Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅርስ’

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ፤ ኢ-አማኒያኑ ጥንታዊውን የጨለቖት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያንን ለጠላት አሳልፈው ሰጡትን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

❖❖❖ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ❖❖❖

💭 በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ.…ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰]❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum:The Mysterious ‘Fifth Evangelist’ Who Created the Bible as We Know It

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2022

✞ አክሱም፡- እኛ የምናውቀውን መጽሐፍ ቅዱስን የፈጠረው ምስጢራዊው ‘አምስተኛው ወንጌላዊ/ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ አባት’ ቅዱስ አውሳቢዎስ

✞✞✞ ኢትዮጵያና ኢየሩሳሌም በዘመነ ክርስትና ✞✞✞

እስራኤላዊና የእስራኤልን እምነት የተቀበለ ወንድ ልጅ ሁሉ በዓመት ሶስት ጊዜ የሚያከብራቸው እጅግ የተከበሩ በዓላት ሶስት ናቸው፡፡ እነዚህም

  • የቂጣ በዓል (በዓለ ናዕት)
  • በዓለሰዊት
  • በዓለመጸለት (የዳስ በዓል) ናቸው።

እነዚህ በዓላት እስራኤላዊ ወንድ ሁሉ እግዚአብሔር በመረጠው ቦታ ማክበር ግዴታው መሆኑን ኦሪት ያዛል፡፡ [ዘዳ ፲፮፥፲፮]

ይህን ሐይማኖታዊ ሕግ መሠረት በማድረግ ሕገ ኦሪትን የቀበሉ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ቦታ ወደ ኢየሩሳሌም እየሔዱ በዓል ያከብሩ ነበር።

በሕጉ መሠረት እስራኤላውያን ከፋሲካ በኋላ ሱባዔ ቆጥረው በዓለ ሰዊትን ሲያከብሩ ኢትዮጵያውያን ምዕመናን እየተገኙ በአንድነት እግዚአብሐርን ያመሰግኑ ነበር፡፡ [ሶፎንያስ ፫]

በዘመነ ክርስትናም ልማድ ስለቀጠለ ከትንሳኤ በኋላ በ ፴፬/34 ዓም ይህን በዓል ሲያከብሩ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው በሀገሩ ሁሉ (በ፸፪/72) ቋንቋዎች ሲናገሩ እና ሲያመሰግኑት ከሰሙት መካከል ኢትዮጵያዊያን እንደነበሩ አበው ይናገራሉ።

ቅዱሳን ሐዋርያት ጸጋ መንፈስ ቅዱስ በተቀበሉበት ወቅት ከተገኙ የዓለም ምዕመናን መካከል ኢትዮጵያዊያን ነበሩ ሲል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጽፏል፡፡ (ድርሳን ዘቅ ዮሐ አፈ) [ሐዋ ፪፥፩፡፲፫]

የኢትዮጵያውያን ንግስት ሕንደኬ ሙሉ ባለስልጣን የነበረው ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ ሕገ ኦሪት በሚያዘው መሠረት በ፴፬/34 ዓም ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ በዓሉን አክብሮ ሲመለስ በጋዛ መንገድ ከወንጌላዊ ፊሊጶስ ጋር ተገናኘ ጃንደረባውም ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፶/50 እያነበበ ነበርና ቅዱስ ፊሊጶስ ተርጉሞ አስተምሮት ለክርስትና ጥምቀት አብቅቶታል፡፡ [ሐዋ ፪፥፩፡፲፫]

ቪዲዮው በአስገራሚ መልክ የተረከለትና የቤተክርስቲያን የታሪክ አባት የተባለው ቅዱስ አውሳቢዎስ ዘቂሳርያ ይህን ሲገልጽ ከእስራኤል ሕዝብ ቀጥሎ በክርስቶስ አምኖ በመጠመቅ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ የመጀመሪያ የወንጌል ፍሬ ነው፡፡ ብሏል፡፡ (አውሰንዮስ ዘቂሳርያ የቤ/ታሪክ ፪ኛመጽሐፍ)

ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ቅዱስ ማቴዎስ፣ ቅዱስ ናትናኤል፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ፣ ቅዱስ ቶማስ በኖብያና በኢትዮጵያ ስለመሰበካቸው የታሪክ ጸሐፊዎት እነ ሩጼኖስና ሶቅራጥስ መስክረዋል፡፡

በይበልጥ ቅዱስ ማቴዎስ በስፋት ማገልገሉ ይታወቃል፡፡ ይህን የመሳሰለውና ሌሎችም ማስረጃዎች የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይገልጻሉ፡፡

ከኢራን እና አረብ ሃገራት ጎን ለዘመን ፍጻሜ ሤራዋ የቃልኪዳኑን ታቦት ተግታ በመፈለግ ላይ ያለችው እስራኤል ዘስጋ (በየመንም እየፈለጉ ነው፤ የመን ወይም ኢትዮጵያን የጽላተ ሙሴ መቀመጫ እንደሆኑ ስለሚያምኑ) የአክሱም ጽዮናውያንን ከትግራይ ግዛት ምድር የማጥፋቱ ሤራ ተካፋይ ናትን? ቤተ እስራኤላውያንን ከሰሜን ኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ወስዳ በሁሉም አቅጣጫ በመከተብ ላይ ያለችው እስራኤል ዘስጋ አክሱም ጽዮናውያንን እንዲጠፉ ካስደረገች በኋላወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወስዳ ልታሰፍራቸው ትሻለችን?

እንግዲህ ሁሉም እርስበርስ ጠላት የሆኑት ሃገራት ሁሉ በአክሱም ጽዮን ላይ በተከፈተው ጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የአቡነ ገሪማ ልጆችን የማጥፊያው ጂሃድ ላይ አንድ ሆነው መገኘታቸው በአጋጣሚ አይደለም። እስራኤልና ኢራን በጋራ፣ ቱርክና ኤሚራቶች በጋራ፣ ሩሲያ + ዩክሬይንና ምዕራባውያኑ በጋራ ወዘተ.

በነገራችን ላይ፤ በዩክሬይን እና ሩሲያ መካከል የሚካሄደውም ጦርነት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ከግዛታቸው የማስወገጃ ጦርነት ነው። ልብ ካልን፤ በተለይ በዩክሬይን፤ ከፕሬዚደንቱ ዜሊንስኪ እስከ ሚንስተሮቹ ድረስ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሩት እስራኤል ዘ-ስጋ/ አይሁዶች ናቸው። ቤተሰቦቹ ከአስከፊው የዘመነ ናዚ ሆሎኮስት ጭፍጨፋ ያመለጡት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ምኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በናዚዎች ለተሞላው የዩክሬይን አገዛዝ ድጋፉን መስጠቱ በጣም ያሳዝናል/ያስደነግጣል። በትናንትናው ዕለትም ብሊንክን ባወጣው መግለጫ ፋሺስቱን የኦሮሞ አገዛዝ ለማበረታታት፤ የትግርያ ኃይሎች እራሳቸውን እንዳይከላከሉ ወቀሳ ነገር መሰንዘሩ ብዙዎችን በጣም አስገርሟል። ግን ተልዕኳቸው ፀረ-ኦርቶዶክስና ፀረ-ጽዮናዊ ክርስቲያን እንዲሁም የቃል ኪዳኑን ታቦት ፍለጋ መሆኑ ግልጽ ነው። አቶ ብሊንክን ገና እጩ አያለ ነበር “የትግራይ ጦርነት ይመለከተኛል” በኋላም ሲመረጥ “በምዕራብ ትግራይ የዘር ማጽዳት ወንጀል እየተፈጸመ ነው” ሲለን የነበረው። ወዮላቸው!

💭 If you were traveling through the verdant Ethiopian highlands, you might make a stop at the Abba Gärima monastery about three miles east of Adwa in the northernmost part of the country. If you were a man—and you’d have to be to gain entry into the Orthodox monastery—then you might be permitted to look at the Abba Gärima Gospel books. These exquisitely illuminated manuscripts are the earliest evidence of the art of the Christian Aksumite kingdom. Legend holds that God stopped the sun in the sky so the copyist could finish them. Leafing through a Gospel book you would come upon portraits of the four evangelists—Matthew, Mark, Luke and John—the authors of the book’s contents. You might be surprised to find, however, that there is a fifth evangelist included there.

