👉 በዕለተ ረከበ ካህናት እና አቡዬ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 13, 2020
👉 በዕለተ ረከበ ካህናት እና አቡዬ
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መክፈት, መዝጋት, ሳሪስ አቦ, ቅዱስ ሲኖዶስ, ቤተ ክርስቲያን, ተዋሕዶ, ኦርቶዶክስ, ክርስትና, ኮሮና ቫይረስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020
በመካሄድ ላይ ያለው ውጊያ በእግዚአብሔር አምላክና በዲያብሎስ ዋቄዮ–አላህ መካከል ነው። የዋቄዮ–አላህ ሕዝቦች በእግዚአብሔርና በእግዚአብሔር ሕዝቦች ላይ ተነስተዋል። ከማን ጋር ናችሁ?
የኢሬቻ ጋንግ “ኦሮሞዎቹ” እነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ፓስተር ታከለ ዑማና ኡስታዝ በላይ በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያኗ ላይ የሚያካሄዱትን የጥቃት ዘመቻ አስመልክቶ በትናንትናው የካቲት ፱ ዕለት የተጠራው የቅዱስ ሲኖዶሱ ስብሰባ ልክ በዚሁ ዕለት ከ44 ዓመታት በፊት ኦሮሞዎች አቡነ ቴዎፍሎስን ከመንበራቸው አውርደው ለሰይፍ ያመቻቹበት ዕለት መሆኑ በአጋጣሚ አይደለም።
በሀገራችን የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ ግርግር የሁልጊዜ ተጠቂ የሆነችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለዘመናት መከራ በመቀበል ኖራለች። የሩቁን ትተን የቅርቡን እንኳን ብናነሳ በኢጣልያ ወረራ ወቅት ስለሀገር ሉዓላዊነት የመሰከሩና ህዝቡ ለወራሪው እንዳይገዛ ያወገዙ ሁለት ብጹዓን ኣባቶች (ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እና ብፁዕ አቡነ ሚካኤል) በመትረየስ ጥይት ተደብደበው ተገደሉ። እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ መነኮሳትና ካህናት በየገዳማቱና አድባራቱ በግፍ ተጨፈጨፉ። በ1966ቱ አብዮት ማግስት ፓትርያርኳ በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ ታንቀው በደርግ ኮማንዶዎች ተገደሉ።
ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን አፄ ቴዎድሮስን እና አፄ ዮሐንስን ከገደሉባቸው ጊዜ አንስቶ በሃገረ ኢትዮጵያ የሰፈነውና ባዕዳዊ የሆነው እርኩሱ የዋቄዮ–አላህ መንፈስ ነው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው የኢትዮጵያና አምላኳ የጠለቀ ጥላቻ ያላቸው ኦሮሞዎች በመላው ሃገራችን ተስፋፍተው በመደበላለቅ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ደካማ ልሂቃን ድጋፍ የቦታ መጠሪያ ስሞችን እየቀየሩ በተዋሐዶ ኢትዮጵያ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ውድቀትን ሊያመጡ የበቁት።
ግራኝ አህመድና ጣልያኖች የጀመሩትን የፀረ–ቤተ ክርስቲያን ዘመቻ፣ የካሃናት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ጭፍጨፋ በዚህ ዘመን ኦሮሞዎች በቀጥታ ተረክበው የጀመሩበት ዕለት የትናንትነው የካቲት የካቲት ፱ / 9 ፲፱፻፷፰/1968 ዓ.ም ዕለት ነው። ልክ ከስ ፵፬/44 ዓመታት በፊት። በዚህ ዓመት በኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የሚመራው የኦሮሞ መንግስት ስልጣን ላይ በወጣ በሁለተኛው ዓመት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳ የሆኑትን አቡነ ቴዎፍሎስን (፲፱፻፪ –፲፱፻፷፹)ከመንበራቸው አውርዶ እስር ቤት ውስጥ ለሦስት ዓመታት እንዲማቅቁ አደረገ።
እዚያም ብዙ ሳይቆዩ ሐምሌ ፯/7 ቀን ፲፱፻፸፩ / 1971ዓ/ም፡ “ኢትዮጵያ ትቅደም!” እያለ በኤዶማውያኑ ፈቃድ ስልጣን ላይ የወጣው አረመኔው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሁለተኛ ፓትርያርክን አቡነ ቴዎፍሎስን በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ አንቆ ገደላቸው።
የሚከተለው “ሰቆቃወ ቴዎፍሎስ በ“ያ! ትውልድ” መካከል … “ሞትህ ደጅ አደረ” ከሚለው ጽሑፍ የተወሰደ፦
አቡነ ቴዎፍሎስ በሌ/ኰ ዳንኤል ተይዘው ወደ እስር ቤት ሲገቡ የነበራቸውን ሁኔታና የእስረኛውን ትካዜ አቶ አበራ ጀምበሬ ተርከውልናል፡፡ ትረካቸውን ልዋስ፡–
“በታላቁ ቤተ መንግሥት ባለሥልጣናት ንጹሕ አየር ለማግኘት፣ በፀሐይ አካላቸውን ለማሞቅ፣ የተሳሰሩ እግሮቻቸውን ለማፍታታት በዙፋን አዳራሽ አጠገብ በሚገኝ በሽቦ በታጠረ ጠባብ ክፍል ውስጥ ይንከላወሳሉ፡፡ ቀኑ መጋቢት 3 ቀን 1968 ዓ.ም ከእኩለ ቀን በኋላ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ታላቁ መንፈሳዊ አባት ሁለት እጆቻቸው በአንድ ላይ በሰንሰለት ታስረው እየተገፈተሩ ያለመጫሚያ በባዶ እግራቸው ሲመጡ የተመለከቱት እነዚያ እስረኞች ባሉበት ክው ብለው ቀሩ፡፡ በዚህ ወቅት ነበር አንዱ እስረኛ ልቡ ተነክቶ ‹አዲዮስ! የኢትዮጵያውያን ሰብአዊነትና መንፈሳዊነት! › ያለው፡፡ ‹…የኢትዮጵያ ሕዝብ ግብረ ገብነትና መንፈሳዊነት በእነዚህ ጋጠ ወጦች አይለካም› አለ ሌላው—በድርጊቱ መብገኑን ሁኔታው እየነገረበት፡፡ …ያደፈ ሽሮአማ ቀሚስ እንደለበሱ ከቀኝም፣ ከግራም፣ ከኋላም ሳንጃ የተሰካበት ጠብመንጃ ተደግኖባቸው ወደዚያች የፖለቲካ እስረኞች መቀየጃ ቅጥር ሲገቡ መንፈሳዊው አባት ‹የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው› በማለት የሚጸልዩ እንጂ የተበሳጩና የተሸበሩ አይመስሉም ነበር፡፡ እስረኛው ከድንጋጤው ገና ሳይላቀቅ፣ ምን እንደሚልና እንደሚናገር አሰላስሎ ሳይጨርስ፣ ከቆመበት ሳይላወስ ነበር ከአንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ አስገብተው የቆለፉባቸውና እግራቸውን በእግረ ሙቅ፣ እጃቸውን በሰንሰለት ጠፍረው ካልጋ ጋር ያሠሯቸው፡፡ ‹ይሕን አዚመኛ ቄስ ተጠንቅቃችሁ ጠብቁ› በማለት ለወታደሮች ጥብቅ ትእዛዝ ሰጥቶ የዘቡ አዛዥ ከአጥሩ ወጥቶ ሄደ“(የአቶ አበራ ጀምበሬ “የእስር ቤቱ አበሳ” በዜና ጳጳሳት መጽሐፍ እንደተጠቀሰው፡ (ገ.58-59)።
“ፓትርያርኩ በዚህ መልኩ በጾምና በቀኖና ተወስነው ለ3 ዓመታት በእስራት ከቆዩ በኋላ ሐምሌ 7 ቀን 1971 ዓ.ም ከሌሎች 33 ታሳሪዎች ጋር በሞት መልእክተኞች ተጠሩ፡፡ ተሰለፉ፡፡ በተራቸው ገቡ፡፡ ወደ ጨለማው ቤት ውስጥ ገቡ፡፡ የተለያዩ ኮሪደሮች ባሉት የጨለማ ቤት ውስጥ ጥግ ላይ ያለው ሰው ‹ና› አላቸው፡፡ ወደሱ አተኩረው ሲራመዱ በጨለማው ኮሪደር ለግድያ ካሸመቁ ሰልጣኝ ኮማንዶዎች አንዱ ሳያስቡት በሲባጎ አነቃቸው፡፡ ኮማንዶው ሲባጎውን በሁለት እጆቹ ጠምጥሞ አጥብቆ በአንገታቸው ላይ ካጠለቀ በኋላ ገመዱን በመሸረብና በማሳጠር በስተመጨረሻ ፓትርያርኩን በገመዱ እንደታነቁ የእንግላሊት ጀርባው ላይ አውጥቶ በአንገታቸው የገባውን ገመድ በእጁ እየጠቀለለ በማሳጠርና በማጥበቅ ትንፋሻውን ቋጨ፡፡ አስከሬናቸውን ጎትቶ ከሌሎች እስረኞች ጋር ሸራ አለበሰው፡፡ ማታ ሦስት ሰዓት ኖራ ተነስንሶባቸው ከ33ቱ እስረኞች ጋር በጅምላ በአንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ጋር አብረው ከተቀበሩት ሰዎች አንዱ የመኢሶኑ የአመራር አባል ኃይሌ ፊዳ ነበር፡፡ አብዮተኛው ባለብሩህ ጭንቅላት ወጣትና ባለራዕይው አረጋዊ ፓትርያርክ በአንድ ጉድጓድ ተጣሉ፡፡ (ርዕዮተ ዓለሙ ዛሬ ባያማልለንም! ) እሱ ከአውሮፓ ለአዲስ ሥርዓት ለውጥ መጥቶ እሳቸው ከነበሩበት መንበር በግፍ ተገፍተው ባንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡“
ታዋቂው ገጣሚና መፍቀሬ–መኢሶን የሚባለው ዮሐንስ አድማሱ “ዕንባሽ” በሚለው ግጥሙ፡–
ዘመን ቢያርቃችሁ፣
ሥፍራ ቢለያችሁ፣
ዕንባ አገናኛችሁ፡፡
ያለው በዚያ ዘመን ልጆቿ ከቤተ ክህነትና ከቤተ መንግሥት እየተነዱ በገዳዮቻቸው ለተፈጁባት ኢትዮጵያና ለግፉዓን ልጆቿ ሙሾ ሆኖ ይሰማናል!
አቡነ ቴዎፍሎስ 2/ ፪ኛው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ናቸው፡፡ ሀገር ውስጥ በራሳችን አባቶች በመሾም ግን የመጀመሪያ ናቸው፡፡ የጀመሩት ነገር የመብዛቱን ያህል ሰቆቃቸውም በብዙ መልኩ የመጀመሪያ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ምድር በራሳቸው ወንድሞች ተላልፈው ተሰጥተው በገዛ ወንድሞቻቸው ታንቀው የተገደሉ ቀዳሚ ፓትርያርክ ናቸው፡፡
ኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም “ኢትዮጵያ ትቅደም!” ብሎ ብዙ ወጣቶችን በማታለል የተዋሕዶ ልጆችን ጨፈጨፈ፤ ኦሮሞው አብዮት አህመድም “ኢትዮጵያ ሱሴ!” እያለ የዘመኑን ትውልድ በማምታታት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈልና ለማፍረስ ቆርጦ ተነስቷል፣ ልጆቿን በማሰር፣ በማረድና በመረሸንም ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን፣ ፋሺስቶች ሙሶሊኒን እና መንግስቱ ኃይለ ማርያምን የሚያስንቅ እርኩስ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል።
የአባታችን ረድኤት በረከት በሁላችን ላይ ይደርብን፡፡ አሜን!!!
Posted in Ethiopia | Tagged: መንግስቱ ኃይለማርያም, ስብሰባ, ቅዱስ ሲኖዶስ, አቡነ ቴዎፍሎስ, አብይ አህመድ, ኦሮሞዎች, ዋቄዮ አላህ, ዘረኝነት, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, ደርግ, ጥላቻ, ጭካኔ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም, ፓትርያርክ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 25, 2019
ቅዱስ ሲኖዶስ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ምልአተ ጉባኤውን በአቋረጠበት በትናንትናው ዕለት የዋቄዮ–አላህ ጂሃዳዊ ዘመቻ በባሌ ሮቤ ሲካሄድ ነበር። በጻድቁ አቡነ ገብረ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ብቻ፣ ስድስት ምእመናን መገደላቸውን ሊቀ ጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተናግረዋል፤ አባት እና ልጅ በአሠቃቂ ኸኔታ ተገድለዋል፤ በምእመናንና በቤተ ክርስቲያን ላይ ቦምብ ተወርውሯል…
የባሌው ተወላጅ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ዮሴፍ ፥ ከባሌ ሮቤ በተደወለላቸው ስልክ ተደናግጠው ከወንበራቸው ሲወድቁ ፥ ፖትሪያክ አቡነ ማቲያስ በድንጋጤ ከአፍንጨቸው የነስር ደም ፈሷል ። በርካታ አረጋዊ ሊቃነ ጳጳሳት በእንባቸው ሲራጩ በጉባኤው አርፍደዋል ። በቤተክርስቲያናችን ላይ እና በምመኖቿ ላይ እየደረሰ ያለው መዋቅራዊ ፥ የተጠናና የተቀናጀ ጥቃትን ለአለም ህዝብ ነገ ያሳውቃል ። መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አለም አቀፍ ሚዲያዎች ጥሪ ተደርጎላቿል ። በተለያዩ ቋንቋዎች የሚደያ ገለፃ ይሰጣል ። ብጽኣን ሊቃነ ጳጳሳት ለሰማዕትነቱ ወደየ አህጉረ ስብከቶቻቸው እንዲመለሱ መመሪያ …
አዎ! የትናንትናው ጂሃድ በደንብ የተቀነባበረ እና ቀደም ብሎ የታቀደ መሆኑን የቅርብ ጊዜ ታሪክ ይነግረናል። ከአሥር ወራት በፊት በባሌ ሀገረ ስብከት ሮቤ ከተማና አካባቢው ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ጥር 15 ቀን 2011 ዓ.ም በ ዋቄዮ–አላህ ሰራዊት መቃጠሉን እናስታውሳለን። ጠላቶቻችን አይተኙም!
እያየን ነው፤ ቅዱስ ሲኖዶሱ ሆን ተብሎ በዋቄዮ–አላህ ጂሃዳዊ ቡድን መሪዎች ጋር (ደመቀ መኮንን ሃሰን፣ ሙፈሪሃት ካሚል እና ለማ መገርሳ)ክብሯን ለመቀነስ እየተሞከረ ነው። ያለምክኒያት አይደለም “የሰላም ሚንስቴር” የተሰኘ የአጋንንት መጥሪያ ቢሮ እንዲከፈት የተደረገው። ያለምክኒያት አይደለም የጂሃዲስቶች ማዕከል በሆነችው ጅማ የተወለደችውን የአርብ ድንኳን ለባሽ ሙስሊም ሴት ጅማዊው ገዳይ አብዮት አህመድ ሚንስትር አድርጎ እንዲሾማት የታዘዘው። የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር/ ቤት መሆን የሚገባትማ የተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ነበረች። የተገለባበጠች ዓለም፤ የሰላም ሚንስትሯ ሙስሊም፣ የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚው ሙስሊም።
ለመሆኑ እየታዘብን ነው? ሃገር እየነደደች ነው፣ ክርስቲያኖች እየታረዱ ነው፤ “የሃገር መሪ” የተባለው ወሮበላ አብዮት አህመድ ግን በሩሲያ ከግብጹ ፕሬዚደንት አል–ሲሲ ጋር የማያቋርጥ የደስታ ሳቅ ሲለዋወጥ አይተናል። ኢትዮጵያን የማናወጡ ዕቅዳቸው/ ተግባራቸው ግቡን እየመታላችው ስለሆነ ይሆን? ገዳይ አብይ ያቀደውን ሁሉ በሥራ ላይ እያዋለ ስለሆነ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ እየተካሄደ ያለው ጂሃድ አያሳስበውም፣ ሊያሳስበውም አይችልም፤ ለዚህም እኮ ነው እመራዋለሁ የሚለው ሕዝብ ሰላሙን ሲያጣ፣ ሲራብና ሲገደል ተሰምቶት አንዴም እንኳን ትንፍሽ ብሎ የማያውቀው። የሚሠራውን ያውቃልና!
በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብዮት አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ አብዮት አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!
እንዲያው ኢትዮጵያ እንደ እስራኤሉ ቢንያም ኔተንያሁ እና እንደ ሩሲያው ቭላዲሚር ፑቲን የመሳሰሉ መሪዎች ቢኖሯት ኖሮ እንደ ውርንጭላው ጃዋር ዓይነት የተረገሙ ወንጀለኛ ሽብር ፈጣሪዎች ከእነ ሚስቶቻቸውና ልጆቻቸው ገና ዱሮ ተመንጥረው ነበር።
ፕሬዚደንት ፑቲን የቼችንያ እስላም ሽብር ፈጣሪዎችን ድምጥማጣቸውን ያጠፏቸው የአሸባሪዎቹን ቤተሰቦች በመመንጠር ነው።
“The terrorist should understand his relatives will be treated as accomplices”
“የአሸባሪው ዘመዶቹ እንደ ተባባሪው ሆነው እንደሚቆጠሩ ማወቅ አለበት፡፡” ብለዋል ቭላዲሚር ፑቲን።
ከሽብር ጋር ለመዋጋት የሽብር ፈጣሪዎችን ቤተሰቦች ማጥቃት እንደሚያስፈልግ ፕሬዚደንት ትራምፕም ተናግረውት ነበር።
“The other thing with the terrorists is you have to take out their families, when you get these terrorists, you have to take out their families.”
“ከአሸባሪዎች ጋር ሌላኛው ነገር ቤተሰቦቻቸውን መመንጠር ነው ፣ እነዚህን አሸባሪዎች ሲያገኙ ቤተሰቦቻቸውን መመንጠር ይኖርባችኋል፡፡”
ሚነሶታና አሜሪካ ያለን ኢትዮጵያውያን ከዚህ ትምህርት እንውሰድ፤ ከእንግዲህ ወዲያ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አርበኛ/ነፍጠኛ ሊሆን ይገባዋልና ኢትዮጵያዊነታችንን የማስመስከሪያ ጊዜው ዛሬ ነው። ለሁሉም ነገር ጊዜ አለውና ሰላም ሳይኖር ሰላም እያልን ሕዝባችንን አናታል/ አናስት!
ኢትዮጵያን ከጅቦችና ከጅሎች ጂሃዲስት አውሬዎች እንጠብቅ!!!
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ሥርዓተ አልበኝነት, ረብሻ, ስብሰባ, ቄሮ, ቅዱስ ሲኖዶስ, ባሌ ሮቤ, አብይ አህመድ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጂሃድ, ገብረ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 24, 2019
+ በኦሮሚያ ልዩ ልዩ ከተሞች በምእመናንና በቤተ ክርስቲያን ላይ እየተፈጸመ በሚገኘው አስከፊ ጥቃት እና ግድያ ሳቢያ ቅዱስ ሲኖዶስ የምልአተ ጉባኤውን ስብሰባውን ሊያቋርጥ ነው፤
+ የተመረጡ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ለብዙኀን መገናኛዎች እና ለዓለም ኅብረተሰብ ቅዱስ ሲኖዶሱ የሚያሰማውን መግለጫ እያረቀቁ ነው፤
+ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለመከላከያ ሚኒስትሩ እና ለሰላም ሚኒስትሯ ለመጨረሻ ጊዜ የሚደርስ ደብዳቤም እያዘጋጁ ነው፤
+ በባሌ፣ በአርሲ፣ በምሥራቅ ሐረርጌ፣ በድሬዳዋ እና በአዳማ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን፣ የአክራሪዎች እና ነውጠኞች ሰለባ እየኾኑ ነው፤ ቤታቸው እና ንብረታቸው እየተጠቃ ነው፤ አስከፊ እልቂት ማንዣበቡ ተገልጿል።
ምንጭ፦ ሐራ ዘተዋሕዶ
መምህር ዘመድኩን እንዳቀበለን፦
“• በምዕራብ አሩሲ የኮፈሌ ገብርኤል ሰበካ ጉባኤ አባል የነበሩትን አረጋዊ አቶ ተምራት ፀጋዬ ገደሉ፣ ቀጥሎ አባትየው አስከሬን አጠገብ ልጃቸውን አቢቲ ታምራትን ገደሉ ቀጥለው እንደ ልጃቸው ያሳደጉትን የሱቃቸውን ሠራተኛ በሁለቱ አስከሬን አጠገብ አርደው ገደሉ። መኪናዎቻቸውን፣ ንብረታቸውን በእሳት አቃጠሉ።
• በመጨረሻም የሟቹን አረጋዊና የልጆቻቸውን አስከሬን ከተማው ላይ እየጎተቱ ሲጨፍሩ ዋሉ። ይሄ ሁሉ ሲሆን የኦሮሚያ ፖሊስና መከላከያ ቆሞ ከማየት ውጪ ምንም አያደርግም ነበር። በተጠና መልኩ በከተማዋ የሚገኙ የክርስቲያኖቹ ንንረትና ቤት በሙሉ በእሳት እንዲወድም ተደረገ።
• ይሄ የተዘጋጁበት የዘር ማጥፋት ድርጊት ነው። የሟቾቹ ቁጥር ከዚህም በላይ ይገመታል። ኦርቶዶክስ ኦሮሚያን ይልቀቅ ነው ፉከራቸው።”
ይህን እያየ እንዳለየ የሚሆንና ከዚህ በኋላ ከግራኝ አብዮት አህመድ ጎን የሚሰለፍ ኢትዮጵያዊ፡ ኢትዮጵያዊ ሊሆን አይችልምና እግሩ ይሰበር!!!
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሥርዓተ አልበኝነት, ረብሻ, ስብሰባ, ቄሮ, ቅዱስ ሲኖዶስ, አብይ አህመድ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጂሃድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፋሺዝም | Leave a Comment »