💭 ኢትዮጵያዊ የሚመስለውን ኢየሱስን በህልም ካየ በኋላ ኢራቃዊ ሙስሊም ክርስቲያን ሆነ
- ✞ ኢራቃዊው የቀድሞ ሙስሊም በክርስቲያኑ ልዑል (ሲፒ)ፊት ሲመሰክር
- ✞ The Iraqi Ex-Muslim testifying before Christian Prince (CP)
______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023
💭 ኢትዮጵያዊ የሚመስለውን ኢየሱስን በህልም ካየ በኋላ ኢራቃዊ ሙስሊም ክርስቲያን ሆነ
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ምስክርነት, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢራቃዊ, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊ ኢየሱስ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ክርስቲያን ልዑል, ወንጌል, የቀድሞ ሙስሊም, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, የዘረ ጉዳይ, ጽዮን, Christian Prince, Church, Colored, Dream, Ethiopian Orthodox, Ex-Muslim, Faith, Iraqi, Jesus Christ, New England, New Testament, Race Issue, Rhode Island, Saint, Testimony, Tewahedo, The Gospel, USA, Warren, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023
ኢትዮጵያ በ’ሰሜን ምስራቅ’ አፍሪቃ እንደምተገኘው፣ በ’ሰሜን ምስራቅ’ አሜሪካ በምትገኘዋ የሮድ አይላንድ ግዛት የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያሳያል። ይህን እስካሁን ተሰውሮና ብዙ አትኩሮት ሳያገኝ ቀርቶ የነበረውን ክስተት ተከትሎ ስለ ዘር በጣም አነቃቂ ጥያቄዎች በመነሳት ላይ ናቸው።
በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ሃድሊ አርኖልድ በሮድ አይላንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተገኘውና የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለ መስታወት መስኮት ኢየሱስን እንደ ኢትዮጵያዊ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለው ሰው እንደሆነ አድርጎ እንደሚያሳይ ተናግረዋል ።
እ.አ.አ በ 1877 የተተገበረው መስኮት በዓይነቱ የመጀመሪያ ሊሆን ይችላል ብለው ምሑራኑ ያስባሉ። የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ቨርጂኒያ ራጊን ‘ይህ በአሜሪካ ባሕል ውስጥ እንደ ዋና ምልክት ሆኖ ሊቆም ይገባዋል‘ ብለዋል።
ጠቆር ያለዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በአዲስ ኪዳን ትዕይንቶች ከሴቶች ጋር ሲነጋገር የሚያሳየው ይህ በጽዮን ቀለማት የደመቀው መስታወት ስለ ዘረኝነት፣ ሮድ አይላንድ በባሪያ ንግድ ውስጥ ያላትን ሚና እንዲሁም የሴቶችን ቦታ በተመለከተ በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን የኒው ኢንግላንድ/አዲሷ የእንግሊዝ ማህበረሰብ የነበራትን አስትዋጽዖ ይጠቁማል።
ይህ ድንቅ የመስተዋት መስክቶ ስዕል የተሰቀለው በዋረን ከተማ ለረጅም ጊዜ በተዘጋው የቅዱስ ማርቆስ ኤጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን እ.ኤ.አ. በ 1878 ዓ.ም ላይ ነበር።
በዎርሴስተር፣ ማሳቹሴትስ በሚገኘው የቅዱስ መስቀል ኮሌጅ የሰብአዊነት ፕሮፌሰር የሆኑት ቨርጂኒያ ራጊን እና የባለቀለም መስታወት ጥበብ ታሪክ ባለሙያዋ፤ “ይህ መስኮት ልዩ እና ያልተለመደ ነው፣ ይህን ምስል ለዛ ዘመን አይቼው አላውቅም።” ብለዋል።
ባለ ፲፪/12 ጫማ ርዝመት እና ባለ ፭/5 ጫማ ስፋት ያለው ይህ መስኮት ሁለት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባቦችን ያሳያል። ሴቶቹም ጥቁር ቆዳ ያላቸውና ከክርስቶስ ጋር እኩል ሆነው ይታያሉ። አንዱ፡ ከሉቃስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ከአልዓዛር እህቶች ከማርታ እና ከማርያም ጋር ሲነጋገር ያሳያል። ሌላው ደግሞ፡ ከዮሐንስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ጉድጓድ አጠገብ ለሳምራዊቷ ሴት ሲናገር ያሳያል።
በእውነት ድንቅ ነው፤ እንግዲህ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ለወቅቱ በጭራሽ በማይታሰብ መልክ በአሜሪካ ‘ኢትዮጵያዊ‘ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተስሎ ይታይ ነበር። አባቶቻችን ሲስሏቸው የነበሩትን ዓይነት ስዕሎችን ተከትሎ ነው የተሳለው። የጽዮን ቀለማቱም እንዲሁ።
አዎ! በዛሬዋ ዓለም ሕዝቦች ከመቼውም ጊዜ በከፋ የዘር ጉዳይ ላይ በጣም ስሜታዊና ጠበኞች እየሆኑ ነው። ባገራችንም በተቀሩት አገራትም የምናየው ነው። ሰሞኑን እንኳን መኖርና አለመኖሯ አጠራጣሪ የሆነችው የጥንታዊቷ ግብጽ ንግሥት ክሊዮፓትራ በኔትፍሊክስ ፊልም ላይ እንደ ጥቁር መሳሏ በግብጽና በመላው የምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ ውዝግብ በማስነሳት ላይ ነው። “እንዴት አንዲት ጥቁር ሴት የእኛ ንግሥት ሆና ፊልም ላይ ትታያላች?! ይህ በጭራሽ መሆን የለበትም፤ ክሊዮፓትራ ብሎንድ የጸጉር ቀለም የነበራት ግሪካዊት ነበረች…” እንግዲህ አሜሪካዊቷ ተዋናይ ክልስ ናት፤ እንደሚወራው ክሊዮፓትራም ክልስ ነበረች። ግን ምን ልዩነት አለው? ክሊዮፓትራን ጨምሮ የያኔዎቹ ግብጻውያን እኮ ወንጀለኞች ነበር፤ ታዲያ ማንም ድራማ ወይንም ቴአትር ቢሠራስ ምን ክፋት አለው? ታሪክ ተቀማን፤ ነው? የማን ታሪክ? የዛሬዎቹ ግብጻውያን ከኮፕቶች በቀር ሁሉም ወራሪ መሀመዳውያን አረቦች ናቸው። ለመሆኑ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብሎንድና ሰማያዊ ዓይኖች ያሏቸው ተዋናውያን አልነበሩም እንዴ ሲወክሉት የነበሩት?! ንግሥታችንን ሳባን/መከዳን ለረጅም ጊዜ ሲወክሏት የነበሩት ነጭ ተዋናውያን አልነበሩምን? እንዴት ነው ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ እንኳን ዛሬም በቆዳ ቀለም ላይ ያተኮረ ልዩነትን ፣ ጥላቻን እና ትንኮሳን የምታስተናግደው? በእውነት ይህ ስንፍና፣ ኋላ ቀርነትና ውድቀት እጅግ በጣም አሳፋሪ ነው!
ለማንኛውም፤ ይህን ድንቅ የጌታችንን ስዕል አመልክቶ ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ይህ የመስተዋት መስኮት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተገጠመ መሆኑ ነው። ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ በሰኞ ዕለት የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስን ዓመታዊ በዓል በዚህ መልክ አክብረነው ነበር፤
😇 ሐዋርያው ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት
😇 የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ በዓል 😇
Harvard art historian claims 150-year-old stained glass window in Rhode Island church depicts Jesus as a person of color
A nearly 150-year-old stained-glass church window that depicts a dark-skinned Jesus Christ interacting with women in New Testament scenes has stirred up questions about race, Rhode Island’s role in the slave trade and the place of women in 19th century New England society.
The window installed at the long-closed St. Mark’s Episcopal Church in Warren in 1878 is the oldest known public example of stained glass on which Christ is depicted as a person of color that one expert has seen.
“This window is unique and highly unusual,” said Virginia Raguin, a professor of humanities emerita at the College of the Holy Cross in Worcester, Massachusetts, and an expert on the history of stained-glass art. “I have never seen this iconography for that time.”
The 12-foot tall, 5-foot wide window depicts two biblical passages in which women, also painted with dark skin, appear as equals to Christ. One shows Christ in conversation with Martha and Mary, the sisters of Lazarus, from the Gospel of Luke. The other shows Christ speaking to the Samaritan woman at the well from the Gospel of John.
The window made by the Henry E. Sharp studio in New York had largely been forgotten until a few years ago when Hadley Arnold and her family bought the 4,000-square-foot (371-square-meter) Greek Revival church building, which opened in 1830 and closed in 2010, to convert into their home.
When four stained-glass windows were removed in 2020 to be replaced with clear glass, Arnold took a closer look. It was a cold winter’s day with the sunlight shining at just the right angle and she was stunned by what she saw in one of them: The human figures had dark skin.
“The skin tones were nothing like the white Christ you usually see,” said Arnold, who teaches architectural design in California after growing up in Rhode Island and earning an art history degree from Harvard University.
The window has now been scrutinized by scholars, historians and experts trying to determine the motivations of the artist, the church and the woman who commissioned the window in memory of her two aunts, both of whom married into families that had been involved in the slave trade.
“Is this repudiation? Is this congratulations? Is this a secret sign?” said Arnold.
Raguin and other experts confirmed that the skin tones — in black and brown paint on milky white glass that was fired in an oven to set the image — were original and deliberate. The piece shows some signs of aging but remains in very good condition, she said.
But does it depict a Black Jesus? Arnold doesn’t feel comfortable using that term, preferring to say it depicts Christ as a person of color, probably Middle Eastern, which she says would make sense, given where the Galilean Jewish preacher was from.
Others think it’s open to interpretation.
The 12-foot tall, 5-foot wide window depicts two biblical passages in which women, also painted with dark skin, appear as equals to Christ.
“To me, being of African American and Native American heritage, I think that it could represent both people,” said Linda A’Vant-Deishinni, the former executive director of the Rhode Island Black Heritage Society. She now runs the Roman Catholic Diocese of Providence’s St. Martin de Porres Center, which provides services to older residents.
“The first time I saw it, it just kind of just blew me away,” A’Vant-Deishinni said.
Victoria Johnson, a retired educator who was the first Black woman named principal of a Rhode Island high school, thinks the figures in the glass are most certainly Black.
“When I see it, I see Black,” she said. “It was created in an era when at a white church in the North, the only people of color they knew were Black.”
Warren’s economy had been based on the building and outfitting of ships, some used in the slave trade, according to the town history. And although there are records of enslaved people in town before the Civil War, the racial makeup of St. Mark’s was likely mostly if not all white.
The window was commissioned by a Mary P. Carr in honor of two women, apparently her late aunts, whose names appear on the glass, Arnold said. Mrs. H. Gibbs and Mrs. R. B. DeWolf were sisters, and both married into families involved in the slave trade. The DeWolf family made a fortune as one of the nation’s leading slave-trading families; Gibbs married a sea captain who worked for the DeWolfs.
Both women had been listed as donors to the American Colonization Society, founded to support the migration of freed slaves to Liberia in Africa. The controversial effort was overwhelmingly rejected by Black people in America, leading many former supporters to become abolitionists instead. DeWolf also left money in her will to found another church in accord with egalitarian principles, according to the research.
Another clue is the timing, Arnold said. The window was commissioned at a critical juncture of U.S. history when supporters of Republican Rutherford B. Hayes and their Southern Democrat opponents agreed to settle the 1876 presidential election with what is known as the Compromise of 1877, which essentially ended Reconstruction-era efforts to grant and protect the legal rights of formerly enslaved Black people.
What was Carr trying to say about Gibbs’ and DeWolf’s links to slavery?
“We don’t know, but it would appear that she is honoring people of conscience however imperfect their actions or their effectiveness may have been,” Arnold said. “I don’t think it would be there otherwise.”
The window also is remarkable because it shows Christ interacting with woman as equals, Raguin said: “Both stories were selected to profile equality.”
For now, the window remains propped upright in a wooden frame where pews once stood. College classes have come to see it, and on one recent spring afternoon there was a visit from a diverse group of eighth graders from The Nativity School in Worcester, a Jesuit boys’ school.
The boys learned about the window’s history and significance from Raguin.
“When I first brought this up to them in religion class, it was the first time the kids had ever heard of something like this and they were genuinely curious as to what that was all about, why it mattered, why it existed,” religion teacher Bryan Montenegro said. “I thought that it would be very valuable to come and see it, and be so close to it, and really feel the diversity and inclusion that was so different for that time.”
💭 Selected Comments from NYPost:
Facts are facts. There’s no rewriting history. It’s logical common sense period.
[Isaiah 53:2]
„For he grew up before him like a young plant, and like a root out of dry ground; he had no form or majesty that we should look at him, and no beauty that we should desire him.”
Looks is NOT the point when it comes to Jesus
______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ሐዋርያው ማርቆስ, ሮድ አይላንድ, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, ኒው ኢንግላንድ, አሜሪካ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊ ኢየሱስ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ወንጌል, ዋረን, የመስኮት ስዕል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, የዘረ ጉዳይ, ጽዮን, Church, Colored, Ethiopian Orthodox, Faith, Jesus Christ, New England, New Testament, Race Issue, Rhode Island, Saint, St. Mark, Stained-glass, Tewahedo, The Gospel, USA, Warren, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2023
❖ ከመቶ ዓመታት በፊት ይህን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የሠራችለትም ( ፲፱፻፲፮ ዓ.ም/ 1916) ኢትዮጵያ ናት። ❖
😇 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።
ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።
አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።
ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦
“ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።
ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።
መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 ዓ.ም. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሑዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።
ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።
“የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 ዓ.ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።
“ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 ዓ.ም ነው።” ብለዋል።
የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 ዓ.ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ሐዋርያው ማርቆስ, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ወንጌል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, ጽዮን, Ethiopian Orthodox, Faith, Jesus Christ, New Testament, Saint, St. Mark, Tewahedo, The Gospel, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2023
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
♰ የ ፻፸፯/177 ዓመት እድሜ ያለው ታሪካዊው የለንደን ከተማ የቅዱስ ማርቆስ ቤተክርስቲያን በትልቅ እሳት ወድሟል። ይህ ድንቅ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በንግሥት ኤልሳቤጥና ቤተሰቦቿ ዘንድ ተወዳጅ ነበር። የእሳት አደጋው ምክኒያት በውል እንደማይታወቅ ተገልጿል።
በጣም አስገራሚ ነው፤ ዛሬ በመላው አውሮፓ ሆነ በመላዋ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ማቃጠል በጣም የተለመደ ተግባር እየሆነ መጥቷል። እነዚህ ለ ሺህ ዓመታት ያህል ምንም ሳይሆኑ የቆሙ ዓብያተክርስቲያናት ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ ብዙዎቹ መቀጣጠላቸው በአጋጣሚ አይደለም። ትልቁና አሳሳቢ የሆነው ዋናው ነገር ደግሞ ሚዲያዎቹ እምብዛም ትኩረት ለመስጠት አለመፈለጋቸው ነው። በመላዋ አውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ማንም ሰው ስለ እምነት ወይም ባህልና ወግ ብዙም የሚጨነቅ አይመስልም።
የአንግሊካኖቹ ሆነ የፕሮቴስታንቶቹ ቸርቾች አንድ በአንድ የሴት ‘ቄሶችን‘ በመልመልና የተመሳሳይ ጾታ ‘ጋብቻዎችን‘ በመባረክ ላይ መሆናቸው ብዙ መዘዝ/መቅሰፍት በማምጣት ላይ ነው። ቪቺዮውን በጥሞና እንከታተለው!
በምዕራቡ ዓለም የሰዶም ዜጎች ናቸው ወደየ ዓብያተክርስቲያኑ አስቀድመው ሰርገው በመግባት ቸርቾቻቸውን በመከፋፈልና ሕዝበ ክርስቲያኑንም በማባረር ላይ ያሉት። በአጋራችን እና በሌሎች ኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ደግሞ ልክ ዛሬ እንደምናየው ኢ–አማኒያኑ፣ መሀመዳውያኑ፣ ፕሮቴስታንቶቹና ዋቀፌታዎቹ እንዲሁ አስቀድመው ሰርገው በመግባት ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈልና ሕዝበ ክርስቲያኑንም ግራ በማጋባት ላይ ያሉት። መጽሐፍ ቅዱስን ስናነብ የፍጻሜው ዘመን ላይ መሆናችንን በግልጽ እናየዋለን!
ለማንናውም ይህን የለንደን ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ አቃጥለውት ሊሆኑ የሚችሉት እንደተለመደው አጥፊዎችና ነፍሰ ገዳዮቹ 🐷 የሉሲፈር ንጋት ኮከብ ልጆች፡–
ብቻ ናቸው።
“Cause of fire that destroyed heritage-listed church in St John’s Wood may never be known„ Reverend Kate Harrison
👉 A commentator wrote:
“CCTV footage? Or has that mysteriously disappeared?
Very interesting- it’s now becoming very common across Europe that these church’s that can stand for a 1000 years and over the last ten years many have just ignited – it’s incredible interesting how this has now become the norm, what’s become the biggest concern is the main media don’t say a thing, I suppose no one in Britain seems to care about culture or faith. A female vicar………….have you read the Bible lately?
A dilemma it is – I wonder why or who would do this ? Have you noticed how in every city that becomes “diverse”, all the churches mysteriously start catching fire?
It’s time for the reincarnation of Sherlock Homes the fictional character to present the fictional facts to satisfy the said media and local groups that represent Britain today or do we need just a policeman with bollocks to take on the media and present who or what group may seek to want the loss of ANOTHER CHRISTIAN CHURCH ⛪️ ..„
👉 I say: The church was burned by the usual suspect arsonists, destroyers and murderers; by 🐷 Children of Lucifer Morningstar:
♰ This beautiful church described as a historical treasure and which has links to the Royal Family has been tragically destroyed in a fire.
St Mark’s Church in St John’s Wood, which is grade 2 listed, was home to many significant memorials, artifacts and mosaics, and had strong ties to Queen Victoria’s son Prince Leopold, whose tutor was vicar there for around four decades, and the Prince himself laid a foundation stone there in 1877.
❖ Women Clergy Will be The Death of The Church of England
Since the ordination of the first women in 1994, its make-up has changed quite drastically. Between 2002 and 2012, the number of female full-time clergy increased by 41 per cent while number of full-time male clergy dropped nearly at the same rate. Now women comprise one in five members of the full-time clergy and there are far more part-time clergy the majority of whom are women.
At this rate the Church will soon mirror the medical profession and suffer all the same problems that feminisation has brought with it – a ‘part time institution’ working in its female clergy ‘s (family friendly) interests rather than for its congregation.
And guess what, as the wimmin have risen, church attendance has fallen. It’s halved in the forty years since my dad retired with more churches losing congregation members than are gaining them. If there is no correlation between these two trends, then I am the Pope.
People might approve of the idea of women vicars for all sorts of politically correct reasons. Who would dare not? That doesn’t mean they like them in practice.
But instead of waking up to this self fulfilling downwards spiral of destruction, all the Church of England feebly does is push it further. Having women bishops has become more important than dealing with declining church attendances – as though ‘gender equality’ was of spiritual significance. It is not. It is purely ideological and political. It says more about women’s demands for status and power than about any godly calling – more about the modern female ego than about spiritual humility that is for sure.
No wonder that so few self respecting, serious and educated young men, as my father was, would want to sign up to this part-time feminised force to answer their calling.
For the more women are ordained as ‘self-supported members’ (providing their own financial backing while working part-time elsewhere) and thereby are allowed to be a vicar without the burden of doing the real job, the fewer real jobs there are for men. No wonder the number of women ordained has begun to exceed those of men.
No wonder congregations drop off and no wonder there are fewer baptisms, weddings and funerals in church.
No wonder at all when those leading the Church are too blind to see this connection or are too ready to sacrifice their belief and their mission on what can only be described as the altar of gender politics.
❖ The Church of England has announced its support for a proposal that will allow congregations to bless same-sex unions but maintain a traditional definition of marriage.
❖❖❖ [Mark 13:1-13] ❖❖❖
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Arson, Atrocities, Axum, ለንደን, ሉሲፈራውያን, መሀመዳውያን, መንፈሳዊ ውጊያ, ሤራ, ሰዶማውያን, ቃጠሎ, ቅዱስ ማርቆስ, ብሪታኒያ, አረመኔነት, አውሮፓ, አዲስ አበባ, ኢ-አማኒያን, ኢትዮጵያ, እሳት, እንግሊዝ, ወንጀል, የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን, ግድያ, ጠላት, ጥላቻ, ጭካኔ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, Britain, Church, Europe, Fire, Genocide, Heritage, London, Spiritual Warfare, St. Mark, UK | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2022
😇 የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ በዓል 😇
❖ ይህን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የሠራችለትም ( ፲፱፻፲፮ ዓ.ም/ 1916) ኢትዮጵያ ናት። ❖
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።
ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።
አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።
ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦
“ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።
ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።
መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 ዓ.ም. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሁዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።
ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።
“የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 ዓ.ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።
“ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 ዓ.ም ነው።” ብለዋል።
የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 ዓ.ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።
______________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Apostle Mark, Axum, ሐዋርያ, መዝሙረ ዳዊት, ረሃብ, ቅዱስ ማርቆስ, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤዶማውያን, እስማኤላውያን, ኦሮሚያ, ኦሮሞ, ወንጀል, ወንጌላዊ, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Famine, Genocide, Massacre, Psalms, Rape, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2021
✞✞✞ የኦርቶዶክስ አባት በፍሪሜሶን እና በአዲሱ የዓለም ሥርዓት ላይ ማስጠንቀቂያ ✞✞✞
✞✞✞God bless you, Mar Mari Emmanuel!✞✞✞
እግዚአብሔር ይስጥልን አባ አማኑኤል! እግዚአብሔር እንደርስዎ ያሉ በግልጽና በቀጥታ የሚሰብኩና የሚናገሩ አባቶች ይስጠን። ለዚህ ክፉ ጊዜ የተዘጋጀችውማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ነበረች፤ ግን ምን ይደረግ በከሃዲዎች እጅ ውስጥ ናት፤ አባ አማኑኤል እንዳሉት፤ “በዘመነ ክርስቶስ አንድ ከሃዲ ይሁዳ ነበር፤ ዛሬ ግን ቤተ ክርስቲያንን በገንዘብ የሚለውጡ ብዙ ይሁዳዎች አሉ!”። አባ አማኑኤል ቀጥለውም፤ “እኔ ልጆቼ/ በጎቼ ሲያለቅሱ ዝም አልልም፤ በዳዮቹ ከእኔ ጋር ነው የሚጣሉት፤ እሳት ነው የሚጠብቃቸው፤ ልጆቼን አላስነካም፤ ለእነርሱ እና ለአምላኬ ለጌታዬ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስል ሁሌ ሕይወቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ።” ብለዋል። ክርስቲያናዊ አባት ማለት እንዲህ ነው! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!
_______________________________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Antichrist, Axum, መንፈሳዊ ውጊያ, መጽሐፍ ቅዱስ, ማር አማኑኤል, ሰማዕታት, ቅዱስ ማርቆስ, ተራሮች, ትግራይ, ነፃ ግንበኞች, አሹር, አክሱም, አዲሱ የዓለም ሥርዓት, ኢትዮጵያ, እምነት, ኦርቶዶክስ, ክርስቲያኖች, ክትባት, ኮሮና ቫይረስ, ኮቪድ19, ጦርነት, ጽዮን, ፈተና, Cornoa, Covid, Ethiopia, Orthodox Church, Psalms, St.Mark, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 5, 2021
ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ፤ ከንጹሕ ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፤ ከጠማማም ጋር ጠማማ ሆነህ ትገኛለህ። አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህና፥ የትዕቢተኞችን ዓይን ግን ታዋርዳለህ። አንተ መብራቴን ታበራለህና፤ እግዚአብሔር አምላኬ ጨለማዬን ያበራል። በአንተ ከጥፋት እድናለሁና በአምላኬም ቅጥሩን እዘልላለሁ።
ጠላቶቼን አሳድዳቸዋለሁ እይዛቸዋለሁም፥ እስካጠፋቸውም ድረስ አልመለስም። አስጨንቃቸዋለሁ መቆምም አይችሉም፥ ከእግሬም በታች ይወድቃሉ። ለሰልፍም ኃይልን ታስታጥቀኛለህ፤ በበላዬ የቆሙትን ሁሉ በበታቼ ታስገዛቸዋለህ። የጠላቶቼን ጀርባ ሰጠኸኝ፥ የሚጠሉኝንም አጠፋሃቸው። ጮኹ የሚረዳቸውም አልነበረም፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ አልሰማቸውም። እንደ ትቢያ በነፋስ ፊት እፈጫቸዋለሁ፥ እንደ አደባባይም ጭቃ እረግጣቸዋለሁ። ከሕዝብ ክርክር ታድነኛለህ፥ የአሕዛብም ራስ አድርገህ ትሾመኛለህ፥ የማላውቀው ሕዝብም ይገዛልኛል። በጆሮ ሰምተው ተገዙልኝ፤ የባዕድ ልጆች ደለሉኝ። የባዕድ ልጆች አረጁ፥ በመንገዳቸውም ተሰናከሉ። የአምላኬ መንገድ ፍጹም ነው፥ የእግዚአብሔር ቃል የነጠረ ነው፥ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው።
✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፯]✞✞✞
፩ አቤቱ ጕልበቴ ሆይ፥ እወድድሃለሁ።
፪ እግዚአብሔር ዓለቴ፥ አምባዬ፥ መድኃኒቴ፥ አምላኬ፥ በእርሱም የምተማመንበት ረዳቴ፥ መታመኛዬና የደኅንነቴ ቀንድ መጠጊያዬም ነው።
፫ ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ፥ ከጠላቶቼም እድናለሁ።
፬ የሞት ጣር ያዘኝ፥ የዓመፅ ፈሳሽም አስፈራኝ፤
፭ የሲኦል ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድም ደረሰብኝ።
፮ በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።
፯ ምድርም ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።
፰ ከቍጣው ጢስ ወጣ፥ ከፊቱም የሚበላ እሳት ነደደ፤ ፍምም ከእርሱ በራ።
፱ ሰማዮችን ዝቅ ዝቅ አደረገ ወረደም፥ ጨለማ ከእግሩ በታች ነበረ።
፲ በኪሩቤልም ላይ ተቀምጦ በረረ፥ በነፋስም ክንፍ በረረ።
፲፩ መሰወሪያውን ጨለማ አደረገ፤ በዙሪያውም ድንኳኑ፤ በደመናት ውስጥ የጨለማ ውኃ ነበረ።
፲፪ በፊቱ ካለው ብርሃን የተነሣ ደመናትና በረዶ የእሳት ፍምም አለፉ።
፲፫ እግዚአብሔርም ከሰማያት አንጐደጐደ፥ ልዑልም ቃሉን ሰጠ።
፲፬ ፍላጻውን ላከ በተናቸውም፤ መብረቆችን አበዛ አወካቸውም።
፲፭ አቤቱ፥ ከዘለፋህ ከመዓትህም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የውኆች ምንጮች ታዩ፥ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ።
፲፮ ከላይ ሰደደ ወሰደኝም፥ ከብዙ ውኆችም አወጣኝ።
፲፯ ከብርቱዎች ጠላቶቼ ከሚጠሉኝም አዳነኝ፥ በርትተውብኝ ነበርና።
፲፰ በመከራዬ ቀን ደረሱብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ደገፋዬ ሆነ።
፲፱ ወደ ሰፊ ስፍራም አወጣኝ፤ ወድዶኛልና አዳነኝ።
፳ እግዚአብሔር እንደ ጽድቄ ይከፍለኛል፤ እንደ እጄ ንጽሕና ይመልስልኛል።
፳፩ የእግዚአብሔርን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁም።
፳፪ ፍርዱ ሁሉ በፊቴ ነበረና፥ ሥርዓቱንም ከፊቴ አላራቅሁም።
፳፫ በእርሱ ዘንድ ቅን ነበርሁ፥ ከኃጢአቴም ተጠበቅሁ።
፳፬ እግዚአብሔርም እንደ ጽድቄ እንደ እጄም ንጽሕና በዓይኖቹ ፊት መለሰልኝ።
፳፭ ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ፤
፳፮ ከንጹሕ ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፤ ከጠማማም ጋር ጠማማ ሆነህ ትገኛለህ።
፳፯ አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህና፥ የትዕቢተኞችን ዓይን ግን ታዋርዳለህ።
፳፰ አንተ መብራቴን ታበራለህና፤ እግዚአብሔር አምላኬ ጨለማዬን ያበራል።
፳፱ በአንተ ከጥፋት እድናለሁና በአምላኬም ቅጥሩን እዘልላለሁ።
፴ የአምላኬ መንገድ ፍጹም ነው፥ የእግዚአብሔር ቃል የነጠረ ነው፥ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው።
፴፩ ከእግዚአብሔር በቀር አምላክ ማን ነው? ከአምላካችን በቀር አምላክ ማን ነው?
፴፪ ኃይልን የሚያስታጥቀኝ መንገዴንም የሚያቃና፥
፴፫ እግሮቼን እንደ ብሖር እግሮች የሚያረታ በኮረብቶችም የሚያቆመኝ እግዚአብሔር ነው።
፴፬ እጆቼን ሰልፍ ያስተምራል፥ በክንዴም የናስ ቀስት እገትራለሁ።
፴፭ ለደኅንነቴም መታመኛን ሰጠኸኝ፥ ቀኝህም ትረዳኛለች፥ ትምህርትህም ለዘላለም ታጠናኛለች፥ ተግሣጽህም ታስተምረኛለች።
፴፮ አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።
፴፯ ጠላቶቼን አሳድዳቸዋለሁ እይዛቸዋለሁም፥ እስካጠፋቸውም ድረስ አልመለስም።
፴፰ አስጨንቃቸዋለሁ መቆምም አይችሉም፥ ከእግሬም በታች ይወድቃሉ።
፴፱ ለሰልፍም ኃይልን ታስታጥቀኛለህ፤ በበላዬ የቆሙትን ሁሉ በበታቼ ታስገዛቸዋለህ።
፵ የጠላቶቼን ጀርባ ሰጠኸኝ፥ የሚጠሉኝንም አጠፋሃቸው።
፵፩ ጮኹ የሚረዳቸውም አልነበረም፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ አልሰማቸውም።
፵፪ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊት እፈጫቸዋለሁ፥ እንደ አደባባይም ጭቃ እረግጣቸዋለሁ።
፵፫ ከሕዝብ ክርክር ታድነኛለህ፥ የአሕዛብም ራስ አድርገህ ትሾመኛለህ፥ የማላውቀው ሕዝብም ይገዛልኛል።
፵፬ በጆሮ ሰምተው ተገዙልኝ፤ የባዕድ ልጆች ደለሉኝ።
፵፭ የባዕድ ልጆች አረጁ፥ በመንገዳቸውም ተሰናከሉ።
፵፮ እግዚአብሔር ሕያው ነው፥ አምላኬም ቡሩክ ነው፥ የመድኃኒቴም አምላክ ከፍ ከፍ ይበል።
፵፯ በቀሌን የሚመልስልኝ አምላክ አሕዛብን በበታቼ ያስገዛልኛል።
፵፰ ከጠላቶቼ የሚታደገኝ እርሱ ነው፤ በእኔም ላይ ከቆሙ ከፍ ከፍ ታደርገኛለህ፥ ከግፈኛ ሰው ታድነኛለህ።
፵፱ አቤቱ፥ ስለዚህ በአሕዛብ ዘንድ አመሰግንሃለሁ፥ ለስምህም እዘምራለሁ።
፶ የንጉሡን መድኃኒት ታላቅ ያደርጋል፥ ቸርነቱንም ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ ለዘላለም ይሰጣል።
__________________________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Aksum, Axum, መዝሙረ ዳዊት, መጽሐፍ ቅዱስ, ሰማዕታት, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አህዛብ, አብይ አህመድ, ጦርነት, ጽዮን, ፈተና, Ethiopia, Heaten, Psalms, St.Mark, Tewahedo Faith, The Bible, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2021
ይህን ያሉት እነማን ናቸው? አዎ! ኦሮሞዎች እና አማራዎች! አዎ! እንደ ሕዝብ፤ ምንም መለሳለስና ወለም ዘለም ማለት አያስፈልግም። ከሁሉም አቅጣጫ እያየነው ነው። ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “የትግራይ ሕዝብ ምን ቢያደርጋችሁ ነው ከምድረ ገጽ ልታጠፉት የፈለጋችሁት?” ሲሉን ፻/100% ትክክል ናቸው። ዓለም ያወቀው፣ ማመን እሰከሚሳነው ድረስ የደነገጠበትና የተረበሸበት ጉዳይ ነው።
“ሕዝብን መውቀስ ተገቢ አይደለም! ማሕበረሰብ እንደ ሕዝብ መወንጀል የለበትም፣ በሕዝብ ላይ አትፍረድ! ቅብርጥሴ” ሲባል እየሰማን ነው። ግብዝነት! እግዚአብሔር “የእኔ ናቸው” የሚላቸው ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን ሕዝብ መሆን የመረጡ ሕዝቦችም ነበሩ፣ ዛሬም አሉም። ታዲያ አንተ ማን ነህ “ሕዝብን አትወንጅል” የምትለው? የትግራይን ሕዝብ እንደ ሕዝብ አይደለም ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱት? ታዲያ ተጠቂው እንደ ሕዝብ ተለይቶ ጥቃት እንደሚደርስበት ለመናገር ከቻልን ለምንድን ነው በአጥቂዎቹ ሕዝቦች ጣታችንን መጠቆም የማንችለው? ቱርኮች እንደ ሕዝብ ነበር በሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን፣ በሦስት ሚሊየን ግሪኮች እና አሹራውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋውን ያካሄዱት፣ በቱርኮች መካከል ጥሩ ሰው ይኑር አይንሩ ዝርያ/irrelevant ነበር፤ አብዛኛው ሕዝብ ክርስቲያኖችን ከመጨፍጨፍ ሊያድናቸው አልቻለም። ስድስት ሚሊየን አይሁዶች በናዚ ጀርመን ሲጨፈጨፉ ጥሩ የሆኑ ጀርመናውያን ሳይኖሩ ቀርተው አይደለም፤ (አይሁዳውያንን ሲደብቁና ሲረዱ የነበሩትን እነ ኦስካር ሺንድረን እናስታውስ) ሆኖም የጀርመን ሕዝብ ዝርያ/irrelevant ስለነበር አይሁዳውያኑን ከመጨፍጨፍ አላዳናቸውም።
ወደኛ ስንመጣ 100% እርግጠኛ ሆኜ ለመናገር እደፍራለሁ ኦሮሞ የተባለው ሕዝብ የእግዚአብሔር ሕዝብ አይደለም፤ እነርሱም ይህን ከፍርሃትና፣ ከመረበሽ ጋር በደንብ እንደሚያውቁት አውቃለሁ። እንደተባለው ኢትዮጵያውያን “Short Memory” ያለን ግድየለሽ ሰዎች ስለሆንን ነው እንጂ ኦሮሞ/ጋላ ኢትዮጵያዊ የነበሩ ከሃያ የሚበልጡ ነገዶችን ሙሉ በሙሉ ያጠፋ ሕዝብ እኮ ነው። ኦሮሞ/ጋላ በውስጡ ባሉትና በዙርያው ባሉ ማሕበረሰብ ክፍሎች የራሱን ጎሳ የበላይነት ለማስፈንና ለመንጠቅ ብሎም ይህንን የበላይነት እውን ለማድረግ ከመዋጋት አልፎ፤ በጊዜው ለማመን እና ለማየት እጅግ በሚዘገንን ጨካኝ ጭፍጨፋ፣ ዝርፊያና አመጽ በሌሎቹና እሱን በሚቃወሙት የራሱ ጎሳዎች ሳይቀር ሰይፍ በመምዘዝ ፀጥ በማሰኘት ሕብረተሰቡን ሽብር ውስጥ አስገብቶ በፍርሃት የሚገዛ፤ የሚያርበደብድ፣ ሰላም የሚነሳ፣ ሁከተና የብጥብጥ ሰይጣናዊ ሥራዓት ነው። የኦሮሞ ሥርዓት አገርን በማውደም፣ መንደሮችንና ከተማዎችን በማቃጠል፤ ጭካኔን ምርኩዝ እያደረገ እረፍት የሚነሳ በደም ጥራት የሚጓዝና የሚያስተዳድር ጥቂት ወሮበላ አባገዳዮች የሚፈጥሩትና የሚመሩ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ነው።
ይህን የኦሮሞ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ዛሬ በመላዋ ኢትዮጵያ እያየነው ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ ዛሬም ኢትዮጵያዊ የሆኑ ነገዶችንና ብሔሮችን በማጥፋት ላይ ነው። አዎ! የጋላ/ኦሮሞ የዋቄዮ–አላህ ጭፍሮች የዘመናችን አማሌቃውያን ናቸው። ጋላ/ኦሮሞ ልክ እንደ እስማኤላውያኑ በትግራዋያንም፣ በአማራም፣ በጉራጌም፣ በጌዲዮም፣ በሲዳማማ፣ በጋሞም፣ በወላይታም፣ በአኝዋክም፣ በሐመርም፣ በሙርሲም፤ ወዘተ በመላው የኢትዮጵያ ነገዶችና ብሔሮች ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረውን ክርስትናን የመዋጋት፣ ነገድን የማጥፋት ጂሃዱን ከመቀጠል ሌላ ምንም ሊያደርገው የሚችለው በጎ ነገር የለም። የሞትና ባርነት ማንነቱን እና ምንነቱ ይህን እድኒያደርግ ብቻ ነው የሚፈቅድለት።
ለ‘ኢሮብ‘ ነገድ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠነውም፣ ልብ አላልነውም፤ ወይም ጉዳዩን ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር ለማያያዝ እየተሞከረ ነው፤ እንደ እኔ ግን የኢሮብ ነገድ የመጥፋት አደጋ ላይ የወደቀው በአማሌቃውያኑ ኦሮሞዎች/ጋላዎች እና በእስማኤላውያኑ የ“ቤን አሜር” ነገድ መንፈሳዊ ጣልቃ ገብነት ምክኒያት ነው። እግዚአብሔር ይድረስላቸውና የኢሮብ ነገድ ሙሉ በሙሉ የሚጠፋ ከሆነ በዘመናችን በጋላ/ኦሮሞ የጠፋ ኢትዮጵያዊ ነገድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ አሳዛኝ ሁኔታ አማሌቃውያኑ ከጋሎች/ኦሮሞዎች እና ከእስማኤላውያኑ ቤን አሜር ሰዎች በላይ ተጠያቂ የሚሆኑት አማራዎችና ትግራዋያን ናቸው። እነዚህ ሁለት ብሔሮች በግልጽ የሚታየውን ኦሮሞ/ጋላ ጠላታቸውን ለይተው ለማራቅ ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለመምታት ፈቃደኞች ባለመሆናቸው ነው። እንዲያውም እንዲስፋፋ እያገዙት ነው!
ኦሮሞን/ጋላን አስመልክቶ አፄ ዮሐንስ ለአፄ ምኒልክ “ጋላዎችን አባርራቸው፤ የቀየሯቸውንም የቦታ መጠሪያ ስሞችንም ወደቀድሞ መጠሪያዎቻቸው ይመልሷቸው…” ብለው አዝዘዋቸው ነበር። ግን ዲቃላው አፄ ምኒልክ ልክ እንደ ሳኦል እጃቸውን ወደ እግዚአብሔር አልዘረጉም ነበርና ይህን ሳይፈጽሙ በመቅረታቸው ያው ዛሬ ይህን ሁሉ “ፊንፊኔ ኬኛ! ወሎ ኬኛ…” ሰይጣናዊ ትዕቢት እንድናየው ተገደድን።
ኦሮሞዎች/ጋሎች እና በእነርሱ አምላክ ዋቄዮ–አላህ–አቴቴ መንፈስ ሥር የወደቁት አማራዎች የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት የተነሳሱት እነርሱ እራሳቸው እንደሚጠፉ ስለሚያውቁት “ሳንቀድም እንቅደም” በሚል ጥድፊያ ነው። ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ በኢትዮጵያውያን አባቶች እንደተረገመ ፥ በአባቶች የተረገመ ደግሞ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ እንደሆነ ሊጠራጠር የሚችል ክርስቲያን ሊኖር አይችልም። እነርሱ እራሳቸው ይህን ያውቁታል። “እውነተኛ ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች” ማድረግ የነበረብን ኦሮሞዎች “ኦሮሞነታቸውን/ጋላነታቸውን” እንዲክዱ፤ በግለሰብ ደረጃ ወርቅ የሆኑ ኦሮሞዎች/ጋሎች ስላሉ እነርሱ ነፃነታቸውንና ፈሪሃ እግዚአብሔርን ጠብቀው እስከ መጨረሻው እንዲዘልቁ ማድረግ ነው። ፩/1% የሚሆኑት እንኳን መዳን ከቻሉ ትልቅ ነገር ነው። አማራዎች ወደ እዚህ ደረጃ እንዳይወርዱ ነበር “ከትግራይ ምድር ሚሊሻዎቻችሁን ባፋጣኝ አስወጡ፤ ከኦሮማራ የዋቄዮ–አላህ–አቴቴ ባርነት ተላቀቁ” ስንል የነበረው።
👉 እግዚአብሔር አማሌቃውያንን ‘እንደ ሕዝብ‘ አይወዳቸውም ነበር፤
[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፭] ተመልከት!
ንጉሥ ሳኦል በሳሙኤል አቀባበል ተቀባ፤ ሕዝቡ ፈጣን አቀባበል አደረገለት፤ በአሞናውያን ላይ ድልን አገኘ፣ ያልተፈቀደለትን መስዋዕት አቀረበ፤ ሕዝቡን በተሳሳተ መሐላ ውስጥ እንዲገባ አደረገ፤ ስለ አማሌቃውያን እግዚአብሔር የሰጠውን ትዕዛዝ ሳይፈጽም ቀረ፤ ንጉሥነቱን ተቀማ፤ በፍልስጤማውያን ተሸነፈ፤ የቤተሰብ ሞት አጋጠመው፤ ራሱን ገደለ።
💭 አዎ! የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን የሆኑም ሕዝቦች አሉ። በዚህ የመዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ብቻ እንኳን እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ጥቂት ሕዝቦች ለይተን ማየት እንችላለን፦
☆ ኤዶማውያን
☆ እስማኤላውያን
☆ ሞዓብ
☆ አጋራውያን
☆ ጌባል አሞን
☆ አማሌቅ
☆ ፍልስጥኤማውያን
☆ ጢሮስ
☆ አሦር
☆ የሎጥ ልጆች
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]
፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።
፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።
፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።
፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።
፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።
፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።
፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥
፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።
፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።
፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።
፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።
✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፩]✞✞✞
፩ እግዚአብሔር በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።
፪ እስከ መቼ ሐሰትን ትፈርዳላችሁ? እስከ መቼ ለኃጢአተኞች ፊት ታደላላችሁ?
፫ ለድሆችና ለድሀ አደጎች ፍረዱ፤ ለችግረኛውና ለምስኪኑ ጽድቅ አድርጉ፤
፬ ብቸኛውንና ችግረኛውን አድኑ፤ ከኃጢአተኞችም እጅ አስጥሉአቸው።
፭ አያውቁም፥ አያስተውሉም፤ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፤ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።
፮ እኔ ግን። አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤
፯ ነገር ግን እንደ ሰው ትሞታላችሁ፥ ከአለቆችም እንደ አንዱ ትወድቃላችሁ አልሁ።
፰ አቤቱ፥ ተነሥ፥ በምድር ላይ ፍርድ፥ አንተ አሕዛብን ሁሉ ትወርሳለህና።
✞✞✞ሚያዝያ ፴/30 የሐዋርያው/ወንጌላዊ ቅዱስ ማርቆስ በዓል✞✞✞
ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት
ቅዱስ ማርቆስ ቤ/ ክርስቲያን – ፲፱፻፲፮ ዓ.ም/ 1916 ተመሠረተ
__________________
Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: Aksum, መንፈሳዊ ውጊያ, መዝሙረ ዳዊት, መጽሐፍ ቅዱስ, ሰማዕታት, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ Axum, ትግራይ, አሕዝብ, አማሌቃውያን, አክሱም, አክሱም ጽዮን, ኢትዮጵያ, እስማኤላውያን, ኦርቶዶክስ, ከንቱ ትውልድ, ክርስቲያኖች, የእግዚአብሔር ጠላት, ጦርነት, ጽዮን, Ethiopia, Psalms, Saul, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 21, 2020
👉 ከጥቂት ቀናት በፊት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦
– ቅዱስ
– መልአክ (ቅዱስ ሚካኤል?)
– ቅዱስ ማርቆስ
– ኢትዮጲስ
– እስክንድር ነጋ (ቪዲዮውን ሰርቼ ስጨርስ ጋላዋ አዳነች አበቤ *(አአ)በአዲስ አበባ *(አአ) ከንቲባነት መመረጧን ሰማሁ)ዋው!
– አብይ አህመድ(ቄሮ)(መልአኩ ሰይፍና እሳት ይዞ ይመጣባቸዋል)
‘ቅዱስ‘ ወንድወሰን የማንቸስተር ዩናይትድና የተጨዋቹ ማርቆስ ራሽፎርድ ደጋፊ እንደሆነ የእንግሊዝ ሜዲያዎች አሳውቀዋል ፥ ማርቆስ የሃዘን መልዕክት ለቤተሰቦቹ አስተላልፏል፤ ከሰሞኑ እንደሚጎበኛቸውም ቃል ገብቶላቸዋል።
የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ማርቆስ ራሽፎርድ በብሪታኒያ ቢወለድም ዘሩ ግን በካሪቢያን ባሕር ላይ ከምትገኘው ደሴት ሃገር ከ “ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስ” ነው። ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስ / St. Kitts und Nevis – ስሙ ላይ ስናተኮር ቅዱስ ወንድወሰን ጋር የሚመሳሰል ሆኖ እናገኘዋልን። ብንጨምርበት ማርቆስ ራሽፎርድ ፥ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው።
👉 በአዲስ አበባ የመንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን
የደብረታቦር / ቡሄ ፤ ማክሰኞ ፲፪/፲፪/፲፪ ዕለት የተሰጠውን ትምሕርት በጥሞና አዳምጠን ከዚህ ሁኔታ ጋር እናገናኘው።
አሜሪካ በኢትዮጵያ ያስቀመጥሽውን ሽብርተኛውን የግራኝ እብዮት አህመድ ቄሮ አገዛዝ እስካላስወገድሽ ድረስ ዕረፍት አይኖርሽም። ይህ ደካማ ትውልድ ዝም ስላለ እግዚአብሔር ዝም አይልም።
አሜሪካ የመለመልሽው የቄሮ አገዛዝ ይህን የተበከለ ደካማ ትውልድ እንዳሰኘው እያታለለው፣ እያላገጠበትና እየጨፈጨፈው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት “የአዲስ ዓመት በጎ ተግባር” በሚል የማታለያ ዘመቻ እነ እስክንድር ነጋን ከአብዮት አህመድ ሽብርተኛ አጋሮች ጋር ከእስር ለመልቀቅ ይወስን ይሆናል፤ በዚህም እየተጨፈጨፈበት ያለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ የዘርና የሃይማኖት ዕልቂቱን ሁሉ በመርሳት ጮቤ ለማስረገጥ ይሞክራል።
አሜሪካ፤ ለሽብርተኛው የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ የምትሰጭውን ዕርዳታና ድጋፍ ሁሉ በመንፈግ ከኢትዮጵያ ምድር ባፋጣኝ እንዲወገድ ካላደረግሽ መጪዎቹ ወራት አስከፊ ይሆኑብሻል። አቧራውን እና አውሎ ነፋሳቱን እንደ ማስጠንቀቂያ አድርገሽ ውሰጂያቸው።
አዎ! ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው!
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሕፃን ቅዱስ, ማርኮ, ቅዱስ ማርቆስ, አሜሪካ, አውሎ ነፋስ, አውሎ ንፋስ, የአየር ጸባይ, የኢትዮጵያ ተራሮች, የፍርድ ቀን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Caribbean, Ethiopian Highlands, Hurricane, Judgment Day, Laura, Marco, Monsoon, St. Mark | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2019
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።
ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት
ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።
አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሁዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።
ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦
“ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።
ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሃይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።
መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 ዓ.ም. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሁዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።
ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ሥላሴ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ ሥላሴ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።
የእግዚአብሔርን ቃል የነገሩንን ዋኖቻችንን እናስብ፤ ከብቶች በሚሰማሩበት ሜዳ እንደ ወይፈን በገመድ አሥረው ለጐተቱት ለማርያም ልጅ ማርቆስ ሰላምታ ይገባል፤ በእሳት ነበልባል ሊያቃጥሉት በወደዱ ጊዜ ዝናብና ውርጭ ነዲዱን አጠፉት መብረቅም በድኑን ጋረዳት።
የድንግል ማርያም ልጅ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተቀበለው የቅዱስ ማርቆስ ጸሎቱና በረከቱ በሕዝበ ክርስቲያንና በሀገራችን በኢትዮጵያ ለዘላለም ጸንቶ ይኑር፡ አሜን!
እንኳን አደረሰን!!!
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሐዋርያው ማርቆስ, ቅዱስ ማርቆስ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith, St. Mark | Leave a Comment »