Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅዱስ ሚካኤል’

የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን (ጸበል) ሕንፃ ላይ ነፈሰ = የቅዱስ ያሬድ ጸናጽል ውብ ዜማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2023

✞✞✞ብዙ ፈውሶች የተካሄዱባት የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን (ፀበል) አዲስ አበባ ✞✞✞

የተጠመቅኩት፣ በመሰቀል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!”

ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት

ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ከፍተኛ የትምህርት ተሰጥዎ ያለው በመሆኑ ትምህርቱን በጣም አስደናቂ በሆነ መንገድ ፈጽሞ ዲያቆን ሆነ ፡፡ ከመምህሩ ከአባ ጌዴዎን በተማረው መሠረት የእብራይስጥና የግሪክ ቋንቋዎችን ደህና አድርጉ ያውቅ ነበር ይባላል ፡፡ ስለዚህ በመጽሐፍ ቅዱስና እንዲሁም በውጭ አገር ቋንቋዎች የአጉቱን የመምህር ጌዴዎንን ሙያ አጠናቆ ቻለ ፡፡ ያሬድ አጉቱ ሲሞት የዐሥራ አራት አመት ልጅ ቢሆንም የአጉቱን ሙያና የትምህርት ወንበር ተረክቦ ማስተማር ጀመረ። በግንቦት ፲፩ (11) ቀን ስንክሳር በተባለው የቅዱሳን የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ውስጥ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶና ተነሣሥቶ የዜማ ድርሰቶቹን አዘጋጀይላል።

በዚሁ ስንክሳር እንደ ተጻፈው እግዚአብሔር በዚች ምድር እንዲመስገን በፈለገ ጊዜ ያሬድን በራሱ ቋንቋ ሰማያዊ ዜማ እንዲያስተምሩት በአእዋፍ አምሳል ሦስት መላእክትን ከገነት ላከለት ይላል ፥፡ እነሱም ያሬድ ካለበት ሥፍራ አንጻር ባለው አየር ላይ ረበው(አንዣብበው) ጣዕም ያለውና ልብን የሚመስጥ አዲስ ዜማ አሰሙት ፡፡ ያን ጊዜ ያሬድ በጣዕመ ዜማቸው ተመስጦ ቁሞ ሲያዳምጥ ወዲያውኑ ወፎቹ በግዕዝ ቋንቋ ብጹዕ ወክቡር አንተ ያሬድ ብጽፅት ከርሥ አንተ ጾረተከ ውብጹዓት አጥባት አላ ሐአናከብለው በአንድነት አመስግኑት። ትርጉሙ የተመሰገንክና የተክበርክ ያሬድ ሆይ ፡ አንተን የተሸከመች ማኅፀን የተመስገነች ናት ፡፡ አንተን ያሳደጉ ጡቶችም የተመሰገኑ ናቸውብለው አመሰገኑት፡፡

ከዚያም ሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዜማ ወደ ሚዘምሩበት ወጋ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አሳረጉት ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በመንበረ ጸባዖት ፊጓ ቁሞ ከሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ በፍጥነት የሰማው ማኀሌት ሁቦ በመንፈስ እግዚአብሔር ተገለጸለትና በልቦናው የተሣለበትን ጰዋትዜ ዜማ በቃሉ ያዜም ጀመር ፡፡ ከዚያም ወደ ቀድሞ ቦታው ወደ አክሱም በተመለሰ ጊዜ ክጥዋቱ በ፫ ሰዓት ወደ አክሱም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በታቦተ ጽዮን አንጻር ቆሞ እጆቹን ወደ ሰማይ ዘርግቶ ፡ በከፍተኛ ድምፅ በአራራይ ዜማ ሃሌ ሉያ ለአብ ፡ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፡ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቅዳሜሃ ለጽዮን ሰማየ ሳረረ ወዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘክመ ይገብር ግብራ ለደብተራብሉ ሥነፍጥረቱንና ሰማያዊት ጽዮንን አሰመልክቶ ዘመረ ይህችንም ማኅሌት አርያም ብሎ ጠራት ዞ አርያምም ማለት ልዕልና ሰባተኛ ሰማይ መንበረ እግዚአብሔር ማለት ነው ፡፡ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተመርቶ መላእክት እንደ ከበሮ እንቢልታ፣ ጸናጽል ፣ ማሲንቆና በገና በመሳሰሉት የማኅሌት መሣሪያዎች እየዘመሩ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ስለስማ እነዚህን መሣሪያዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ አደረጋቸው ፡፡

✞✞✞[ፈጥኖ የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ክብር በሊቁ በቅዱስ ያሬድ ድጓ]✞✞✞

😇 የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ስለኾነው ስለ ቅዱስ ሚካኤል ክብር፣ ውበት፣ ምልጃ ማሕቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በመጽሐፈ ድጓው እንዲኽ ይላል፦

❖ “ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ

  • በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ
  • ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ
  • ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ”

(የሚካኤል ክብረ እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ ርሱ ጽድቅን ይለምናል) ይላል፡

የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ከመኾኑ ጋር ይልቁኑ ዮሐንስ በራእዩ በምዕራፍ ፰፥፪ ላይ “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ” ካላቸው፤ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በመዠመሪያ የሚጠቀሰው ቅዱስ ሚካኤል ነውና ሊቁ ያሬድ፡

❖ “እስመ እምአፉሁ ይወጽዕ ነጐድጓድ

  • ሕብረ ክነፊሁ ያንበለብል ነድ
  • እምሊቃነ መላእክት የዐቢ በዐውድ
  • ሚካኤል ውእቱ መልአኩ ለወልድ”

(የወልድ አገልጋዩ ሚካኤል ነው፤ በዙሪያው ኹሉ ካሉት ከሊቃነ መላእክት ይበልጣል፤ የክንፉ መልክ ነባልባላዊ እሳትን ያቃጥላል፤ ከአንደበቱ ነጐድጓድ ይወጣልና) ይላል፨

❖ “አዕበዮ ንጉሠ ስብሐት

  • ለሚካኤል ሊቀ መላእክት
  • ዘይስእል በእንተ ምሕረት
  • መልአከ ሥረዊሆሙ ለመላእክት”

(የምስጋና ባለቤት ክርስቶስ ለመላእክት ጭፍሮች አለቃቸው የኾነ ስለ ምሕረት የሚማልድ የመላእክት አለቃ ሚካኤልን ከፍ ከፍ አደረገው) በማለት ይጠቅሰዋል፡፡

የስሙ ትርጓሜንም ስንመለከት ሚካኤል ማለት ቃሉ የዕብራይስጥ ሲኾን ሚማለት “ማን”፤ ካ– “እንደ”፤ ኤል– “አምላክ” ማለት ነውና ሚካኤል ማለት “መኑ ከመ አምላክ” (ማን እንደ አምላክ) ማለት ነው፡፡

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ይዞ

❖ “ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ

  • ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ”

(የያሬድ ልጅ ሄኖክ እንደጻፈው ከልዑል ስም ጋር ለተባበረ ስም አጠራርኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

😇 ቅዱስ ያሬድም፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ሚካኤል ስሙ

  • ለመላእክት ውእቱ ሊቆሙ
  • መልአኮሙ ሥዩሞሙ
  • የሐውር ቅድሜሆሙ እንዘ ይመርሆሙ”

(ስሙ ሚካኤል የተባለ የደስታ መልአክ ለነገደ መላእክት አለቃቸው ነው፤ የተሾመላቸው አለቃቸው ርሱ እየመራቸው በፊት በፊታቸው ይኼዳል) ይላል

በብሉይ ኪዳን ለአበው ነቢያት እየተገለጠ፤ ለሐዋርያትም በስብከት አገልግሎታቸው እየተራዳ፤ ለሰማዕታት፣ ለቅዱሳን አበው በተጋድሏቸው እየተገለጠላቸው አስደሳች መልኩን ያዩት ነበር።

ይኽነን የቅዱስ ሚካኤልን ውበት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

  • ❖ “መልአከ ፍሥሐ ዘዐጽፉ መብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ ሚካኤል ሊቅ”

(መጐናጸፊያው መብረቅ የኾነ የደስታ መልአክ፤ አለቃ ሚካኤል የወርቅ ዐመልማሎ ነው)

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ውበቱን ሲገልጠው፡

❖ “ሰላም ለአክናፊከ እለ በሰማያት ያንበለብሉ

  • ከመ ሠርቀ ፀሓይ ሥነ ጸዳሉ”

(የጸዳሉ ውበት እንደ ፀሓይ አወጣጥ የኾነ በሰማያት ለሚያንበለብሉ ክንፎችኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

ቅዱስ ያሬድ ደግሞ፡

❖ “ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ

  • ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ”

(ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መጐናጸፊያ የኾነለት የወርቅ ዐመልማሎ ስሙ ሚካኤል የተባለ ርሱ የመላእክት አለቃቸው መሪያቸው ነው) ይላል፡፡

የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነትና አማላጅነት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

በ፲ወ፬ቱ ትንብልናከ ዐቢይ ልዕልናከ

  • በመንክር ትሕትናከ
  • አስተምህር ለነ ሰአልናከ”

(በዐሥራ አራቱ ልመናኽ ምልጃኽ፤ በታላቅ ልዕልናኽ በሚያስደንቅም ትሕትናኽ ሚካኤል ትለምንልን ዘንድ ማለድንኽ)

❖ “ዘወሀበ ትንቢተ ለኤልዳድ ወሙዳድ

  • አመ ምጽአቱ ይምሐረነ ወልድ
  • ሰአል ለነ ሚካኤል መንፈሳዊ ነገድ
  • ከመ ንክሃል አምስጦ እምሲኦል ሞገድ”

(ለኤልዳድና ለሙዳድ የትንቢትን ጸጋ የሰጠ የሚኾን ወልድ በሚመጣ ጊዜ ይምረን ዘንድ ከረቂቅ ነገድ ወገን የኾንኸው ሚካኤል ከሲኦል እሳታዊ ሞገድ ማምለጥ እንችል ዘንድ ለእኛ ለምንልን) ይላል፡፡

❖ “ከናፍሪሁ ነድ ዘእሳት አልባሲሁ ዘመብረቅ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ውእቱ ይዕቀብክሙ ነግሀ ወሠርከ ሌሊተ ወመዐልተ” (ከናፍሮቹ የእሳት ልብሶቹ የመብረቅ የኾነ የመላእክት አለቃ ሚካኤል በተራኢነቱ በጠዋትም፤ በሠርክም፤ በቀንም በሌሊትም ይጠብቃችኊ) አለ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ፨

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

LGBT+ Protesters Attempt to Shut Down St Michael’s Church Meeting and Are Attacked and Beaten

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 በአውስራሊያዋ ሲድኒ ከተማ ግብረሰዶማውያን ተቃዋሚዎች የቅዱስ ሚካኤልን ቤተክርስቲያን ስብሰባ ለመዝጋት ሞክረው ጥቃት ደርሶባቸዋል፣ ተደበድበዋል። ይህ ደግሞ ልክ በትናንትናው ማክሰኞ መጋቢት ፲፪ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት መከሰቱ በጣም ያስገርማል።

ክርስቲያኖች የግብረሰዶማውያን ድራማ ቋቅ ብሏቸዋል፤ በየሃገሩ በመቆጣትና አጻፋውን በመመለስ ላይ ናቸው።

💭 Clashes Erupt Outside Sydney Church Over ‘Anti-Trans’ Speech, exactly on the Feast Day of St. Michael the Archangel.

❖The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church honors St. Michael on the 12th of each month.

Clashes erupted between rival protest groups after LGBT+ activists blocked a church venue where One Nation NSW leader Mark Latham was to deliver an allegedly “anti-trans” speech.

Around 15 LGBT+ protestors, organised by the Community Action for Rainbow Rights, waited outside St. Michael’s Church Belfield in Sydney’s multicultural western region on the evening of March 21.

Soon hundreds of individuals confronted the group, which also allegedly included members of the Christian Lives Matter movement, resulting in scuffles and two individuals being arrested.

Bottles were also thrown at police trying to separate the groups while a live streamer was knocked over.

One Nation’s Latham condemned the violence but also said what the LGBT+ protestors did was wrong.

“They were going to block [the entrance] and deny access to the front entry to the church,” Latham told 2GB radio, saying police told his assistant to park around the back instead.

“I was greeted by mainly mothers and grandmothers who wanted to hear about school education, parental rights, and all the issues I’ve been raising during the election campaign,” he said.

The One Nation New South Wales (NSW) leader has been a vocal critic of the state’s education system, exposing young students to issues like gender fluidity and transgenderism.

“The police informed me that out the front there’d been chaotic scenes—the equivalent of a riot—where some of the parishioners took exception to the fact that access to their church was going to be blocked by these transgender protesters and they took matters into their own hands, which was wrong,” he said.

“I think blocking roads and access to the church is definitely wrong. In that setting, people like myself—a politician running for elected office—should be allowed to make his speech,” he added.

Latham said police suggested he cancel the speech, but he refused to, saying it would mean the LGBT protestors had successfully cancelled his “free speech and democratic rights.”

In a message to churchgoers, Latham said that while they may be offended by the actions of the LGBT+ activists, they should: “Keep your hands to yourself. Don’t be violent, allow the police to do their work, come into the hall, listen to the speeches, go away and make up your own mind on who you vote for.”

The right-wing One Nation is tracking strongly in several seats in the multicultural, religious, and largely blue-collar electorates of western Sydney.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን በጋራ የጨፈጨፉት አረመኔዎች በይፋ ተገናኙ | ያለ ሃፍረት፣ ይሉኝታና ጸጸት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2023

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]❖❖❖

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

❖ ሕዝበ ክርስቲያኑን በጥይትና በረሃብ ለመጨረስ ሲሉ፤ “ተጣልተናል!” ብለው “ጥሩ ፖሊስ መጥፎ ፖሊስ’ ተጫወቱ፤ ከዚያም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የገበሩትን የንጹሐን ደም “በድል” ለአምላካቸው በባዓል መልክ ለማክበር “ሰላም፤ ሰላም፤ ታርቀናል!” አሉ። 😈

👉 አዎ ላለፉት ሁለት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናገረው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ ለአንድም ቀን ግኑኝነታቸውን አቋርጠው አያውቁም። ይህን ሰላዮቹ የእስራኤሉ ሞሳድ፣ የአሜሪካው ኤፍ.ቢ.አይ፣ የሩሲያው ኤፍ.ኤስ.ቢ (FSB) እንዲሁም የአውሮፓና ቻይና የስለላ ተቋማት በደንብ ያውቁታል፤ የተጠለፉ የስልክ፣ ቴሌግራም እና ምስል መረጃዎችን ይዘዋል። ‘ፊሽካ ነፊዎች’ በቅርቡ በይፋ ያወጡት ይሆናል!

  • ☆ የሻዕብያ፣ ሕወሓትና ኦነግ ዲያብሎሳዊ ሤራ
  • ☆ የግብጽ ኦሮሞ ሉሲፈራዊ ባንዲራ በትልቁ ፥ ጽዮናዊው ሰንደቃችን በትንሹ
  • ☆ ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላ-ኦሮሞ ስልሳ ሚሊየን የሚጠጉ ሰሜናውያን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፏል፣ ሃያ ስምንት ጥንታዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችንና ብሔረሰቦችን ከምድረ ገጽ አጥፍቷል።

አፍኖ የያዘውን የይሉኝታ ካባ አውልቆ በቁጣ መነሳት፣ ማመጽና መበቀል የሚገባው አክሱማዊው ኢትዮጵያዊ ዛሬም በየጓዳው ተደብቆ ዝም ጭጭ ሲል ፥ ሁለት ሚሊየን ያህል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ባጭር ጊዚ ውስጥ በጋራ የጨፈጨፉትና የሉሲፈራውያኑ የእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና ጆርጅ ሶሮስ ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያውያን፣ ሕወሓታውያንና ኦነጎጋውያን ግን ያለ ይሉኝታ፣ ያለ ሃፍረትና ያለመጸጸት ዛሬም በየአዳባባዩ እየወጡ ለመታየትና ለመናገር ደፍረዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ምን ዓይነት እርጉሞች ናቸው?! የትም ታይቶ የማይታወቅ እኮ ነው። ይቅርታ ጠይቀው ገለል በማለትና ደጉ ማሕበረሰባችንና እግዚአብሔር አምላካችን የሰጣቸውን ዕድል ተጠቅመው ለንሰሐ እራሳቸውን ለማዘጋጀት እንኳን ምንም ዓይነት ሙከራ አያደርጉም። ከዲያብሎስ የማይተናነሱ ክፉዎች፣ ግትሮችና ደረቆች!

በክርስቲያናዊው ማህበረሰባችን እምነት፣ ልምድና ባህል የጥፋተኝነት ስሜትን ራስን ዝቅ አድርጎ በመናዘዝ ወይም በማህበረሰባዊው የፍትህ ሥርዓት እፎይታ ማግኘት ይቻላል፣ የሌላ ዕምነት ተከታይ በሆኑት እንደ ጃፓን ባሉ ማሕበረሰቦች ዘንድ እንኳን አንድ ትንሽ ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ፣ ባለሥልጣን ወይም መሪ ሕብረተሰቡ የሚጠብቀውን እስካላደረገ ድረስ ነውርን ማስወገድ አይቻልም፣ ይህ ደግሞ ራስን ማጥፋትን የመሳሰሉ ከባድ እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል።

የእኛዎቹ ወንበዴዎች ግን ምንም ዓይነት ጸጸት፣ ሃፍረትና ድንጋጤ አይታይባቸውም። ይህን ሁሉ ንጹሕ ሕዝብ የጨረሰና ያስጨረሰ እንዴት በቴሌቪዥን መስኮት ወጥቶ እራሱን ለማሳየት ይደፍራል?! እነዚህን እርኩሶች ሳይ ያቅለሸልሸኛል፣ ያስቆጣኛል፣ ደሜ ይፈላል!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ከሁለት ዓመት በፊት ልከ በጾመ ሑዳዴ ያባረረውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩]❖❖❖

፩ በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያንና በኢዮአታም በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው የአሞጽ ልጅ የኢሳይያስ ራእይ።

፪ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ሰማያት ስሙ፥ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ አሳደግሁም፥ እነርሱም አመጹብኝ።

፫ በሬ የገዢውን አህያም የጌታውን ጋጣ አወቀ፤ እስራኤል ግን አላወቀም፥ ሕዝቤም አላስተዋለም።

፬ ኃጢአተኛ ወገንና በደል የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ ርኵሰትን የምታደርጉ ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል የእስራኤልንም ቅዱስ አቃልለዋል ወደ ኋላቸውም እየሄዱ ተለይተዋል።

፭ ደግሞስ ዓመፃ እየጨመራችሁ ለምን ገና ትቀሰፋላችሁ? ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ሆኗል።

፮ ከእግር ጫማ አንስቶ እስከ ራስ ድረስ ጤና የለውም፤ ቍስልና እበጥ የሚመግልም ነው፤ አልፈረጠም፥ አልተጠገነም፥ በዘይትም አልለዘበም።

፯ ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ሌሎች ይበሉታል፤ ባዕድ እንዳፈረሳት ምድር ባድማ ሆነች።

፰ የጽዮንም ሴት ልጅ በወይን ቦታ እንዳለ ዳስ፥ በዱባ አትክልትም እንዳለ ጎጆ፥ እንደተከበበችም ከተማ ሆና ቀረች።

፱ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።

፲ እናንተ የሰዶም አለቆች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እናንተ የገሞራ ሕዝብ ሆይ፥ የአምላካችንን ሕግ አድምጡ።

፲፩ የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትንና የፍሪዳን ስብ ጠግቤያለሁ፤ የበሬና የበግ ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም።

፲፪ በእኔ ፊት ልትታዩ ብትመጡ ይህን የመቅደሴን አደባባይ መርገጣችሁን ከእጃችሁ የሚሻ ማን ነው?

፲፫ ምናምንቴውን ቍርባን ጨምራችሁ አታምጡ፤ ዕጣን በእኔ ዘንድ አጸያፊ ነው፤ መባቻችሁንና ሰንበታችሁን በጉባኤ መሰብሰባችሁን አልወድድም፤ በደልንም የተቀደሰውንም ጉባኤ አልታገሥም።

፲፬ መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን ነፍሴ ጠልታለች፤ ሸክም ሆነውብኛል፥ ልታገሣቸውም ደክሜያለሁ።

፲፭ እጃችሁንም ወደ እኔ ብትዘረጉ ዓይኔን ከእናንተ እሰውራለሁ፥ ልመናንም ብታበዙ አልሰማችሁም፤ እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል።

፲፮ ታጠቡ ሰውነታችሁንም አንጹ፤ የሥራችሁን ክፋት ከዓይኔ ፊት አስወግዱ፤ ክፉ ማድረግን ተዉ፥

፲፯ መልካም መሥራትን ተማሩ፥ ፍርድን ፈልጉ፥ የተገፋውን አድኑ፥ ለድሀ አደጉ ፍረዱለት ስለ መበለቲቱም ተምዋገቱ።

፲፰ ኑና እንዋቀስ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነጻለች፤ እንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች።

፲፱ እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤

፳ እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።

፳፩ ፍርድ ሞልቶባት የነበረው የታመነችይቱ ከተማ እንዴት ጋለሞታ ሆነች! ጽድቅ አድሮባት ነበር፥ አሁን ግን ገዳዮች አሉባት።

፳፪ ብርሽ ወደ ዝገት ተለወጠ፤ የወይን ጠጅሽ ከውሃ ጋር ተደባለቀ።

፳፫ አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።

፳፬ ስለዚህ የእስራኤል ኃያል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጠላቶቼ ላይ ቍጣዬን እፈጽማለሁ፥ የሚቋቋሙኝንም እበቀላለሁ።

፳፭ እጄንም በአንቺ ላይ አመጣለሁ፥ ዝገትሽንም በጣም አነጻለሁ፥ ቆርቆሮሽንም ሁሉ አወጣለሁ፤

፳፮ ፈራጆችሽንም እንደ ቀድሞ አማካሪዎችሽንም እንደ መጀመሪያው ጊዜ መልሼ አስነሣለሁ፤ ከዚያም በኋላ የጽድቅ ከተማ የታመነችም ከተማ ተብለሽ ትጠሪያለሽ።

፳፯ ጽዮን በፍርድ ከእርሷም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ።

፳፰ በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።

፳፱ በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና፥ ስለ መረጣችኋትም አትክልት እፍረት ይይዛችኋልና፤

፴ ቅጠልዋ እንደ ረገፈ ዛፍ፥ ውሃም እንደሌለባት አትክልት ትሆናላችሁና።

፴፩ ኃይለኛውም እንደ ተልባ ጭረት፥ ሥራውም እንደ ጠለሸት ይሆናል፤ አብረውም ይቃጠላሉ እነርሱንም የሚያጠፋ የለም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Poster Boy for Vaccination Campaign Dies Suddenly at Just 4 Years Old (R.I.P)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2022

💭 ለኮቪድ ክትባት ዘመቻ ማስታወቂያ ሲሰራ የነበረው አረጀንቲናዊው ሕፃን በ አራት አመቱ በድንገት ህይወቱ አለፈ።

👹 ይህ የሴጣን የአምልኮ ሥርዓት ነው የዘመናችን የልጅ መስዋዕትነት ፥ ገዳዮች! በሃገራችንም ጋላ-ኦሮሞዎቹ ተመሳሳይ ሰይጣናዊ ተግባር በመፈጸም ላይ ስለሆኑ ነው ሉሲፈራውያኑ የመረጧቸው። እነዚህ ለሲዖል ሞት የተዘጋጁ ክፉዎች ስንቱን ሕፃናት ሰው?! ከእናት ማሕጸን ሳይቀር እያወጡ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ንጹሐንን ገበሩ። አይይይ!

❖❖❖[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፰፥፵፬]❖❖❖

እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።

ነፍሱን ይማርለት። አውሬዎቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የአዳምን ዘር ለማጥፋት ወስነዋል። አረመኔዎች! አንድ በአንድ ወድ ገሃነም እሳት ይጣላሉ።

ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ የሳን ሚጌል (ቅዱስ ሚካኤል) ከተማ ነዋሪ ነበር። የእግር ኳስ አፍቃሪ እና የፕላቴንስ ደጋፊ ከመሆኑ በተጨማሪ ሞዴል መስራት ይወድ ነበር። ከአንድ ወር በፊት ልጁ በሀገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በተዋወቀው የክትባት ዘመቻ “Activa hugs” ውስጥ ‘ኮከብ’ ለመሆን በቅቶ ነበር። ዛሬ ፊቱ የሁሉም የህዝብ ጤና ጣቢያዎች አካል ነው።

💭 ሕፃን ‘ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ’ የለበሰው ሸሚዝ ላይ የጽዮን ቀለማት ይታያሉ።

✞✞✞ (D. E. P., R. I. P., ነፍሱን ይማርለት)✞✞✞

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

This is Satanic Ritual Abuse, Modern Day Child Sacrifice – Murderers! In Ethiopia The Galla-Oromos are also massacring children. The Luciferians chose them because the Gala-Oromos are doing the same satanic work in our country. How many children have these evil people who are prepared for the death of hell sacrificed in Ethiopia?! God knows! Even by taking unborn babies out of the mother’s womb, they used the innocent as a sacrifice to the satanic entity; ‘Waqqeyo-Allah-Lucifer’. May they burn in hell!

💭 In a tragic turn of events, Santino Godoy Blanco, just 4 years old, has passed away from pneumonia on Nov. 3, according to multiple reports.

If that name sounds at all familiar to you, that’s because Blanco was the face of one of Argentina’s various vaccination campaigns.

Santino Godoy Blanco was a 4-year-old boy from the town of San Miguel. In addition to being a soccer fanatic and a fan of Platense, he liked to model. A month ago the boy had starred in “Activa hugs”, a vaccination campaign promoted by the Ministry of Health of the Nation. His face today is part of all public health centers.

You can see an example of the type of campaign that Blanco was featured in below:

San Miguel murió un nene en un hospital y su familia denuncia abandono de persona.

Santino Godoy Blanco, 4 year old star of vaccination campaign in Argentina, dies pic.twitter.com/rEwJ6KZqrT

— Tiossinob (@tiossinob) November 13, 2022

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተአምራትና የይቅርታ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል | አንቀጸ ምሕረት ቅ/ሚካኤል ደብረ ታቦር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2022

✞ በአክሱም ጽዮን ሳይቀቡ እራሳቸውን አላግባብ “አፄ ምንሊክ ፪ኛ”ብለው የሰየሙት ጋላማራ/ ኦሮማራ ዲቃላ ንጉስ፤ እግዚአብሔር አምላክ ያደረገላቸውን ውለታ ሁሉ በመርሳትና እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ተግባራት ሁሉ በመፈጸማቸው ዛሬ የምናየውን እርጉም ትውልድ ለማፍራት በቅተዋል።

  • ☆ አፄ ምኒልክ መጀመሪያ ታላቁን ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን በተንኮል አስገደሏቸው
  • ☆ አፄ ምኒልክ ጽዮናዊውን ወንድማማች ሕዝብን በመከፋፈልና ለባዕድ አሳልፈው በመስጠት “ትግራይ” እና “ኤርትራ የተሰኙትን ግዛቶች እንዲመሠረቱ አደረጉ።
  • ☆ ከዚህም እኵይ ተግባራቸው የተነሳ የትግራይና ኤርትራ ጽዮናውያን ካለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ዛሬ ድረስ እየተጨፈጨፉ፣ በረሃብ እየተቆሉና ለጠላት ተላልፈው በመሸጥ ላይ ናቸው።
  • ☆ ዛሬ የምናያትንና ስጋ-አልባ የዶሮ ቅልጥም የምትመስለዋን “ትግራይ” የተባለችውን ግዛት ካርታ የፈጠሯት ጋላማራው ዲቃላ አፄ ምንሊክ መሆናቸውን ጽዮናውያን መገንዘብ ይኖርብናል።
  • ☆ ሻዕቢያና ሕወሓት የሚያውለበልቧቸው የኤርትራና ትግራይ ካርታዎች ጋላማራው አፄ ምንሊክ የሰጧቸውን ካርታዎች ነው።
  • ☆ ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሃምሳ/ሰላሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት” ሲሉን፤ “እኛ ጋላዎች ኢትዮጵያን ካፈረስናትና ጽዮናውያንን መጨፍጨፍና ማዋረድ ከጀመርን መቶ ሃምሳ/ሰላሳ ዓመታት ሆነውናል” ማለታቸው ነው። የአህዛብን ነገር ገልብጦ በተቃራኒው ማየት ተገቢ ነው። ሕወሓቶችም ይህን ማስተጋባታቸው የምንሊክ “ብሔር-ብሔረሰብ ተረት ተረት” ትውልድ አካላት መሆናቸውንም ያረጋግጥልናል።
  • ☆ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ፤ “የምንሊክ ልጆች” ሲል “አማራን” ማለቱ ሳይሆን “ዲቃላ ኦሮማራዎችን” ማለቱ ነው። አማራው በእልህ ከምንሊክ ጋር ሙጭጭ እንዲል። በምንሊክ ቦታ የራሱን ፎቶ የሰቀለውም ለዚህ ነው።

😈 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን በድጋሚ ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ቄሮ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ፋኖ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

✞ ፪ኛይቱ የሙሴ ጸሎት [ዘዳግም ፴፪]

“እነርሱ ረከሱ፤ ልጆቹም አይደሉም፤ ነውርም አለባቸው፤ ጠማማና ገልበጥባጣ ትውልድ ናቸው። ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው።

ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም። በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ ፫ ቍ.፲፭፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ።”

ይህ ከብዙ ዘመናት በፊት የእስራኤል ልጆች ለእግዚአብሔር የተለዩና የተቀደሱ ተብለው የእርሱን ስምና ክብር የወረሱበት የህይወት ህግና ሥርዓት አሁን ላለን ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሚያስተላልፍልን መለኮታዊ ሀሳብ፤ እግዚአብሔር አምላክ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንንም የ”እኔ” ብሎ “ልጆቼ” ያላቸው በምድር አፈር በኩል በተግለጠው ህግና ሥርዓት በኩል ነበር።

ኢትዮጵያውያን ልክ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ይህን “እግዚአብሔር” ብለው የወረሱትን የተፈጥሮ ህግ ካፈረሱና ከጣሱ እንዲሁም ለእነርሱ ያልሆኑት የአህዛብን አማልክት በምድሪቱ ውስጥ ሲያጥኑና ሲያመልኩ ከተገኙ እነርሱም ለእስራኤል ልጆች እንደተነገራቸው ቃል ሁሉ በሞትና በባርነት ፍርድ ከተቀደሰችው ምድር ይነቀላሉ። እግዚአብሔር አምላክ የእስራኤልን ልጆች በተናገረበት ቃል ሁሉ ደግሞ ኢትዮጵያውያንን ተናግሯልና።

በዚህም መለኮታዊ ቃል መጠን የተገለጠውና ለተቀደሰችው ምድር ለኢትዮጵያ ጥፋትና ሞት የሆነው ትውልድ ደግሞ የአፄ ምኒልክ ትውልድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ ታላቅ የሕይወትና የነጻነት የበረከትና የገዥነት ኪዳን መፍረስ ዋናው ተጠያቂው ይህ ደካማ ትውልድ ነው። ያን ታላቅና ሊነገር የማይችል ፅኑ ፍቅር በብዙ ተዓምራቶችና በብዙ ድንቆች ያየና የተመለከተ ህዝብ ነው ያን የሕይወት ኪዳን ሽሮ የሊሎችን/የአህዛብን አማልክት ለመተልና ለማምለክ ወደ ኋላው የተመለሰው። የአድዋ የነፃነት ተጋድሎ ብቻ ስለዚህ የህወትና የነጻነት የገዥነትና የበረከት ኪዳን ኃይልና ስልጣን እጅግ ብዙ ነገር ነበረው። አሸናፊ፣ አዳኝ፣ ገዥ እንዳልሆነ በዚያም የጥፋ ህግ ምንም ዓይነት በረከትም ይሁን የነጻነትና ህይወት እንደሌለ እግዚአብሔር አምላክ ሊዋሽ በማይችል ምስክር በዓለም ሁሉ ፊት በምድርና በሰማይ በዚህ ህዝብ ላይ አስመስሮበታል። ይሁን እንጅ ለመመለስ የተጸጸተ ትውልድ አልነበረም።

በኢትዮጵያ ታሪክ ባልታየውና እጅት ታላቅ በተባለለት በዛ ጽኑ የረሀብ ዘመን ኢትዮጵያውያን የሚላስና የሚቀመስ አጥተው ሲቅበዘበዙ ምግብና መጠጥ ሆኖ ያዳናቸውን፣ በምድረ በዳም ተዘግተው በቅኝ ግዛት ሊገዛቸው በፊታቸው ከተገለጠው እጅግ አስፈሪ የሞትና የጥፋት መንግስት የተነሳ የሚታደጋቸው አንድ ሰው አጥተው በሞት ፍርሀት ታስረው ሲታወኩና ሲጨነቁ ሳሉ በሚደነቅ ምህረት በብዙ ፍቅር በመካከላቸው ተገኝቶ ያጽናናቸውን፣ በዘመናዊ የጦር መሳሪያ በእጅጉ የተደራጀውን በወታደራዊ ዕውቀትና ጥበብም የተካነውንና ሊሸነፍ አይችልም የተባለውን ግዙፉን የኢጣልያንን ጦር በተዘረጋች ክንድ በበረታችም እጅግ ፅኑ እጅ ስብርብሩን አውጥቶ በፊታቸው ያባረረላቸውን፣ ገዳዩን ገድሎ፣ አሳሪውን አስሮ ፣ አጥፊውን አጥፍቶ ፣ በዓለም ሁሉ ላይ እጅግ የገነነውን ሁሉን ገዥ ስምና ክብር የሰጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ የሰራዊት ሁሉ ጌታ እግዚአብሔርን ያ ትውልድ በአይኑ አይቷል፤ ተመልክቷልም። ኢትዮጵያውያንም ብቻ ሳይሆኑ ዓለም ሁሉ አይቶታል ተመልክቶታል። ያ የእግዚአብሔር ድንቅ ፍቅር የቀመሰ ትውልድ ነው እንግዲህ የእግዚአብሔርን ኪዳን አፍርሶ ለእርሱ ላልሆኑ ለአህዛብ አማልክት ሊያጥንና ሊሰግድ ራሱን ለሞትና ለባርነት አሳልፎ የሰጠው። ምንም እንኳ በተደጋጋሚ ቢናገራቸውም መልሰው ለኃጢአት ባሪያ እንደሚሆኑት እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም የእግዚአብሔርን እጅግ ታላቅ ውለታና ፍቅር ረስተውና አቅልለው በፊቱ ታላቅ ርኩሰትን አደረጉ።

የእግዚአብሔር ቃል ለዚህ ታላቅ ቅሌትና አመጻ ተጠያቂ ያደረገው ደግሞ በዋናነት “ይሹሩን” በማለት የገለጸውን በዚያ ህዝብና መንግስት ላይ ኃይልና ስልጣን ያላውን አለቃ ወይም መሪ ነው። ይሹሩን በማለት ሙሴ የገለጸው በእርግጥ ለአስራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል አባትና አለቃ የሆነውን ያዕቆብን ነው። አስራ ሁለቱ ነገዶች እንደመንግስታን እንደ ሀገር የተመሰረቱት በአባታቸው በያዕቆብ እስራኤል በሚለው ስምና ክብር ነበርና። ይሹሩን የያዕቆብ ሌላው ስም ነው። እንደ ሙሴ አገላለጽም ይሁን እንደ ህጉ አንድ ለእግዚአብሔር ስምና ክብር የተመረጠ ህዝብ ለጥፋት በሚሆን የሞትና የባርነት ህግ የሚያዘው በዚያ ህዝብ ላይ ኃይልና ስልጣን ባለው አንድ ሰው አለመታዘዝ ምክኒያት ነው። የዛ ህዝብ ማንነትና ምንነት በመሪው ማንነትና ምንነት የሚገለጽ ስለሆነ የመሪው ጥፋት ማለት በሌላ አባባል የዚያ ትውልድ/ህዝብ ጥፋት ማለት ይሆናል። ልክ ዛሬ እንደምናየው!

ለተቀደሰችው ምድር ርኩሰት፣ ለታላቋና ለገናናዋ ሀገር ለኢትዮጵያ ጥፋትና ውድቀት በዋናነት ተጠያቂ የሚሆኑት በእግዚአብሔር ስምና ክብር ተመርጠው “ሞዓ አንበሳ እም ዘነገደ ይሁዳ ምኒልክ ስዩመ እግዚአብሔር ንጉሰ ነገስት ዘ-ኢትዮጵያ” ተብለው የነገሱት አፄ ምኒልክ ናቸው። (ልብ እንበል! አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ተቀብተው ያልነገሱ ብቸኛው የኢትዮጵያ ንጉሥ ናቸው)። አፄ ምኒልክ ከአደዋው ድል በኋላ ለድሉ ያበቃቸውን አምላካቸውንና ጽዮን ማርያምን በመካድ ከእግዚአብሔር ጋር የነበራቸውን የህይወት ኪዳን አፍርሰው የጥፋትና የሞት የባርነት አማልክት ማንነትና ምንነት በመትከላቸው ለኢትዮጵያ ጥፋትንና ውድቀትን አስከትለዋል። ውጤቱን ዛሬ እያየነው እኮ ነው!

ጥልቅ በሆነ የጸሎት ጊዜ ውስጥ የሚገኝ ወገን ሁሉ ጋላ-ኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጽዮናዊው ሕዝባችን ላይ የሠሩትን ግፍና በደል ጭንቅላቱ ውስጥ በተነቀሳቃሽ ምስል መልክ ማየት ይችላል። እንኳን የዛሬውን ቀርቶ የቀደሙት አባቶቻችንና እናቶቻችንን ስቃይ፣ ሰቆቃና ጩኸት እንደ ደወል መስማት ይችላል። ወገኔ ሆይ፤ ዲቃላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና ጋላማራዎች በሕዝቤ ላይ ከምንገምተው በላይ አስከፊ የሆነ ግፍና ወንጀል ነው የፈጸሙበት በመፈጸም ላይ ያሉት።

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን በቶሎ አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ከሰማያት በግርማ ወርደህ አሸባሪውን ዲቃላ አብዮት አህመድ አሊን እና ጭፍሮቹን ባፋጣኝና በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅተኻቸው እደር።

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ጋላ-ኦሮሞ-አማሌቅ ጠላቶቻችንና ዋቄዮ-አላህ-ሰይጣን አምላካቸውን በሰይፉ ቆራርጦ ከእግራችን ስር ይጣልልን!

😇 የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጥንታዊው ቅዱስ ሚካኤል መኽዓ ገዳም፤ ትግራይ | ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2022

😇 በጣም ይገርማል፤ ምንም ሳልዘጋጅና ሳላስብበት ቅዱስ ሚካኤል ዛሬ በዕለቱ ወደዚህ መራኝ።

💭 ይህን የዛሬውን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ የነበረው ዓምና ልክ በዛሬው የቅዱስ ሚካኤል ዕለት ነበር።

😇 ሊቀ መልዓክ ቅዱስ ሚካኤል ምንን እየጠቆመን ይሆን? እርግጠኛ ሆኜ ለመናገር አልደፍርም።

ሆኖም እግዚአብሔርን በመፍራት የተጀመረ ሕይወት ሁሉ ፍሬያማ ለመሆኑ ግን እርግጠኛ ነኝ። እግዚአብሔርን የካደና የማይፈራ ለስጋ ማንነቱና ምንነቱ በይበልጥ የሚጨነቅ ሰው/መሪ ሕዝቡንም ይንቃል ለአውሬ አሳልፎም ይሰጠዋል። “እግዚአብሔር የለም!” ብሎ የካደው ፬ኛው የምንሊክ ዲቃላ ትውልድ (የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ) ሕዝበ ክርስቲያኑን ለዋቄዮ-አላህ አውሬ አሳልፎ ሰጥቶታል።

አዎ! የትግራይን “አናሳ” ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በተደጋጋሚ የሚዝተውን አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የማስወገድ አቅሙ ያላቸው ሕወሓቶች ዛሬ ከትግራይ ሕዝብ ጨፍጫፊው አረመኔ ኦሮሞ ጋር ድርድርጀምረዋል። ጽዮናውያንን በተዘዋዋሪ መንገድ ያጠፋለችውና ትግራይንም የኢአማንያኑ ብቻ ወደ ሆነችዋ የሰሜን ኮርያ ገነትለመለወጥ ይረዳቸው ዘንድ ጡት አጥብተው ያሳደጉትን ጂኒ ግራኝ አብዮት አህመድን ማስወገድ በጭራሽ አይፈልጉም። ቢፈልጉ ኖሮ በአንድ ቀን በደፉት ነበር!

የፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እነ ፔካ ሃቪስቶ የነገሩን እኮ ይህን ነበር። ግራኝና ሚስቱ በዘመነ ሕወሓት ለሰባት ዓመታት ያህል በሽሬ ኖረዋል፤ ለጀነሳይዱ በቂዝግጅት ማድረግ ከጀመሩ ቆይተዋል። አሁን እኔን በይበልጥ የሚያሳስበኝ የዚህ አውሬ ምኞት ሳይሆን እኛ ስለዚህ ጥቁር ህልሙና ምኞቱ በደንብ እያወቅን እስካሁን ምንም ዓይነት እርምጃ መውሰድ አለመቻላችን/አለመፈለጋችን ነው። ሃምሳ ሺህ የሚጠጉ የታጠቁ ተጋሩ የመከላከያ ሠራዊቱ ዓባላት በአዲስ አበባ መኖራቸው ይታወቃል.… ይህ እኮ የትም ዓለም ታይቶ አይታወቅም፤ አንድም የዚህ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ባለሥልጣን እስካሁን በእሳት አለመጠረጉ የጽዮናውያኑን ስነ ልቦና ለመጉዳት ሁሉም በጋራ አብረው እየሠሩ መሆናቸውን ነው። እስራኤል ወደ ኢራን አምርታ በኑልኬር ምርምር ላይ የተሰማሩትን ልሂቃን ትደፋቸዋለች፤ የኛዎቹ ግን በደብረ ብርሃን ጠላ ጠጥተው ወደ መቀሌ ይመለሳሉ።

✞✞✞[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፰፥፯፡፰]✞✞✞

ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤ በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።”

አክሱማዊቷን ኢትዮጵያ” በመርሳት “የትግራይ ቤተ ክህነት” በሚል የለብለብ አወቃቀር ርካሽ የፖለቲካ ሥራዎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን በማስገባትና አግባብ የሌላቸው መግለጫዎችን በጥድፊያ በማውጣት ላይ ያሉት የሕወሓት ወኪሎች (እነርሱንም ልክ እንደ አማሮችና ኦሮሞዎች’አባቶች’ አልላቸውም)ጽዮናውያንን አይወክሉም። የሚወክሉት ኢ-አማንያኑን ከሃዲ ኮሙኒስቶች እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ነው። ስንት ሌላ መቅደም የሚገባው አሳሳቢና አንገብጋቢ ጉዳይ እያለ እነርሱ ግን ዛሬም ለርካሽ ፖለቲካዊ ጨዋታው እራሳቸውን ባሪያ በማድረግ ላይ ናቸው። ስለ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ካህናት፣ መነኮሳት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ሁኔታ ተግተው በማሳወቅ ፈንታ፣ የገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ይዞታ ምን ደረጃ ላይ እንዳለ መግለጫዎችን ከመስጠት ይልቅ በዓለማዊው የፉክክር ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም እራሳቸውን አስገዝተዋል። አጥፍቶ ጠፊዎቹ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን የሚያዟቸውን ትዕዛዝ ለመፈጸም ሰበባሰበብ እየፈለጉ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ማውለብለብ፣ አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ ባንዲራውን መስቀልና ተልካሻ የሆኑ መግለጫዎችን በየሳምንቱ ለማውጣት እራሳቸውን አስገድደዋል። እጃቸውን ብቸኛው ተስፋቸው ወደኾነው ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ በጎቻቸውን ለተኩላው ኦሮሞ አሳልፎ ወደ ሰጠው ወደ ሕወሓት ዘርግተዋል።

ለዚህ ኢጽዮናዊና ፍዬላዊ ድፍረት ደግሞ ሁሉም በእግዚአብሔር ዘንድ በጥብቅ ይጠየቁበታል።

እንግዲህ ይህ ዘመን በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል እየሰሩ ስላሉትና “እግዚአብሔር አያይም፤ እንዴትስ ያውቃል?” እያሉ ሕዝበ ክርስቲያኑን በመጨፍጨፍ፣ በማስራብና በማፈናቀል ላይ ያሉትን ከሃዲ ኦሮሞዎችን፣ አማራዎችን፣ ኢአማንያኑን፣ አህዛብንና መናፍቃን የዋቄዮአላህ ባሪያዎችን አካሄድ በግልጽ ያሳየናል። እግዚአብሔር አስቀድሞ ያቆማትን አክሱም ጽዮንንና የቅዱሳን ተራሮቿን ነዋሪዎችን የመንፈስ ማንነትና ምንነት መላው ርስታቸውን፤ ለስንዴ፣ ልብስኩትና ለምስር ወጥ ለመሸጥ ብሎም ታሪካቸውን ለማርከስና ለማጥፋት ሁሉም ተናብበው በህበረት እየሠሩ ነው። ይህን ደግሞ በግልጽ እያየነው ነው፤ እነዚህ ኃይለኛ የእግዚአብሔር ቃላትም በደንብ ያረጋግጡልናል። በክፉውም በበጎውም ጊዜ ተመስገን ጌታዬ!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፬]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ ስለ ምን ለዘወትር ጣልኸኝ? በማሰማርያህ በጎች ላይስ ቍጣህን ስለ ምን ተቈጣህ?
  • ፪ አስቀድመህ የፈጠርሃትን ማኅበርህን፥ የተቤዤሃትንም የርስትህን በትር፥ በእርስዋ ያደርህባትን የጽዮንን ተራራ አስብ።
  • ፫ ጠላት በቅዱሳንህ ላይ እንደ ከፋ መጠን፥ ሁልጊዜም በትዕቢታቸው ላይ እጅህን አንሣ።
  • ፬ ጠላቶችህ በበዓል መካከል ተመኩ፤ የማያውቁትንም ምልክት ምልክታቸው አደረጉ።
  • ፭ እንደ ላይኛው መግቢያ ውስጥ በዱር እንዳሉም እንጨቶች፥ በመጥረቢያ በሮችዋን ሰበሩ።
  • ፮ እንዲሁ በመጥረቢያና በመዶሻ ሰበሩአት።
  • ፯ መቅደስህን በእሳት አቃጠሉ፤ የስምህንም ማደሪያ በምድር ውስጥ አረከሱ።
  • ፰ አንድ ሆነው በልባቸው በየሕዝባቸው። ኑ፥ የእግዚአብሔርን በዓሎች ከምድር እንሻር አሉ።
  • ፱ ምልክታችንን አናይም ከእንግዲህ ወዲህም ነቢይ የለም፤ እስከ መቼ እንዲኖር የሚያውቅ በኛ ዘንድ የለም።”

👉 ጥንታዊው ቅዱስ ሚካኤል መኽዓ ገዳም፤ ትግራይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2021

💭 ከመቖለ በስተሰሜን ‘ተካ ተስፋይ’ ከምትባለዋ ከተማ አጠገብ የሚገኘው ድንቅ ገዳም።

ድንቅ ድንቅ ነው፤ ገና ዛሬ ማዬቴ ነው። እንደው እራሴን ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው እነዚህን ትሁታን ወንድሞች እና እኅቶች ለመጨፍጨፍ እና እንዲህ የመሳሰሉትን ድንቃ ድንቅ የክርስትና፣ የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ እና የዓለም ቅርሶች ለማውደም ነው “ተዋሕዶ እና ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች በትግራይ ላይ የዘመቱት? እንግዲህ ከ አስቀያሚው ባህሪያቸውና ከብልሹው ስነ ምግባራቸው በመነሳት አህዛብ እንጅ የክርስቶስ ሕዝብ ሊሆኑ አይችሉም።

ፈተና ላይ ነንና፤ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የምትሸከሙ ወንድሞች እና እኅቶች ለትግራይ ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን የተሰጣቸውን እና ታላቁ አፄ ዮሐንስ ያጸደቁልንን የጽዮንን ቀለማት (መገለባበጥ አለባቸው)ተመልከቱ። ትግራይን በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት የሰይጣን ጭፍሮች በእነዚህ ቀለማት ስለሚናደዱ ገዳማቱን እና ዓብያተ ክርስቲያናቱን የጥቃት ሰለባ አድርገዋቸዋል። ለእነ ዳግማዊ ግራኝ ዕቅዳቸው፣ ፍላጎታቸውና ጂሃዳዊ ግዴታቸው እንደሆነ ስለምናውቅ ብዙም አይገርመንም ፥ የህወሓት ኢ-አማንያንስ? ዛሬም ሰይጣናዊውን “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ‘ጥበብ’ በመጠቀም በነፍስ ቁስለኛው በትግራይ ሕዝብ ላይ የእነ አቦይ ስብሐት ነጋን የአልባኒያ ህልም እውን ለማድረግና የሉሲፈርን ባንዲራ በየግዳማቱ ካልሰቀልን ይሉ ይሆን? ወይንስ የተምቤን ዙቁሊ ሚካኤል ልጅ የሆኑትን የኢትዮጵያ ቍ. ፩ ባለውለታ የራስ አሉላ አባ ነጋን ፈለግ ተከትለው የትግራይን ሕዝብ እየጠበቀች ያለቸው ጽዮን ማርያም እንደሆነች እና ለትግራይ ኢትዮጵያውያንም እየተዋጉላቸው ያሉት ቅዱስ ሚካኤል፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ አባ ዘ-ወንጌልና ቅዱሳኑ ሁሉ እንደሆኑ በይፋ ይመሰክራሉ? የእግዚአብሔርን ስም እስካሁን አንዴም ስታነሱ አልሰማንም ወደዳችሁም ጠላችሁም ይህን አስመልክቶ ዛሬ የምትገኙበትን ማንነትና ምንነት የማሳወቅ ግዴታ አለባችሁ።

መቼስ አውሬው በማንጠብቀው መንገድ መጥቶና የመንፈስ ማንነታችንና ምንነታችንን ሰርቆ በዲቃላዎቹ ጭፍሮቹ አማካኝነት ሙሉ በሙሉ ሊያጠፋን ወስኗል። በተለይ ያን አስቀያሚ ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ባንዲራ በሚመለክት በዛሬው የቅዱስ ሚካኤል ዕለት የተሰማኝን በቀጣዩ እምለስበታለሁ። በጣም ቁልፍ የሆነ ጉዳይ ነው።

የግራኝ ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ቅዱስ ሚካኤል ዛሬ ከትግራዋያን ጋር ብቻ ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ለአእናፊከ። ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ የነፍስ ቁስለኞችን ለማዳን መድኃኒተ ፈውስን እፍ ለሚለው እስትንፋስህ ሰላም እላለሁ። ድል አድራጊው መልአክ ሆይ ፤ ያ የቀድሞ አመፀኛው አውሬ (ዲያብሎስ) የጥንት ተንኰሉን ሊተው አልቻለምና፤ የጦር መሣሪያህን ታጥቀህ መጥተህ ድምጥማጡን አጥፋው።

የሚገርም ነው፤ ይህን የ’መልክአ ሚካኤል’አንቀጽ በረንዳ ላይ ሆኜ በማነብበት ወቅት ዛሬም ሁለት እርግቦች በድጋሚ በረንዳው ላይ አረፉ። ለካሜራ ስንቀሳቀስ በርረው ሄዱ። ፀሎቴን ስጨረስ ከፊት ለፊት ቁራው ‘በብስጭት’ ሲጮኽ ሳቄ መጣ።

🎣 የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃ ከሁላችን ጋር ይሁንልን!🎣

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓመፃን ፈለጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2022

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፯፥፭፡፮]✞✞✞

“እግዚአብሔር በቅዱስ ቦታው ለድሀ አደጎች አባት፥ ለባልቴቶችም ዳኛ ነው። እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ።”

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፯፥፴፡፴፩]✞✞✞

“በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። እግዚአብሔር በቅዱስ ቦታው ለድሀ አደጎች አባት፥ ለባልቴቶችም ዳኛ ነው። እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ።”

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፫]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ ወደ አንተ በለመንሁ ጊዜ ጸሎቴን ስማኝ፥ ከጠላትም ፍርሃት ነፍሴን አድን።
  • ፪ ከክፉዎች ሸንጎ ከዓመፀኞችም ብዛት ሰውረኝ።
  • ፫ እንደ ሰይፍ ምላሳቸውን አሰሉ፤ መራራ ነገርን ለማድረግ፥
  • ፬ ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፤ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም።
  • ፭ ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ።
  • ፮ ዓመፃን ፈለጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥
  • ፯ እግዚአብሔርም ከፍ ከፍ ይላል። የድንገትም ፍላጻ፤ ያቈስላቸዋል፤
  • ፰ አንደበታቸው ያሰናክላቸዋል፥ የሚያዩአቸውም ሁሉ ይደነግጣሉ።
  • ፱ ሰዎች ሁሉ ፈሩ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ ተናገሩ፥ ሥራውንም አስተዋሉ።
  • ፲ ጻድቅ በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል፥ በእርሱም ይታመናል፤ ልባቸውም የቀና ሁሉ እልል ይላሉ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን (ጸበል) ሕንፃ ላይ ነፈሰ = የቅዱስ ያሬድ ጸናጽል ውብ ዜማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2022

✞✞✞ብዙ ፈውሶች የተካሄዱባት የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን (ፀበል) አዲስ አበባ ✞✞✞

የተጠመቅኩት፣ በመሰቀል የተሰቀልኩትና የተሰዋኹት ለአመኑኝና ቃሌን ለተቀበሉኝ ሁሉ ለስጋቸው በረከት ለነፍሳቸው ድኽነት ለመስጠት ነው!”

ለእያንዳንዱ ለተጠመቀው ክርስቲያን፣ ስጋው ለተቆረሠለት፣ ደሙ ለፈሰሰለትና እግዚአብሔር ሰው ለሆነለት ክርስቲያን ጠባቂ መላእክት አሉት።

ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ከፍተኛ የትምህርት ተሰጥዎ ያለው በመሆኑ ትምህርቱን በጣም አስደናቂ በሆነ መንገድ ፈጽሞ ዲያቆን ሆነ ፡፡ ከመምህሩ ከአባ ጌዴዎን በተማረው መሠረት የእብራይስጥና የግሪክ ቋንቋዎችን ደህና አድርጉ ያውቅ ነበር ይባላል ፡፡ ስለዚህ በመጽሐፍ ቅዱስና እንዲሁም በውጭ አገር ቋንቋዎች የአጉቱን የመምህር ጌዴዎንን ሙያ አጠናቆ ቻለ ፡፡ ያሬድ አጉቱ ሲሞት የዐሥራ አራት አመት ልጅ ቢሆንም የአጉቱን ሙያና የትምህርት ወንበር ተረክቦ ማስተማር ጀመረ። በግንቦት ፲፩ (11) ቀን ስንክሳር በተባለው የቅዱሳን የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ውስጥ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶና ተነሣሥቶ የዜማ ድርሰቶቹን አዘጋጀይላል።

በዚሁ ስንክሳር እንደ ተጻፈው እግዚአብሔር በዚች ምድር እንዲመስገን በፈለገ ጊዜ ያሬድን በራሱ ቋንቋ ሰማያዊ ዜማ እንዲያስተምሩት በአእዋፍ አምሳል ሦስት መላእክትን ከገነት ላከለት ይላል ፥፡ እነሱም ያሬድ ካለበት ሥፍራ አንጻር ባለው አየር ላይ ረበው(አንዣብበው) ጣዕም ያለውና ልብን የሚመስጥ አዲስ ዜማ አሰሙት ፡፡ ያን ጊዜ ያሬድ በጣዕመ ዜማቸው ተመስጦ ቁሞ ሲያዳምጥ ወዲያውኑ ወፎቹ በግዕዝ ቋንቋ ብጹዕ ወክቡር አንተ ያሬድ ብጽፅት ከርሥ አንተ ጾረተከ ውብጹዓት አጥባት አላ ሐአናከብለው በአንድነት አመስግኑት። ትርጉሙ የተመሰገንክና የተክበርክ ያሬድ ሆይ ፡ አንተን የተሸከመች ማኅፀን የተመስገነች ናት ፡፡ አንተን ያሳደጉ ጡቶችም የተመሰገኑ ናቸውብለው አመሰገኑት፡፡

ከዚያም ሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዜማ ወደ ሚዘምሩበት ወጋ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አሳረጉት ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በመንበረ ጸባዖት ፊጓ ቁሞ ከሐያ አራቱ ካህናተ ሰማይ በፍጥነት የሰማው ማኀሌት ሁቦ በመንፈስ እግዚአብሔር ተገለጸለትና በልቦናው የተሣለበትን ጰዋትዜ ዜማ በቃሉ ያዜም ጀመር ፡፡ ከዚያም ወደ ቀድሞ ቦታው ወደ አክሱም በተመለሰ ጊዜ ክጥዋቱ በ፫ ሰዓት ወደ አክሱም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በታቦተ ጽዮን አንጻር ቆሞ እጆቹን ወደ ሰማይ ዘርግቶ ፡ በከፍተኛ ድምፅ በአራራይ ዜማ ሃሌ ሉያ ለአብ ፡ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፡ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቅዳሜሃ ለጽዮን ሰማየ ሳረረ ወዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘክመ ይገብር ግብራ ለደብተራብሉ ሥነፍጥረቱንና ሰማያዊት ጽዮንን አሰመልክቶ ዘመረ ይህችንም ማኅሌት አርያም ብሎ ጠራት ዞ አርያምም ማለት ልዕልና ሰባተኛ ሰማይ መንበረ እግዚአብሔር ማለት ነው ፡፡ ያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተመርቶ መላእክት እንደ ከበሮ እንቢልታ፣ ጸናጽል ፣ ማሲንቆና በገና በመሳሰሉት የማኅሌት መሣሪያዎች እየዘመሩ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ስለስማ እነዚህን መሣሪያዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ አደረጋቸው ፡፡

✞✞✞[ፈጥኖ የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ክብር በሊቁ በቅዱስ ያሬድ ድጓ]✞✞✞

  • 😇 የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ስለኾነው ስለ ቅዱስ ሚካኤል ክብር፣ ውበት፣ ምልጃ ማሕቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ በመጽሐፈ ድጓው እንዲኽ ይላል፦
  • ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ
  • በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ
  • ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ
  • ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ”

(የሚካኤል ክብረ እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ ርሱ ጽድቅን ይለምናል) ይላል፡

የ፺፱/99ኙ ነገደ መላእክት አለቃ ከመኾኑ ጋር ይልቁኑ ዮሐንስ በራእዩ በምዕራፍ ፰፥፪ ላይ “በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ” ካላቸው፤ ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በመዠመሪያ የሚጠቀሰው ቅዱስ ሚካኤል ነውና ሊቁ ያሬድ፡

❖ “እስመ እምአፉሁ ይወጽዕ ነጐድጓድ

  • ሕብረ ክነፊሁ ያንበለብል ነድ
  • እምሊቃነ መላእክት የዐቢ በዐውድ
  • ሚካኤል ውእቱ መልአኩ ለወልድ”

(የወልድ አገልጋዩ ሚካኤል ነው፤ በዙሪያው ኹሉ ካሉት ከሊቃነ መላእክት ይበልጣል፤ የክንፉ መልክ ነባልባላዊ እሳትን ያቃጥላል፤ ከአንደበቱ ነጐድጓድ ይወጣልና) ይላል፨

❖ “አዕበዮ ንጉሠ ስብሐት

  • ለሚካኤል ሊቀ መላእክት
  • ዘይስእል በእንተ ምሕረት
  • መልአከ ሥረዊሆሙ ለመላእክት”

(የምስጋና ባለቤት ክርስቶስ ለመላእክት ጭፍሮች አለቃቸው የኾነ ስለ ምሕረት የሚማልድ የመላእክት አለቃ ሚካኤልን ከፍ ከፍ አደረገው) በማለት ይጠቅሰዋል፡፡

የስሙ ትርጓሜንም ስንመለከት ሚካኤል ማለት ቃሉ የዕብራይስጥ ሲኾን ሚማለት “ማን”፤ ካ– “እንደ”፤ ኤል– “አምላክ” ማለት ነውና ሚካኤል ማለት “መኑ ከመ አምላክ” (ማን እንደ አምላክ) ማለት ነው፡፡

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ይዞ

❖ “ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ

  • ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ”

(የያሬድ ልጅ ሄኖክ እንደጻፈው ከልዑል ስም ጋር ለተባበረ ስም አጠራርኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

😇 ቅዱስ ያሬድም፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ሚካኤል ስሙ

  • ለመላእክት ውእቱ ሊቆሙ
  • መልአኮሙ ሥዩሞሙ
  • የሐውር ቅድሜሆሙ እንዘ ይመርሆሙ”

(ስሙ ሚካኤል የተባለ የደስታ መልአክ ለነገደ መላእክት አለቃቸው ነው፤ የተሾመላቸው አለቃቸው ርሱ እየመራቸው በፊት በፊታቸው ይኼዳል) ይላል

በብሉይ ኪዳን ለአበው ነቢያት እየተገለጠ፤ ለሐዋርያትም በስብከት አገልግሎታቸው እየተራዳ፤ ለሰማዕታት፣ ለቅዱሳን አበው በተጋድሏቸው እየተገለጠላቸው አስደሳች መልኩን ያዩት ነበር።

ይኽነን የቅዱስ ሚካኤልን ውበት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

❖ “መልአከ ፍሥሐ ዘዐጽፉ መብረቅ

  • ሐመልማለ ወርቅ ሚካኤል ሊቅ”

(መጐናጸፊያው መብረቅ የኾነ የደስታ መልአክ፤ አለቃ ሚካኤል የወርቅ ዐመልማሎ ነው)

የመልክአ ሚካኤል ደራሲም ይኽነን ውበቱን ሲገልጠው፡

❖ “ሰላም ለአክናፊከ እለ በሰማያት ያንበለብሉ

  • ከመ ሠርቀ ፀሓይ ሥነ ጸዳሉ”

(የጸዳሉ ውበት እንደ ፀሓይ አወጣጥ የኾነ በሰማያት ለሚያንበለብሉ ክንፎችኽ ሰላምታ ይገባል) ይለዋል፡፡

ቅዱስ ያሬድ ደግሞ፡

❖ “ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ

  • ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ
  • ሐመልማለ ወርቅ”

(ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መጐናጸፊያ የኾነለት የወርቅ ዐመልማሎ ስሙ ሚካኤል የተባለ ርሱ የመላእክት አለቃቸው መሪያቸው ነው) ይላል፡፡

የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነትና አማላጅነት ቅዱስ ያሬድ እንዲኽ ይገልጠዋል፡

በ፲ወ፬ቱ ትንብልናከ ዐቢይ ልዕልናከ

  • በመንክር ትሕትናከ
  • አስተምህር ለነ ሰአልናከ”

(በዐሥራ አራቱ ልመናኽ ምልጃኽ፤ በታላቅ ልዕልናኽ በሚያስደንቅም ትሕትናኽ ሚካኤል ትለምንልን ዘንድ ማለድንኽ)

❖ “ዘወሀበ ትንቢተ ለኤልዳድ ወሙዳድ

  • አመ ምጽአቱ ይምሐረነ ወልድ
  • ሰአል ለነ ሚካኤል መንፈሳዊ ነገድ
  • ከመ ንክሃል አምስጦ እምሲኦል ሞገድ”

(ለኤልዳድና ለሙዳድ የትንቢትን ጸጋ የሰጠ የሚኾን ወልድ በሚመጣ ጊዜ ይምረን ዘንድ ከረቂቅ ነገድ ወገን የኾንኸው ሚካኤል ከሲኦል እሳታዊ ሞገድ ማምለጥ እንችል ዘንድ ለእኛ ለምንልን) ይላል፡፡

❖ “ከናፍሪሁ ነድ ዘእሳት አልባሲሁ ዘመብረቅ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ውእቱ ይዕቀብክሙ ነግሀ ወሠርከ ሌሊተ ወመዐልተ” (ከናፍሮቹ የእሳት ልብሶቹ የመብረቅ የኾነ የመላእክት አለቃ ሚካኤል በተራኢነቱ በጠዋትም፤ በሠርክም፤ በቀንም በሌሊትም ይጠብቃችኊ) አለ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ፨

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ። ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fire at St Michael’s Ethiopian Orthodox Tewahedo Church | የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ቃጠሎ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2022

በሑዳዴ ጾም እንዲህ ያለ አሳዛኝ ክስተት ሲከሰት ትልቅ ምልክት ነው። ❖

🔥SIOUX 👉 AXUM / ሲኦ/ሲኦክስ 👉 አክሱም❖

እሑድ የካቲት ፳፯/ ፳፻፲፬ ዓ./ መድኃኔ ዓለም

የደቡብ ዳኮታ ሱፎልስ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ወ ቅ. ማርያም ቤተክርስቲያንጠዋት ላይ የእሳት አደጋ አጋጠመው። ቪዲዮው ላይ በዚሁ ከተማ የሚገኘው ዩክሬን-አሜሪካዊ ፓስተር ስለ ዩክሬይኑ ጦርነት በወገን ዘንድ ደግመን ደጋግመን የምንሰማውን ዓረፍተ ነገር ይነግረናል፤ “የዚህ በሩሲያና በዩክሬይን ጦርነት አካላት እኮ ሁላችንም እርስበርስ ተዋልደን ለዘመናት በሰላም ኖረናል፤ ወንድማማቾች እኮ ነን…”። ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው…

ከንቱው፣ ወራዳውና ደንቆሮው ወገኔ ሆይ፤ አንተ አንገብጋቢ ባልሆነ ጉዳይ ላይ ተጠምደህ ወርቃማ ጊዜህንና ጉልበትህን ታባክናለህ፣ ከንቱ በሆነ “ሬፈረንድም፣ አገር ምሥረታ፣ የሽግግር መንግስት፣ ዲሞክራሲ፣ ብሔር ብሔረሰብ ቅብርጥሴ ትላለሁ፤ ዓለም ግን የኑክሌር እሳትን ለማስተናገድ እየተዘጋጀች ነው፣ የእርዳታ ስንዴ ተትረፍሮ በሚገኝበት በዚህ ወቅት የትግራይን ሕዝብ ዘግተህበትና አፍነህ ለማስራብ ወስነሃል፤ በሚቀትሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት ግን እራስህ የምግብ እርዳታ የማታገኝበት ጊዜ እየመጣ ነው። “ለጋሾቹ” እንኳን ላንተ ለራሳቸውም በቅርቡ ምግም አይኖራቸውም ይህ ሁሉ የአንተና ሞግዚቶችህ አረመኔነት ዋጋ ይሆናል። “አክሱም ጽዮንን አትድፈር!መድፈርህን ካቅክ በኋላ ደግሞ በፈጸምከው ከባድ ስህተት ተጸጽተህና ጽዮናውያንን ይቅርታ ጠይቀህ ከእነርሱ ጋር ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተሰለፍና እዚህ ሁሉ ጉድ ውስጥ የከተተህን የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ ገርስስ፣ እነ ግራኝን በእሳት ጥረግ… ” ብለን ነበር።

አክሱም ጽዮን – በሚከተለው የእንግሊዝኛ ጽሑፍ ላይ የቤተ ክርስቲያኑን ቄስ ፤ “Solomon Genremariam/ሰለሞን ገንረ ማርያምብሏቸዋል፤ ገብረ ማርያም/Gebre Mariamለማለት ፈልጎ ይመስለኛል።

💭 My Note: SIOUX FALLS, S.D. Ukrainian Priest from the same place, in Sioux Falls.

🛑 Now, connect the dots… and read about The Ark of The Covenant in Axum.

💭 “Muslims፡ Whoopee, Orthodox Christians are Killing Each other | ሙስሊሞች፤ ኦርቶዶክሶች ተባሉልን፤ እልልል!” አሉ

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

💭 Ethiopian Church Congregation in Sioux Falls Looks Forward After ‘Earth-Shattering’ Fire

A day after a fire heavily damaged their “second home,” a Sioux Falls church congregation shifted through the ashes for anything they could salvage.

Less than a dozen bibles were recovered, still covered in ashes but not completely destroyed.

Downstairs at the 610 S. Dakota Ave. building, the Styrofoam cups remained filled with coffee from the moment the members of the St. Michael’s Ethiopian Orthodox Tewahedo Church had to flee the building Sunday morning. Forks left behind still stuck on pieces of bread the members were eating.

Solomon Gebremariam, the church’s pastor, said the congregation had just finished up a service around 11:30 a.m. and were in the basement enjoying coffee, tea and some bread when the fire started.

“A big sound came from the roof — big boom,” Gebremariam said, “We all came outside and (the building was) burning.”

About 50 members of the church were present in the basement as a fire started on the first floor. The church normally sees between 50-90 members, not including children. Gebremariam said some members went upstairs to see what was going on and found the church pitch black due to heavy smoke. It then became a dash to the doors as members tried to find each other and the exit.

There were no injuries.

“This already is maddening, sad because that’s our second home,” Gebremariam said, “Everybody’s coming to hear the praying, different people are coming in happy all Sunday.”

In a video posted on Youtube of the incident. Many people are seen running out the front door of the church. As police arrive there’s heavy smoke coming from the front door of the church. Police ask the person videoing if anybody else is still inside, but he said “I don’t know” as firefighters prepare to go in

Monday afternoon, Gebremariam spent his time at the church with a few members reliving the experiencing as they surveyed the ash covered worship area that is on the first floor of the building. A single ray of sun came in from a broken window. Everything else was covered in darkness.

Fire was ‘earth-shattering’ for church

Lema Symegn, 72, has been a church member at St. Michael’s for “more than 20 years” with his wife. He wasn’t present on Sunday but was one of the first people notified of the incident.

“Somebody who is a neighbor saw what happened and then he told people to get out and they made it out,” Symegn said.

He described the scene as “earth-shattering” when he arrived.

“Kids were crying and people were crying and everybody was sad,” Symegn said.

Symegn, like the rest of the church members, is from Ethiopia. He said it’s not that easy to find a church like St Michael’s. It’s an important part of their lives both spiritually and culturally, the 72-year-old said.

“It’s your faith,” Symegn said, “That’s where you come and worship every Sunday, so it’s part of your life. It’s very important.”

What’s next for the church?

Monday afternoon Gebremariam along with Symegn and other members were still debating what to do next as they waited for someone from the insurance company to visit the church.

“We don’t know still now,” Gebremariam said when asked where they’d be celebrating their services after the fire.

The first floor of the building is heavily damaged as well as the second floor. The basement received less damage but is still unusable. Gebremariam is looking for a temporary church, if he can’t find one he said the small garage behind the church could work.

Gebremariam said he was unsure the cause of the fire..

A press release sent out by Sioux Falls Fire Rescue didn’t give a definite cause for the fire but did note a reminder to homeowners and businesses to ensure candles were placed a safe distance from combustible materials. The release also said not to leave burning candles unattended.

St. Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Church setup a gofundme to help with repairs. Updates on the church and services will be posted on its Facebook page, according to Gebremariam.

Source

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል አሸባሪውን አብዮት አህመድ አሊን እና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅቷቸው ይደር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2021

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከሰማያት በግርማ ወርዶ አሸባሪውን አብዮት አህመድ አሊን እና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ሠራዊት ባፋጣኝና በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅቷቸው ይደር! የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን።

አዎ! ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እርዳታ የአውሬ ተግባር ከመፈጸሙ በፊት ገናና እና ኃያል በአውሮፓውያኑ ዘንድ በጣም የሚከበሩና የሚፈሩ ኢትዮጵያውያን ነገሥታት ነበሩ። 😈 ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ ዳግማዊ ከመምጣቱ ከሦስት ዓመታት በፊት ካዛሬው ውዳቂ የኦሮሞ አገዛዝ የተሻሉትና የአክሱምን ነገሥታት እንደገና ለማንሰራራት አስተዋጽኦ ለማበርከት ጥሩ ዕድል የነበራቸው የሰሜን ሰዎች ኢትዮጵያን ተረክብዋት ነበር። አለመታደል ነው፤ መቼስ ትንቢት ሊፈጸም ግድ ስለሆነ ቅድስት ሃገራችን በግራኝ እጅ በድጋሚ ወደቀች። አረመኔውን ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን የዲፕሎማሲን ሀ ሁ ቆጥሮ ለመረዳት የዛሬዎቹ አውሮፓውያን የሸለሙት የኖቤል ሰላም ሽልማት እንኳን ሊረዳው አልቻለም። ይህን ያህል ነው ፀረ-ኢትዮጵያዊነቱ። ሰሜን ኢትዮጵያውያን አዋርዶና አድቅቆ ኦሮሚያን ለመመስረት ያለውን ህልም ወደ አሰፈሪ ቅዠት እንለውጠዋለን፤ በቅዱስ ሚካኤል አጋዥነት በእሳት ግራኝን እና መንጋውን በእሳት የምንጠርግበት ጊዜ ሩቅ አይሆንምና።

❖የኅዳር ሚካኤል

“ወኲሉ መጽሐፍ ዘበመንፈሰ እግዚአብሔር ተጽሕፈ ይበቊዕ ለኲሉ ትምህርት ወተግሣጽ ወአርትዖ ወጥበብ ወጽድቅ ከመ ይትገሠጽ ብእሴ እግዚአብሔር ውስተ ኲሉ ምግባረ ሠናይ”

የእግዚአብሔር ሰው ፍጹም እና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርት ለተግሣጽ ልብን ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። 2ኛ.ጢሞ 3፥16-17 በማለት በታዘዝነው መሠረት የኅዳር ሚካኤልን የምናከብርበትን ምክንያት ከዚህ ቀጥለን እናቀርባለን።

ዘምስለ ዮሴፍ ተሰይጠ ከመ ይስፍር ሲሣዮ ለሕዝብ፡፡

ለሕዝበ እስራኤል ምግባቸውን ያዘጋጅ ዘንድ ከዮሴፍ ጋር ተሸጠ

(አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መጽሐፈ ሰዓታት)

የያዕቆብ ልጆች ወንድማቸውን ዮሴፍን ለእስማኤላውያን ሽጠውት ሳለ እስማኤላውያን ለጲጥፋራ ሸጡት፡፡ ከጲጥፋራ ቤት ገብቶ ሲኖር ከዕለታት አንድ ቀን የጲጥፋራ ሚስት ሩካቤ ሥጋ እናድርግ አለችው፡፡ እሱም ጌታየ በሁሉ ቢያሰለጥነኝ በዚህ በአንች ላይ አላሰለጠነኝም አይሆንም አላት፡፡ እሷም አውቃ ልብሷን ከፊቷ ቀዳ አውልቃ ሰው ባርያ ሲገዛ መልከ ክፉውን ፀጉረ ከርዳዳውን ይገዛል እንጂ መልከ መልካሙን ገዝቶ ልድፈርሽ አለኝ አለች፡፡ አሕዛብም ዮሴፍን ወህኒ ቤት አገቡት፡፡ ዮሴፍም ከወህኒ ቤት ገብቶ ሳለ የፈርዖን ጠጅ አሳላፊውና እንጀራ አሳላፊው ተጣልተው ወህኒ ቤት ገብተው ሲኖሩ ከዕለታት አንድ ቀን እየራሳቸው ሕልም አይተው ነበርና ሕልማቸውን ለዮሴፍ ነግረውት ዮሴፍም እንደሕልማቸው ፈታላቸው፡፡ የጠጅ አሳላፊውን እንደነበርክ ትሆናለህ አለው፡፡ የእንጀራ አሳለፊው ዮሴፍ እንደነገረው ተሰቀለ፡፡ ዮሴፍም የጠጅ አሳላፊውን እንዳትረሳኝ አለው፡፡ከዕለታት አንድ ቀን ፈርዖን ሕልም ያያል፡፡ ሕልሙም ትርጓሜውም ይጠፋዋል፡፡ ሕልሙም እንዲህ ነው፡፡

ከወንዝ ውኃ ሲጠጡ ሰባት የከሱ ላሞች ሰባቱን ያልከሱትን የወፈሩትን ላሞች ሲውጧቸው አየ፡፡ ሕልሙንም የሚፈታለት አላገኘም፡፡ የጠጅ አሳላፊውም የሴፍ ያነን አትርሳኝ ያለው ነውና ዮሴፍም የሚባል ሕልም የሚፈታ አለ ብሎ ለንጉሡ ነገረው፡፡ ፈርዖንም ዮሴፍን ከወህኒ ቤት አስመጣው፡፡ ሕልሙንም ሰባት ዓመት ረኃብ ችግር ይሆናል አለው፡፡ ታዲያ ምን ላድርግ አለው፡፡ ለሰባት ዓመት የሚበቃ እህል አሰብስብ አለው፡፡ ያን ጊዜ ዮሴፍን ሾመው፡፡ ዮሴፍም ለሕዝቡ የሚበቃ እህል ሰበሰበ፡፡

በእየሀገሩ ረኃብ ጸና፡፡ ረኃብ ኮነ በበብሔሩ ወፈድፋደሰ በከነዓን ጸና ይላል፡፡ እህልም በከነዓን ጠፋ፡፡ የእየሩሳሌም ሰዎች እስራኤል ከግብጽ ሰዎች ውስጥ ዮሴፍ የሚባል የሰበሰበውን እህል ያቀና ነበርና ሸምቶ ለመብላት ወደግብጽ ተሰደዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ዮሴፍን የሾመው ሞቶ ሌላ ፈርዖን የሚባል ክፉ ንጉሥ ነገሠ፡፡ የእስራኤልን ብልሀትና ብዛት አይቶ ከእስራኤል ወገን ወንድ ልጅ ሲወለድ በሰይፍ ይቆረጥ ብሎ አዋጅ ነገረ፡፡ ሙሴ በዚያን ጊዜ ሲወለድ ከግንባሩ ላያ ብርሃን ተስሎበት፤ ተጽፎበት ተወለደ፡፡ እኅቱና እናቱ ፈርዖንን በመፍራት ከወንዝ ዳር በሳጥን ውስጥ አርገው ጥለውት እኅቱ ማርያም በጎዳና ሆና ትጠባበቀውና ታየው ነበር፡፡ አንዲት ሴት ልብስ ልታጥብ ወደ ወንዝ ስትሄድ ሳጥን አግኝታ ብትከፍተው ሙሴን አገኘችው፡፡ የንጉሡ ልጅ ሰውነቷን ልትታጠብ ሂዳ አገኘችውም ይላሉ፡፡ እኅቱ ማርያምም አውቃ ከእስራኤል ወገን ልጅ የሞተባት አንዲት ሴት አለችና ታሳድገው አለቻት፡፡ አምጫት አለቻት፡፡ ለእንበረም ሚስት ለዮካብድ ሰጠቻት፡፡ ዮካብድም ከቤት ወስዳ ሙሴን ሦስት ዓመት አሳደገችው፡፡ ከዚህ በኋላ ሙሴ ከፈርዖን ቤት አደገ፡፡

ከዕለታት አንድ ቀን ፈርዖን በእስራኤል ላይ ፍርድ ሲያጣምም አየው፡ ከአየው በኋላ ሙሴ ፈርዖንን በጥፊ መታው፡፡ ፈርዖንም ተናዶ ሊገድለው ሲል መካሮቹ/አማካሪዎቹ ንጉሥ ሆይ ሕፃን ምን ያውቃል እሳትና ፍትፍት ቢያቀርቡለት ፍትፍቱን ትቶ እሳቱን ይጎርሳል አሉት፡፡ እስኪ አቅርቡለት አላቸው፡፡ ቢያአቀርቡለት ሙሴ ወደ ፍትፍቱ እጁን ሊሰድ ሲል መልአኩ በረቂቅ ነገር ወደ እሳቱ መለሰው፡፡ ሙሴ ልቱት (ኮልታፋ) የሆነበት ምክንያት ይህ ነው። ስለዚህ ፈርዖን ከመግደል ተወው፡፡ እንዲህ እያለ ከአደገ በኋላ ከዕለታት አንድ ቀን ግብጻዊና ዕብራዊ በልብስ ማጠቢያ ተጣልተው ሳለ ለዕብራዊው አድልቶና ተረድቶ ግብጻዊውን ገድሎ አሸዋ አለበሰው፡፡ ይህ ነገር በፈርዖን ዘንድ አልተሰማም ነበር፡፡

ከዕለታት አንድ ቀን ደግሞ ግብጻዊና ዕብራዊ ተጣልተው ሙሴ ሊገድል ቀርቦ ሳለ ግብጻዊው አንስቶ ከዚህ ቀደም ቢጣሉ ግብጻዊውን ገደልክ ሳይሰማብህ ቀረ ቢለው ያን ጊዜ ሙሴ ፈርቶ ወደምድረ ምድያም ተሰደደ፡፡ ከዚህ በኋላ የዮቶር ልጆች በጎቻቸውን ሲያጠጡ የሀገራቸው ውኃ ለሀምሳ ሰው የሚፈነቀል ድንጋይ ተገጥሞ ነበር፡፡ ሙሴን ከዚያ አግኝተው ፈንቅልልን አሉት፡፡ መጥቶ ለሀምሳ የሚፈነቀለውን ድንጋይ ብቻውን ፈንቅሎ በጎቻቸውን አጠጥቶላቸዋል፡፡ ፈጥነውም ወደቤታቸው ተመልሰዋል፡፡ አባታቸውም ዮቶር ፈጥናችሁ መጣችሁ አላቸው፡፡ እነሱም አንድ ሰው አግኝተን ብቻውን ፈንቅሎ አጠጥቶልን ፈጥነን መጣን አሉት፡፡ ዮቶርም እንዲህ ያለውን ሰው ለምን ትታችሁት መጣችሁ አሁንም ሂዱና አምጡት አላቸው፡፡ እነሱም ሂደው አመጡት፡፡ ሙሴም ከዮቶር ቤት አደረ፡፡ ዮቶርም ልጁን አጋባው፡፡ ሙሴም ከዮቶር ቤት በግ ሲጠብቅ ኖረ፡፡

ኢሀሎኑ በዝ ሰማይ አምላከ እስራኤል/ የእስራኤል አምላክ በዚህ ሰማይ የለምን?

እስራኤል ከግብጽ ውስጥ ሲኖሩ ንጉሡ ፈርዖን በጣም ያሰቃያቸው ነበር፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ራሄል የምትባል ርጉዝ ሴት ባሏ ሞቶ በባሏ ምትክ ኖራ እርገጭ ተብላ ኖራ የምትረግጥ ነበረች፡፡ ፈርዖን ለሕንጻ ጭቃ ሲያስቦካት ከዚያ ገብታ ጭቃ ስታቦካ ምጥ መጣባት፡፡ በዚያን ጊዜ ለፈርዖን ብታመለክት ከዚያው አብረሽ ርገጭው የሰው ደም ሕንፃ ያጠብቃል፤ያጸናል አላት፡፡ ከዚህ በኋላ ራሄል ከዚያው መንታ ልጆች ወልዳ ከጭቃው ላይ አብራ ረግጣቸዋለች፡፡ በዚያን ጊዜ ምርር ብላ ኢሀሎኑ በዝ ሰማይ አምላከ እስራኤል/ የእስራኤል አምላክ በዚህ ሰማይ የለምን? ብላ ብታለቅስና እንባዋንም ወደ ላይ ብትረጨው ቅድመ እግዚአብሔር ከመንበረ ጸባዖት ደርሷል፡፡

ሰማዕኩ ገዓሮሙ ለሕዝብየ ወወረድኩ ከመ አድኅኖሙ/ የሕዝቤን ጩኸት ሰምቻለሁና አድናቸው ዘንድ ወረድኩ !

ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር የራሄልን ጩኸቷንና ግፏን በመመልከት ከዕለታት አንድ ቀን በደብረ ሲና ዕፀ ጳጦስ ከምትባል እንጨት ሥር ጌታ ለሙሴ ተገልጾ የሕዝቤን ጩኸት ሰምቻለሁና ሂደህ ፈርዖንን ሕዝቤን ልቀቅ በለው አለው፡፡ ሙሴም ምን ምልክት አለኝ አለው፡፡

፩ኛ. በትርህን ከመሬት ጣላት አለው ቢጥላት እባብ ሁናለች፡፡ ፈርቶ ሸሸ፡፡ ጅራቷን ይዘህ አንሳት አለው፡፡ ቢያነሳት ደህና ሁናለች፡፡

፪ኛ. እጅህን ከብብትህ አግብተህ አውጣው አለው፡፡ አግብቶ ቢያወጣው ለምጽ ሆነ፡፡ ደግመህ አግብተህ አውጣው አለው ደግሞ አግብቶ ቢያወጣው ደህና ሁኗል፡፡

ሙሴም ይህን ነገር ለፈርዖን አሳይቶ እስራኤልን ስደዳቸው ቢለው እምቢ አለው፡፡ በዚህ ጊዜ ፈርዖን እስራኤልን አለቅም እግዚአብሔርንም አላውቅም በማለቱ ምክንያትና ልቡን በማደንደኑ ፈጣሪ ብዙ መቅሰፍት አወረደ፡፡ በዚያን ጊዜ መቅሰፍት ሲወርድ የእስራኤል ሕዝብ በሚኖርበት በጌሤም መቅሰፍት አልነበረም፡፡ ሙሴን አሮንን ጸልዩልን እያሉ መቅሰፍቱ ይቆም ነበር፡፡ ሙሴም እጁን ወደ እግዚአብሔር ዘርግቶ በመጸለይ ያማልድ ነበር፡፡ ሎቱ ስብሐት ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፡፡ ዘፀ. ፱፡- ፩ ፥ ፰፡-፪

በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ፦ እኔ መልአክን በፊትህ እሰድዳላሁ። በፊቱ ተጠንቀቁ ቃሉንም አድምጡ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት። አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋለሁ ዘፀ. ፳፫፥፳፡፳፪

እግዚአብሔር አምላክ ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ እያለ በተደጋጋሚ ፈርዖንን በሙሴ አማካኝነት ቢያዘው ፈርዖን እምቢ በማለቱ ምክንያት ከፈጣሪ የታዘዙ መቅሰፍታት እኒህ ናቸው፡፡

1ኛ. ጓጉንቸር 2ኛ. ቅማል 3ኛ. የዝንብ መንጋ 4ኛ. ቸነፈር 5ኛ. ቁስል 6ኛ. ሻኝህ 7ኛ. በረዶ 8ኛ. አንበጣ 9ኛ. ሰው የሚዳስሰው ጽኑ ጨለማ 10ኛ. ሞተ በኲር 11ኛ. ስጥመት ናቸው፡፡

ወፈነወ መልአኮ ወአድኀኖሙ/ መልአኩን ልኮ አዳናቸው

ከዚህ በኋላ ፈርዖን እስራኤልን ወደሀገራቸው ሰደዳቸው፡፡ እሱም ከዋለበት ቢመጣ ከተማይቱ ጭልል ብላ አገኛት፡ ፈርዖንም ለካስ ከተማይቱን ያስከበሯት እስራኤሎች ናቸው ብሎ እነሱን ለመመለስ አንድ የወይራ ፍልጥ የሚበላ ፈረስ ነበረው፡፡ ሠራዊቶቹንና እያኔስን እያንበሬስን ባሬስን አስከትሎ እሱ በፈረስ ሆኖ ገስግሶ ከእስራኤል ደረሰባቸው፡፡ እስራኤልም ከባሕረ ኤርትራ ደርሰው ባሕረ ኤርትራ ሞልታ ነበርና ሙሴ በበትሩ ቢመታት እንደ ግድግዳ ወደታች ወደ ላይ ከሦስት ተከፍላ አሳልፋቸዋለች፡፡ ያን ጊዜ እስራኤልን ቅዱስ ሚካኤል እየመራ አሻገራቸው፡፡ ፈርዖንም እነሱን አይቶ እሻገራለሁ ብሎ ባሕረ ኤርትራ ገብቶ ቅዱስ ሚካኤል ሰይፈ ቁጣውን ቢያሳየው ከነፈረሱና ከነሰራዊቱ ሰጥሞ ቀርቷል፡፡ እስራኤልም ሰባት ደመና ታዞላቸው አንዱ በፊት፤ አንዱ በኋላ፤ አንዱ በቀኝ፤ አንዱ በግራ፤ አንዱ ለእግራቸው ምንጣፍ፤ አንዱ ከላይ ለእራሳው ጥላ ከለላ፤ አንዱ መንገድ ጠራጊ ሆኖ እየመራቸው ከስደት ወደ ምድረ ርስት ተመልሰዋል፡፡ የእስራኤልም ልጆች በግብጽ የኖሩበት ዘመን ዐራት መቶ ሰላሣ ዓመት ነው፡፡ ዘፀ. 12፡-40

ይህ ሁሉ የሆነው ከፈጣሪያችን ታዞ በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነትና ረዳትነት ሕዝበ እስራኤል/እስራኤል ዘሥጋ ከግብጽ ባርነት ነጻ የወጡበትን በማሰብ ስለሆነ እኛን እስራኤል ዘነፍስንም ከሲኦል፤ ከገሃነም እንዲያወጣን፤ በነፍስ በሥጋ እንዲታደገን፤ከፈጣሪያችን እንዲያማልደን በእየዓመቱ ኅዳር 12 ቀን የቅዱስ ሚካኤልን በዓል የምናከብርበት ምክንያት ይህ ነው፡፡

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: