ይህን ከሳምንታት በፊት ለመጠቆም ሞክሬ ነበር። በዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ አረመኔ ተዋናዮች መካከል የተፈረመውና “የሰላም ስምምነት” የሚል የከረሜላ ስም የተሰጠው ውል አክሱም ጽዮናውያንን የመጨፍጨፊያ፣ የመዝረፊያ እና የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን የመስረቂያ ውል ነው።
አስመራ + መቐለ + ባሕር ዳር + አዲስ አበባ + ናዝሬት + ጅማ + ሐረር ያሉት የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻዎቹ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋውያን ከሁለት ዓመታት በፊት በጋራ የጀመሩት ፀረ-ጽዮናዊ የዘር ማጥፋት ጦርነት ቀዳማዊ ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ከፈጸመው ጥቃት ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው።
ያው፤ ትናንትና “ፋኖ አክሱም ጽዮን ገብቷል” የሚል ወሬ በማስወራት ላይ ናቸው። ልብ እንበል አማራ የተሰኘው ክልል እነ ጄነራሎች አሳምነውና ሰዓረ ከተገደሉ በኋላ የጋላ–ኦሮሞዎች ቅኝ ግዛት ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ቀዳማዊው ግራኝ አህመድ አክሱም ጽዮን ድረስ ሰተት ብሎ ሊገባ የቻለው ከሐረር እስከ ጎንደር በተቀሩት የአክሱማዊቷ ግዛቶች የሚኖሩት አጋዚያን ልክ እንደዛሬው ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የቆሙት ጋላ–ኦሮሞዎች አፍነው ስለያዟቸው ነው። ለዚህም ነው ልክ እንደ ዛሬው አጋዝያን የሆኑት አማራዎች + ጉራጌዎች + ወላይታዎች + ጋሞዎች + ሐረሬዎች ጽላተ ሙሴን ለመከላከል በሕወሓቶች ከታፈኑት አክሱም ጽዮናውያን ለመቆም ያልቻሉት።
ከሁለት ዓመታት በፊት በዓመቱ የኅዳር ጽዮን ዕለት በአክሱም የተከሰተው ይህ ነው፤ አሁንም ጋላ–ኦሮሞዎቹ ይህን አሰቃቂ ግፍና ወንጀል ሊደግሙት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።
ያኔ በአክሱም ላይ ልክ ጭፍጨፋው በተፈጸመ ማግስት ነበር ሕወሓቶች ለእኵይ ተልዕኳቸው ሥልጣን ላይ ያወጡት ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጦጣዎች ፓርላማው ወጥቶ “የድል” መግለጫውን ያወጣው። ዛሬ ደግሞ ለዓመቱ የኅዳር ጽዮን ሁለት ሳምንታት ሲቀሩት ነው ተመሳሳይ መግለጫ ወደ ጦጣ ፓራላማ ይዞ የመጣው።
❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖
“እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”
- ☆ የ‘ሰላም‘ውል በባቢሎናውያኑ ቅኝ ግዛቶች በደቡብ አፍሪቃ እና ኬኒያ
- ☆ የጂ7/የጂ20 ጉባኤዎች በጀርመን እና በኢንዶኔዥያ
- ☆ የጂኒው ግራኝ የፓርላማ ንግግር
- ☆ በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ ‘ገዳም የመስሪያ‘ዶላር ማሰባሰቢያ ድራማ
በብዙዎቹ ነገሮች እኮ፤ በተለያዩ እባባዊ መንገዶች ኢትዮጵያውያንን አእምሮ ተቆጣጥረውታል። “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” በሚለው መጽሐፍ አማካኝነት ሕዝባችንን አስቀድመው ቀስ በቀስ እንዲለማመድና እንዲደነዝዝ አድርገውታል። ቀደም ሲል ለምሳሌ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ታሪክ ፊደሎችን፣ ቁጥሮችን እና ቅርጾችን ለማስተማር አሻንጉሊቶችን እና አኒሜሽን በመጠቀም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የቲቪ ፕሮግራም የሆነው “Tsehai/ጸሐይ” የተባለው አታላይ የሕፃናት ፕሮግራም (ባለቤት የነበሩት ባልና ሚስት በእስራኤል ድጋፍ የተቋቋመው “ባሃይ” የተሰኘው የኢራን እስልምና-መሰል አምልኮ ተከታዮች ናቸው፤ በአዲስ አበባ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን የተዋሕዶ ክርስቲያን አጽሞች ከመቃብር ቦታ እንዲነሱ ሲደረግ የባሃይ እስልምና ተከታዮች ግን የተከለለ የመቃብር ቦታ ተሰጥቷቸው ነበር)ዛሬ ደግሞ “ዶንኪ ቲውብ” በተሰኘውና በሉሲፈራውያኑ ፍላጎት በተቋቋመው ዝግጅት የሕዝቡን አእምሮና ልብ ለመስረቅ እየተሠራበ ነው። “ውሃ ሲወስድ አሳስቆ አሳስቆ፤ ከእንጀራ ጋር አናንቆ አናንቆ!” እንዲሉ። በነገራችን ላይ ሥላሴ ይጠብቃቸው እንጂ በሉሲፈራውያኑ ደም መጣጭ ቫምፓየሮች ዘንድ በመላው ዓለም በጣም ተወዳጅ የሆኑት የኢትዮጵያ ሕፃናት ናቸው፤ አዎ! ለግብረ-ሰዶማውያኑም ለደም መጣጭ ልሂቃኖቹም። ዋ! ዋ! ዋ! የተረፈ ልብ ያለው ልብ ይበል፤ እንደ “ዶንኪ ቲውብ፣ ‘Abiy Yilma ሣድስ ሚዲያ’ ወዘተ” ካሉ አደገኛ ፀረ-ጽዮናውያን ቻነሎች ይጠንቀቅ! የልጆቹ እረኛ ይሁን!
እረኛ የሌለው እና ዛሬ በገሃድ የሚታየውን ይህን ሤራ ማስተዋል የተሳነው ይህ ሰነፍ ከንቱ ትውልድ ግን የእግዚአብሔርን ቃል ለመከተል ስለማይፈልግና ምናልባትም ስለተረገ፤ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጋር አብሮ አክሱም ጽዮንን ለማዘረፍ ፈቃዱ በዝምታው ይሰጣል፣ የጽላተ ሙሴን ጠባቂዎችም በወኔ ይጨፈጭፋል/ ያስጨፈጭፋል ፥ በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ “ገዳም ለማሰራት” እያለመ ለፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችና ሮኬቶች መግዣ ገንዘቡንና መቅኒውን ለግራኝ ይሰጣል። እግዚኦ!
✞[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፥፰]✞
“ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።
✞[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]✞
“በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”
💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው
💭“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”
🔥 ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም
አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)
💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የአቴቴ ዘመቻዎች፦
- ☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
- ☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
- ☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
- ☆ ፀረ–አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።
በትናንትናው መግለጫው፤ የሰይጣን ጭፍራው ግራኝ በወንድማማቾች (ትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ) መካከል በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጠብን በመዝራት ላይ ያሉትን ገዳዮቹን ጋላ–ኦሮሞዎች አርበኞቹን የማበረታቻ መልዕክት ነበር ያስተላለፈላቸው። እነዚህ አውሬዎች በጭራሽ አይሳካላቸውም እንጂ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ አፈራርሰው እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት “በትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ ዘላለማዊ ቁርሾ መፍጠር” የሚለው ዓላማ ከሁሉ ነገር ቀዳሚ የሆነ ዓላማቸው ነው። ሁሉም ጋላ–ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች በመላው ዓለም እየሠሩ ያሉት ይህን ነው። ልሂቃኖቻቸውንና ሜዲያዎቻቸውን ተመልከቱ፤ በጣም በሚገርም፣ አደገኛና እባባዊ በሆነ መልክ ነው ሕዝቡን እያታለሉት ያሉት።
አዎ! በተደጋጋሚ ስለው እንደነበረ ልክ ጦርነቱን እንደጀመሩት ጋላ–ኦሮሞዎቹ ተጋሩን እና አማራን ለማባላት በማይካድራ ጭፍጨፋውን አካሄዱ፣ ከዚያ በአማራ ስም በምዕራብ ትግራይ፣ በአክሱም ማሕበረ ዴጎ፣ በመተከል እና በሌሎችም ብዙ ቦታዎች አሰቃቂ ወንጀሎችን ቪዲዮ እየቀረጹ ፈጸሙ። ዛሬም በም ዕራብ ትግራይና በአክሱም ገብተዋል የተባሉት “ፋኖዎች” የኦሮማራዎቹ “ፋኖሮዎች” እና የጋላ–ኦሮሞዎቹ ቄሮዎች መሆናቸውን እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።
አዎ! ሻዕቢያዎችም ሕወሓቶችም ይህን እኵይ ሤራ ይደግፉታል። ሁሉም በጋራ የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን አሳልፈው ለመስጠት ወስነዋል። ለዚህም ነው ከትግራይ ስለ ምርኮኞች ጉዳይ ወይንም የሚፈልጓቸው ብቻ መረጃዎች እንዲወጡ ግን ሌላ አንገብጋቢ ጉዳይ ሁሉ ታፍኖ እንዲቀር የወሰኑት። አዎ! አሜሪካ፣ አውሮፓ እና እስራኤል ተባባሪ አዛዦቻቸው ናቸው።
አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።
ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮሳውያን ጎን?
በዚህ ጦርነት ወቅት እስካሁን ድረስ ወደ መቐለ እና አክሱም የመብረር ፈቃድ የተሰጣቸው የአሜሪካ፣ አውሮፓ እና ኤሚራቶች አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ብቻ ናቸው። ምን ፈልገው ይመስለናል? እነ ደብረ ጽዮንን ለመቀለብ፣ ለማከምና ለማመላለስ ብቻ? አይደለም! ዋናው ተልዕኳቸው፤ በባቢሎናውያኑ የምዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና በባቢሎናውያኑ የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያን ላይ በሚደረገው ኃይለኛ መንፈሳዊ ውጊያ አንጋፋ ሚና በመጫወት ላይ ያሉትን ጽላተ ሙሴንና ሌሎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ/ኢትዮጵያዊ ቅርሶችን ዘርፎ ለማስወጣት በጂቡቲ የሚጠባበቁ አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ናቸው።
💭 በዚሁ በትናንትናው ዕለት የአሜሪካ መንግስት የማብራሪያ ውይይቶችን ይፋ አድርጎ ነበር፤ በዚህም አንዳንድ ነገሮች ጠቁሞናል፤
👉 SENIOR STATE DEPARTMENT OFFICIAL:
“It’s engaging in and supporting the process as the panel, whether it’s President Obasanjo or President Kenyatta or Dr. Phumzile, might need in terms of assistance where the United States might have influence or be able to provide reassurance to either party on any particular issue. It has involved logistical support. I’m sure you’re aware that we have been flying the Tigrayan delegation on military aircraft out and into Mekelle in support of this mission, at the request of the African Union, and of course with the full consent of the Ethiopian Government. So there’s some logistical support that comes along with our observation partnership, but also we remain open to other requests that may come.”
“We are very realistic in understanding that these are the early stages, that implementation will require continued effort on the part of not only the African Union, the panel, the governments that are supporting it – specifically South Africa and Kenya – but also the observers, which include the United Nations, IGAD, and the United States. And we will continue to provide our diplomatic support, provide logistic support, and if there are other requests for assistance to make sure that this process endures, we are prepared and very ready to do so.”
❖❖❖

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።
የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።
የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።
ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ–አላህ–አቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖
💭 ቍራዎቹ ጋላ–ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት
💭 በሰሜኑ ላይ የተከፈተው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው
ለዚህ ደግሞ አራቱም የምንሊክ ትውልድ ርዝራዦች ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጎን በመሰለፍ ተሳትፈውበታል። ከሃዲዎቹ ጋላ–ኦሮሞዎች + መሀመዳውያኑ + መናፍቃኑ መሳሪያዎቻቸው ናቸው።
አሁንም ይህን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማጥፋቱ ጂሃድ ቀጥሏል። ሕዝቡ ዛሬም እየተታለላቸውና አንገቱን እየሰጣቸው ነው። የሰሜኑን ጽዮናዊ ሕዝብ ቁጥር የመቀነሻው ጦርነት፤ “Hit-and-run tactics”የተሰኘውን ስልት በመጠቀም ውጊያው ተካሄዶ በሁለት ወራት ውስጥ ሁለት መቶ ሺህ ጽዮናውያንን በድሮንና በርሃብ ከጨፈጨፉ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ይሉና ለቀጣዩ ዙር ጭፍጨፋ እራሳቸውን፣ ኢትዮጵያውያኑንና የመላው ዓለም ማሕበረሰብን ያዘጋጃሉ። እውነት እነዚህ የጦርነቱ ተዋናዮች የእርስበርስ ጠላቶች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝም እንደ ደብረ ጽዮንን፣ እነ ደብረ ጽዮንም ግራኝና አገዛዙን የማስወገድ ብቃቱ ነበራቸው። በአንድ በኩሉ ግራኝና ኢሳያስ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እነ ደብረ ጺዮን ቢወገዱ ጦርነቱ ያቆማል፤ ሕዝብም ይተርፋል። ነገር ግን ይህ አይፈለግም፤ አላማቸውም የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነስና ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማራቆት ነው።
እናስተውል፤ በእነዚህ ነቀርሣዎች መካከል ምንም የመደራደሪያ ጉዳይ ሊኖር አይችልም፤ በጋራ ተናብበው የሚሠሩት ደብረ ጽዮንና ግራኝ ግኑኘንት አቋርጠው አያውቁም፤ የሳተላይት ስለላ ድርጅቱን መረጃ ጊዜው ሲደርስና ፈቃዱን ስናገኝ እናወጣዋለን!
አባታችን አባ ዘ–ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው” አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉንም ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎችና ሕወሓቶችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!
😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።
ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!
👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
- ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
- ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
- ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
- ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ
ናቸው።
ዛሬ የሚታየውን አሳዛኝ ግን አንዳንዶቻችን ገና ከጅምሩ ስለጠበቅነው ሁኔታ በጥቂቱ ለማውሳት፤ ልክ መቀሌ “ነፃ ወጣች” ይህን ተመኝቼ ነበር፤ “ተጋሩዎች ጦርነቱን ለጊዜው መቀጠል አያስፈልጋቸውም፤ በትግራይ አስፈላጊ የሆኑትን ቦታዎች በመቆጣጠር መጀመሪያ በጅማላ ለታገተው፣ ለሚራበው፣ ለሚጠማውና ለሚታመመው ሕዝባችን ምግብ፣ ውሃና መድኃኒት ባፋጣኝ እንዲገባ ማድረግ፤ ከዚያም የተደረገውን ጭፍጨፋ በሚመለከት ገለልተኛ የዓለም አቀፍ መርማሪ ቡድኖችን አስገብቶ የጦር ወንጀለኞቹን አረመኔዎቹን ኢሳያስን አፈቆርቂንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ማስያዝ፤ ካስፈልገም ወደ ኤርትራ ገብቶ አስመራን፣ ምጽዋንና አሰብን መቆጣጠር ቀለል የሚለው አካሄድ ነው ወዘተ።”እንግዲህ ይህን ያስብኩት ምናልባት ሕወሓቶች ካለፈው ስህተታቸው ተምረውና በትግራይ በተፈጸመው አስቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል በእጅጉ ተጸጽተውና በእነ አቶ ስዩም መስፍን መገደል (ምናልባት ተገድለው ከሆነ) የማንቂያ ደወሉን ሰምተው “ሕዝቤ” የሚሉትን የእኔን ሕዝብ ሊከላከሉለት ተነስተዋል እኔ ብሳሳት ይሻላል በሚል የጥርጣሬ መንፈስ ነበር።
እንግዲህ ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ በሁሉም ተባባሪነት ከተገደሉበት ከአስር ዓመት አንስቶ፣ በተለይ ደግሞ ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ ሁሉም ቡድኖች ተናብበው በሕበረት እየሠሩ ነው። ይህን ገና ጦርነቱ ሲጀምር ጠቆምቆም አድርገን ነበር።
👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?
______________