“A fifth evangelist?!” you say, and rightly so. This fifth portrait is that of Eusebius of Caesarea, the man who taught us how to read the Gospels. A new book, Eusebius the Evangelist: Rewriting the Fourfold Gospel in Late Antiquity, by Dr. Jeremiah Coogan, an assistant professor of New Testament at the Jesuit School of Theology at Santa Clara University, sheds light on history’s lost “fifth evangelist” and explains the pervasive influence of the bishop who has, arguably, done more than anyone else to shape how we read the gospels.

Eusebius of Caesarea is not a very well-known name outside of scholarly circles. He was born in the last half of the third century in Caesarea Maritima, in what is today Israel. He became first a priest and then a bishop. He would later become a biographer of the emperor Constantine possibly even a wheeler-dealer in the ecclesiastical politics of the imperial court. Under the influence of the third-century theologian Origen, who spent a long period of his life in Caesarea, Eusebius became an accomplished textual scholar.

If you’ve heard Eusebius’s name before it’s probably because of his Church History, an account of Christianity’s origins from the Apostles to his own day. As influential as the Church History is—and it became the template for how people have written the history of Christianity ever since—it doesn’t compare to the impact of his less visible and least-known literary production, the canon tables (also known as the Eusebian Apparatus).

In Eusebius’ time the contents of the New Testament were not universally established. Though many agreed that there should be four Gospels, and even grounded this assumption in the natural order of the universe, they did not read the Gospels in parallel. At least part of the reason for this was that, practically speaking, this was hard to do. Even if you had a Gospel book that contained copies of the four canonical Gospels, identifying how the various stories related to one another involved familiarity with the text, deductive skills, and a real facility navigating the physical object itself. Gospel books were big and heavy; the text was usually written in a series of unbroken Greek letters; and there were no chapter, verse, or page numbers to help you find your way.

Enter Eusebius, the man whose invention made reading the Gospels in parallel possible. It is basically a carefully organized reference tool that allows you to navigate books. In a period before chapter and verse divisions, Eusebius and his team of literary assistants divided the canonical Gospels into numbered sections and produced a set of coordinating reference tables that allow readers to cross-reference versions of the same story in other Gospels. This was an important innovation in book technology in general. As Coogan put it “the Eusebian apparatus is the first system of cross-references ever invented—not just for the Gospels, but for any text.” Reference tables might not seem sexy, but by producing them Eusebius inaugurated a trend that would dominate how Christians ever since have read the Bible.

“While Eusebius was never formally denounced as a heretic, some of his opinions were pretty unorthodox.”

The enormity of his innovation is hard to see precisely because it has become ubiquitous. We thread the different sayings of Jesus from the Cross together into one story. We merge the infancy stories of Matthew and Luke together to produce a single shepherd and wise men-filled Nativity story. These decisions are relatively uncomplicated, but we should consider the amount of decision-making that went into the production of this reading scheme. First, the team had to decide on unit divisions: what is a unit, where does it begin, and where does it end? While today church services have designated readings, early Christians often read for as “long as time permitted.” In segmenting the Gospel, the Eusebian team was cementing preexisting yet informal distinctions about what constituted a particular story, episode, or section of the life of Jesus.

Once this was accomplished, each unit had to be correlated to the corresponding units in the other Gospels. Some decisions seem easy: Jesus feeds 5,000 people in all four Gospels, for example. But there is an additional story—relayed by Mark and Luke—in which he feeds 4,000 people. What should we do with them? What about chronological discrepancies? The incident in the Jerusalem Temple where Jesus gets into a physical dispute with moneychangers appears in the final week of his life in the Synoptics but kicks off his ministry in the Gospel of John. Are they the same story? Did Jesus cleanse the Temple twice? These were and indeed are live questions for Christian readers, but by drawing up his tables, Eusebius and his team provided answers by means of a simple chart. A great deal of interpretation and theological work happens in the construction of the chart, but the tables seem to be factual accounting. Instead of argumentation that makes itself open to disagreement, we see only beguilingly agent-less lines and numbering.

This kind of schematization might seem to be the ancient equivalent of administrative or clerical work. Indeed, it drew upon technologies and practices from ancient administration, mathematics, astrology, medicine, magic, and culinary arts. The portraits from the Ethiopian Gärima Gospel, however, capture an often-hidden truth: Schematization is theological work. Segmenting the Bible and mapping its contents created theologically motivated juxtapositions and connections. For example, by connecting the story of divine creation from the prologue of the Gospel of John (“In the beginning was the word…”) to the genealogies of Matthew and Luke (the so-and-so begat so-and-so parts), the Eusebian team could underscore the divine and human origins of Jesus. Equally important, they instructed the reader to read the Gospels in a new way: a way that reoriented the original organization. If this shift seems unimportant or intuitive to us, it is only because we have so thoroughly absorbed it.

Take, say, the interweaving of Jesus’s finals words at the crucifixion. Mark’s version ends with Jesus in psychic and physical distress crying that God has abandoned him. It’s an uncomfortable scene and it is meant to be. Luke and John have more self-controlled conclusions: Jesus commends his spirit into the hands of his father (Luke) and authoritatively proclaims his life “finished” (John). Though Eusebius doesn’t reconcile these portraits himself, his apparatus allowed future generations to combine them in a way that neutralizes the discomfort we have when we read Mark.

While others had thought about reading the Gospels alongside one another, it was Eusebius and his team who came up with the tool to do it in a systematic way. From Eusebius onwards, Coogan told The Daily Beast, “most manuscripts of the Gospels included the Eusebian apparatus. When a reader encountered the Gospels on the page, they generally did so in a form shaped by Eusebius’ innovative project. While Eusebius prepared his Gospel edition in Greek, the apparatus had an impact in almost every language the Gospels were translated into. We find it in manuscripts in Latin, Coptic, Syriac, Armenian, Ethiopic, Gothic, Georgian, Arabic, Caucasian Albanian, Nubian, Slavonic, Old English, Middle German, and Dutch. Thousands of Gospel manuscripts, from the fourth century to the twentieth, reflect Eusebius’ approach to reading the Gospels.” Even today when academics think about the relationships between the Gospels and print Gospels in parallel with one another, we are asking the same questions as Eusebius did. It might be said that Eusebius is still controlling how we think.

The truth is however that any kind of supplementary material (scholars call them paratexts) like an index or a table of contents creates new ways to read a text. Matthew or Mark may have wanted you to read their stories linearly from start to finish, but Eusebius and his team gave you a new way to read. You could hunt and peck between the bindings. Reading out of order can be powerful work, as Wil Gafney’s A Women’s Lectionary for the Whole Church is, because it creates new pathways through the text that disrupt the ways that the authors meant the texts to be read. Most authors don’t write narratives with the expectation that people will just use Google to search inside it.

While Eusebius was never formally denounced as a heretic, some of his opinions—including some of the judgments that inform his apparatus—were pretty unorthodox. Like Origen he was sympathetic to views about the nature of Christ that would later be condemned as heresy. It’s probably because of the ambiguities surrounding his theological views that Eusebius, one of the most influential figures in Christian history, never became a saint. But his story proves that it is sometimes invisible actors who are the most powerful of all.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፻፮ እስከ ፻፲]❖❖❖

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰] ❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የታሪካዊ ቅርስ ዘረፋ | ግራኝ አህመድ አሊ እና ቄሮ ፥ ወይንም አሊባባ እና አርባዎቹ ሌቦች | ጨለቖት ሥላሴ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2022

✞ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ✞

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ የጨለቖት ሥላሴ ቅርስን 😇 በደም በጨቀየ ቆሻሻ እጁ በጭራሽ መንካት አልነበረበትም።

ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ አደረገ። አሊባባ እና አርባ ሌቦቹ ይህን ቅርስ ለምን እንዳመጡት እንግዲህ አሁን በግልጽ እያየነው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ከፊሉን ለእስማኤላውያኑ መሸጥ፣ ከፊሉን ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ በቤተክርስቲያን ላይ የበለጠ ክፍፍል ለመፍጠር እንደቻለው፤ ዛሬ ቤተ ክህነቱንና “አባቶችን” የእነ ዋቄዮአላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ እና አቴቴ እዳነች እባቤ መፈንጫ ይሆኑ ዘንድ እንዳደረጋቸው።

😇 ተልዕኮው ሙሉ የሆነ የዘር ማጥፋት ተልዕኮ ነው። ይህን ለአውሮፓውያኑ በግልጽ ነግሯቸዋል።

ይህን የሥላሴ ቅርስንም ያስመጣው፤ ለሠላሳ ዓመት ያህል ሲሰለጥንበትና ሲዘጋጅበት የነበረውን ዲያብሎሳዊ ዓላማውን፣ ተልዕኮውይን እና ምኞቱን ለማሳካት መሆኑ ነው። አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን ማውደም፣ ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ምጮቱ ነው። ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ እንደ በሻሻየመንፈሳዊ ሕይወት ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው። ከዚህ በተጨማሪ የድሮን መግዣ ገንዘብና ድሮኖቹን ለሚያንቀሳቅሱለትት እስማኤላውያን የቱርክ፣ አረቦችና ኢራናውያን ጂሃዳውያን ቅጥረኞች ደሞዝ መክፈልም አለበት።

እንደው መቼ ነው ኢትዮጵያ ይህን ያህል፣ ዓለምም ሁላችንም በግልጽ እያነው የኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ቀንደኛ ጠላቶች በመጋበዝ፣ ያውም ከአክሱም ኢትዮጵያውያን በተዘረፈው ገንዘብ፣ ወርቅና ንብረት ደሞዝ እየከፈለ ጽዮናውያንን ለመጨፍጨፍ የበቃው? አዎ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የነገሰችው ኢትዮጵያ ዘስጋ ወይንም በዛሬው ቋንቋ ኦሮሚያ ናት።

የግራኝ ኦሮሞ አባቶቹና እናቶቹ ያደረጉትን ጽንፈኛ ተግባር ነው ዛሬም ከእነርሱ ስህተት ተምሮበከፋ ሁኔታ የቀጠለው። ሞኙ ወገኔ ቢታቸውም እንኳን ሥልጣን ላይ ያወጡትም ሕወሓቶችም ከተጠያቂነት አያመልጧትም። የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም፣ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ፣ ከምኒልክ ጊዜ ኦሮሞዎችና አማራ አሻንጉሊቶቻቸው በጽዮናውያን ላይ የሠሯቸውን ግፎች ሁሉ መጽሐፍ ላይ እያነበበቡ እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ታንኩንም፣ ባንኩንም፣ ተዋጊ አውሮፕላኑንም፣ እህሉንም፣ ውሃውንም፣ ግድቡንም፣ መድሃኒቱንም፣ ራዲዮ፣ ቴሌቪዥንና ጋዜጣውንም አዲስ አበባንም ለጨፍጫፊዎቹ ኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ ገቡ። እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል! ያው ከአረቦች፣ ሶማሌዎችን፣ ኦሮማራዎችና የኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠርና እስከ መቀሌ ድረስ ተክትለዋቸው በመምጣትም በትግራይ ሕዝብ ላይ አስከፊ ግፍና በደል እንዲፈጽሙ ፈቀዱላቸው። እንግዲህ ሉሲፈርንና ባንዲራውን ለማንገስ ካልሆነ ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ? ስለ ኢትዮጵያ ታሪካዊና ወቅታዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ ያለው ዓለም ነው ይህን ክስስተት በመጠየቅ ላይ ያለው።

👉 እስኪ ይህን መራራ ሐቅ የያዘ የታሪክ ቅደም ተከተል በድጋሚ እናስታውስ፤

☆ ንጉሣዊው የአፄ ምኒልክና አቴቴ ጣይቱ አገዛዝም ከጣልያን ጋር አብሮ ጽዮናውያንን በስልት ከፋፍሏል፣ የአክሱም ጽዮንን ግዛቶች ለቱርክ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይ አሳልፎ ሰጥቷል(ኤርትራንና ጂቡቲን)በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፈዋቸዋል በረሃብ ጨርሰዋቸዋል፣

☆ ንጉሣዊው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ኦሮሞ አገዛዝም ከብሪታኒያ ጋር አብሮና ተዋጊ አውሮፕላኖችም ከየመን ሳይቀር አስመጥቶ ጽዮናውያንን ጨፍጭፏቸዋል፣ በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኦሮሞ አገዛዝም ጽዮናውያንን አሳድዷል፣ በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፏቸዋል በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝም፤ ምናልባትም፤ ከምንሊክ ዘመን አንስቶ ፬ኛውና የመጨረሻው ትውልድ ወኪሎች ከሆኑት ከሕወሓቶቹ ከእነ ዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ተናብቦ በመስራት፤ ጽዮናውያንን በድጋሚ በመጨፍጨፍ፣ በማሳደድ፣ በማገት፣ በማስራብ፣ መሬታቸውን በመበከል፣ ዕጽዋቶቻቸውን፣ ዛፎቻቸውን (ውዶቹን የእጣን እና ማንጎ ዛፎች) ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን በመጨረስ ላይ ይገኛል።

ግራኝን ሕወሓቶች እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ቢተውትና ቢለቁት እንኳን እኛ ጽዮናውያን ግን በፍጹም፣ በጭራሽ ይቅር አንለውም፣ አንተወው፣ አንለቀውም። በጭራሽ! የእርሱን እና የአጋሮቹን አንገት ቆርጠን በአክሱም የምንሰቅልበት ጊዜ በቅርቡ እንደሚመጣ ፈጽሞ አንጠራጠር። አለቀ፤ የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል!

😇 ለትግራይ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም | እባቡ ግራኝ፤ “አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩ ባንዲራቸን” አለ?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2021

የክርስቶስ ተቃዋሚ የሆኑ ብዙ ውሾች ጽዮንን ከበቧት፤ የክፋተኞች ጉባኤም ያዟት፤ እጆቿንና እግሮቿን ቸነከሯት። አጥንቶቿም ሁሉ ተቈጠሩ፤ እነርሱም አዩአት ተመለከቷትም። ኃይማኖቷን፣ ቅርሶቿን፣ ምድሯን፣ ዛፎቿን፣ እጣኗን፣ ሰንደቋንና ልብሶቿን ለራሳቸው ተከፋፈሉ፥ በቀሚሷም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ። እግዚአብሔር ግን የችግረኛዋን ጽዮን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእርሷ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽች ጊዜ ሰማት።

ከሃዲዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች፤ “‘ራያ ኬኛ!’ ‘ፊንፊኔ ኬኛ!’ ‘ወልቃይት እርስቴ!’” ይሉናል፤ እግዚአብሔር አምላክ ግን ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ።” ይለናል።

አረመኔው የክርስቶስ ተቃዋሚ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለአሜሪካው ፕሬዚደንት በጻፈላቸው ከንቱ ደብዳቤ ላይ እንዲህ አለን፤ “አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩ ባንዲራችን የነፃነታችን ምልክት ሆኖ ይቀጥላል!”፤ ልበ እንበል፤ የጽዮንን ቀይ፣ ቢጫ እና አረንጓዴ ሰንደቅን ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች እጅ እየነጠቀ የሚያቃጥል አጭበርባሪ ነው ይህን ለ ጆ ባይደን የጠቆመው።

ለእኔ ዛሬም ቢሆን ሁሉም አብረው ተናብበው እንደሚሠሩ ሆነው ነው የሚታዩኝ። ማዕቀቡ ድራማ ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ከህወሓት የመረጡት ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂበስልጣን እንዲቆዩላቸውን ሕዝባቸውን እንዲጨርሱላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ይፈልጉታል። በሃገራችን የወጣቱ ሕዝብ ቁጥር በጣም ከፍተኛ ስለሆነ እና የሉሲፈራውያን ዓለም ነዋሪ አብዛኛው እያረጀ የመጣ ስለሆነ ከሃምሳና መቶ ዓመታት በኋላ አገራችን በወጣቶቹ ታታሪነት አድጋ፣ በልጽጋና ኃያል ሆና እነርሱን እንድትፈታተናቸው አይፈልጉም። ሉሲፈራዊው የኑሮ ፍልስፍናቸው፤ ልክ ግራኝ በባሌ ሄዶ “ዘመኑ የኛ ኦሮሞዎች ነው! ዝሆን ነን…” እንዳለው፤ እነርሱም እኛና እነርሱ፣ እኛ ከደኸዬን እነርሱ ኃብታም ይሆናሉ…” የሚል ነው።

ዛሬ ብዙ ያልተማረ እና እራሱንም የማያውቅ ወጣት በሚኖርባት ኢትዮጵያ በተፈጠረው ሰው ሠራሽ ቀውስ ወጣቱ ተሰድዶ ወደ አውሮፓ እና አሜሪካ እንዳይመጣ የእርስበርስ ጦርነቱን በደንብ ይደግፉታል፤ አሜሪካኖች፤ “የብሔራዊ ደኽነነታችንን ይታወካል… ቅብርጥሴ” የሚሉት ሌላ የማታለያ ከርሜላ ነው። የእርስበርስ ጦርነቱን ይፈልጉታል፤ መለስ ዜናዊንም የገደሉት ለዚህ ውጥንቅጥ መፍጠሪያ አጀንዳቸው እንቅፋት ስለሆናቸው ነበር። ዛሬ ግራኝም፣ ኢሳያስም ህወሓቶችም የታረቆተችውን ሃገር በቀላሉ ተቆጣጥረው መግዛት ይቻላቸው ዘንድ የወጣቱን ትውልድ ማስወገድና መጨረስ ይሻሉ። ለሚያራምዱት ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም የተማረና ተፈታታኝ የሚሆን ወጣት እንዲኖር በጭራሽ አይፈልጉም። ስለዚህ አሁን “ድርድር፣ ውይይት ወዘተ” የሚል ድራማ እየሠሩና እርስበርስ እየተወነጃጀሉ፤ እነ አሜሪካም “ሰላም እንድትፈጥሩ እኮ ነግረናችሁ ነበር፣ ችግራችሁን ፍቱ” እያሉ የትግራይን እና ወሎን ሕዝብ በረሃብ መጨረስ ነው ‘ሊያሳኩት’ የሚፈልጉት እርኩስ ዓላማቸው። ልብ እንበል፤ የአሜሪካ መንግስትም ሆነ ምዕራባውያኑ የእርዳታ ሰጭ ተቋማት እየወነጀሉ ያሉት ሁሉንም ቡድኖች ነው። እንግዲህ ሁሉንም ነገር ማየት የሚችሉበት አጋጣሚ መኖሩን እናውቃለን፤ ታዲያ እኛ የማናውቀው ግን እነርሱ የሚያውቁት ምን ምስጢር ይኖር ይሆን ይህን መጠቆማቸው?

እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ፤ እንዴት ነው ይህን ሁሉ ወንጀልና ግፍ በጽዮናውያን ላይ ተሠርቶና ወንጀሉን የፈጸሙት እነማን እንደሆኑ ሁሉም እያወቃቸው፤ ከታች እስከ ላይ አንድም የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ አባል እካሁን በእሳት ሲጠረግ ያላየነው? ሁሉም በሰላምእየኖሩ ነው፤ ካገር ወጥተው እየተንሸራሸሩ ነው፤ በየሜዲያው እየወጡ ተጨማሪ የዘር ማጥፋት ቅስቀሳዎችን በነፃነት በማድረግ ላይ ናቸው። ያውም ከመቶ ሺህ በላይ የሰለጠኑ እና የታጠቁ ተጋሩዎች በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ እየኖሩ። ምን እየጠበቁ ነው? ለማን ነው የቆሙት?

እንግዲህ እባቡ ግራኝ የጽዮንን ሰንደቅ ቀለማት መጥቀሱ እንደተለመደው ዲያብሎሳዊ አጀንዳውን ለማስተገበር ይረዳው ዘንድ ቀጣዩን የማጭበርበሪያ መርዙን መርጨቱ ነው። ግራኝ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት የማያደርገው ነገር የለም፤ “ድፍረቱ” መሀመዳውያን አጥፍቶ ጠፊዎች የሚያሳዩት ዓይነት የፈሪዎች ድፍረት ነው። ግራኝ ኢትዮጵያን አጥፍቶ እና ኦሮሞን አንግሦ በኦሮሞዎች ዘንድ ሰማዕት ለመሆን የወሰነ አውሬ ነው። ግራኝ ኢትዮጵያን አጥፍቶ እና ኦሮሞን አንግሦ በኦሮሞዎች ዘንድ ሰማዕት ለመሆን የወሰነ አውሬ ነው። ለዚህ ደግሞ ሥር መሠረቷን ትግራይን እስኪሞት ድረስ በስጋም በመንፈስም ለማጣፋት ቆርጦ ተነስቷል። ትግራይ/አክሱም እግዚአብሔር ከሰጣት ከራሷ ሃገር እንትገነጠልና ግዛቶቿን ሁሉ ለዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እንድታስረክብ ይሻል። ተጋሩዎች እነ ንጉሥ ኢዛና ያሳወቋቸውን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ አባታችን ኖኅ እና ጽዮን ማርያም የሰጠቻቸውን ሰንደቃቸውን፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃትን ቤተ ክርስቲያናቸውን (ተዋሕዶ አማኝ በሆኑት አማራዎች በኩል ግፍ እንዲፈጸምባቸው በማድረግ) እንዲሁም ግዕዝ ቋንቋቸውን (ትግርኛን ጨምሮ፤ ትግርኛ ተናጋሪ በሆነው በኢሳያስ በኩል ግፍ እንዲፈጸምባቸው በማድረግ)፤ ባጠቃላይ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን ለሉሲፈር አስረክበው የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ባሪያዎች እንዲሆኑ ለማድረግ ነው።

አረመኔው ግራኝ ትግራይን በስጋ ብቻ ሳይሆን በመንፈስም ነው ምድረ በዳ ሊያደርጋት የሚሻው፤ ልክ እንደ አባቶቹ ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለማርያም። በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ገና እንደጀመረ የሚከተለውን ለመጠቆም ሞክሪያለሁ፤ በዚህም ማሳወቅ የሚገባኝን በማሳወቅ ኃላፊነቴን ተወጥቻለሁ፤

ዘንድሮ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጥቃት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ኤዶማውያኑ አውሮፓውያንና እስማኤላውያኑ አረቦች በአፄ ምኒሊክ በኩል የጀመሩትን ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ነው። በተለይ ኤርትራ እና ጂቡቲ በክርስቶስ ተቃዋሚው ኃይል ቁጥጥር ውስጥ እንዲገቡ ሲደረጉ ልክ ዛሬ አህዛብ መናፍቃኑ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ተግተው በስኬት እየሠሩት እንዳሉት ፥ ዋናው ዓላማቸው፤

፩ኛ. ኢትዮጵያዊነትን

፪ኛ. አክሱም ጽዮንን(ጽላተ ሙሴን)

፫ኛ. አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቁን

፬ኛ. ተዋሕዶ ክርስትናን

፭ኛ. የግዕዝ ቋንቋን

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፩]✞✞✞

፩ አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? እኔን ከማዳንና ከጩኸቴ ቃል ሩቅ ነህ።

፪ አምላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጠራለሁ፥ አልመለስህልኝም፤ በሌሊትም እንኳ ዕረፍት የለኝም።

፫ በእስራኤል የተመሰገንህ አንተ ግን በቅድስና ትኖራለህ።

፬ አባቶቻችን አንተን ተማመኑ፥ ተማመኑ አንተም አዳንሃቸው።

፭ ወደ አንተ ጮኹ አመለጡም፥ አንተንም ተማመኑ አላፈሩም።

፮ እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም፤ የሰው ማላገጫ በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።

፯ የሚያዩኝ ሁሉ ይላገዱብኛል፤ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይላሉ።

፰ በእግዚአብሔር ተማመነ፥ እርሱንም ያድነው፤ ቢወድደውስ ያድነው።

፱ አንተ ግን ከሆድ አውጥተኸኛልና፥ በእናቴ ጡት ሳለሁም በአንተ ታመንሁ።

፲ ከማኅፀን ጀምሮ በአንተ ላይ ተጣልሁ፤ ከእናቴ ሆድ ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።

፲፩ ጭንቀት ቀርባለችና የሚረዳኝም የለምና ከእኔ አትራቅ።

፲፪ ብዙ በሬዎች ከበቡኝ፥ የሰቡትም ፍሪዳዎች ያዙኝ፤

፲፫ እንደ ነጣቂና እንደሚጮኽ አንበሳ በላዬ አፋቸውን ከፈቱ።

፲፬ እንደ ውኃ ፈሰስሁ፤ አጥንቶቼም ሁሉ ተለያዩ፤ ልቤ እንደ ሰም ሆነ፥ በአንጀቴም መካከል ቀለጠ።

፲፭ ኃይሌ እንደ ገል ደረቀ፥ በጕሮሮዬም ምላሴ ተጣጋ፥ ወደ ሞትም አሸዋ አወረድኸኝ።

፲፮ ብዙ ውሾች ከብበውኛልና፤ የክፋተኞች ጉባኤም ያዘኝ፤ እጆቼንና እግሮቼን ቸነከሩኝ።

፲፯ አጥንቶቼ ሁሉ ተቈጠሩ፤ እነርሱም አዩኝ ተመለከቱኝም።

፲፰ ልብሶቼን ለራሳቸው ተከፋፈሉ፥ በቀሚሴም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።

፲፱ አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ፤ አንተ ጕልበቴ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

፳ ነፍሴን ከሰይፍ አድናት፥ ብቻነቴንም ከውሾች እጅ።

፳፩ ከአንበሳ አፍ አድነኝ፥ ብቻነቴንም አንድ ቀንድ ካላቸው።

፳፪ ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ፥ በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ።

፳፫ እግዚአብሔርን የምትፈሩ፥ አመስግኑት፤ የያዕቆብ ዘር ሁላችሁ፥ አክብሩት፥ የእስራኤልም ዘር ሁላችሁ፥ ፍሩት።

፳፬ የችግረኛን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእኔ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽሁ ጊዜ ሰማኝ።

፳፭ በታላቅ ጉባኤ ምስጋናዬ ከአንተ ዘንድ ነው። እርሱን በሚፈሩት ፊት ስእለቴን እሰጣለሁ።

፳፮ ችግረኞች ይበላሉ፥ ይጠግቡማል፤ እግዚአብሔርንም የሚሹት ያመሰግኑታል፤ ልባቸውም ለዘላለም ሕያው ይሆናል።

፳፯ የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ያስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሱ፤ የአሕዛብ ነገዶች ሁሉ በፊቱ ይሰግዳሉ።

፳፰ መንግሥት ለእግዚአብሔር ነውና፥ እርሱም አሕዛብን ይገዛል።

፳፱ የምድር ደንዳኖች ሁሉ ይበላሉ ይሰግዳሉም፤ ወደ መሬት የሚወርዱት ሁሉ በፊቱ ይንበረከካሉ፤ ነፍሴም ስለ እርሱ በሕይወት ትኖራለች።

፴ ዘሬ ይገዛለታል፤ የምትመጣው ትውልድ ለእግዚአብሔር ትነግረዋለች፤

፴፩ ጽድቁንም ለሚወለደው ሕዝብ፥ እግዚአብሔር ያደረገውን ጽድቁን፥ ይነግራሉ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፪]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።

፪ በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።

፫ ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ።

፬ በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል።

፭ በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው።

፮ ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፫]✞✞✞

፩ ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ።

፪ እርሱ በባሕሮች መሥርቶአታልና፥ በፈሳሾችም አጽንቶአታልና።

፫ ወደ እግዚአብሔር ተራራ ማን ይወጣል? በቅድስናውስ ስፍራ ማን ይቆማል?

፬ እጆቹ የነጹ፥ ልቡም ንጹሕ የሆነ፥ ነፍሱን ለከንቱ ያላነሣ፥ ለባልንጀራውም በሽንገላ ያልማለ።

፭ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ በረከትን ከመድኃኒቱ አምላክም ምሕረትን ይቀበላል።

፮ ይህች ትውልድ እርሱን የምትፈልግ ናት፥ የያዕቆብን አምላክ ፊት የምትፈልግ።

፯ እናንት መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፰ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? እግዚአብሔር ነው፥ ብርቱና ኃያል፥ እግዚአብሔር ነው፥ በሰልፍ ኃያል።

፱ እናንተ መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፲ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? የጭፍሮች አምላክ እግዚአብሔር፥ እርሱ የክብር ንጉሥ ነው።

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አረመኔው ግራኝ ከ ጨለቖት ሥላሴ የተዘረፈውን ዘውድ ለምን ለማምጣት ፈለገ? አምባሳደሩስ ለምን ከዱት?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 17, 2021

እንግዲህ ይህን ምናልባት ለንግስናው ሊጭነውአቅዶት የነበረውን ዘውድ እንዲመለስ የፈቀደውም ለተንኮል፣ ለዲያብሎሳዊ ዓላማው፣ ምኞቱ እና ስልቱ መሆኑ ግልጽ ነው። አዎ! አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን በማውደም ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ብቻ ሳይሆን ዓላማው ፥ ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ እንደ በሻሻየመንፈሳዊ ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የዋቄዮአላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ መፈንጫ እንድትሆን እንዳደረገው።

😈 ቆሻሻ! ወራዳ! አረመኔ! የግራኝን አውሬነት ዘርዝሬ ለመግለጽ በቂ ቃላት ማግኘት አልችልም።

ለማንኛውም ይህ በዛሬው በሥሉስ ቅዱስ ዓርብ ዕለት የምናነበው ተዓምር የግራኝ አብዮት አህመድን እና ጭፍሮቹን ማንነት እና እጣ ፈንታቸውን በከፊል ይገልጥልናል።

ቀደም ሲል ጄነራል ጻድቃን አዲስ አበባ እያሉ ለፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ መሪ ለግራኝ አብዮት አህመድ ትግራይን እንዳይተናኮል እና በሕዝቡም ላይ ጦርነት እንዳይከፍት፣ ሕዝቡን ፈጽሞ ማንበርከክ እንደማይቻል መክረውት እንደነበር ሰምተናል። ግራኝ ግን የመለሰላቸው፤ በገንዘብ እና በጦር ኃይል የማንበረከክ ሕዝብ የለም!” በማለት ነበር መልስ የሰጣቸው።

ጄነራል ጻድቃን እና ባልደረቦቻቸው አሁን ወደ ማንነታቸው ተመልሰዋል ለሥላሴ ይሰግዳሉ፣ ጽዮን ማርያምን ይማጸናሉ የሚል ተስፋ አለኝ። ከዚህ ሁሉ ዕልቂትና ጥፋት በኋላ ዛሬም ይህን ካላደረጉ ግን የትግራይን ሕዝብ ሊመሩት አይችሉምና እነርሱ ለንስሐ የሚያበቃቸውን ገድል ፈጽመው ከአመራርነት በክብር እንዲሰናበቱ ይደረጋሉ፤ ከዚያም የከንቱ ምድራዊ ርዕዮተ ዓለም ባሪያ ያልሆነና ለሕዝቡ የቆመ ጽዮናዊ የሆነ መሪ ይነሳ ዘንድ ግድ ይሆናል።

አንጐት = ጨለቖት

የተረፈው አስተዋዩ፣ ታማኙ ነጋዴ = በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ጽዮናዊ መሪ

😈 በገንዘብ ፍቅር ተታለው ነፋሱ ጠራርጎ ያጠፋቸው ከሃዲዎቹ ነጋዴዎች = ግራኝ አሊ ባባ እና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ

❖❖❖የሥላሴ ተአምር❖❖❖

. ይቅርታቸውና ሀብተ ረድኤታቸው በወዳጃቸው…….ላይ ይደርና

የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተአምራታቸው ይህ ነው።

. አንጐት በሚባል አገር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ።

. እኒህ ነጋዴዎች ኢየሩሳሌም ወርደው በሥላሴ ሥዕል እነሆ እንዲህ ሲሉ ተማፀኑ።

. ከሄድንበት ሀገር ከጥልቅ ባሕር መሰጠምና መርዘኛ ከሆነው ከአዞ መበላት ወይም መነከስ ድነን

በሰላም ወደ ቤታችን ብንመለስ።

. እነሆ ከአተረፍነው ትርፍ ወርቅና ብሩን ግማሽ በግማሽ ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እንሰጣለን ተባባሉ።

. ይህንም ካሉ በኋላ ለንግድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ወረዱ።

. ወደ መርከብ በገቡ ጊዜ የባሕሩ ማዕበል ፀጥ አለላቸውና የሰላም ጉዞ ሆኖላቸው ተጓዙ።

. በዚህ ጊዜ ከሀገሩ ሰዎች አንዱ እንዲህ አላቸው።

. ይህ ጥልቅ ባሕር ሳያሰጥማችሁ እንደምን ተሻገራችሁ ሰውን የሚውጠው አዞስ እንዴት ሳያገኛችሁ ቀረ አላቸው።እኒህ ነጋዴዎችም በእምነታችን መሠረት በብዙ ወርቅ የሥላሴን መርከብ ተከራየን (ለሥላሴ ብፅዓት አደረግን)

፲፩. ወደ ሀገራችንም በሰላምና በደህንነት ብንመለስ ከገንዘባችን ሁሉ እኩሌታውን ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን

ብፅዓት አድርገን እንሰጣለን ብለናል አሉት።

፲፪. ከጥቂት ቀን በኋላም እኒህ ነጋዴዎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በተነሡ ጊዜ ከመካከላቸው አንዱ ነጋዴ

ወንድሞቼ ሆይ ባሕሩን ተሻግረን እዚህ ለመድረስ አስቀድመን የተናገርነውን አንርሳ በማናውቀውም ሀገር

ብዙ ወርቅና ብር አትርፈናልና ብፅዓታችንን ወይም ስእለታችንን እንዳንተው ሲል አሳሰባቸው።

፲፫. አሁንም ወንድምቼ ሆይ በእውነት የምነግራችሁን ስሙኝ እንደ ሥእለታችን ከገንዘባችን ካልሰጠን

ዳግመኛ ለንግድ በምንሄድበት ጊዜ እሊህ ሦስቱ ሥላሴ ገንዘባችንን ሁሉ ያጠፉብናል አላቸው።

፲፬. እነሱ ግን እኛ አንድ ብር እንኳ አንሰጥም አንተ ግን ከፈለግህ ስጥ ለራስህም አንተ ራስህ እወቅ።

፲፭. እኛስ ነገርህን አንሰማም እንደ አንተ ያለም መካሪ አንሻም በሥላሴ ስም ከቶ አልተማፀንምና አሉት።

፲፮. ይህም ነጋዴ ወንድሞቼ ሆይ የተናገራችሁትን ቃል እንዴት ታጥፋላችሁ ወይም እኮ ሰይጣን

ኃላፊና ጠፊ በሚሆን በገንዘብ ፍቅር አታለላችሁ ይሆን አላቸው።

፲፯. ይህ በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ነጋዴም ይህን ተናግሮ ዝም አለ።

፲፰. ከዚህ በኋላ ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በመርከብ ተሳፈሩ።

፲፱. በዚህ ጊዜ ከነፋሱ ኃይል የተነሣ መርከቡ ተነዋወጠ ሊያሰጥማቸውም ተቃረበ።

. በዚህ ጊዜ መርከቡ ተሠበረና ሰዎቹ በባሕር ውስጥ ሰጠሙ።

፳፩. ይህን ታማኝ ነጋዴ ግን ሥላሴ ከባሕር አውጥተው በባሕር ዳርቻ አስቀመጡት።

፳፪. ከጣፈጠ አነጋገርህ የተነሣ ታማኝ አገልጋይ አደረግንህ አሉት።

፳፫. እንግዲህ የአንተን ገንዘብ አንፈልግም እምነትህ ይበቃናል።

፳፬. እነዚህ ከሐዲዎች ጓደኞችህ ግን በጥልቅ ባሕር ውስጥ እንደሰጠሙ ተመልከት አስተውል አሉት።

፳፭. እንግዲህ አንተ ወደ ምድረ አንጐት ውረድና የሆነውን ነገር ሁሉ ለዘመዶቻቸውና ለቤተ ሰባቸው ሁሉ

ንገር አሉት።

፳፮. ነጋዴውም እናንት የሀገር ታላላቅ አባቶች ሆይ እናንተ እነማን ናችሁ ስማችሁስ ማን ይባላል አላቸው።

፳፯. እነሱም እኛ ዓለሙን ሁሉ የፈጠርን ሥላሴ እንባላለን አሉት።

፳፰. ይህንንም ቃል ከአብና ከወልድ ከመንፈስ ቅዱስ አንደበት በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው።

፳፱. የደረሰበትን ነገር ሁሉ ነጋዴዎቹም በከንቱ እንደጠፉና እሱ ግን ሥላሴን በማመን እንደዳነ ለአንጐት ሰዎች

ነገራቸው።

. ይህን የሰሙ ሰዎች ሁሉ ስለ ነጋዴዎቹ የተደረገው ነገር ሁሉ እጅግ አስደናቂ ነው በማለት አደነቁ።

፴፩. በዚህ ጊዜ ይህ ነጋዴ ብሩንና ወርቁን ሁሉ ለድኆችና ለችግረኞች በሥላሴ ስም መፀወተ።

፴፪. ኃላፊና ጠፊ ከሚሆን ከዚህ ዓለም ድካም እስከ ዐረፈ ድረስ በየወሩ በ፯ ቀን ይልቁንም በጥርና በሐምሌ ወር

የበዓላቸውን መታሰቢያ አብዝቶ ያደርግ ጀመር።

፴፫. ይቅርታቸውና ሀብተገ ረድኤታቸው ከወዳጃቸው ከ…….ጋር ለዘለዓለሙ ይኑር አሜን።

💭 ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ፈቀደ። እዚያ ክቡር ዘውድ ላይ እጁ ሲያርፍ ሳየው እጅግ በጣም ነበር ያንቀጠቀጠኝና ያስቆጣኝ!

👉 ያኔ የወጣው መረጃ የሚከተለው ነበር፤

/20 ዓመታት በላይ በኔዘርላንድ የቆየው የዘውድ ቅርስ ትግራይ ክልል ለሚገኘው የጨለቆት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ተመለሰ

ከመቐለ ፲፮/16 ኪሎ ሜትር በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኘውና ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረው የሥላሴ ጨለቆት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንዳሉ ይነገራል። በተለይም ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስትያኑ እልፍ ንዋየ ቅዱሳን ማበርከታቸውን ቤተ ክርስትያኑ ግቢ ውስጥ ለዓመታት የኖሩ አባቶች ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።

ለአሥራ ስድስት ዓመታት መንነው በቤተ ክርስቲያኗ የሚኖሩት የ፹፪/82 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ አባ ገብረሥላሴ፤ ሦስት ዘውዶችን ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስቲያኗ መስጠታቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል።

በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር ከ፲፯፻፵፭፲፰፻፷፭/1745-1865 በወቅቱ የእንደርታ ዙሪያ የሚባለውን ሰፊ ግዛት ያስተዳደሩት ራስ ወልደሥላሴ በአራት ቦታዎች ማለትም በጨለቆት፣ በሕንጣሎ፣ በፈለግዳዕሮና በመቐለ ቤተ መንግሥቶችን ገንብተው ነበር። በአንድ ወቅትም ጨለቆትን ዋና ከተማቸው አድርገዋታል።

ራስ ወልደሥላሴ ካበረከቷቸው ዘውዶች መካከል አሁን በኔዘርላንድ የተገኘው ዘውድ አንዱ ሲሆን፤ ከ፳/24 ዓመታት በፊት መሰረቁንና ከዚያም መሰወሩን ተናግረዋል።

ከኢትዮጵያ ተሰርቆ የተወሰደው ዘውድ ኔዘርላንድ ውስጥ መገኘቱንና በዛሬው ዕለት ወደ አገሩ መመለሱን ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አሳውቀዋል።

ይህ ዘውድ ንብረትነቱ የጨለቆት ሥላሴ መሆኑ የማያጠራጥር በመሆኑ ወደቦታው ተወስዶ በክብር ሊቀመጥ ይገባዋል።”

💭 በቪዲዮው፤

👉 ማክሰኞ/ የካቲት ፳፬/24 ፪ሺ፲፪ / 2012 .

የዘውዱ ሥርዓት አቀባበል በትግራይ

👉 ነሐሴ ፪ሺ፲፫ / 2013 .

በኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ሚሊዮን ሳሙኤል አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ከድተው በአሜሪካ ጥገኝነት ጠየቁ።

👉 በዚሁ ወር ላይ ከሃዲዋ ኦሮሞ ሲልፋን ሃሳን ለኔዘርላንዶች ሦስት ሜዳሊያ ሠረቀችላቸው።

💭 ቀደም ሲል የቀረበ፤

❖❖❖ ጨለቖት ሥላሴ ❖❖❖

😈 በአውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የኦሮማራ አህዛብ ሠአራዊት ለዝርፊያ ከተሰማራባቸው ታሪካዊ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት አንዱ የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም)ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ነው። ወረድ ብለን እንደምናነበው በረከታቸው ይደርብንና የሃገር ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ ከማረፋቸው በፊት በቦታው ላይ ያሉትን በርካታ የታሪክ ቅርሶች የዝመነ መሳፍንት ታሪክና ቅርስ ዝክር እና በዚያ ዘመን ቤተ ክርስቲያን የነበራትን ሕይወት ማስታዋሻ የሆኑ ሐብቶች መጠበቂያ የሚሆን ቤተ መዘክር የማሠራት እቅድ እንደነበራቸውና ይኽውም ከፍተኛ ድጋፍና ማበረታቻ እነሚያስፈልግ ገልጸው በአካል ተለይተውናል። ዛሬ ይዞታው ምን ላይ ይሆን? ታሪካዊ ቅርሶቹስ? የኦሮሞራ ቃኤላውያኑ እነዚህን ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ቅርሶች ለመዝረፍ የብዙ ዓመታትና ዘመናት ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸውን ዛሬ በፍሬዎቻቸው አውቀናቸዋል፤ ለዚህ የዘረፋ ተግባር ከኤዶማውያኑ የተማሩትን ስልት እና ጥበብ ተጠቅመዋል፤ የትግርኛን ቋንቋ ማጥናት ችለዋል። ከግራኝ እስከ ጉማሬው ብርሃኑ ነጋ ለፖለቲካው ድራማም ለሌብነቱና ለጭፍጨፋው ያመቻቸው ዘንድ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ስነ ልቦና፣ ባሕል፣ ህልም ብሎም የትግርኛን ቋንቋ ሳይቀር በሚገባ አጥንተዋል።

👉 ሙሉውን ለማንበብ

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray, Ethiopia | Scholars Fear The Worst For One of Christianity’s Oldest Manuscripts

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2021

❖ የቅዱስ አቡነ ገሪማ ወንጌል | በክርስትና እምነት ጥንታዊ ለሆነው ቅርስ ምሁራን ከፍተኛ ስጋት አላቸው ❖

After surviving 1,500 years of human history in a remote monastery, the Garima Gospels are now facing their most severe threat.

The war in Tigray has inflicted more destruction on Ethiopia’s religious and cultural heritage than anything since the invasions of Ahmad ibn Ibrahim al-Ghazi.

የገሪማ ወንጌሎች በትግራይ ገዳም ውስጥ ለ ፲፻፭፻/1,500 ዓመታት የሰው ልጅ ታሪክ ከተረፉ በኋላ አሁን በጣም ከባድ ሥጋት እየገጠማቸው ነው፡፡

ከግራኝ አህመድ ኢብን ኢብራሂም አል-ጋዚ ወረራ ጀምሮ ከምንም ነገር በላይ በኢትዮጵያ ያለው ጦርነት በኢትዮጵያ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ቅርሶች ላይ የበለጠ ጥፋት/ውድመት አስከትሏል።

በአድዋ፤ ትግራይ በጥንታዊው የቅዱስ አቡነ ገሪማ ገዳም የሚኘው መጽሐፍ ቅዱስ ከመጀመሪያው የእንግሊዝኛው መጽሐፍ ቅዱስ (KJV – King James Version) በ፰፻/800 ዓመት ቀደምትነት እንዳለው ሳይንሱ ሳይቀር ማረጋገጫ ሰጥቷል።

“ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ፤ ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን በኋላ እንዲህ ዓይነት ውድመት በኢትዮጵያ ሲታይ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው” እያሉን ነው ባዕድውያኑ እንኳ። በእውነት ባዕዳውያኑ “ኤትዮጵያውያን ነን፣ ተዋሕዶ ነን” ከሚሉት ይልቅ ስለ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ቅርሶቻችን በይበልጥ ተቆርቋሪዎች ሆነው ይታሉ። ዋይ! ዋይ! ዋይ! በዓለማችንና ለመላው የሰው ልጅ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸው ታሪካዊ ቅርሶችና ኃብቶች የሚገኙባትን ትግራይን የኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ ጠላት የሆነው ግራኝ አብህመድ ዳግማዊ እንዲጨፈጭፍላቸው ፈቃድ የሰጡት “ኢትዮጵያዊ ነን፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነን” ባይ ግብዞች አሁን የት አሉ? ስንቱስ ነው እንኳን ለአባቶቹ ቅርስ ለሃገሩ የማንነት መገለጫ ለመጋደል፤ ጉዳዩ አሳስቦት “ቅርሶቻችን እየጠፉ ነውና ጦርነቱን አቁሙ!” ለማለት እንኳ ኢትዮጵያዊ ወይንም ክርስቲያናዊ ድፍረት ያለው? ፲/10 % የሚሆን አይመስለኝም።

ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ” እንዲሉ፤ ለሦስት ዓመታት ያ ሁሉ ግፍ በቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ላይ ሲሰራ፣ ቅድስት ሃገር አክሱም ጽዮን ትግራይ ስትጨፈጨፍ ለአንዴም እንኳን ሰላማዊ ሰልፍ መውጣት የተሳነው ሙት የአዲስ አበባ ነዋሪ ሙቀቱ በዋቄዮ-አላህ ልጆች ተለክቶ ያው መስቀል አደባባይን ሊወርሱለት ዱብዱብ በማለት ላይ ናቸው። ለመሆኑ ከሁለት ሳምንታት በፊት አማራው ሲያሰማው የነበረው ጩኸት የት ደረሰ? ሁሉም ጭጭ፤ አይደል! እንዲያውም ግራኝ ይባስ ብሎ ኮሚሽነሩን በመገደል የአማራውን ወንድ ወኔ በድጋሚ ነጠቀው። አዎ! ከእነ ጄነራል አሳምነው ግድያ በኋላ ያየነው ነው። የዲያብሎስ ጭፍራው ግራኝ አብዮት አህመድና አማካሪዎቹ በስነ-ልቦና ጨዋታው ተክነዋል።

Saint Abune Garima Monastery, Adwa, Tigray

After surviving 1,500 years of human history in a remote monastery, the Garima Gospels are now facing their most severe threat.

When a Canadian scholar first glimpsed the ancient Garima Gospels, carried carefully into the sunlight by monks in a mountain monastery in northern Ethiopia, the pages were tattered and crumbling.

“The parchment was so brittle that flakes fell to the ground at every turn,” wrote Michael Gervers, a historian at the University of Toronto, recalling his earliest encounter with the manuscript more than 20 years ago.

Even then he did not fully realize what he was seeing. Some experts now believe it could be the world’s oldest intact version of illuminated Christian scripture. Radiocarbon analysis revealed that its pages date back as early as the fifth century, making it one of the oldest manuscripts of any kind in the world. Its brilliant colours and stunning illustrations make it even more valuable to world culture.

Today, after surviving 1,500 years of human history in a remote monastery, the Garima Gospels are facing their most severe threat.

War has ripped through the Tigray region of northern Ethiopia for the past six months. Shelling, gunfire and looting have ravaged churches and monasteries across the region.

Historic manuscripts, along with church icons and silver crosses, are among the treasures that have been plundered by Eritrean and Ethiopian soldiers, raising global alarm for Tigray’s cultural heritage.

Cut off from the world by military clashes and telecommunications shutdowns, the fate of the Abba Garima monastery and its spectacular Garima Gospels is still unknown. But the area around the monastery is controlled by soldiers who have looted systematically since the start of the war. The fears are growing.

“It is chilling to many of us to think that these Gospels and other ancient artifacts are in the way of danger,” said Suleyman Dost, a professor in the Near Eastern and Judaic Studies department at Brandeis University in Massachusetts.

“These Gospels are not only among the earliest complete texts of the Christian scripture, but they also provide us with a rare glimpse into the language, religion and history of ancient Ethiopia,” he told The Globe and Mail in an e-mail.

“They are truly part of the world heritage and constitute indispensable sources for scholars of early Christianity, late antique Ethiopia and even early Islam.”

The Garima Gospels, bound and illustrated copies of the Four Gospels of the New Testament written in the classical Ethiopian language Ge’ez, are one of the treasures of the ancient Axumite kingdom, whose heartland is now engulfed by the war zone in Tigray.

“The war threatens countless invaluable remains from this period, including inscriptions, religious buildings and manuscripts that have been diligently preserved in monasteries for centuries,” Prof. Dost said.

The Axumite kingdom, whose territories extended across the Red Sea into modern-day Yemen, was one of the great cultural and economic empires of its time, a crossroads of early civilizations and one of the first states to accept Christianity as state religion, in the early fourth century, before even the Roman Empire. Its capital, Axum, is reputed by tradition to be the home of the Ark of the Covenant – another holy relic whose fate is unknown today.

“It was the one territory which retained its Christianity without external domination and has done so ever since,” Prof. Gervers said.

“It is the oldest free Christian culture in the world. And that culture was centred in what is now Eritrea and Tigray. The world is only at this point coming to recognize the importance of this area.”

The Garima Gospels are older than more famous Western manuscripts such as the Book of Kells, and a closer link to the original Greek gospels. “They are just amazing in their artistic expertise, incomparable even to early Gospel books that we have,” Prof. Gervers told The Globe in an interview. “They are of utmost importance to Christian culture as a whole. Their loss or displacement would be disastrous to the cultural heritage of Judeo-Christianity.”

Prof. Gervers has been documenting Ethiopian art and culture for decades, photographing historic church manuscripts and creating a unique database of about 70,000 digitized images, including the Garima Gospels. With no sign of the Tigray war ending soon, his database is becoming increasingly crucial. “We’re thankful that we were able to document so much of this over the past 30 years,” he said.

Among the most invaluable illustrations in the Garima Gospels, he said, are an unparalleled image of the evangelist Mark, and a rare image of a building that has been identified as the Old Temple in Jerusalem.

The war in Tigray has inflicted more destruction on Ethiopia’s religious and cultural heritage than anything since the invasions of Ahmad ibn Ibrahim al-Ghazi, who burned churches and manuscripts across the country in the 16th century, Prof. Gervers said.

He and his colleagues are trying to monitor the antiquities markets, in case any looters try to sell the manuscripts. “It would be an offence to Christianity if the Garima Gospels ended up for sale somewhere.” Even worse, soldiers could simply burn the manuscripts “out of spite,” he said. But so far their fate is a mystery. “We haven’t heard a word about it.”

Wolbert Smidt, an ethnohistorian at Jena University in Germany who studies Ethiopian culture and history, said he has received reports of soldiers regularly searching churches and sometimes looting or burning church relics, including rare parchment manuscripts that were written by hand in late antiquity.

But there is still hope, he says. During conflicts of past centuries, the monks of Abba Garima carefully hid the Garima Gospels, possibly in mountain caves. Today there is a chance that the monks may have succeeded in hiding them again.

Source

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የብሪታኒያ ቅሌት | የኢትዮጵያ ቀሳውስት የተሠረቀውን ቅዱስ ታቦት መጎብኘት ተከለከሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2019

ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት በመቅደላ ጦርነት ወቅት ከኢትዮጵያ በብሪታኒያ ጄነራል ናፒይር የተሠረቀው ቅዱስ ታቦት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጥረት ቢደረግም እንግሊዛውያን ግን ዛሬም ለመመለስ ፈቃደኞች አይደሉም።

በሃገረ ብሪታኒያ በጣም ቁልፍ እንደሆነ በሚነገረለትና በነጻ ግንበኞች በተገነባው ህንጻ፡ በዌስትሚኒስተር አቤይ ውስጥ ከመንበሩ ጀርባ ተደብቆ ይገኛል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቀጳጳሳት ዌስትሚንስተር ቤተክርስቲያን በሚገኘው ታቦት አቅራቢያ ቅዳሴ ለማድረግ ይችሉ ዘንድ ፈቃድ እንዲያገኙ ለንደን የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቀሳውስት ብዙ ሙከራ አድርገዋል፥ ግን አልተሳካላቸው።

ዲያቆን ሳሙኤል ብርሃኑ የዌስትሚንስተር አቤይ አስተዳዳሪዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቀጳጳሳትን ጉብኝት ሊያስትናግዱ ባለመቻላቸው የተሰማቸውን ሃዘኔታ እንደሚከተለው ገልጠዋል፦

በ ፳፩ ኛው መቶ ዘመን የባህላዊና ሃይማኖታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ይህን ያህል ግድየለሾች ይሆናሉ፤ እንዲህ የመሰለ አመለካከት ሊኖራችሁ ይችላል ብዬ አላምንም ነበር። ለመወያየት እንኳ ፈቃደኞች አይደሉም

እንደሚታወቀው ታቦቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሠረት ሲሆን የቤተክርስቲያንን ሕንፃ የሚባርክና የሚቀድስ ነው።

እንደ ክርስቲያን ይህን ዓይነት አስተያየት እንዴት ይይዛል?የቤተክርስቲያን በር እንዴት ይዘጋብናል? የዌስትሚንስተር አቤይ አቀራረብ በጣም አሳፋሪነው – በተለይ የዌስትሚንስትር ቤተክርስቲያን እራሷ ለመጸለይ ፈቃድ አለመስጠቷ ተጨማሪ ቅሌት ነው።

ይሁን! ለጊዜው ግድየለም፡ አባቶች! ብሪታኒያ ቅዱስ ታቦታቱን ለኢትዮጵያ ሀገራችን መመለስ ፈርታለች፤ ምክኒያቱም ራቁቷን ትቀራለችና፣ ታላቋ ብሪታኒያ ታንሳለችና፤ ተስጥቷት የነበረውን ኃይልና ሞገስ ትነጠቃለችና። እንደ እኔ ከሆነ ብሪታኒያ ታላቅ ለመሆንና አብዛኛውን የዓለማችንን ክፍል ለመቆጣጠር የበቃችው፣ እንግሊዝኛ ቋንቋዋ የዓለም ሁሉ መነጋገሪያ ቋንቋ ለመሆን መቻሉ እንዲሁም ብሪታኒያ በአንደኛውና ሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ድል አድራጊ ለመሆን የተቻላት የተዋሕዶ ታቦታትን በእጆቿ ስላስገባቻቸው ነው።

በአፄ ቴዎድሮስ ዘመን ሀገራችንን የወረረችው፥ በትምህርት ቤት ለመማር እንደተገደድነው ፥ የታሠሩትን ዜጎቿን ለማስፈታት(ማታለያ False Flag Operation ነበር)ሳይሆን፤ እነዚህን ታቦታት ለመስረቅ ነው። መጽሐፈ ሄኖክን ከኢትዮጵያ ሰርቆ የሄደውን ሌባውን ነፃግንበኛ ጀምስ ብሩስን ቀደም ሲል ለስለላ ልከውት ነበር።

ግን የብሪታኒያ እና አጋሮቿ የክብርና ታላቅነት ዘመን ኢየሱስ ክርስቶስን መክዳት ከጀመሩበት ሰዓት አንስቶ ቀስበቀስ እየመነመነ መጥቷል። ለዚህም ነው እስልምና እንደ መቅሰፍት ሆኖ እየተላከባቸው ያለው። እባቦቹ ትውልደ ፓኪስታን የለንደን ከንቲባ እና የአገር ውስጥ ሚንስትር እስከመሆን በቅተዋል። በቅርቡ ደግሞ የክርስቶስ ተቃዋሚ ከሆነችው ቱርክ የመጀመሪያው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ይሾማል። ለንደንንን ለፓክሲታን መንፈሳዊ ወንድሙ አስርክቦ ገለል ያለው የቀድሞው የለንደን ከንቲባና የቱርኩ ፖለቲከኛ አሊ ከማል የልጅ ልጅ የሆነው ቦሪስ ጆንሰን ወስላታዋን ተሪዛ ሜይን ይተካት ይሆናል።

ካሁን በኋላ የምዕራባውያኑ ምርጫ በኮሌራ እና ወረርሽኝ መሃከል ነው፤ ንስሐ ገብተው እካልተመለሱ ድረስ ሃገራቱን የሚያጠነክርና የሚጠቅም ሰው ከእንጊድህ አያገኙም።

___________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: