💭 ኢትዮጵያዊ የሚመስለውን ኢየሱስን በህልም ካየ በኋላ ኢራቃዊ ሙስሊም ክርስቲያን ሆነ
- ✞ ኢራቃዊው የቀድሞ ሙስሊም በክርስቲያኑ ልዑል (ሲፒ)ፊት ሲመሰክር
- ✞ The Iraqi Ex-Muslim testifying before Christian Prince (CP)
______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023
💭 ኢትዮጵያዊ የሚመስለውን ኢየሱስን በህልም ካየ በኋላ ኢራቃዊ ሙስሊም ክርስቲያን ሆነ
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ምስክርነት, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢራቃዊ, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊ ኢየሱስ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ክርስቲያን ልዑል, ወንጌል, የቀድሞ ሙስሊም, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, የዘረ ጉዳይ, ጽዮን, Christian Prince, Church, Colored, Dream, Ethiopian Orthodox, Ex-Muslim, Faith, Iraqi, Jesus Christ, New England, New Testament, Race Issue, Rhode Island, Saint, Testimony, Tewahedo, The Gospel, USA, Warren, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023
ኢትዮጵያ በ’ሰሜን ምስራቅ’ አፍሪቃ እንደምተገኘው፣ በ’ሰሜን ምስራቅ’ አሜሪካ በምትገኘዋ የሮድ አይላንድ ግዛት የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያሳያል። ይህን እስካሁን ተሰውሮና ብዙ አትኩሮት ሳያገኝ ቀርቶ የነበረውን ክስተት ተከትሎ ስለ ዘር በጣም አነቃቂ ጥያቄዎች በመነሳት ላይ ናቸው።
በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ሃድሊ አርኖልድ በሮድ አይላንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተገኘውና የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለ መስታወት መስኮት ኢየሱስን እንደ ኢትዮጵያዊ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለው ሰው እንደሆነ አድርጎ እንደሚያሳይ ተናግረዋል ።
እ.አ.አ በ 1877 የተተገበረው መስኮት በዓይነቱ የመጀመሪያ ሊሆን ይችላል ብለው ምሑራኑ ያስባሉ። የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ቨርጂኒያ ራጊን ‘ይህ በአሜሪካ ባሕል ውስጥ እንደ ዋና ምልክት ሆኖ ሊቆም ይገባዋል‘ ብለዋል።
ጠቆር ያለዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በአዲስ ኪዳን ትዕይንቶች ከሴቶች ጋር ሲነጋገር የሚያሳየው ይህ በጽዮን ቀለማት የደመቀው መስታወት ስለ ዘረኝነት፣ ሮድ አይላንድ በባሪያ ንግድ ውስጥ ያላትን ሚና እንዲሁም የሴቶችን ቦታ በተመለከተ በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን የኒው ኢንግላንድ/አዲሷ የእንግሊዝ ማህበረሰብ የነበራትን አስትዋጽዖ ይጠቁማል።
ይህ ድንቅ የመስተዋት መስክቶ ስዕል የተሰቀለው በዋረን ከተማ ለረጅም ጊዜ በተዘጋው የቅዱስ ማርቆስ ኤጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን እ.ኤ.አ. በ 1878 ዓ.ም ላይ ነበር።
በዎርሴስተር፣ ማሳቹሴትስ በሚገኘው የቅዱስ መስቀል ኮሌጅ የሰብአዊነት ፕሮፌሰር የሆኑት ቨርጂኒያ ራጊን እና የባለቀለም መስታወት ጥበብ ታሪክ ባለሙያዋ፤ “ይህ መስኮት ልዩ እና ያልተለመደ ነው፣ ይህን ምስል ለዛ ዘመን አይቼው አላውቅም።” ብለዋል።
ባለ ፲፪/12 ጫማ ርዝመት እና ባለ ፭/5 ጫማ ስፋት ያለው ይህ መስኮት ሁለት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባቦችን ያሳያል። ሴቶቹም ጥቁር ቆዳ ያላቸውና ከክርስቶስ ጋር እኩል ሆነው ይታያሉ። አንዱ፡ ከሉቃስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ከአልዓዛር እህቶች ከማርታ እና ከማርያም ጋር ሲነጋገር ያሳያል። ሌላው ደግሞ፡ ከዮሐንስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ጉድጓድ አጠገብ ለሳምራዊቷ ሴት ሲናገር ያሳያል።
በእውነት ድንቅ ነው፤ እንግዲህ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ለወቅቱ በጭራሽ በማይታሰብ መልክ በአሜሪካ ‘ኢትዮጵያዊ‘ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተስሎ ይታይ ነበር። አባቶቻችን ሲስሏቸው የነበሩትን ዓይነት ስዕሎችን ተከትሎ ነው የተሳለው። የጽዮን ቀለማቱም እንዲሁ።
አዎ! በዛሬዋ ዓለም ሕዝቦች ከመቼውም ጊዜ በከፋ የዘር ጉዳይ ላይ በጣም ስሜታዊና ጠበኞች እየሆኑ ነው። ባገራችንም በተቀሩት አገራትም የምናየው ነው። ሰሞኑን እንኳን መኖርና አለመኖሯ አጠራጣሪ የሆነችው የጥንታዊቷ ግብጽ ንግሥት ክሊዮፓትራ በኔትፍሊክስ ፊልም ላይ እንደ ጥቁር መሳሏ በግብጽና በመላው የምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ ውዝግብ በማስነሳት ላይ ነው። “እንዴት አንዲት ጥቁር ሴት የእኛ ንግሥት ሆና ፊልም ላይ ትታያላች?! ይህ በጭራሽ መሆን የለበትም፤ ክሊዮፓትራ ብሎንድ የጸጉር ቀለም የነበራት ግሪካዊት ነበረች…” እንግዲህ አሜሪካዊቷ ተዋናይ ክልስ ናት፤ እንደሚወራው ክሊዮፓትራም ክልስ ነበረች። ግን ምን ልዩነት አለው? ክሊዮፓትራን ጨምሮ የያኔዎቹ ግብጻውያን እኮ ወንጀለኞች ነበር፤ ታዲያ ማንም ድራማ ወይንም ቴአትር ቢሠራስ ምን ክፋት አለው? ታሪክ ተቀማን፤ ነው? የማን ታሪክ? የዛሬዎቹ ግብጻውያን ከኮፕቶች በቀር ሁሉም ወራሪ መሀመዳውያን አረቦች ናቸው። ለመሆኑ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብሎንድና ሰማያዊ ዓይኖች ያሏቸው ተዋናውያን አልነበሩም እንዴ ሲወክሉት የነበሩት?! ንግሥታችንን ሳባን/መከዳን ለረጅም ጊዜ ሲወክሏት የነበሩት ነጭ ተዋናውያን አልነበሩምን? እንዴት ነው ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ እንኳን ዛሬም በቆዳ ቀለም ላይ ያተኮረ ልዩነትን ፣ ጥላቻን እና ትንኮሳን የምታስተናግደው? በእውነት ይህ ስንፍና፣ ኋላ ቀርነትና ውድቀት እጅግ በጣም አሳፋሪ ነው!
ለማንኛውም፤ ይህን ድንቅ የጌታችንን ስዕል አመልክቶ ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ይህ የመስተዋት መስኮት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተገጠመ መሆኑ ነው። ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ በሰኞ ዕለት የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስን ዓመታዊ በዓል በዚህ መልክ አክብረነው ነበር፤
😇 ሐዋርያው ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት
😇 የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ በዓል 😇
Harvard art historian claims 150-year-old stained glass window in Rhode Island church depicts Jesus as a person of color
A nearly 150-year-old stained-glass church window that depicts a dark-skinned Jesus Christ interacting with women in New Testament scenes has stirred up questions about race, Rhode Island’s role in the slave trade and the place of women in 19th century New England society.
The window installed at the long-closed St. Mark’s Episcopal Church in Warren in 1878 is the oldest known public example of stained glass on which Christ is depicted as a person of color that one expert has seen.
“This window is unique and highly unusual,” said Virginia Raguin, a professor of humanities emerita at the College of the Holy Cross in Worcester, Massachusetts, and an expert on the history of stained-glass art. “I have never seen this iconography for that time.”
The 12-foot tall, 5-foot wide window depicts two biblical passages in which women, also painted with dark skin, appear as equals to Christ. One shows Christ in conversation with Martha and Mary, the sisters of Lazarus, from the Gospel of Luke. The other shows Christ speaking to the Samaritan woman at the well from the Gospel of John.
The window made by the Henry E. Sharp studio in New York had largely been forgotten until a few years ago when Hadley Arnold and her family bought the 4,000-square-foot (371-square-meter) Greek Revival church building, which opened in 1830 and closed in 2010, to convert into their home.
When four stained-glass windows were removed in 2020 to be replaced with clear glass, Arnold took a closer look. It was a cold winter’s day with the sunlight shining at just the right angle and she was stunned by what she saw in one of them: The human figures had dark skin.
“The skin tones were nothing like the white Christ you usually see,” said Arnold, who teaches architectural design in California after growing up in Rhode Island and earning an art history degree from Harvard University.
The window has now been scrutinized by scholars, historians and experts trying to determine the motivations of the artist, the church and the woman who commissioned the window in memory of her two aunts, both of whom married into families that had been involved in the slave trade.
“Is this repudiation? Is this congratulations? Is this a secret sign?” said Arnold.
Raguin and other experts confirmed that the skin tones — in black and brown paint on milky white glass that was fired in an oven to set the image — were original and deliberate. The piece shows some signs of aging but remains in very good condition, she said.
But does it depict a Black Jesus? Arnold doesn’t feel comfortable using that term, preferring to say it depicts Christ as a person of color, probably Middle Eastern, which she says would make sense, given where the Galilean Jewish preacher was from.
Others think it’s open to interpretation.
The 12-foot tall, 5-foot wide window depicts two biblical passages in which women, also painted with dark skin, appear as equals to Christ.
“To me, being of African American and Native American heritage, I think that it could represent both people,” said Linda A’Vant-Deishinni, the former executive director of the Rhode Island Black Heritage Society. She now runs the Roman Catholic Diocese of Providence’s St. Martin de Porres Center, which provides services to older residents.
“The first time I saw it, it just kind of just blew me away,” A’Vant-Deishinni said.
Victoria Johnson, a retired educator who was the first Black woman named principal of a Rhode Island high school, thinks the figures in the glass are most certainly Black.
“When I see it, I see Black,” she said. “It was created in an era when at a white church in the North, the only people of color they knew were Black.”
Warren’s economy had been based on the building and outfitting of ships, some used in the slave trade, according to the town history. And although there are records of enslaved people in town before the Civil War, the racial makeup of St. Mark’s was likely mostly if not all white.
The window was commissioned by a Mary P. Carr in honor of two women, apparently her late aunts, whose names appear on the glass, Arnold said. Mrs. H. Gibbs and Mrs. R. B. DeWolf were sisters, and both married into families involved in the slave trade. The DeWolf family made a fortune as one of the nation’s leading slave-trading families; Gibbs married a sea captain who worked for the DeWolfs.
Both women had been listed as donors to the American Colonization Society, founded to support the migration of freed slaves to Liberia in Africa. The controversial effort was overwhelmingly rejected by Black people in America, leading many former supporters to become abolitionists instead. DeWolf also left money in her will to found another church in accord with egalitarian principles, according to the research.
Another clue is the timing, Arnold said. The window was commissioned at a critical juncture of U.S. history when supporters of Republican Rutherford B. Hayes and their Southern Democrat opponents agreed to settle the 1876 presidential election with what is known as the Compromise of 1877, which essentially ended Reconstruction-era efforts to grant and protect the legal rights of formerly enslaved Black people.
What was Carr trying to say about Gibbs’ and DeWolf’s links to slavery?
“We don’t know, but it would appear that she is honoring people of conscience however imperfect their actions or their effectiveness may have been,” Arnold said. “I don’t think it would be there otherwise.”
The window also is remarkable because it shows Christ interacting with woman as equals, Raguin said: “Both stories were selected to profile equality.”
For now, the window remains propped upright in a wooden frame where pews once stood. College classes have come to see it, and on one recent spring afternoon there was a visit from a diverse group of eighth graders from The Nativity School in Worcester, a Jesuit boys’ school.
The boys learned about the window’s history and significance from Raguin.
“When I first brought this up to them in religion class, it was the first time the kids had ever heard of something like this and they were genuinely curious as to what that was all about, why it mattered, why it existed,” religion teacher Bryan Montenegro said. “I thought that it would be very valuable to come and see it, and be so close to it, and really feel the diversity and inclusion that was so different for that time.”
💭 Selected Comments from NYPost:
Facts are facts. There’s no rewriting history. It’s logical common sense period.
[Isaiah 53:2]
„For he grew up before him like a young plant, and like a root out of dry ground; he had no form or majesty that we should look at him, and no beauty that we should desire him.”
Looks is NOT the point when it comes to Jesus
______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ሐዋርያው ማርቆስ, ሮድ አይላንድ, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, ኒው ኢንግላንድ, አሜሪካ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊ ኢየሱስ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ወንጌል, ዋረን, የመስኮት ስዕል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, የዘረ ጉዳይ, ጽዮን, Church, Colored, Ethiopian Orthodox, Faith, Jesus Christ, New England, New Testament, Race Issue, Rhode Island, Saint, St. Mark, Stained-glass, Tewahedo, The Gospel, USA, Warren, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2023
❖ ከመቶ ዓመታት በፊት ይህን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የሠራችለትም ( ፲፱፻፲፮ ዓ.ም/ 1916) ኢትዮጵያ ናት። ❖
😇 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።
ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።
አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።
ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦
“ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።
ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።
መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 ዓ.ም. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሑዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።
ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።
“የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 ዓ.ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።
“ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 ዓ.ም ነው።” ብለዋል።
የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 ዓ.ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Apostle, Axum, ሐዋርያው ማርቆስ, ቅዱሳን, ቅዱስ ማርቆስ, ተዋሕዶ, አክሱም, አዲስ አበባ, አዲስ ኪዳን, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ወንጌል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, ጽዮን, Ethiopian Orthodox, Faith, Jesus Christ, New Testament, Saint, St. Mark, Tewahedo, The Gospel, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም
💭 ሁሉም ከጸዳ በኋላ ቅዱስ ያሬድ በስውር እያሰለጠናቸው ያሉት ትክክለኛዎቹ ካህናት ይወጣሉ፤ እውነተኞቹን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የሚሰበስብ፣ ክርስቶስን የሚወድና እስልምናን የሚጠላ አንድ ቅዱስ ሰው በእግዚአብሔር ተቀብቶ ይወጣል። ያኔ የእስልምና አምልኮ ከምድረ ገጽ ይጠፋል። እውነተኞቹ ኢትዮጵያን የሚያውቋት ያውቁታልና ወደ አንድ ይሰባሰባሉ። መቶ ሚሊየን የሚሆነው ነዋሪ ኢትዮጵያን አያውቃትምና ሁሉም ይጠፋል። በአፋቸው ሳይሆን በህሊናቸው ኢትዮጵያንና ተዋሕዶን ከልባቸው የያዙት፣ ደሞዝ እየተከፈላቸው ካህናት የሆኑት ሳይሆኑ፣ በደሞዙ የሚንጠራሩት ሳይሆኑ፣ በዘረኝነት የተለከፉት ሳይሆኑ፣ ዘረኛ፣ ዘማዊና ጉቦኛ ያልሆኑት፣ ዘረኛ ያልሆኑትንና በፍቅር የሚመላለሱትን ምዕመናንን ጨምሮ ሁሉም በቅዱሱ ሰው ዙሪያ ተሰባስበሰው ኢትዮጵያን ይኖሩባታል።
†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩፥፮]†††
“ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።”
❖❖❖ይህ ዓለም ካዘጋጀልን ወጥመድና መከራ ሰውሮ ወደ አንድነት ይሰብስበን!❖❖❖
†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩]†††
፩ ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል።
፪ የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።
፫ እግዚአብሔርን በመፍራት ደስታውን ያያል። ዓይኑም እንደምታይ አይፈርድም፥ ጆሮውም እንደምትሰማ አይበይንም፤
፬ ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።
፭ የወገቡ መታጠቂያ ጽድቅ፥ የጎኑም መቀነት ታማኝነት ይሆናል።
፮ ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።
፯ ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።
፰ የሚጠባውም ሕፃን በእባብ ጕድጓድ ላይ ይጫወታል፥ ጡት የጣለውም ሕፃን በእፉኝት ቤት ላይ እጁን ይጭናል።
፱ በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።
፲ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ለአሕዛብ ምልክት ሊሆን የቆመውን የእሴይን ሥር አሕዛብ ይፈልጉታል፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።
፲፩ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የቀረውን የሕዝቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ፥ ከጳትሮስና ከኢትዮጵያ፥ ከኤላምና ከሰናዖር ከሐማትም፥ ከባሕርም ደሴቶች ይመልስ ዘንድ ጌታ እንደ ገና እጁን ይገልጣል።
፲፪ ለአሕዛብም ምልክትን ያቆማል፥ ከእስራኤልም የተጣሉትን ይሰበስባል፥ ከይሁዳም የተበተኑትን ከአራቱ የምድር ማዕዘኖች ያከማቻል።
፲፫ የኤፍሬምም ምቀኝነት ይርቃል፥ ይሁዳንም የሚያስጨንቁ ይጠፋሉ፤ ኤፍሬምም በይሁዳ አይቀናም፥ ይሁዳም ኤፍሬምን አያስጨንቅም።
፲፬ በምዕራብም በኩል በፍልስጥኤማውያን ጫንቃ ላይ እየበረሩ ይወርዳሉ፥ የምሥራቅንም ልጆች በአንድነት ይበዘብዛሉ፤ በኤዶምያስና በሞዓብም ላይ እጃቸውን ይዘረጋሉ፥ የአሞንም ልጆች ለእነርሱ ይታዘዛሉ።
፲፭ እግዚአብሔርም የግብጽን ባሕር ያጠፋል፤ በትኩሱም ነፋስ እጁን በወንዙ ላይ ያነሣል፥ ሰባት ፈሳሾችንም አድርጎ ይመታዋል፥ ሰዎችም በጫማቸው እንዲሻገሩ ያደርጋቸዋል።
፲፮ ከግብጽም በወጣ ጊዜ ለእስራኤል እንደ ነበረ፥ ለቀረው ለሕዝቡ ቅሬታ ከአሦር ጐዳና ይሆናል።
______________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መሰባሰብ, ቅዱሳን, ቅዱስ ያሬድ, ቅድስት ማርያም, ተዋሕዶ, ትግራይ, አንድነት, አክሱም, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊነት, እምነት, ኦርቶዶክስ, ክርስቲያን, ወንድማማችነት, ዘረኝነት, ዲያቆን ቢኒያም ፍሬው, ጥላቻ, ጦርነት, ጽዮን, Brothers, Diakon Biniam, Ethiopia, Ethiopianess, Genocide, St.Yared, Tewahedo, Tigray, War | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
ሙስሊሞች የታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስን ገዳም መጎብኘት ለምን እንደሚወዱ
✞ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሙስሊሞች ☪
✞ ST. GEORGE AND THE MUSLIMS ☪
💭 ማሳሰቢያ፡– እነዚህና መሰል ተአምራትና ስሜቶች የእስልምናን የውሸት ሃይማኖትም ሆነ አንዳንድ ቱርኮች በክርስቲያኖች ላይ የፈጸሙትን አስከፊ ድርጊት የሚያረጋግጡ አይደሉም፤ ነገር ግን አንዳንድ ተራ ሙስሊሞች ለክርስቶስ እና ለቅዱሳኑ ያላቸውን እምነትና ፍቅር እንጂ። በተመሳሳይ፣ ክርስቶስ በእስራኤል እንኳ ያላገኘውን ትልቅ እምነት ነው በሮማውያን መቶ አለቃ ዘንድ ያገኘው[ማቴዎስ ፰፥፲]። እና ብዙውን ጊዜ፣ ይህ የመንፈስ ቅዱስ መገኘት፣ በፍቅር, የኦርቶዶክስ ያልሆኑ አካላትን ለመፈወስ ብቻ ሳይሆን፤ በይበልጥም ነፍሳትን ለመፈወስ፣ ብዙዎች በኋላ ብርሃኑን ተቀብለው በኦርቶዶክሶች ይጠመቃሉ። ሁላችንም እንድንዳን እና እውነትን ወደ ማወቅ እንድንደርስ ክርስቶስ ለሁላችንም ለንስሐ ያብቃን። ፅዋ ተሸካሚው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ሁላችን ይማልድልን፤ ይርዳን! ኣሜን።
💭 ምንም እንኳን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በቱርኮች ብዙ መከራን ተቋቁመው የቆዩ ቢሆንም በቱርክ ከሙስሊም ቤተሰቦች የተወለዱ ቅዱስ ጊዮርጊስን በጣም የሚያከብሩ እና የሚያደንቁ እንዲሁም እንዲረዳቸው የሚለምኑት ብዙ ሙስሊሞች አሉ።
💭 እናም የቀድሞው ሙስሊም-ሳራሲን እንዲህ አለ፡-“ጌታ እና አባት ሆይ፣ ይቅር በለኝ፣ ግን ክርስቶስን ለማየት ምኞት እና ፍላጎት አለኝ። ይህን እንዴት ማድረግ እችላለሁ?” ፤ ካህኑም “ክርስቶስን ማየት ከፈለግህ ወደ የወንድምህ ልጅ ሄደህ ክርስቶስን ስበክለት። የሙስሊም-ሳራሲኖችን እና የሐሰተኛ ነቢያቸውን መሐመድን እምነት እስልምናንስደብ እና ኮንን፤ እናም የክርስቲያኖችን እውነተኛ እምነት ያለ ፍርሃት በትክክል በመስበክ ክርስቶስን ታያለህ። …
“በመሆኑም ቅዱስ ጊዮርጊስ በሺዎች ለሚቆጠሩ ኢ–አማንያን፣ ክርስቲያኖች፣ አይሁዶች እና በተለይም ሙስሊሞች በማንኛውም መንገድ ወደ ደሴቲቱ መጥተው ታማታ (ስእለታቸውን) በማምጣት በቅዱሱ ፊት የሚያቀርቡበት የአምልኮ ስፍራ ሆኗል። ተስፋቸውን በእርሱ ላይ ያድርጋሉ። ቅዱሱም እንደማይፈርድ እና ለእያንዳንዱ ታማኝ ሰው‘ፈውስን እንደሚሰጥ‘ ያሳያል።“
💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.
💭 And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.” …
“Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”
And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”
Although Orthodox Christians have endured much suffering at the hands of the Turks, there are many people in Turkey born to Muslim families who nevertheless respect and venerate St. George, and pray to him for help.
The Monastery of St. George Koudounas
This historic Monastery of Saint George Koudounas, on Prince’s Island outside of Constantinople, was according to tradition built by the Byzantine Emperor Nikephoros Phokas in 963 AD. A miraculous icon of St. George was brought here from the Monastery of Peace, which was founded by Emperor Justin II, in Athens at that time.
The Monastery was later sacked in the Fourth Crusade. Then in 1302 the pirate Giustiniani plundered all the buildings and monasteries of the island. Not wanting their holy icon stolen by the Franks, the monks hid the icon under the earth and place the holy altar above it. The miraculous icon however was lost for many years.
Later, St. George appeared to a shepherd in a dream and told him where to find his icon. When he approached the area, he heard the ringing of bells, and having unearthed the icon, found it decorated with bells. This is the source behind the epithet “Koudouna” which means “bells”.
The Monastery was later attached to Hagia Lavra in Kalavryta, and eventually to the Patriarch of Constantinople.
The current church was built in 1905.
The miracles of the Saint are many, not only towards Christians [Romans], who approached always with great reverence (in olden times there wasn’t a Christian family which had not visited Koudouna at least once a year), but towards everyone without exception, who approach his grace with faith. Thus there is a great mass of people who come from other faiths from throughout Turkey. The pilgrims number about 250,000 a year, the majority being Muslim Turks.
The great iron gate of the Monastery, as we learn from its engraving in Greek and Turkish, was offered from the Muslim Rasoul Efenti, as a gift of gratitude towards the Saint for the healing of his wife.
On April 23rd, in other words the day when the Saint is honored and the Monastery celebrates, tens of thousands of pilgrims arrive, not only from Constantinople but from other cities, to venerate the Great Martyr and to seek help in their problems.
Roughly all of these pilgrims are from other faiths.
Many will return later to thank St. George, who heard their prayer and granted their desire, bringing the indispensable oil for his vigil lamp. You hear with passion how he healed this person’s son, how another became a mother after being barren for many years, how a third acquired a house, etc.
The Monastery also celebrates on the feast of Saint Thekla, and on this feast about 10,000 Muslims visit the Monastery seeking the prayer of Saint George.
Muslim Vows
Some come barefoot up the hill, which takes about 30 minutes to climb to the Monastery, others come with offerings of oil, candles, and sugar so that their lives may be sweet. Some do not speak as they climb up to the Monastery until they kiss the icon of St. George. They follow the services with hands lifted in the air holding lit candles. They ask priests for antidoron to bring home with them for a blessing. They have great faith and respect for Orthodoxy.
On September 24 I witnessed at 6:00 AM four modern looking Turkish girls approaching the Monastery. I asked them for what purpose they came. They responded: “Faith in the Saint brought us here. It doesn’t matter that we are Muslims. We prayed that he would help us. We have heard so much about the Monastery.”
Oral came from Smyrna in order to venerate the Saint with her vow. She brought three bottles of oil. When I asked why she, as a Muslim woman among the thousands, visits the Orthodox Monastery, she responded: “It is not forbidden by anyone for us to believe in Saint George. Religions have one common agreement, the one and only God. We could be hiding within us a Christian.”
Of the many interviews I conducted that day with Muslims, the responses were basically the same.
A different answer was given by Antil however. He said: “Life in Turkey is difficult. The people need something to give them strength. They have turned to religion. They have been bored by everything so they seek help elsewhere. Why not Saint George?”
And one Turkish newspaper reported: “Saint George has distributed hope to the suffering.”
Testimonies of Monks From the Monastery
Hieromonk Ephraim of Xenophontos, who has lived for three years at “Koudouna”, is astonished with the faith of the thousands of Muslims who visit the monastery. “These people live with their heart”, he affirms, “Because faith is the sight and the strength of the heart, for this reason they can and they do experience our Saints.”
Monk Kallinikos of Xenophontos, who serves as a priest, relates: “We are astonished with that which occurs here. Many times we see people who find the Lord with the faith of the Roman centurion.” To our question if the Saint responds to the supplications of the thousands of pilgrims, he replied: “During my three years here, we ourselves are witnesses of miracles, such as the healing of paralytics, mutes, and the giving birth to children.”
We asked the monks at St. George to comment about their stay in Turkey, and they told us: “All of their behavior is perfect. From the highest ruler, to the lowest, they treat us with such respect that many times we wonder which would be better, to live in Christian Greece or Muslim Turkey. We should tell you that we go everywhere with the monastic dress and our experiences have always been positive.
“Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”
Miracles: The Sick Turkish Woman
A Turkish woman from Levkochori had a serious health problem. She had heard a lot about St. George and wanted to come [venerate], but they did not let her come into the church because she was Turkish. But this didn’t deter her from remaining outside the church the whole night. In the morning they gave her holy oil from the vigil lamp of the Saint and she became well. After this, her husband gave many gifts to the church.
St. George Saves a Young Muslim Girl
A Muslim woman with her mother were taking a taxi for a long trip. The Muslims, as is well known, respect St. George very much.
On the road the taxi driver abandoned the proper course and began to show a threatening attitude towards the girl—the women apparently were praying—and at some point the taxi driver stopped the car and attempted to rape the girl. Immediately a police officer on horseback appeared, who ordered the taxi driver in a very powerful manner to the nearest police station. He went full of fear with the policeman, and the policeman on horseback went with him to the station, and issued a complaint for attempted rape. He signed the police book and left. When the taxi driver later came out of the interrogation, they looked in the book and said to him:
“There is no hope for you to escape! Do you know who brought you here?” Saint George.
💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.
💭 What an Infidel Saw that a Believer Did Not. Miracle in the Church of St. George
The following is a historical speech by St. Gregory of Decapolis about a vision that a Saracen [Muslim] once had in the Church of St. George in Damascus, and who, as a result of this, believed and became a monk and then a martyr for our Lord Jesus Christ. This took place in the eighth century.
Nicholas, the strategos, called Joulas, has related to me that in his town, which the Muslim-Saracens call in their language “Vineyard”, the Emir of Syria sent his nephew to administer some works under construction in the said castle. In that place there is also a big church, old and splendid, dedicated to the most glorious martyr St. George. When the Muslim-Saracen saw the church from a distance he ordered his servants to bring his belongings and the camels themselves, twelve of them, inside the church so that he may be able to supervise them from a high place as they were fed.
As for the priests of that venerable church, they pleaded with him saying: “Master, do not do such things; this is a church of God. Do not show disrespect towards it and do not bring the camels inside the holy altar of God.” But the Muslim-Saracen, who was pitiless and stubborn, did not want even to listen to the pleas of the presbyters. Instead he said to his servants, in Arabic: “Do you not do what you have been commanded to do?” Immediately his servants did as he commanded them. But suddenly the camels, as they were led into the church, all, by the command of God, fell down dead. When the Muslim-Saracen saw the extraordinary miracle he became ecstatic and ordered his servants to take away the dead camels and throw them away from the church; and they did so.
As it was a holiday on that day and the time for the Divine Liturgy was approaching, the priest who was to start the holy service of preparation of the gifts was very much afraid of the Muslim-Saracen; how could he start the bloodless sacrifice in front of him! Another priest, co-communicant to him, said to the priest who was to celebrate the Liturgy: “Do not be afraid. Did you not see the extraordinary miracle? Why are you hesitant?” Thus the said priest, without fear started the holy service of offering.
The Muslim-Saracen noticed all these and waited to see what the priest was going to do. The priest began the holy service of offering and took the loaf of bread to prepare the holy sacrifice. But the Muslim-Saracen saw that the priest took in his hand a child which he slaughtered, drained the blood inside the cup, cut the body into pieces, and placed them on the tray!
As the Muslim-Saracen saw these things he became furious with anger and, enraged at the priest, he wanted to kill him. When the time of the Great Entrance approached, the Muslim-Saracen saw again, and more manifestly, the child cut into four pieces on the tray, his blood in the cup. He became again ecstatic with rage. Towards the end of the Divine Liturgy, as some of the Christians wanted to receive the Holy Communion and as the priest said, “With the fear of God and faith draw near,” all the Christians bent their heads in reverence. Some of them went forward to receive the holy sacrament. Again, for a third time, the Muslim-Saracen saw that the priest, with a spoon, was offering to the communicants from the body and the blood of the child. The repentant Christians received the holy sacrament. But the Muslim-Saracen saw that they had received communion from the body and the blood of the child, and at that he became filled with anger and rage against everybody.
At the end of the Divine Liturgy the priest distributed the antidoron to all Christians. He then took off his priestly vestments and offered to the Muslim-Saracen a piece from the bread. But he said in Arabic: “What is this?” The priest answered: “Master, it is from the bread from which we celebrated the Liturgy.” And the Muslim-Saracen said angrily: “Did you celebrate the Liturgy from that, you dog, impure, dirty, and killer? Didn’t I see that you took and slaughtered a child, and that you poured his blood into the cup, and mutilated his body and placed on the plate members of his, here and there? Didn’t I see all these, you polluted one and killer? Didn’t I see you eating and drinking from the body and blood of the child, and that you even offered the same to the attendants? They now have in their mouths pieces of flesh dripping blood.”
And the Muslim-Saracen said: “Is this not what I saw?” And the priest: “Yes, my Lord, this is how it is; but myself, being a sinner, I am not able to see such a mystery, but only bread and wine as a figuration of the body and blood of our Lord Jesus Christ. Thus, even the great and marvelous Fathers, the stars and teachers of the Church, like the divine Basil the Great, and the memorable Chrysostom and Gregory the Theologian, were unable to see this awesome and terrifying mystery. How can I see it?”
When the Muslim-Saracen heard this he became ecstatic and he ordered his servants and everybody who was inside to leave the church. He then took the priest by the hand and said: “As I see and as I have heard, great is the faith of the Christians. So, if you so will, Father, baptize me. And the priest said to the Muslim-Saracen: “Master, we believe in and we confess our Lord Jesus Christ, the Son of God, who came to the world for our salvation. We also believe in the Holy Trinity, the consubstantial and undivided one, Father, Son, and Holy Spirit, the one Godhead. We believe also in Mary, the ever-virgin mother of light, who has given birth to the fruit of life, our pre-announced Lord, Jesus Christ. She was virgin before, virgin during, and virgin after giving birth. We believe also that all the holy apostles, prophets, martyrs, saints, and righteous men are servants of God. Do you not realize, therefore, my master, that the greatest faith is that of the Orthodox Christians?”
And the Muslim-Saracen said again: “I beg you, Father, baptize me.” But the priest answered: “Far from that. I cannot do such a thing; for if I do and your nephew the Emir hears of that, he will kill me and destroy this church, too. But if it is, indeed, your wish to be baptized, go to that place in the Sinai Mountain. There, there is the bishop; he will baptize you.”
The Muslim-Saracen prostrated himself in front of the presbyter and walked out of the church. Then, one hour after nightfall, he came back to the priest, took off his royal golden clothes, put on a poor sack of wool, and he left in secret by night. He walked to Mount Sinai and there he received holy baptism from the bishop. He also learned the Psalter, and he recited verses from it every day.
One day three years later he [the former Muslim-Saracen] said to the bishop: “Forgive me, Master, what am I supposed to do in order to see Christ?” And the bishop said: “Pray with the right faith and one of these days you will see Christ, according to your wish.” But the former Muslim-Saracen said again: “Master, give me your consent to go to the priest who offered me instruction when I saw the awesome vision in the church of the most glorious martyr George.” The bishop said: “Go, in peace.”
Thus, he went to the priest, prostrated himself in front of him, embraced him and said to him: “Do you know, Father, who I am?” And the priest: “How can I recognize a man whom I have never seen before?” But, again, the former Muslim-Saracen said: “Am I not the nephew of the Emir, who brought the camels inside the church and they all died, and who during the Divine Liturgy saw that terrifying vision?” When the priest looked at him he was amazed and praised God seeing that the former Arab wolf had become a most calm sheep of Christ. He embraced him with passion and invited him to his cell to eat bread.
And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”
The former Muslim-Saracen left in earnest. By night he was knocking at the door of the Muslim-Saracen forcefully. The guards at the gate of the house of the Emir asked: “Who is yelling and knocking at the door?” And he answered: “I am the nephew of the Emir who left some time ago and was lost. Now I want to see my uncle and tell him something.” The guards of the gate conveyed this to the Muslim-Saracen immediately: “Master, it is your nephew who left some time ago and was lost.” The Emir, heaving a sigh, said: “Where is he?” They said: “At the gate of the palace.” He then ordered his servants to go and meet him with lights and candles. They all did as the king, Emir, commanded and they took the monk, the former Muslim-Saracen, by the hand and presented him to the Emir, his uncle.
When the Emir saw him, he was very glad. He embraced him with tears in his eyes and said to him: “What is this? Where were you living all this time? Aren’t you my nephew?” And the monk said: “Don’t you recognize me, your nephew? Now, as you see, by the Grace of God the Most High I have become a Christian and a monk. I have been living in desert places so that I may inherit the Kingdom of Heaven. I hope in the unspeakable compassion of the All-sovereign God to inherit his kingdom. Why are you hesitating yourself, too, Emir? Receive the holy baptism of the Orthodox Christians in order to inherit eternal life, as I hope to do.”
The Emir laughed, scratched his head and said: “What are you chattering about, you miserable one; what are you chattering? What has happened to you? Alas, you pitiful one! How did you abandon your life and the sceptres of reign and roam around as a beggar, dressed in these filthy clothes made of hair?”
The monk responded to him: “By the grace of God. As far as all the things I used to have when I was a Muslim-Saracen, these were [material] property and were of the devil. But these things that you see me wearing are a glory and pride, and an engagement with the future and eternal life. I anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet.”
Then the Emir said: “Take him out, for he does not know what he is chattering about.” They took him away and put him in a place in the palace where they gave him food and drink. And he spent three days there, but he took neither food nor drink. He was praying to God earnestly and with faith. Going down to his knees he said: “O Lord, I have hoped in thee, let me never be ashamed, neither let my enemies laugh me to scorn.” And again: “Have mercy on me, O God, according to thy steadfast love; according to thy abundant mercy blot out my transgressions.” And again: “Enlighten my eyes, Lord God, that I may not fall asleep into death; that my enemy may never say, ‘I have overpowered him’. ‘Strengthen my heart, O Lord,’ so that I may be able to fight the visible deceiver, the Muslim-Saracen; so that the evil devil may not stamp on me and make me fear death, for your holy name.” He then made the sign of the cross and said: “The Lord is my enlightenment and my saviour. Whom shall I fear? The Lord is the protector of my life. From whom will I hesitate?” And again he cried out to the Emir: “Receive holy baptism in order to gain the immeasurable kingdom of God.”
Again the Emir gave orders for him to be brought in front of him. He had prepared for him clothes exceedingly beautiful. And the Emir spoke: “Enjoy, you pitiful one, enjoy and rejoice for being a king. Do not disdain your life and your youth which is so beautiful, walking instead mindlessly like a beggar and a penniless one. Alas, you pitiful one. What do you think?”
The monk laughed and replied to the Emir: “Do not weep at what I have in mind. I am thinking how to be able to fulfill the work of my Christ and that of the priest who has sent me, and has been my teacher. As for the clothes you have prepared for me, sell them and give the money to the poor. You, too, should abandon the temporary sceptres of the reign, so that you may receive sceptres of an eternal life. Do not rest your hope on things of the present but on things which are of the future, and do not believe in the pseudo-prophet Muhammad, the impure, the detestable one, the son of hell. Believe, rather, in Jesus Christ of Nazareth, the crucified one. Believe that the one Godhead is a consubstantial Trinity; Father, Son, and Holy Spirit, a Trinity of one essence, and undivided.”
The Emir laughed again and said to the officials who had gathered in the palace: “This man is mindless. What shall we do with him? Take him out and expel him.” Those, however, sitting by the king said: “He meant to desecrate and corrupt the religion of the Muslim-Saracens. Do you not hear how he curses and anathematizes our great prophet?”
The monk and former Muslim-Saracen cried out loudly: “I feel sorry for you Emir because you, unfortunate one, do not want to be saved. Believe in our Lord Jesus Christ, the crucified one, and anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet, as I did.”
And the Muslim-Saracen Emir said: “Take him out as I am ordering you. He is mindless and does not know what he is talking about.”
Those sitting by with him said: “Well, you heard that he anathematized the religion of the Muslim-Saracens and that he is blaspheming against the great prophet, and you say, ‘He does not know what he is talking about’? If you do not have him killed we will also go and become Christians.”
And the Emir said: “I cannot have him killed because he is my nephew and I feel sorry for him. But you take him and do as you please.”
And they got hold of the monk with great anger, they dragged him out of the palace and submitted him to many tortures to try to make him return to the previous religion of the Muslim-Saracens. But he did not. Instead he was teaching everybody in the name of Jesus Christ of Nazareth to believe and be saved.
The Muslim-Saracens dragged him out of the city, and there they stoned to death this most pious monk, whose name was Pachomios.
On that night a star came down from heaven and rested on top of the most pious martyr, and everybody was able to see it for forty days; and many of them became believers.
With the prayers of the most blessed martyr, of the all-pure Mother of God Mary, who is ever-virgin, and of all of the saints; for the remission of our sins. Amen.
From Daniel J. Sahas, “What an Infidel Saw that a Faithful Did Not: Gregory Dekapolites (d. 842) and Islam”, Greek Orthodox Theological Review 31 (1986), 47-67.
________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Antichrist, ሙስሊሞች, ማክበር, ሰማእት, ቁስጥንጥንያ, ቅዱሳን, ቅዱስ ጊዮርጊስ, ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን, ተዋሕዶ, ቱርክ, አዲስ አበባ, ኢስታምቡል, ኢትዮጵያ, እምነት, ኦርቶዶክስ, ገዳም, ግሪክ, Büyükada, Christianity, Conistantinople, Dragon, Greece, Islam, Istanbul, Koudouna, Martyr, Monastery, Muslims, Pilgrims, Saints, St. George, Tewahedo Faith, Turkey, Veneration | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2021
❖ ዛሬ በብቸኛነት ለፍትሕ እና ለሕልውናቸው እየታገሉ ካሉት ከጽዮናውያን ተጋሩ፣ አገው እና ቅማንት ኢትዮጵያውያን ጎን ያልቆመ በጭራሽ ክርስቲያንም፣ ኢትዮጵያዊም፣ የእግዚአብሔር ልጅም ሊሆን አይችልም!
✞✞✞ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን የምትላቸው እነማንን ነው? ✞✞✞
😇 ቅዱሳን መላእክት፡– ቅዱሳን መላእክት ከማንኛውም ነገር የራቁ፣ ሥርዓታቸውን የጠበቁ፣ እግዚአብሔርን ያወቁ፣ እግዚአብሔርን የሚቀድሱ ስለሆኑ ቅዱሳን ይባላሉ፡፡
“አንዱም ለአንዱ፣ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡” [ኢሣ. ፮፥፫]ስለዚህ በባህሪዩ ቅዱስ የሆነውን እግዚአብሔርን ስለሚያመሰግኑ፣ ስለሚቀድሱ ቅዱሳን ተብለዋል፡፡
😇 ቅዱሳን አበው፡– መጻሕፍት ሳይጻፍላቸው መምህራን ሳይላኩላቸው በሕገ ልቡና በቃል ብቻ የተላለፈላቸውን ይዘው እንዲሁም በሥነ ፍጥረት በመመራመር ፈጣሪያቸውን አምነው እርሱ የሚወደውን ሥራ የሠሩና በጣኦት አምልኮ ራሳቸውን ያላረከሱ አባቶች ቤተ ክርስቲያናችን ቅዱሳን ትላቸዋለች፡፡ ለምሣሌ አበው ብዙኃን አብርሃም ኩፋሌ [፶፥፵፪፡፵፬፣ ፲፩፥፩]
😇 ቅዱሳን ነቢያት፡– እግዚአብሔር ከማኅፀን ጀምሮ ጠርቶ መርጧቸው ሀብተ ትንቢትን አጐናጽፏቸው ያለፈውንና ወደፊት የሚሆነውን በእርግጠኝነት እየተናገሩ ሕዝቡን ይመክሩትና ይገስጹት የነበሩ ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ማዕረግ የምትጠራቸው አባቶች ናቸው፡፡
“ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፣ ዳሩግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎችበ መንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ” [፪ኛጴጥ ፩፥፳፭] እንዲል፡፡
😇 ቅዱሳን ሐዋርያት፡– በነቢያት የተነገረውን ቃለ ትንቢት መድረሱንና በዘመናቸው መፈጸሙን ለዓለም እንዲያስተምሩ ጌታችን ራሱኑ ተከተሉኝ ብሎ የጠራቸውና የመረጣቸው ናቸው፡፡
“በእውነት ቀድሳቸው ቃልህ እውነት ነው፡፡ወደ ዓለም እንደላክኸኝ እንዲሁ እኔ ወደ ዓለም ላክኋቸው፤ እነርሱም ደግሞ በእውነት የተቀደሱ እንደሆኑ እኔ ራሴን ስለ እነርሱ እቀድሳለሁ“[ዮሐ. ፲፯፥፲፯፡፲፱]
😇 ቅዱሳን ጻድቃን፡– ቅዱሳን ጻድቃን ጌታን አርአያ አድርገው መላ ዘመናቸውን ከጣዕመ ዓለም ተለይተው ፈቃደ ሥጋቸውን ለፈቃደ ነፍሳዋው አስገዝተው በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ በምናኔ ጸንተው ድምጸ አራዊትን፣ ጸብአ አጋንንትን፣ ግርማ ሌሊትን ሳይሳቀቁ ዳዋ ጥሰው፣ ደንጊያ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው የኖሩ አባቶችን ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ማዕረግ ታከብራቸዋለች፡፡
“ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ያገኛል“[ማቴ ፲፥፵፪] እንዲል፡፡
😇 ቅዱሳን ሰማዕታት፡– ቅዱሳን ሰማዕታት ጌታችን በጲላጦስ ፊት “እኔ እውነት ልመሰክር ስለዚህ ተወልጃለሁ ስለዚህም ወደ ዓለም መጥቻለሁ“[ዮሐ ፲፰፥፴፯] ያለውን ምስክርነት በመከተል እግዚአብሔርን አንክድም ለጣኦት አንሰግድም በማለት በዓላውያን ነገስታት ፊት ሳይፈሩና ሳያፍሩ ቆመው የመሰከሩትን ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ትጠራቸዋለች፡፡
😇 ቅዱሳን ነገሥታት፡– እንደ አሕዛብ፣ ዓላማውያን ነገሥታት በሥልጣናቸው በሀብታቸው በሠራዊታቸው ሳይመኩ ኃይማኖት ይዘው ምግባር ሰርተው የተገኙ እንደ ዳዊት ያሉ ቅዱሳን አባቶችናቸው፡፡
😇 ቅዱሳን ሊቃውንት፡– ቅዱሳን ሊቃውንት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ያልተመሰለውን መስለው የተመሰለውን ተርጉመው በማስተማር መጻሕፍትን በመተርጐም መናፍቃንን ጉባኤ ሰርተው ረትተው ያስተማሩ ቅዱሳን ይባላሉ፡፡
“መልካሙን የምስራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው” [ሮሜ. ፲፥፲፭]
😇 ቅዱሳን ጳጳሳት፡– ቅዱሳን ጳጳሳት የካህናትና የምዕመናን፣ የሰማያውያንና የምድራውያን አንድነት የሆነችውን ቤተ ክርስቲያን በኃይማኖት በመምራት መንጋውን ከተኩላ በመጠበቅ የክርስቶስን ትዕዛዝ የፈጸሙ ቅዱሳን ናቸው፡፡
😇 ቅዱሳን መነኮሳት (ደናግል)፡– ቅዱሳን መነኮሳት (ደናግል) ከሕገ እንስሳ ሕገ መላእክት ይበልጣል ብለው ራሳቸውን ለክርስቶስ አጭተው ከሴት ወይም ከወንድ ርቀው ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለው ራሳቸውን ጃንደረቦች ያደረጉ ናቸው፡፡
😇 ቅዱሳት አንስት፡– ጌታችን መርጦ ካስከተላቸው ፻፳/120ው ቤተሰብ ፴፮/36ቱ ቅዱሳት አንስት ጌታ ሲሰቀል ሳይሸሱ፣ በመቃብሩም በመገኘት፣ የትንሳኤው ምስክርም በመሆን መከራ በበዛበትና በጸናበት የክርስትና ጐዳና የተጓዙ እናቶች፣ እህቶች ሁሉ ቅዱሳት አንስት ይባላሉ፡፡
😇 ቅዱሳት መካናት፡– ማለት የተለዩ፣ የተከበሩ ሥራዎች ቦታዎች እግዚአብሔር በመዝሙር፣ በቅዳሴ፣ በማኅሌት ይገለገልባቸው ዘንድ የመረጣቸው ገዳማትና አድባራት ቅዱሳት መካናት ይባላሉ፡፡
“የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ኢያሱን፡– አንተ የቆምክባት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው” [ኢያሱ ፭፥፲፭]
😇 ቅዱሳት መጻሕፍት፡– ቅዱሳት መጻሕፍት የሚባሉት የብሉያትና ሐዲሳት፣ የመነኮሳትና ሊቃውንት፣ እንዲሁም አዋልድ መጻሕፍት ናቸው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት ስንል የተመረጡ፣ የተከበሩ የተወደዱና የተመሰገኑ መጻሕፍት ማለት ነው፡፡
😇 ቅዱሳን መጻሕፍት ቅዱስ መሰኘታቸው የሰውን ልጅ መነሻና መድረሻ ታሪክ በሦስቱም ሕግጋት የተነሱ ቅዱሳን ጥንተ ክብራቸውን ገድላቸውን ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን ጸጋ እግዚአብሔር ወልድ የሰውን ልጅ ለማዳን ያደረገውን ጉዞ የማዳን ሥራውን ስለያዙ ቅዱሳን ተባሉ፡፡
😇 ቅዱሳትሥዕላት፡– በእግዚአብሔር ትእዛዝና ፈቃድ ተስለው የእግዚአብሔር ስም በሚጠራበት ቦታ የሚቀመጡና ከስዕሉ ባለቤት ተራዳኢነትና በረከትን ለማግኘት የሚጠቅሙ የእግዚአብሔር ልዩ ስጦታዎች ናቸው፡፡ [ዘፀ. ፳፭፥፲፰፡፳፪፣ ዘኁ.፯፥፹፱]
ሥጋዊውን ዓለም ከሚያንጸባርቁ ዓለማውያን ሥዕላት ፈጽመው የተለዩ በመሆናቸው ነው፡፡ የቅዱሳኑ ቅድስና ሥዕላቱንም ቅዱሳት አሰኝቷቸዋል። ሥዕላቱ በራሳቸው የሚያደርጉት ገቢረ ተአምራት ቅዱሳት አሰኝቷቸዋል፡፡
😇 ቅዱሳት ንዋያት፡– በእግዚአሔር ቤት ውስጥ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚውሉ ንዋያት ሁሉ የተቀደሱ ናቸው፡፡ ምክንያቱም አገልግሎቱ የሚፈፀመው ቅድስና የባህሪይ ገንዘቡ ለሆነ ለእግዚአብሔር ነውና፡፡
✞ ቅዱስ መስቀል፡– የጌታችን ቅዱስ መስቀል ሕያው፣ አማናዊ በሆነው በክርስቶስ ደም ከመክበሩ የተነሳ ቅዱስ ተብሏል፡፡ (ቅዱስ ያሬድ ስለመስቀሉ በድጓ ዘክረምት ላይ እንዲህ ብሏል) “የቅዱሳን ክብራቸው የጻድቃን ሞገሳቸው የዕውራን ብርሃናቸው እነሆ ይህ መስቀል ነው” ብሏል፡፡
✞ ታቦት፡– ቤተክርሲያን ቅዱስ ብላ ከምታከብራቸው አንዱ ታቦተ ሕጉን ነው፡፡
ታቦት ማለት በግእዝ ቋንቋ ማዳሪያ፣ ማዳኛ ማለት ሲሆን በዚህ ታቦት ላይ እግዚአብሔር የሚያድርበትና የሚገለጥበት የጽላት ሕጉ ማዳሪያ ነው፡፡ [ዘፀ. ፳፭፥፳፪]
________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Aksum, Axum, መንፈሳዊ ውጊያ, ቅዱሳን, ተዋሕዶ, ተጋድሎ, ትግራይ, አቡዬ, አቦ, አክሱም, አዲስ አበባ, እምነት, ኦርቶዶክስ, ዲያብሎስ, ገብረ መንፈስ ቅዱስ, ጠንቋይ, ጦርነት, ጭራቅ, ጽዮን, Gebre Menfes Qedus, Orthodox Church, Saints, Spiritual Warfare, Tigray, War | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021
Ethiopia’s Nobel Peace Prize-winning Prime Minister is raising the stakes in the battle for Tigray. Abiy Ahmed is urging ‘all capable citizens’ to join the army and stop the region’s rebels ‘once and for all’. His government launched an offensive against the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) last November. So how far will Abiy go to win the battle?
________________________________
Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Al-Jazeera, Anti-Ethiopia, Antichrist, Axum, ሑመራ, መጠጥ, ምግብ, ረሃብ, ራዓያት, ሰብዓዊነት, ሱዳን, ስደተኞች Massacre, ስደት, ሽብር, ቅዱሳን, ተከዜ, ትግራይ, ኒፊሊሞች, አማራ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢትዮጵያዊነት, ኦሮሞ, ወንዝ, ዘር ማጥፋት, የሞቱ አካላት, የተባበሩት መንግስታት, የዘር ማጽዳት, ዲያብሎስ, ጀነሳይድ, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺስት, Bodies, Crime, Genocide, Hunger, Refugees, River, Tekeze, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021
💭 Dead bodies float in Ethiopian river
👉 Courtesy: WION
👏 Thank you, dear Palki Sharma! I followed all your reports on Tigray for nine months — you will be richly rewarded for your passionate reports about Tigrayan women — you’re more Ethiopian than many Ethiopian women. Namaste!
_________________________________
Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Antichrist, Axum, ሑመራ, መጠጥ, ምግብ, ረሃብ, ራዓያት, ሰብዓዊነት, ሱዳን, ስደተኞች Massacre, ስደት, ሽብር, ቅዱሳን, ተከዜ, ትግራይ, ኒፊሊሞች, አማራ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢትዮጵያዊነት, ኦሮሞ, ወንዝ, ዘር ማጥፋት, የሞቱ አካላት, የተባበሩት መንግስታት, የዘር ማጽዳት, ዲያብሎስ, ጀነሳይድ, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺስት, Bodies, Crime, Genocide, Hunger, Refugees, River, Tekeze, Tigray, War, WION, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 10, 2021
💭 የማይታመነው ጭካኔ እና የማይነገረው ሰቆቃ… ወደሱዳን የጎረፈው የተበዳዮች እንባ… የአይን እማኙ ሀኪም ይናገራል
👏 በእውነት፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ እጅግ በጣም ትልቅ ሰው! ከእኔ ጀምሮ ብዙዎቻችን ማድረግ የማንችለውን በጣም ከባድ ተግባር ነው እየፈጸመ ያለው። እግዚአብሔር ደኅንነቱን፣ ጸጋውን እና በርከቱን ይስጥልን።
💭 ፋናዬ ሰለሞን የትግራይ ሴቶች ሲደፈሩ፣ በምን መልክ እንደሆነ እንዲ ሲሉ አብራርተዋል፤
“አንዲት ሴት ወታደሮች ለቀናት ያህል እየተፈራረቁ ሲደፍሯት ከቆዩ በኋላ በጋለ ብረት ጉዳት እንዳደረሱባት ገልፃለች። ይህን ሲያደርጉ ደግሞ ለወደፊቱ ልጆች እንዳልትወልጂ ነው ይህን የምናደርገው። ማንኛዋም የትግራይ ሴት አድገው የሚዋጉን ጠላቶችን እንዳትወልድ ለማረጋገጥ ነው እንዳሏት ገልፃለች። ሌሎች ሴቶች ደግሞ የመደፈር ሰቆቃ ከተፈፀመባቸው በኋላ ለቀናት ያህል ህክምና እንዳያገኙ እንደተከለከሉ ተናግረዋል። ዓላማው በኤችአይቪ እንዲያዙ ነው። ወታደሮቹ እነሱን ለመድፈር የተመረጡት ኤድስ ሰላለባቸው እንደሆነ፣ እነሱን አስይዘው ሴቶቹ ደግሞ መላ ማኅበረሰቡን ኤድስ እንዲያስይዙ ሆን ብለን ነው እንዳሏቸው፣ ዋናው ነገር ግን ጤናማ ልጆች እንዳይወለዱ ለማድረግ መሆኑን እንደነገሯቸው የተደፈሩት ሴቶች ጠቁመዋል።”
ሌሎች የወሲብ ጥቃት ሰለባ የሆኑት ሴቶች ደግሞ የወሲብ ጥቃት በሚፈፅሙባቸው ወቅት “ከትግራይነት ደምሽን ለማፅዳት ነው” እንደሚሏቸው መናገራቸውን ፋናየ ሰለሞን ጠቁመዋል። “በቡድን የፆታ ጥቃት የተፈፀመባቸው ሴቶች በአሁኑ ወቅት ሽባ ሆነው መንቀሳቀስ አይችሉም። የማህፀን መገልበጥ ችግርም ደርሶባቸዋል” ብለዋል ፋናየ ሰለሞን።
😠😠😠 😢😢😢
👉 ታዲያ እነዚህ የሪዓይት ዝርያዎች ካልሆኑ ሌላ ማን ሊሆን ይችላል?! እነ ሂትለር ያልፈጸሙትን ጭካኔ እና ግፍ እኮ ነው በጽዮን ልጆች ላይ የፈጸሙት! ዋይ! ዋይ! ዋይ!
ቴዲ ፀጋዬ፤ እንደ ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ ፕሮፌሰር ጌታቸው፣ ጋሽ ክፍሉ፣ ጋዜጠኛ አብራሃ በላይ ወዘተ ከመሳሰሉት ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን ጋር ነው በስፋት መሥራት ያለብህ። የኢትዮ360ቹን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከአጠገብህ አርቃቸው፤ በጭራሽ የኢትዮጵያዊነት ማንነት የላቸውም። በትግራይ ጀነሳይድ ከምንጠይቃቸው ብዙ መሰሪ የኒፊሊም/ራዓያት ዝርያዎች መካከል ርዕዮት አለሙ፣ ሃብታሙ አያሌው፣ ተወልደ በየነ፣ ኤርሚያስ ለገሰ ወዘተ ይገኙበታል። ግብዞች ናቸውና ባክህ አስጠግተህ ኦክስጅን አትስጣቸው!
የጽዮን ልጆች እንዲህ ናቸው። አየነው አይደል፣ ጊዜ ብዙ ነገር አሳየን እኮ! ፖለቲከኞችን ጨምሮ ትግራዋይ ልሂቃኑ ሁሉ አዲስ አበባን፣ አሜሪካን እና አውሮፓን በመተው ከሕዝባቸው ጎን ሆነው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕዝብና ምድር ይከላከላሉ፤ እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ በሱዳን በርሃ ወገኖቻችንን ያክማሉ፣ ይንከባከባሉ፤ በተቃራኒው ግን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ በአዲስ አበባ ቤተ መንግስት ተንፈላሰው እየኖሩና ልጆቻቸውንም ወደ አሜሪካ እና አውሮፓ እየላኩ፤ ምስኪን የአማራ ገበሬዎችን የእሳት እራት እንዲሆኑ ወደ ጦር ሜዳ እየላኳቸው ነው፤ ልጆቻቸውንም ቤተሰብ–አልባ እንዲሆኑ በማድረግ ለዲያብሎሳዊው/ለ ሪዓያታዊው የሞጋሳ ባርነት በማዘጋጀት ላይ ይገኛሉ።
አማራውን ለሺህ ጊዜ እያታለሉ ሊጨርሱት የተዘጋጁት እነዚህ ኦሮሞዎች ታዲያ የወደቁት መላዕክት ኒፊልሞች (ሪዓይት) ዝርያዎች አይደሉምን? “ከውሃ ውስጥ የወጡ/ከማደጋስካር የመጡ ናቸው የሚለውን ነገር ማመን በመጀመር ላይ ነኝ።
ሰሞኑን መጽሐፈ ሔኖክን ደጋግሜ በማንበብ ላይ መሆኔ ያለምክኒያት አልነበረም። በመጽሐፈ ሔኖክ ላይ ግዕዙ ለኒፊልሞች (ሪዓይት) “መላእክት ውሉደ ሰማያት” የሚል መጠሪያን ይጠቀማል፡፡ ይህም ሲተረጎም የሰማያት ልጆች መላእክት ማለት ይሆናል፡፡ አንደ ማስረጃ ከሚጠቀሱት ጥቅሶች መካከል የሚከተለውን እንመልከት፦
“የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልከ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው፡፡ የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸውም – “ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ ለእኛም ልጆችን እንውለድ” አሉ፡፡ አለቃቸው ስማዝያ – “እኔስ ይህ ሥራ ይሠራ ዘንድ ምናልባት አትወድዱ እንደ ሆነ እፈራለሁ፡፡ የዚህችም ታላቅ ኀጢያት ፍዳ ተቀባይ እኔ ብቻ እሆናለሁ” አላቸው፡፡ “ይችን ምክር እንዳንለውጣት÷ ይችንም ምክር ቁም ነገር እንድናደርጋት ሁላችን መሐላ እንማማል፤ እርስ በእርሳችንም እንወጋገዝ” ብለው ሁሉም መለሱለት፡፡ ያንጊዜም ሁሉም አንድ ሆነው ማሉ፤ እርስ በርሳቸውም በነገሩ ተወጋገዙ፤ ሁሉም ሁለት መቶ ሆኑ፡፡ አርዲስ ወደሚባል ቦታም ወረዱ፤ ይኸውም የኤርሞን ተራራ ራስ ነው፡፡” [ሔኖክ ፪፡፩፡፯]
ይህ መጽሐፈ ሔኖክ በእነዚህ “መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩትን “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረቶች ሲገልጽ እንዲህ ይላል፡-
“እነርሱም ፀንሰው ረጃጅሞች ረዓይትን ወለዱ፡፡ ቁመታቸው ሦስት ሦስት ሺህ ክንድ ነበር፡፡ እነዚህም ሰዎች እነርሱን መመገብ እስኪሳናቸው ድረስ ሰው የደከመበትን ሁሉ በሉ፡፡ ረዓይትም ሰዎችን ይበሏቸው ዘንድ ተመለሱባቸው፡፡ በወፎችና በአራዊት÷ በሚንቀሳቀሱና በዓሳዎቸም ይበድሉ ዘንድ ጀመሩ፡፡ እርስ በርሳቸውም ሥጋቸውን ተባሉ፤ ከእርሷም ደምን ጠጡ፡፡ ያን ጊዜም ምድር ዐመፀኞችን ከሰሰቻቸው፡፡” [ሔኖክ ፪፥፲፪፡፲፮]
በ፮ ሚሊየን ትግራዋያን ላይ እንደ ሂትለር የጅምላ ጭፍጨፋ እየፈጸሙ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች መሆናቸውን ባዕዳውያኑ ሳይቀሩ ጠቁመውናል።
ሁውማን ራይትስ ዋች / Human Rights Watch (HRW ) እ.አ.አ በ1991 ዓ.ም ላይ ባወጣውና ብዙ ጠቃሚ መረጃዎችን በያዘው ዘገባው ፤ “EVIL DAYS 30 YEARS OF WAR AND FAMINE IN ETHIOPIA” ላለፉት ፻፴/ 130 ዓመታት የኢትዮጵያ ፈላጭ ቆራጮች የነበሩት ዲቃላዎቹ ኦሮማራዎች መሆናቸውን እንዲህ ሲል ጠቁሞናል፦
“At the end of the 19th century, the center of power in Ethiopia decisively shifted from the north to Shewa, with the assumption of the title of Emperor by Menelik, King of Shewa. The majority of the inhabitants of the rest of Shewa were Oromo – as is the case today. In terms of descent, the group that became politically dominant in Shewa (and subsequently in Ethiopia) was a mixture of Amhara and Oromo; in terms of language, religion.”
ታዲያ ለናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? በዳዩ ተበዳይ ሆኖ የሚቀርብበት ዓለም ፈሪሃ እግዚአብሔር የሌለበት የዋቄዮ–አላህ ዓለም ብቻ ነው።
እንደምናየው ዛሬ አማራዎች ጽዮንን በመርሳት በፈቃዳቸው በተቀላቀሏት የአህዛብ(መሀመዳውያን፣ ሂንዱዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ግብረ–ሰዶማውያን፣ ዘረኞች)ዓለም ይህ ዓይነት ባሕርይ ወይም የውጊያ ስልት፤ በእንግሊዝኛው “Projection” አንጸባራቂነት (ማስመሰል/ማሳየት)ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በአመንዛሪነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸት፣ በስድብ፣ በግድያ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው ሌሎች እነዚህ ሃጢአቶች ፈጽመዋል ብለው ይኮኑኗቸዋል ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ወራሪዎቹ አቴቴ ኦሮሞዎች “ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነበር” ሲሉ “እኛ ጡር ቆራጮች ነበርን ወደፊትም እንሆናለን” ማለታቸው ነው። እነ ግራኝ የትግራይን ሕዝብ፤ “ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ከሃዲ ወዘተ” ሲሉን ሳይቀደሙ በመቅደም የራሳቸውን ማንነትና ምንነት እየገለጹልን ነው።
አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም።
የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ‘ኩሽ‘ ካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ሩሲያ እና ቻይናን ጨምሮ) ድጋፍ አለው።
ጦርነቱን ሲጀምር ሆን ብሎ ከመሪዎች በቀር ኦሮሞ ወታደሮችን አላሳለፈም፤ ያሰለፋቸው ደቡብ ኢትዮጵያውያንን እና አማራ ወታደሮችን እንዲሁም የቤን አሚር ኤርትራውያንን እና ሶማሌዎችን ነበር። ይህም በስልት፣ በተንኮል ነው። እነዚህ ወታደሮች በሰሜን በኩል በትግራይ ታጣቂዎች እጅ እንዲወድቁ በደቡብ በኩል ደግሞ በኤሚራት ድሮኖች እንዲጨፈጨፉ ለማድረግ ነው። አዎ! ምናልባት እስከ አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ አማራ እና ቤን አሚር ወታደሮች መቀሌ እስክትያዝ ድረስ በከንቱ ረግፈዋል። እግዚኦ! መቀሌን እንደተቆጣጠሯት ሴት ደፋሪ የኦሮሞ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሰተት ብለው እንዲገቡና የትግራይን ሕዝብ ተፈጥሯዊ ስብጥር ለመቀየር ይችሉ ዘንድ “ድፈሩ! ደቅሉ!” የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው። የግራኝን “በአደዋ ጦርነት ወቅት “እኛ ኒፊሊሞች” ደቅለናል” የሚለውን የግራኝን ንግግር እናስታውስ። ኦሮሞዎቹ ይህን ተልዕኳቸውን ካገባደዱ በኋላ “ደጀን” ወዳሉት ሕዝባቸው ፈርጥጠው እንዲሄዱ ተደረጉ። የቀረው የግራኝ ሰአራዊት በትግራይ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
አሁን በሁለተኛው ዙር የክተት ዘመቻው ለኦሮሙማው ተልዕኮው ማካተት የማይፈልጋቸውን ብሔር ብሔሰቦች ከየክልሉ በመሰብሰብ ወደ ጦር ግንባር (ሰሜናውያኑ የትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች) በመላክ ለኦሮሞ ተጻራሪ የሆኑትንና ኦሮሞ ያልሆኑትን ሕዝቦች ይጨርሳል፣ ያስጨርሳል። “የኦሮሞ ልዩ ሃይል ወደ ትግራይ ተልኳል የተባለው በከፊል የማታለያ ስልቱ ነው። የማይፈልጓቸውን፤ ምናልባት ከሌላ ብሔሮች ጋር የተዳቀሉትን ‘ኦሮሞዎች‘ መርጠው በመላክ እነርሱንም ሊያስጨርሷቸው ስላቀዱ ነው። የኦሮሞ ልዩ ኃይል ከናዝሬት አዳማ አይነቃነቅም። “ኦነግ ሸኔ፣ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ሰራዊት፣ ጃል መሮ ቅብርጥሴ” የሚባለው ሁሉም የግራኝ፣ የሽመልስ፣ የለማ እና የጃዋር ኃይሎች ናቸው። “በምዕራብ ወለጋ ውጊያ አለ፣ የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ…” ሲሉ የነበረውም ነገር ሁሉ የማያልቀው ውሸታቸው አካል ነው። ሐቁ ግን በእዚያ ወታደራዊ ልምምድ ነው የሚያደርጉት፣ ኤርትራውያኑም አሰልጣኞቻቸው ናቸው። ያው የትግራይ መከላከያ ሰአራዊት ብቻውን እየተዋጋ አዲስ አበባን ለመያዝ ሲቃረብ፤ “ከአዲስ አበባ በሰላሳ ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የነበሩት ኦሮሞዎቹ አሁን ፀጥ ለጥ ብለዋል። እንግዲህ እንደለመዱት እኛም ተዋግተን ነበር፣ ታስረናል፣ ተሰውተናል ቅብርጥሴ” በማለት የ“ፊንፊኔ ኬኛ” ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ሲሉ የሚሰሩት ድራማ መሆኑ ነው። “ትግሬ ሞኝ ነው፤ ያኔም መቶ ሺህ ልጆቹን ገብሮ የማይገባንን ሰፊ ግዛት ሰጥቶናል፤ ዛሬም በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ገብሮ እስከ ወሎ ያለውን ግዛት ለእኛ ይሰጠናል፤ ‘ራያ ኬኛ!’።” የሚል ጽኑ እመንት ያላቸው ምስጋና ቢሶች፣ እራስ ወዳዶችና ከንቱዎች ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎች የሚመሩት ጽንፈኛ ኃይል በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፈጸመው ወደረ–የለሽ ግፍ በኋላ በዚህ ሃፍረተ–ቢስ የኦሮሞ ምኞት የሚታለል የትግራይ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም።
አሁን በተለይ የትግራያን፣ የአማርን እና ኦሮሞ ያልሆኑ የደቡብ ሕዝቦችን በትግራይ እና አማራ ግዛት እንዲሰባሰቡ ካደረጉ በኋላ የቱርክን ወይም የኤሚራቶችን ድሮኖች ከኤርትራ ግዛት ለመጠቀም የወሰኑ ይመስላሉ፤ ኢሳያስም ወታደሮቹን ከትግራይ ያስወጣውና ጸጥ ያለውም ይህን የጭፍጨፋ ቴክኖሎጂ አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ስለሆነ ይመስላል። የእርሱም ሰአራዊት አልቋልና።
በጣናው እምቦጭም የሳውዲዎች፣ የአላሙዲን እና የግራኝ እጅ እንዳለበት ከሁለት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር። ግራኝ የትግራይን ሕዝብ “እንቦጭ፣ ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ዶሮ ወዘተ” ማለቱ፤ እነ አገኘው ተሻገር ደግሞ “የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ጠላት ነው! ቅብርጥሴ” ማለታቸው የተለመደውን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ፋሺስቶችን ስልት መጠቀማቸው ነው፤ ሕዝብን ለጅምላ ጭፍጨፋ ለማመቻቸት/ Conditioning።
___________________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Antichrist, Axum, መጠጥ, ምግብ, ረሃብ, ራዓያት, ርዕዮት, ሰብዓዊነት, ሱዳን, ስደተኞች, ስደት, ሽብር, ቅዱሳን, ትግራይ, ኒፊሊሞች, አማራ, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢትዮጵያዊነት, ኦሮሞ, ዘር ማጥፋት, የተባበሩት መንግስታት, የዘር ማጽዳት, ዲያብሎስ, ዶ/ር ቴዎድሮስ, ጀነሳይድ, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺስት, Genocide, Hunger, Massacre, Refugees, Reyot, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2021
👉 በትግራይ ያሉ ወገኖቻችን በገላጣ ሜዳዎች ላይ እየተኙ ነው፣ ለመኖር ብቻ ከጉድጓድ ውሃ በመጠጣት እና የዛፍ-ቅርፊት እና ሥሮችን በመብላት ላይ ናቸው። 😢😢😢
💭 Calls for peace and humanitarian relief in Ethiopia-s war-torn Tigray region
The atrocities and worsening refugee crisis has sparked international attention with a 24-hour live-streamed vigil calling for peace and humanitarian relief. UNHCR Ethiopia spokesperson Chris Melzer tells The World his organization has heard stories of people sleeping in open fields, drinking puddle water and eating tree-bark and roots just to survive.
የትግራይን ጀነሳይድ በሚመለከት የውጭ ሜዲያዎች በየቀኑ ብዙ ዜናዎችን እያቀበሉን ነው። ምናልባት ከሌላ ፕላኔት መጥተው የሚሆኑት “ኢትዮጵያውያን ነን” ባዮች ግን የወደቁት መላዕክት ኒፊልሞች (ሪዓይት) ዝርያዎች ሳይሆኑ አይቀሩም፤ ኒፊሊሞቹ ተናብበው እንደሚያደርጉት በዚህ በሃገራችን በጣም አስከፊ ወቅት እነርሱም በጋራ ዝም፣ ጸጥ፣ ጭጭ።
👉 የጀርመኑ ታዋቂ ጋዜጣ “ዲ ሳይት” ከሁመራ ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ ስለተገደዱት ወገኖች ይህን ርዕስ ይዞ መጥቷል፦
☆“እነሱ እኛን ይገድሉናል የተቀረው የአገሪቱ ክፍልም ዝም ብሏል”
“እኛ ትግራይ ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ቦታ የለንም ፣ እነሱ እኛን እያጠቁን ነው ፣ እየገደሉን ነው። የተቀረውም ሀገር ዝም ብሏል። ፊታቸውን ዳግመኛ ማየት አልፈልግም፡፡“
💭 የጋዜጣው አንባቢ አስተያየት፦
ኢትዮጵያ በአቢሲኒያ ጦርነት ለአራት ዓመታት ብቻ በጣሊያን ከመያዟ በቀር የ 3000 ዓመታት ታሪክ ወደኋላ መለስ ብላ የምትመለከት ሃገር ናት፡፡ ቅኝ ገዥነትን በተሳካ ሁኔታ ካሸሹ ጥቂት የአፍሪካ አገራት ውስጥ አንዷ ኢትዮጵያ ነች፡፡ በትግራይ ክልል የተፈጠረው ግጭት አላስፈላጊ እና የሚፀፀት ነው እና ህዝቡ / ተጎጂዎቹ አሁን በግልጽ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል።
👉 “Sie töten uns, und der Rest des Landes schweigt“
“Wir Tigray haben keinen Platz mehr in Äthiopien. Sie greifen uns an. Sie töten uns. Und der Rest des Landes schweigt. Ich will ihre Gesichter nie wiedersehen.”
💭 “Aethiopien blickt auf 3000 Jahre Geschichte zurueck, in denen Aethiopien gerade mal vier Jahre waehrend des Abessinienkriegs von Italien besetzt war.
Aethiopien ist eines der wenigen afrikanischen Laender, welches sich dem Kolonialismus erfolgreich entziehen konnte. Der Konflikt in der Tigray-Region ist ebenso unnoetig wie bedauerlich und die Leute/Opfer brauchen ganz klar Hilfe.
___________________________________
Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Antichrist, Axum, ምግብ, ረሃብ, ሰብዓዊነት, ስደተኞች, ስደት, ሽብር, ቅዱሳን, ትግራይ, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢትዮጵያዊነት, ዘር ማጥፋት, የተባበሩት መንግስታት, የዘር ማጽዳት, ዲያብሎስ, ጀነሳይድ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Genocide, Hunger, Massacre, Refugees, Tigray, UNHCR, War, Zion | Leave a Comment »