A statement from Vatican spokesman Matteo Bruni said: “With pain I inform that Pope Emeritus Benedict XVI died today at 9:34 in the Mater Ecclesia Monastery in the Vatican.

የቀድሞው የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮/16ኛ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ዑራኤል ወርሐዊ ክብረ በዓል ዕለት አረፉ። ትሁት እና በጎ ሰው ነበሩ፤ ፈሪሳዊው ሌቀ ጳጳስ ፍራንሲስኮ መፈንቅለ ቫቲካን አድርገው ነው ጳጳስ የሆኑት። ኢትዮጵያዊው የተሳለበትን አርማ ለብሰው ሲያግለግሉ የነበሩትን የሌቀ ጵጳጳስ በንዲክቶስን ነፍሳቸውን ከቅዱሳኑ ጋር ይደምርላቸው።

💭 የዓመቱ በጣም አስደንጋጭ የዝነኞች ሞት

ዛሬ በሚገባደደው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በተለይ ባለፉት ቀናትና ሳምንታት እነዚህ የዓለማችን ታዋቂ ግለሰቦች አርፈዋል፤

  • ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ
  • የእግር ኳሱ ፔሌ
  • ተዋናይ ሲድኒ ፖይቴ
  • ተዋናይ ኦሊቪያ ኒውተን ጆን
  • ተዋናይ ክርስቲ አልይ
  • ተዋናይ አንጀላ ላንስበሪ
  • ተዋናይ ጄሪ ሊ ልዊስ
  • ተዋናይ ቤቲ ዋይት
  • ተዋናይ ቦብ ሳገት
  • ተዋናይ አና ሄች
  • ተዋናይ ቻድዊክ ቦስማን
  • ሙዚቀኛ አሮን ካርተር
  • ሙዚቀኛ ክሪስቲ ማክቪ
  • ሙዚቀኛ ሚትሎፍ
  • ሙዚቀኛ ማክሲ ጃዝ
  • ሙዚቀኛ ኩሊዮ
  • ጋዜጠኛ ባርባራ ዋልተርስ
  • ጋዜጠኛ በርናርድ ሾው
  • ፋሽን ዲዛይነር ቪቪያን ዌስትውድ
  • ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊት
  • ፖለቲከኛ ሚኻሂል ጎርባቾቭ
  • ፖለቲከኛ ሺኒዞ አቤ
  • ፖለቲከኛ ማድሊን ኦልብራይት
  • የፕሬዚደንት ትራምፕ የቀድሞ ባለቤት ኢቫና ትራምፕ

ወዘተ…

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዛሬው የቅዱስ ዑራኤል ዕለት ድንቅ ተዓምር ፳፪ ሰኔ ፳፻፲፬ | አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ክፍል ፩

ጸሎት ቤት ውስጥ፤ ፳፪ ሰኔ ፪ሺ፲፬ ዓ.ም ቅዱስ ዑራኤል ይህን የጌታችን መታሰቢያ ከ፭ ዓመታት በፊት አሳይቼው ነበር ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ።

በጽዮን ቀለማት የደመቀው የእናታችን የቅድስት ማርያም ስዕል ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ። ኢትዮጵያዊ ገጽታ ያለውን ስዕል

በጥሞና እንመልከተው!

ክፍል ፪

ጌታችን የተገኘበት የ፪ሺ፱ ዓ.ም መስቀል ደመራ በመስቀል ዓደባባይ” በሚል ከ፭ ዓመታት በፊት፤ ገና አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ መኖሩንም ሳናውቅ አቅርቤው የነበረው ድንቅ ቪዲዮ ነው፤ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ለጅሃዳቸው በደብረዘይት (ቢሸፍቱ-ሆራ) ዝግጅት ላይ ነበሩ።

✞ አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል ፥ ዳግም ምጽአት / ደብረ ዘይት ✞

እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል”

✞ የምጽአት ምልክቶች ✞

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው የዳግም ምጽአት ምልክትን ጠይቀውታል። እርሱም አስቀድሞ «ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ» ካለ በኋላ የሚከተሉትን ምልክቶች ገልጾላቸዋል።

💭 አስቀድሞ በነቢያት የተነገሩትም ምልክቶች ተጨምረዋል፤

  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ ፣
  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ክርስቶሶች ይነሳሉ ፣
  • ☆ ታላቅ ክሕደት ይሆናል ፣
  • ☆ በብዙዎች ዘንድ ፍቅር ይቀዘቅዛል ፣
  • ☆ የጦርነት ፣ የርኃብ ፣ የቸነፈር የምድር መናወጥ ወሬ መሰማት፣
  • ☆ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ መነሳሳት፣
  • ☆ ክርስቲያኖች በአሕዛብ የተጠሉ መሆን፣
  • ☆ የብዙዎች ለሞት ተላልፈው መሰጠት ፣
  • ☆ የብዙዎች ከእውነት መንገድ መሰናከል ፣
  • ☆ የጥፋት ርኲሰት በተቀደሰችው ስፍራ መታየት፣
  • ☆ የተመረጡት እስኪስቱ ድረስ ድንቅ ተአምራት መደረግ ፣ (ማቴ ፳፬ የመከራ ዘመን ይሆናል)
  • ☆ «ስለ ሕዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ ሚካኤል ይነሳል።» (ዳን ፲፪ ፥ ፩ )
  • ☆ የአመጽ ሰው የክርስቶስ ተቃዋሚ መነሳት ፣ (፪ ተሰ ፪ ፥ ፫ )
  • ☆ የአውሬው የስድብ አፍ በገልጽ በብዙዎች ላይ መገለጽ (ራእይ ፲፫፥ ፭ ) ፣ ወዘተ

ከላይ የተገለጹት ምልክቶች በአሁኑ ዘመን በአብዛኛው የታዩ እና እየታዩ ያሉ ናቸው። ትንቢቱን የተናገረው ባለቤቱ ወልደ አምላክ ክርስቶስ በመሆኑ የበለጠ ትኩረት እንድናደርግበት ግድ ይለናል። ከዚህም ተነስተን የክፋት ትንቢት መፈጸሚያ እንዳንሆን መጠንቀቅ ይገባናል። ከምልክቶቹ ፍጻሜ አንጻር ግን እራሳችንን መታዘዝ በማስተማር ሕይወታችንን በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ብቸኛ መፍትሄ ነው።

✞ ምጽአት ✞

ከብዙ የምጽአት ምልክቶች በኋላ የክርስቶስ ዳግም ምጽአት ይሆናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ እንዳረገ እንዲሁ ተመልሶ ይመጣል።

በአጠቃላይ ደብረ ዘይት ሁለት ተቃራኒ ነገሮች የሚፈጽሙበትን የነገረ ዳግም ምጽአት ሁኔታን ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምንማርበት የዓቢይ ጾም ሳምንት ነው። ይኸውም ትንሣኤ ዘለክብር እና ትንሳኤ ዘለሀሳር ነው። አንዱ ከእግዚአብሔር ጋር የሚሆንበት ሌላው ከሰይጣን ጋር ኑሮው የሚወሰንበትአንዱ መንግሥተ ሰማያትን የሚወርስበት ሌላው ገሀነመ እሳት የሚገባበት፣ አንዱ የሚደሰትበት ፣ ሌላው ዋይታ የሚያሰማበት፣ የበረከትና የመርገም ቀን፣ የተስፋና ተስፋ የመቁረጥ ቀን፣ የደስታና የጭንቅ ቀን፣ የእልልታና የዋይታ ቀን፣ አንዱ ሌላውን የማያድንበት፣ እናት ልጄን የማትልበት፣ ልጅ እናቴን የማይልበት፣ ባልና ሚስት የሚለያዩበት፣ ጓደኞች ዳግም የማይገናኙበት፣ ኃጥእ ከጻድቅ መተያየት የሚያበቁበት የመጨረሻ እለት ዳግም ምጽአት ናት።

ሰሚ ከሆንን የደብረ ዘይትን ጩኸት ልንሰማ ይገባናል። የምትነግረንን የምጽአትን ምልክቶች፣ የምጽአትን ትንቢቶች፥ «እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል» ፣ ወዘተ የሚለውን ፣ ጌታ በወንጌሉ በፍርድ ቀን ለእያንዳንዱ እከፍለው ዘንድ በቁጣ እመጣለሁ ያለውን ፣.. ከደብረ ዘይት ልንማር ይገባናል። ያለዚያ ግን በመጨረሻው ቀን ዕጣ ፈንታችን ከዲያብሎስ ጋር እሳቱ በማይጠፋ እና ትሉ በማያንቀላፋ በገሃነመ እሳት ሥቃይ ይሆናል ።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን !

💭 ክርስቶስ በደመራ ታየ – እኛን “አትፍሩ” – ጠላቶቻችንን “ተጠንቀቁ”! ይላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2016

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የቃል ኪዳን ሃገርሽ ብሎ ለጽዮን ማርያም ሰጥቷታል፤ መሬቱ የእግዚአብሔር እንጅ ‘ኬኛ!’ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ የሰው አሸናፊ የለም ፥ ሁሌ አሸናፊው እግዚአብሔር ብቻ ነው❖❖❖

አውቀውትም ሆነ ሳያውቁት ኢትዮጵያን ለማፍረስ ተግተው እየሠሩ ያሉትና የኤዶማውያኑ ምዕራባውያንና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ወኪሎች የሆኑት “የወልቃይት አስመላሽ ኮሚቴ” አባላትና ሲ.አይ.ኤ ያደራጃቸው እንደ ኢትዮ360 ያሉ ከሃዲ ጎሠኛ የኦሮማራ ሜዲያዎች ይህን ሰምተውት ይሆን?

መሬቱም፣ አፈሩም፣ ውሃውም፣ አየሩም፣ ሃገርም የእግዚአብሔር ነው። ታዲያ በእግዚአብሔር ምድር ላይ፣ በእግዚአብሔር ሃገር ላይ፣ የኛ መሬትና ሃገር ባልሆነ ለምንድን ነው፤ “ይህ የአማራ፣ የትግሬ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ ወዘተ መሬት ነው ሻንጣህን ጠቅልለህ ከዚህ ውጣ፣ ኬኛ፣ እርስቴ” እየተባባልን የራሳችን ባልሆነው ለምን እንበላላለን? ሰይጣን አዕምሯችንን እየሰለበና የእኛ ባልሆነው እያባለን ስለሆነ እንጂ ዓለም ሁሉ እኮ የእግዚአብሔር ናት፣ ሃገር የተባለነው ከዘረኝነት የጸዳነው እኛ ክርስቲያኖች ነን። አገራችን ምድር ላይ አይደለም፤ ሰማይ ላይ ነው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ኡራኤል | መጽሐፈ ሔኖክ፤ የሊቀ መላእክት በቀል በአዛዝኤልና ጭፍሮቹ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የጽዮንን ልጆችን አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን!❖❖❖

😇 የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ በቅዱስ ኡራኤል ዕለት 😇

✞ሐሙስ ሐምሌ ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ.ም✞

😇 ኖኅ እንደ ሔኖክ ቅድመ አያቱ መላ ዘመኑን ከፈጣሪው ጋር በመጓዝ ስለ ፅድቁ ቅዱስ መፅሐፍ የመሰከረለት ሰው ነው። [ዘፍ ፮፥፱]

ቅዱስ ኡራኤል ምስጢረ ሰማይንና እውቀትንም ሁሉ ለሔኖክ እንደገለጸለት ሁሉ ለሔኖክ የልጅ ልጅ ለኖኅም በዚያ መከራ ቀን መርከብ ለመስራት በሚያዘጋጅበት ጊዜ ምክር በመለገስ ቁሳቁስ በማቅረብ ከመርከብም ከወጣ በኃላ በሽምግልናው ዘመን ቅዱስ ኡራኤል አልተለየውም ነበር።

  • 👉 ኡራኤል የሚለው ስም `ኡር‘ እና ‘ኤል‘ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
  • 👉 ኡር ማለት በእብራይስጥ ብርሃን ማለት ሲሆን ኤል–ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው ።
  • 👉 አንድ ላይ ሲነበብ –ኡራኤል ማለት የብርሃን አምላክ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ።

ቅዱስ ኡራኤል ከ፯/7ቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ሲሆን ፣ ከፍጥረተ ዓለም ጀምሮ በመብረቅና በነጎድጓድ ላይ የተሾመ መልዓክ ነዉ። በመሆኑም መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ያሰማራል። [መጽሐፈ ሔኖክ ፮፥፪] ፣ ምስጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለት የፀሀይን የጨረቃን የከዋክብትንና የሰማይ ሰራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለሄኖክ ነግሮታል። ፟[መጽሐፈ ሔኖክ ፳፰፥፲፫]

❖ ❖ ❖ ድርሳነ ኡራኤል ❖ ❖ ❖

ምድረ ኢትዮጵያ ፦ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሴፍና ሰሎሜ በደመና ተጭነው ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ናግራን ከተባለ ሀገር ደረሱ። በናግራን ሳሉ ጌታ እንዲህ አለ። ከቀኝ ጎኔ የሚፈሰው ደሜ በብርሃናት አለቃ በዑራኤል እጅ ተቀድቶ በቅድሚያ በዚች ሀገር ይፈሳል ወይም ይረጫል። እናቱንም እንዲህ አላት አንቺ በድንግልና ጸንሰሽ በድንግልና እንደወለድሽኝ አምነው የሚያከብሩሽ በእኔም የሚያምኑ ብዙ የተቀደሱ ሰዎች በዚህ ሀገር ይወለዳሉ። ከናግራን ተነስተው ለትግራይ ትይዩ ከሚሆን ሐማሴን ከሚባለው ሀገር ሲደርሱ በምሥራቅ በኩል ከፍተኛ ተራራ ተመለከቱና ወደ ተራራው ሄዱ። ጌታም በተራራው ላይ ሳሉ እናቱን እንዲህ አላት ይቺ ተራራ ምስጋናሽ የሚነገርባት ቦታ ትሆናለች። የተራራዋም ስም ደብረ ሃሌ ሉያ ወይም ደብረ ዳሞ ይባላል። ትርጓሜውም የአምላክ ልጅ የመስቀሉ ቦታና የስሙ መገኛ ወይም አደባባይ ማለት ነው።ከዚያም በኋላ ታቦተ ጽዮን ወደምትኖርበት ወደ አክሱም ደረሱ። ታቦተ ጽዮን ባለችበት ቦታ ሳሉ ባዚን የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ታቦተ ጽዮንን ለመሳለም መጣ። የካህናቱ አለቃ አኪን ለንጉሡ የኢሳይያስን መጽሐፍ አነበበለት። የተነበበውም የመጽሐፍ ክፍል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች የሚል ነበር። ስደተኞቹ ግን ለንጉሡም ሆነ ለካህናቱ ሳይገለጡ የመጽሐፉን ቃል ከሰሙ በኋላ በደመና ተጭነው ወደ ደብረ ዐባይ ሄዱ ። ጌታም እናቱን እንዲህ አላት ይህች ሀገር እንደአክሱም ለስምሽ መጠሪያ ርስት ትሁን በኋላ ዘመን በቀናች ሃይማኖት ጸንተው ሕጌን የሚያስተምሩ አንቺን የሚወዱ ሰዎች ይኖሩባታል። ከዚያም በኋላ ከደብረ ዐባይ ተነስተው ዋሊ ወደ ሚባለው ገዳም /ወደ ዋልድባ / ሄዱ። በዋልድባ በረሃም ሳሉ በራባቸው ጊዜ ጌታ በዮሴፍ ብትር የአንዱን ዕንጨት ስር ቆፈረ። ሦስት መቶ አስራ ስምንት ስሮችን አወጣና ለእናቱ ብይ ብሎ ሰጣት። እናቱም ይህን የሚመር ዕንጨት አልበላም አለችው። ጌታም በኋላ ዘመን ስምሺን የሚጠሩ አንቺን የሚያከብሩ ብዙ መናንያን ይህን እየበሉ በዚህ ቦታ ይኖራሉ። ዕንጨቱም የሚጣፍጥ ይሆንላቸዋል አላት። ከዚህ በኋላ በደመና ተጭነው ከዋልድባ ወደ ጣና የባሕር ወደብ ሄዱ። በጣና ደሴትም ደጋግ ሰዎች ተቀብለዋቸው ሦስት ወር ከአስር ቀን ተቀመጡ። የኢትዮጵያ ሰዎች በደስታ ተቀብለዋቸዋል እንደ ግብፃውያን አላሰቃዩአቸውም ። በጥር አስራ ስምንት /18/ ቀን ዑራኤል መጥቶ የሄሮድስን መሞት ነገራቸው ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በደመና ከተጫኑ በኋላ ጌታ እናቱን እንዲህ አላት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎች ሁሉ ለስምሽ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘንድ አሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ። ብሎ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎችን ሜዳዎችን ኮረብታዎችን አሳያት። እመቤታችን ሁሉንም ቦታዎች እየተዘዋወረች እንድታይ ልጅዋን ጠየቀችው። ልጅዋም የሚመለሱበት ጊዜ እንደደረሰ ነገራት። በብሩህ ደመና ላይ ተቀምጠው ክፍላተ አህጉር እየተዘዋወሩ ተራራዎችን ወንዞቸን አስጐበኛት የኢትዮጵያን ምድር ከጐበኙ በኋላ በደመና ተጭነው ጥር 29 ቀን ምድረ ግብፅ ደረሱ። ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በቅዱስ ዑራኤል መሪነት ነው። ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ የመግባት ታሪክ በድርሳነ ዑራኤል ላይ በስፋት ተጽፏል።

❖ የሊቀ መለአክት ቅዱስ ዑራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ! በረከት ረድኤቱ ይደርብን!ምልጃ ጥበቃዉ አይለየን!❖

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

UAE, Turkey, and Iran: Why Rival Powers Are Backing Ethiopia’s Government

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2022

💭 ኤሚራቶች፣ ቱርክ እና ኢራን፤ ለምን ተቀናቃኝ ሀይሎች የኢትዮጵያን መንግስት ይደግፋሉ?

ቆሻሻው ከሃዲ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ለቆሻሾቹ እስማኤላውያን አሳልፎ እየሰጣትና አገር እያሳጣን ነው። ምን ዓይነት ወራዳ ትውልድ ቢሆን ነው ይህን መሰል እርጉም መሪ ለአንድም ቀን እንኳን ስልጣን ላይ እንዲቆይ የሚፈቅድለት? በእውነት ሕዝበ ክርስቲያኑ በክርስቶስ ስም ተጠምቋልን?

👉 ለጸሐፊው ለአቶ አብዱ ጥያቄ የሰጠሁት ትሁት እና እውነተኛ የሆነ መልስ የሚከተለው ነው፤

1. እስማኤላውያኑ ከኤዶማውያን ተምረዋል፣ “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር)” የሚለውን የሄግሊያን ዘዬ በመተገበር ላይ ናቸው። – እናም በጥንታውያኑ የትግራይ፣ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የጂሃድ ስልታቸውን አሻሽለዋል። ስለዚህም በተደጋጋሚ የደረሰባቸውን ታሪካዊ ሽንፈታቸውን ለመበቀል በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ችግኛቸውን ግራኝን እና ኢሳያሳ አፈቀርቂን ተጠምቀው ዘምተዋል። ኢትዮጵያ የሰይጣንን ርዕዮተ ዓለም የሆነውን እስልምናን አልቀበልም በማለቷ ሁሌ ምሬት ላይ ናቸው። ከ1400 ዓመታት በፊት ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የመጣው እስልምና በወቅቱ የአክሱም ንጉሥ አርማህ ዘንድ ተቀባይነት ባለማግኘቱ እና ክርስቲያን ሆኖ በመቅረቱ የተናደዱ ይመስላሉ። በ614 ንጉሥ አርማህ (ሙስሊሞች) በሐሰት አል ነጃሺ ብለው ይጠሩታል) – ምናልባትም ወደግዛቱ የገቡት ሙስሊሞች በደቡብ አረቢያ/የመን በደል የደረሰባቸው ክርስቲያኖች መስለውት ሳይሆን አይቀርም ፥ ወደ አክሱማውያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ የፈቀደላቸው ከመካ ቁረይሾች ከሸሹ በኋላ ነው ። መሀመዳውያኑ፤ ንጉሥ አርማህ ሙስሊም ሆኗልብለው ሲናገሩ አይን ያወጣ ውሸት ነው።

በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ ደማቸውን ዛሬም በጣም ያፈላዋል!

በ፰/8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው የሙስሊም የታሪክ ምሁር እና ሃጂዮግራፈር ኢብኑ ኢስሃቅ በ615 ኡብይደላህ ከሙስሊም ሚስቱ፣ ሴት ልጁ እና ከሙስሊም ስደተኞች ቡድን ጋር በመሆን ከመካ ስደት ለማምለጥ ወደ ኢትዮጵያ ተሰደደ። ኢትዮጵያ እያለ ክርስትናን ተቀብሎ ለሙስሊም ጓዶቹ መስበክ ጀመረ። የመሀመድን የመጀመሪያ የህይወት ታሪክ የፃፈው ኢብኑ ኢሻቅ እንዲህ ሲል ጽፏል፤

ኡበይዱላህ እስልምና እስኪመጣ ድረስ ፍለጋውን ቀጠለ። ከዚያም ከሙስሊሞች ጋር ወደ አቢሲኒያ ሄደ ሙስሊም የነበረችውን ሚስቱን ኡሙ ሀቢባ፣ መ. አቡ ሱፍያን. እዚያ እንደደረሰ ክርስትናን ተቀብሎ ከእስልምና ተለየ እና በ 627 እንደ አንድ ክርስቲያን በአቢሲኒያ አረፈ።

መሀመድ ለ. ጃፋር ለ. አልዙበይር የክርስትና እምነት ተከታይ በሆነ ጊዜ ኡበይዱላህ እዚያ የነበሩትን የነቢዩን (..) ባልደረቦች ሲያልፉ ‹በግልጽ እናያለን፣ግን ዓይኖቻችሁ በግማሽ የተከፈቱ ናቸው› ይላቸው እንደነበር ነገረኝ። ለማየት እየሞከረ እና እስካሁን ማየት አቃተው።› ሳሳእ የሚለውን ቃል ተጠቀመ ምክንያቱም ቡችላ ለማየት አይኑን ለመክፈት ሲሞክር የሚያየው ግማሹ ብቻ ነው። ሌላው ፋቃሃ ማለት ዓይንን መክፈት ማለት ነው። ሀዋርያው ከሞተ በኋላ ባሏ የሞተባትን ኡም ሀቢባን አገባ። (ኢብኑ ኢሻቅ፣ የመሐመድ ሕይወት፣ በአልፍሬድ ጊላሜ የተተረጎመ፣ 1967፣ ገጽ 99)

በኋላ ከአንድ በላይ ያገባው መሀመድ ባሏ የሞተባትን ራምላን አገባ። መሀመድ የኡበይደላህን እህት ዘይነብን ቀደም ብሎ አግብቷት ነበር።

👉 ለምን እና እንዴት ሙስሊሞች በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ መራራ እና የበቀል እርምጃ እንደሚወስዱ በዚህ መረዳት እንችላለን።

2ኛ. ሉሲፈራውያን ጦርነት ይፈልጋሉ ሕዝቅኤል 38/መዝሙር 83 ትንቢቶችን ይፈጸሙ ዘንድ ሁኔታዎችን ተፈጥሯዊው ባልሆነ መልክ እራሳቸው ይፈጥራሉ። ኤዶማውያን (መናፍቃን ፕሮቴስታንቶች) “መነጠቅ” በሚለው የምጽዓት አፈ-ታሪክ የሚያምኑ መናፍቃን የፍጻሜ ዘመን ራዕይ ኢትዮጵያን/ኩሽን በመግፋት ወደ “የአውሬው ጥምረት” ትንቢታቸው፤ ሩሲያ፣ ቻይና፣ አረቢያ፣ ቱርክ እና ኢራንን ጎራ ሆና ማየት ይፈልጋሉ። በሕዝቅኤል 38/መዝሙረ ዳዊት 83 ትንቢቶች፡ ሩሲያ፣ ኢራን እና የሙስሊም ሀገራት በእስራኤል ዘ-ነፍስ ላይ ማለትም በክርስትና – ኦርቶዶክስ ክርስትና ላይ ያምጻሉ።

☆ ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ጦርነት ይሻሉ። ለዚህ ደግሞ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጥሩ እረዳቶች ሆነው አግኝተዋቸዋል። ጂኒዋን አቴቴ አበቤን ዛሬ በአዲስ አበባ አየናት፤ በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮች ተውለበለቡ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገር መሪ ኤርዶጋንን ምስሎች ከሩሲያው እና ቻይናው መሪዎች ምስሎች ጎን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሳየት ደፈሩ፣ ልክ በእስማኤላውያን ዓለም በተደጋጋሚ እንደምናየው የአሜሪካ ባንዲራ እንዲቃጠል ተደረገ፤። ፍልስጤማውያኑ እና ደጋፊዎቻቸው የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ፣ የሙአመር ጋዳፊ፣ የሳዳም ሁሴን እና የኢራን አያቶላዎች ደጋፊዎች የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ። በኦሮሞው ደርግ አገዛዝ ዘመን የነበረው የፀረ-አሜሪካ ዘመቻ ዛሬ ከሰላሳ ዓመታት በኋል በኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ተደገመ። ዋው! በኢትዮጵያ ኢትዮጵያን (ትግራይን + ኤርትራን) አጥፍተው ኩሽን(እስላማዊት ኦሮሚያ)ከመሠረቱ በኋላ ኩሽ ከሩሲያ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ጋር አጋር እና በአርማጌዶኑ ተሳታፊ ሆና የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟላል ማለት ነው። ይህን የፕሮቴአፍጋኒስታንቱ መናፍቃን ዓለም እና የመሀመዳውያኑ አህዛብ ዓለም በጣምና እጅግ በጣም ይመኙታል።

ከጽላተ ሙሴ ጋር ትልቅ ጉዳይ ስላላቸው፤ በትግራይ እና ቤተ እስራኤል ደም ውስጥ ይገኛል የሚል እምነት ስላላቸው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አላቸው። ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል መውሰድ የጀመሩትና ዛሬም የትግራይ ስደተኞች በሚገኙባቸው የሱዳን የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ተጠናክረው ለመሥራት የሚሹትም ለዚህ ይመስላል። እስራኤልም እስራኤል ዘ-ስጋ መሆኗን እና በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያ) ላይ በጣም ጥገኛ እንደሆነች እንገንዘብ።

💭 ዛሬ በአዲስ አበባ እና የዋቄዮ-አላህ ልጆች በሰፈሩባቸው የኦሮሚያ ከተሞች የሚታየው ይህ ነው።

የግብጽ ባንዲራ ቀለማት + አረብኛ ጽሑፍ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መሬ ኤርዶጋን

ምስል ከሉሲፈር ፔንታግራም ኮከብ ጋር። ከዚህ የበለጠ ምን ማስረጃ ይኖራል? አዎ! ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ፤ እግዚአብሔር ለሚያውቃት ኢትዮጵያ የስልጣኔ እና ክርስትና እምነት መሠረት የሆነችውን ትግራይን እየጨፈጨፏት ያሉት እነዚህን የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች በጥድፊያ የማሟላት ፍላጎት ስላላቸው ነው። ለዚህም ነው ለትግራይ ኢትዮጵያውያን ያልቆመ፣ ድምጹን ያላሰማ፣ ያላለቀሰና ጦርነቱ እንዲቆም ያልታገለ “አህዛብ” ነው የምለው።

👉 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

“በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫]✝✝✝

፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።

፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።

፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።

፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።

፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።

፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥

፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።

፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።

፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✝✝✝

፩ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

፪ የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥

፫ እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።

፬ እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥

፭ ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥

፮ ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

Competing regional powers have quietly backed Abiy Ahmed in Ethiopia’s deadly conflict

👉 From The New Arab

The war that started in November 2020 as a conflict between the Ethiopian Federal Government and the Tigray Regional Government has turned the country into an arena where many regional and international powers are active.

Like a Pandora’s box suddenly opened, the conflict has borne many geopolitical surprises, but one of its most important ironies is the reported use of drones and weapons supplied by competing powers in the Middle East, who seem to have agreed on their support for Ethiopia’s government.

U A E, the first player

The United Arab Emirates (U A E) has intervened in the Ethiopian war since it began, with leaders from the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) accusing Abu Dhabi of targeting Tigray an forces in November 2020 with drones stationed at its Assab military base in Eritrea.

In the wake of the Ethiopian withdrawal in the face of the advancing Tigray an forces in the summer of 2021, an Emirati air bridge supporting the government was monitored. This comprised more than 90 flights between the two countries in the period between September and November 2021.

Satellite images identified Emirati drones at Harar Meda Airport in Ethiopia and at a military base in Deirdawa in the east of the country.

The U A E’s intervention was an extension of its strategy to build an allied political and security system across the Red Sea and the Horn of Africa, most notably following Who Tea gains around Bab al-Mandab at the beginning of Yemen’s conflict.

Abiy Ahmed’s election as Ethiopia’s prime minister in 2018 further accelerated an alliance between Addis Ababa and Abu Dhabi.

That same year, the U A E-sponsored Eritrean-Ethiopia peace agreement pledged to support the Ethiopian treasury with three billion dollars, and made huge investments in various sectors.

From this perspective, the possibility of the Tigray ans seizing power in Addis Ababa was a threat to these political arrangements, and Emirati investments, especially since the TPLF view Abu Dhabi with hostility after its role in their first defeat in November 2020.

Turkish drones in the Habesha sky.

The visit of the Ethiopian prime minister to Ankara in August 2021 represented a turning point in the relationship between the two countries, which had become estranged in parallel with the development of Ethiopian ties with the U A E-Saudi axis.

During the visit, a package of agreements was signed that included “military cooperation”. Indeed, according to the Turkish Defence Industries Corporation, the value of Turkish military exports to Ethiopia increased from just $234,000 in 2020 to nearly $95 million in 2021.

Although in July 2021 the Turkish embassy in Addis Ababa denied that it had supplied drones to Addis Ababa, reports alleged the participation of Bayraktar TB2 drones in military operations in Ethiopia’s conflict after Ahmed’s visit to Ankara, which were not denied by either side this time.

This development is an extension of the Turkish approach in the region described by Jason Moseley, a Research Associate at the African Studies Centre at Oxford University. “Turkey has adopted an interventionist attitude in the regional crisis, with the consequent rebalancing between soft and hard power in favor of the latter,” he wrote last year.


In fact, Turkey saw drone support for the Ethiopian government as a strategic gain, bolstering its reputation in the African military and security market after it had proven its success in an African war arena, with growing demand for this type of weapon.

Ankara’s participation also indicates that Turkish construction companies could make a significant contribution to the reconstruction of infrastructure in the areas destroyed by the war

Preventing Ethiopia from sliding into a civil war protects Ankara’s large investments inside the country and ensures that the ensuing chaos does not spread into neighbouring Somalia, the most important centre of Turkish influence in the African continent.

Additionally, Turkish support for the Ethiopian government appears to be a strategic necessity due to Ankara’s fears of the Tigray ans, who Ethiopia has accused of being supported by Egypt.

In this sense, Ankara’s ties with Ethiopia are related to the exchange of support between the two countries, which is taking place in the context of their conflict with Egypt.

Iran seeks an opportunity

In a letter to the Secretary-General of the United Nations, Antonio Guterres, on 7 December 2021, TPLF leader Debretsion Gebremichael accused Iran, along with the UAE and Turkey, of providing the Ethiopian army with weapons, including drones.

Prior to that, the US government had accused Iran’s Islamic Revolutionary Guard Corps Quds Force (IRGC-QF) of providing drones to Ethiopia, and on 29 October 2021, sanctions were issued by the US Treasury Department.

According to investigative websites, Iranian drones have been seen in Ethiopia and 15 flights from two airlines linked to the IRGC have been monitored from Iran to the Harar Meda military base in Ethiopia.

Both the Iranian and Ethiopian governments have not yet commented on these reports.

The sharp dispute between Ethiopia and the United States over the war in Tigray, and Washington’s continuous pressure on Ahmed’s government, who has framed the conflict as a colonial attack on Ethiopia’s unity, has apparently brought Tehran and Addis Ababa closer.

Iran sees the Ethiopian PM’s need for military equipment as an opportunity to expand its strategic presence in a country that is historically an ally of the United States and Israel.

This level of Iranian engagement demonstrates the importance of the Ethiopian arena for Tehran, and indicates Iran’s desire to enter the burgeoning military and security market in Africa.

However, the most important prize for Tehran is a return to Ethiopia, which is situated close to Yemen, the Arabian Peninsula, and the Horn of Africa, after losing its influence in recent years with allies Eritrea and Sudan following Emirati-Saudi pressure, and the fall of Omar al-Bashir’s regime in Khartoum after popular protests.

Ultimately, all three powers are trying to exploit a moment of Ethiopian weakness to create or consolidate their influence.

The weight and extent of their involvement are best indicated, perhaps, by consultations the US envoy to the Horn of Africa, which has historical influence in Ethiopia, has been having with Middle Eastern capitals to try to find a solution to the Ethiopian crisis.

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስደናቂ ክስተት በኡራኤል ዕለት | የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ካርታ + ገዳም ጉንዳ ጉንዶ + የባኩ ፍንዳታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በድጋሚ የቀረበ፤

💭 የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አገር” ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ”ፈጠራ” አገር ናት። “ኢትዮጵያዊነትም” አሁን አፄ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውንም ህዝብ ማነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችዋ፣ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ወለም ዘለም እያለች ለ፬/4 ትውልድ ዘልቃ የቆየችው ትክክለኛዋ፣ የእምቤታችን አሥራት አገር የሆነችዋ ኢትዮጵያ ሳትሆን የአፄ ምኒልክ ፪ኛው የስጋ ምኞት ራዕይ የፈጠራት የፈጠራ (ሐሰት) ኢትዮጵያ ናት። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማች ሕዝብ (የትግራይ/ኤርትራ ኢትዮጵያውያን)መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ጠብ ዘርተው በመከፋፈላቸው እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም አስቆጥተውታል፤ ([መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ)ይህም እግዚአብሔር የተጸየፈው ተግባራቸው ነው በተለይ “አማራ ነን፣ ምኒልክ እምዬ” በማለት ተታልሎ እና እራሱንም በዋቄዮአላህ የማታላያ መንፈስ አስገዝቶ ነው ዛሬ ለምናየው የትውልድ እርግማን የተጋለጠው። ይህ ከትውልድ ወርዶ የመጣው መርገም ስላሠረው ነው ዛሬ ከታች እስከ ላይ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው “አማራ” ሁሉ (/90%) በስጋ ምኞቱ የዲቃላ እና ቃኤላዊ ማንነትን በመያዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያልተጠበቀና ዓለምን ሁሉ ያስገረመ ጥላቻ በማሳየት ላይ ያለው። ዛሬ ዓለም ከሚመስለው ሕዝብ ጋር በመቀራረብና በማበር(ፈረንጁ ከፈረንጁ ጋር ሕብረት ፈጥሯል፣ አህዛብ በመላው ዓለም ካሉ መሀመዳውያን ጋር ሕብረትን እየፈጠሩ ነው፣ ምስራቅ እስያውያን በመላው ዓለም ከሚገኙ እስያውያን ጋር አንድነት በመፍጠር ላይ ናቸው)“ከባባድ ጠላቶቼ ናቸው ከሚላቸው ሕዝቦች (ለነጩ/ኤዶማዊ፣ ጥቁሮችና ቢጫዎች ጠላቶቹ ናቸው፣ ለአህዛብ/እስማኤላዊ ክርስቲያኖች ዋና ጠላቶቹ ናቸው፣ ለምስራቅ እስያዊ ነጩ/ኤዶማዊ + ጥቁሩ/አፍሪቃዊ + አህዛብ/እስማኤላዊ ጠላቶቹ ናቸው)ጋር ለመፋለም በወሰነበት በዚህ ዘመን ደጀን የሚሆነውን የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እንዲሁም እራሱን ከሚጨፈጭፉት ኦሮሞዎች ጋር አብሮ ይጨፈጭፈዋል፣ ያፈናቅለዋል፣ ይደፍረዋል፣ በረሃብ ለመፍጀት፣ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ያግዳል፣ ድልድይ ያፈርሳል። አማራው ልክ በምኒልክ አቴቴ መንፈስ አታሎ እንዳሰረው እንደ ኦሮሞው ልቡም ህልኒናውም ምን ያህል እንደጨለመበትና የዚህ እርኩስ መንፈስ ሰለባ ሆኖ በጣም ጥልቅ የሆነ ዲያብሎሳዊ አረመኔነት ውስጥ መግባቱን እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። በጣም በጣም ያሳዝናል። እስኪ መጀመሪያ ከአፄ ምኒልክ ይፋቱ! እሳቸውን ማምለኩን ያቁሙ፤ ልክ መሀመዳውያኑ መሀመድን ከአላሃቸው አብልጠው እንደሚያመልክቱ አማራዎችም ምኒልክን ከክርስቶስ አብልጠው በማምለክ ላይ ናቸው። እንግዲህ ሁሉም እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን ኃጢዓት በመስራታቸው ተጸጽተው ለንስሐ እራሳቸውን ያዘጋጁ!

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

በተለይ የቤተ ክህተንት አባቶችና መምህራን የፖለቲከኞችን ፈለግ በመከተል ፈንታ ለመንፈሳዊቷ ኢትዮጵያ ዋና ጠላት የሆነውን የጋላን ስጋዊ ማንነትና ምንነት በግልጽ በማሳወቅና እነርሱም የሚድኑበት መንገድ አንድ እና አንድ ብቻ እሱም በክርስቶስ ብቻ መሆኑን ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ የማስተማር ግዴታ ነበረባቸው፤ በተለይ በዚህ ዘመን።

ታሪክ የዛሬውና የወደፊቱ መስተዋት ነው። የስጋ ማንነት ያላቸው ኦሮሞዎች በጋላስም መጨፍጨፍ የቻሉትን ሰው ሁሉ ከጨፈጨፉ በኋላ ትንሽ ቆየት ብለው ኦሮሞ ነንአሉ፤ አሁን በኦሮሞነታቸው በቂ ሰው ከጨፈጨፉ በኋላ አለፍ ብለው ደግሞ ኦሮማራ ነንብለው ይመጡና የተጠሩበትን የጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ማንነታቸውና ምንነታቸው በሚፈቅድላቸው ተፈጥሯዊ መልክ ይቀጥሉበታል።

ፈረንጆቹ የኦሮሞዎችን ማንነትና ምንነት ገና ከ፬፻/400 ዓመታት በፊት አጠንቅቀው ስላወቁት ነው ለፀረኢትዮጵያና ፀረተዋሕዶ ተልዕኮዎቻቸው የሚጠቀሙባቸው። ሞኙ የምኒልክ ኢትዮጵያዊ ግን ፍልውሃ ላይ ቁጭ ብሎ ሁላችንም አንድ ነን! አዲስ አበባን ፊንፊኔ ብንላት ክፋቱ ምኑ ነው?” እያለ ይጃጃላል። የአክሱም ግዛት የነበረውአማራ ሳይንትበምኒልክ ተንኮል ወሎ ሆኖ በመቅረቱ ዛሬ “ወሎ ኬኛ!” መባልና ከተሞችንም ማቃጠል ተጀምሯል።

በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን። ፸/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉምና!

መንፈሳዊ የሆኑት ኢትዮጵያውያን የክፍለ ሃገራትን፣ የከተማዎችንና የአውራጃ መጠሪያዎችን በቆራጥነት ከአጋንንታዊ የጋልኛ መጠሪያ ስሞቻቸው ወደ ኢትዮጵያኛ መጠሪያ ስሞች መቀየር መጀመር አለባቸው ፥ ምናባዊ በሆነ መልክም ቢሆን።

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Gunda Gundo St. Mary’s Monastery: One of The Oldest & Most Famous Monasteries of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ ❖ ❖

The monastery of Gunda Gundo is one of the oldest and most famous monasteries of Ethiopia. It was founded by Stephanites in the 14th century. Its immense church is one of the largest ancient buildings in northern Ethiopia. Gunda Gundo has a large library of rare manuscripts, including famous Gospels with distinctive illuminations in what is known to art historians as “Gunda Gundo style”. In earlier years it is believed to have had a scriptorium which supplied manuscripts to other churches and monasteries. Among historic objects in their church, priests show a large bed that belonged to Sebagadis.

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚው የኦሮሞ አገዛዝ አርበኞች ሃያ የቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን መጋዝኖችን አቃጠላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም ❖ ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

😈 ዲያብሎስ ዝናሩን ፈታ ጥይቱንም ጨረሰ፤ ሆኖም አሁን ክርስቲያኖችን በረሃብ ለመጨረስ ገዳማትን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ለማውደም ተነስቷል

በፍጹም መጠበቅን ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላካችን ክብርና ምስጋን አምልኮትና ውዳሴ ይድረሰውና ይህን ታላቅ መልአክ በችሎታችን መጠን እንድናመሰግን እግዚአብሔር ይርዳን፤ አምላክ ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን፤ ምስጢሩን ይግለጥልን አሜን።

ኡራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ።” [/ዕዝ. ሱቱ. ፪፡፩]

በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል። በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።

በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውለሁ። ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ። [መዝ./፺፩/፥፲፩፡፲፮]

የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ረሃብ፣ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ትንሣኤ ያድርሰልን ፤ ቀናተኞች፣ ግፈኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም አህዛብ እና መናፍቃን ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: