Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቁስጥንጥንያ’

The War Between Russia & Turkey is Over Control of The Eastern Orthodox Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2023

💭ግሩም መልዕክት ነው ወንድማችን ቴዎድሮስ ሹባት ያስተላለፈልን። እርሱና አባቱ በጣም አስተዋይ ግለሰቦች ናቸው።

💭 Since 1453, when the Turks took Constantinople, patriarch of that city has been a puppet for the government. In our own time, the Turkish government used the Patriarch, Bartholomew, to permit the Ukrainians to have their own church independent of the Moscow Patriarchate. The story showed that the war between Russian and Turkey is not just over territory, but religion. Turkey wants to be the Vatican of the Eastern Orthodox world and to undermine the religious influence of the Moscow Patriarchate.

👉 Courtesy: Shoebat.com

ልክ እንደኛዎቹ የቤተ ክህነት አባላት፤ በቁስጥንጥንያ/ ኢስታንቡል ተቀማጭነት ያላቸው የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ በርቶሎሚዮም በፈሪሳውያኑ ወረርሽኝ ተለክፈዋል፤ እሳቸውም የግራኝ ሞግዚት የጂኒው ኤርዶጋን አሻንጉሊት በመሆን የዩክሬንን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ለመነጠል በመስራት ላይ ናቸው። ልክ እንደኛዎቹ፤ በጣም ያሳዝናል!

ለመሆኑ አቡነ ማትያስ ምነው ድምጻቸውን አጠፉ? እስከመቼ፟? እሳቸውንስ የሕወሓትና ብልጽግና መልዕክተኛ አድርገው እንደ አትሌቶቹ ወደ መቐለ፤ “ሰላም! ሰላም!” ለማስባል ይልኳቸው ይሆን? እንግዲህ እንደተለመደው ለዚህ እያዘጋጇቸው ይመስለኛል። ሕወሓት + ሻዕብያ እና ብልጽግና/ኦነግ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋቱን ከመጀመራቸው ከሦስት ዓመታት በፊት መጀመሪያ አትሌቶቹን እነ ኃይለ ገብረ ሥላሴን፤ ቀጥሎ ደግሞ የሃይማኖት መሪዎችን ነበር ወደ መቐለ የላኳቸው። ታዲያ አሁንስ ተመሳሳይ ሤራ በድጋሚ ጠንስሰው ትግራይን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚገነጥለውን ጭፍጨፋ እንደገና ይጀምሩት ይሆን? እንግዲህ ሕወሓትም፣ ሻዕቢያም ኦነግብልጽግናም ትግራይን ከሌላው ለይተውና ዙሪያዋን አጥረው መፈናፈኛ በማሳጣት ሕዝቡን ተመጽዋች፤ የተበከለ ምግብና ክትባት ዒላማ በማድረግ ለሺህ ዓመታት እያዳከሙ መግዛት ይሻሉ።

ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ኢትዮጵያን የተቆጣጠሯትና እስከ ስልሳ ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን ለመግደል የበቁት የምንሊክ ጭፍሮቹ ጋላኦሮሞዎች፣ ጋላማራዎችና በአደዋው ጦርነት ወቅት የተደቀሉት ሻዕብያ ሕወሓቶች ክርስቲያኑ ሕዝባችን ቢያልቅ ሁሉም ግድ የላቸውም። እየተገበሩት ያሉትም ይህን ነው። ዋናው ዓላማቸው ሉሲፈርን ማንገስ፣ ምልክቶቹን/ባንዲራውን ማውለብለብና ማስተዋወቅ መሆኑን ዛሬ እንኳን እያየነው ነው። ግን ካሁን በኋላ የክርስቶስን ቤተሰቦች እንዳሻቸው ማሰቃየት፣ ማስራብና መጨፍጨፍ ብሎም ሉሲፈርን በሃገረ ኢትዮጵያ ማንገስ ፈጽሞ አይቻላቸውም። ዕቅዳቸው አይሳካላቸውም!

ጋላኦሮሞዎችና ጭፍሮቻቸው ለኢትዮጵያ ደማቸውን እያፈሰሱ፣ እየተራቡና እየተሰደዱ ለዘመናት መስዋዕት የሚከፍሉትንና በእግዚአብሔር ዘንድ የሚወደዱትን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፈውና አስርበው እነርሱ ጤፍና ስንዴ እየዘሩ፣ የጣዖት ዛፋቸውን እየተከሉ ጠግበው በሰላም ሊኖሩ? በጭራሽ! ጊዚያቸው አክትሟል! እንደቀድሞው ለሠሩት ግፍና ወንጀል ሁሉ በጭራሽ ይቅርታ አይደረግላቸውም። አሁን የበቀል ጊዜ መምጣቱ አይቀርም። በሁሉም ክፍለ ሃገሮች ላይ፤ በተለይ ሶማሌ እና ኦሮሚያ በተሰኙት የአጋንንት ማደሪያ ክልሎች ላይ እሳቱ፣ ዕልቂቱ፣ ረሃቡ፣ ቸነፈሩ፣ ወረርሽኙና በሽታው እየጨመረ ይመጣል። ግድ ነው። እራሳቸውን “አማራ” የሚሉት ነገር ግን “አምሐራ” ያልሆኑት ኦሮማራዎችም ከመንፈሳውያኑ ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ይልቅ ለስጋ አጋሮቻቸው ለጋላኦሮሞዎች ልባቸው ስለሚመታ እንዳሰኛቸው እንደ አህያ በሚነዷቸውና ተገቢ ያልሆነ አደገኛ ድጋፍ በተደጋጋሚ በሰጧቸው በሻዕቢያዎችና ኦነግብልጽግናዎች ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ።

ቀደም ሲል በሕወሓቶች፣ ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ በፈረንሳዮች፣ ቱርኮችና አረቦች ከመቶ ዙር በላይ ሲሰለጥን የከረመውና፣ “ኦላ…ሸኔ ቅብርጥሴ” በሚል የዳቦ ስም ኦሮሞ ባልሆኑት ዜጎች ላይ ልምምድ የሚያካሂደው የጋላኦሮሞ “ልዩ” ሃይል የብሔራዊውን መለዩ አጥልቆ መላው የአማራን ክልል ለመቆጣጠር ዘመቻውን ይጀምር ዘንድ ትናንትና በጉብኝት ላይ በነበሩት የፈረንሳይ እና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ፊሽካ ተንፍቶለታል። በስምምነታቸው መሠረት ላሊበላን ለፈረንሳይ አክሱምን ለጀርመን፣ አስመራን ለአሜሪካ፣ ደቡብን ለአረቦችና ቱርኮች ለማስረከብ ነው የኢትዮጵያ ማሕፀን ያለወለደቻቸው እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ጃዋር መሀመድ እየሠሩ ያሉት። ባለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄደው “ጦርነት” ሰሜኑን ለማዳከምና ጋላኦሮሞ ያልሆኑትን በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣት የመከላከያ አባላትን መንጥሮ ለመጨረስ በስልት የተደረገ ፀረኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። ስንቱ ወጣት እንዳለቀ እናቶቻቸውን ይጠይቁ! እግዚአብሔር አያድርገው እንጂ በእኔ በኩል በጥቂቱ ሦስት ሚሊየን የሚሆኑ ሰሜናውያን አልቀዋል!

🔥 በቀል! በቀል! በቀል!🔥

💭 የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪና አጥባቂ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ለመሆን የበቁት አስተዋዩ የቀድሞው ፕሬዚደንት ዲሚትሪ ሜድቪዴቭ ከሳምንት በፊት በቴሌግራም ቻነላቸው ላይ የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፈው ነበር፤

ዝባችንን እየገደሉ ያሉት እነሱና ጀሌዎቻቸው ይቅርታ አይደረግላቸውም። በሌላ መልኩ ካልተረዱ በአመጽ ቋንቋ እናናግራቸዋለን። እና ተጨማሪ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችን እናመርታለን። በእነዚህ መሳሪያዎች ምዕራባውያን በ21ኛው ክፍለ ዘመን ያፈራውን የናዚ አተላ እንደቁሰዋለን። እያንዳንዱን ወንጀለኛ ለተገደለው ለእያንዳንዱ የሀገራችን ዜጋ እንበቀልለታለን።”

They and their henchmen who are killing our people will never be forgiven. We will speak to them in the language of violence if they don’t understand otherwise. And produce more modern weapons. With these weapons we will grind up the Nazi scum that the West has produced in the 21st century. We will take revenge on every criminal for every murdered citizen of our country.”

👉 Courtesy: Shoebat.com

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Constantinople

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

It’s Friday the 13th: Ukraine’s President Zelensky Has Stripped Ukrainian Citizenship From 13 Orthodox Clergy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2023

💭 ዛሬ ቀኑ አርብ ፲፫/13 ኛው ነው፤ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ዜግነትን ከ፲፫/13 የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ነጠቀ።

👉 Courtesy: Breitbart News + RT

President Zelensky stripped the 13 priests of the Ukrainian Orthodox Church (UOC) of their citizenship late last month and this week stripped several prominent opposition politicians of their Ukrainian citizenship as well, among them Viktor Medvedchuk, who was given to Russian authorities as part of a prisoner exchange in September of last year.

“I have decided to terminate the citizenship of four persons,” Zelensky stated earlier this week, with former MPs Andriy Derkach, Taras Kozak, and Renat Kuzmin also having their citizenship revoked by the government.

Medvedchuk had fled his home in the early days of the conflict with Russia and was arrested in April, accused of treason and attempting to leak military secrets to the Russians.

Derkach, Kozak, and Kuzmin have also been alleged to have ties to Russia or have supported the Russian invasion of Ukraine.

Derkach, in particular, was also accused of smearing U.S. President Joe Biden regarding Hunter Biden’s activities in Ukraine, which involved work for the energy company Burisma for as much as $83,000 a month.

The stripping of citizenship of the opposition politicians comes after Zelensky stripped 13 Ukrainian Orthodox Church clergy of their citizenship, including the Metropolitan Archbishop of Tulchin and Bratslav, Ionafan, announcing the move last Saturday.

Russian Foreign Ministry spokeswoman Maria Zakharova did not mince words following the move by Kyiv: “And this is on Orthodox Christmas! This is pure Satanism.”

The move by the Zelensky government comes after it set its sights on the Ukrainian Orthodox Church (UOC), a branch of Orthodoxy which retained links to the Patriarch of Moscow after the rival state-backed Orthodox Church of Ukraine (OCU) was formed, heavily restricting the church late last year.

Since then, Ukrainian intelligence authorities have raided several Orthodox churches, leading to former Russian president Dmitry Medvedev to comment: “The current Ukrainian authorities have openly become enemies of Christ and the Orthodox faith.”

Ukraine has claimed that the raids uncovered various materials, including pro-Russia literature and Nazi symbols.

The Orthodox Church of Ukraine, the state-backed church, “reclaimed” the Dormition Cathedral and the Refectory Church of the nearly 1,000-year-old Pechersk Lavra last week after the Ukrainian Orthodox Church was forced to give it up by the government.

Moscow’s Patriarch Kirill released a statement following the handover of the historic cathedral

asking believers to pray “for our brothers in Ukraine, who are being expelled today from the Kyiv-Pechersk Lavra, that Lavra, which for centuries has been the guardian of true, undistorted Orthodoxy.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666 BioNTech and Pfizer: Sahin + Bourla + Mohamed = Obama

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

  • 😈 666 BioNTech እና Pfizer: ቱርኩ እስላም ሻሂን+ አይሁዱ ቦርላ+ ተዋናዩ መሀመድ= ባራክ ሁሴን ኦባማ
  • 👹 BioNTech /ቢዮንቴክ እና Pfizer/ ፋይዘር ፥ የቱርክ ፀረ-ክርስቶስ
  • 👹 BioNTech and Pfizer – The Turkish Antichrist
  • 😈 Uğur Şahin (BioNTech Vax)

Muslim BioNTech ‘Founders’ Awarded Germany’s Federal CROSS of Merit: Imagine the little-known biotechnology company and Pfizer mRNA partner BioNTech reaped over night €19B last year. Wow! How was that possible?

President of the largest Muslim-majority country in the world Indonesia Joko Widodo

Moroccan actor Mohamen Mehdi Ouazanni aka Satan – playing the part of the devil. Barack Obama

President Obama says that he always carries with him an Ethiopian CROSS

The Altar of Zeus alternately known as the Pergamon Altar built between 197 and 156 B.C. formerly in Pergamon, Asia Minor, (today Bergama, Turkey) is now housed in Berlin’s Pergamon Museum. This is also the same altar that Jesus referred to as, “the Throne of Satan” in Revelation 2:13

I know where you dwell, where Satan’s throne is; and you hold fast My name, and did not deny My faith even in the days of Antipas, My witness, My faithful one, who was killed among you, where Satan dwells.[Revelation 2:13]

It was also this same altar that Hitler’s architect Albert Speer used as the model for the Zeppelintribune Field used by Hitler to make his most grand speeches to the Nazis.

One month after his visit to ‘Pergamon Berlin’, when President Obama made his initial acceptance speech at the Democratic National Convention in Denver, Colorado on August 28, 2008, it was in a nearly perfect replica of what Jesus referred to as “the throne of Satan.”

On July 24, 2008 Obama visited ‘Pergamon Berlin’ and delivered at the Siegessäule monument the following message:

“The walls between races and tribes, natives and immigrants, Christian and Muslim and Jew cannot stand,” Obama told the rapturous audience. “These now are the walls we must tear down.”

However, for many Germans, that carnival atmosphere in July 2008 proved something of a false dawn. To Obama’s critics, the walls that he spoke of are even higher today.

Berlin is home to 250,000 Turks

♰ የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት ዘንዶዋ ቱርክ እየሞተች ነው | ከባድ በረዶው መጣሉን ቀጥሏል

💭 በእውነት ይህ በጣም ድንቅ ነው!

ቅዱስ ጊዮርጊስ በ፫/3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በቀጰዶቅያ/ጎሬሜ(በአሁኗ ቱርክ) ተወለደ።

😈 አምና ላይ ፀረ-ክርስቶስ ቱርክ ይህን ጥንታዊ የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ✞ ወደ መስጊድ ለወጠችው። ቱርክ የቁስጥንጥንያውን የቅድስት ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ወደ ጣዖት ማምለኪያ መስጊድ 🐍 መለወጧ ከባድ ወንጀል ነው።

HAGIA SOPHIA

❖ The historic Hagia Sophia Church in Constantinople/ Istanbul in its original form was built by Emperor Constantine sometime around the year 330AD, less than 300 years after Christ himself walked among us. It was rebuilt two centuries later after a devastating fire and stood as an Orthodox Christian church. Even though it has been out of the control of the Orthodox Church for nearly 600 years and has been used as a museum since 1934, it remains not only an architectural marvel but a testament to the glory of Jesus Christ and a powerful symbol of Byzantium and its legacy for global Orthodoxy. It is currently a designated UNESCO World Heritage Site.

However, Turkey’s President, Recep Tayyip Erdoğan recently issued a decree reclaiming the holy site for Islam.

President Recep Tayyip Erdoğan issued a decree in 2020 ordering Hagia Sophia to be opened for Muslim prayers, an action which provoked international furor around a World Heritage Site cherished by Christians and Muslims alike for its religious significance, for its stunning structure and as a symbol of conquest.

The presidential decree came minutes after a Turkish court announced that it had revoked Hagia Sophia’s status as a museum, which for the last 80 years had made it a monument of relative harmony and a symbol of the secularism that was part of the foundation of the modern Turkish state.

This move could be considered an instance of history repeating, as the historic church was conquered by Muslims and converted to a mosque in the 1400’s.

The church is itself an historic marvel. It was built in 537AD by 10,000 workers on the order of the Byzantine Emperor Justinian. It immediately became the foremost cathedral in the imperial city of Constantinople and the entire Christian world, east and west. Emperor Justinian stated that, as a cathedral, it was “one that has never existed since Adam’s time, and one that will never exist again.”

The present structure was the largest religious structure in the world when it was built. This remained true until the completion of the current St. Peter’s Basilica in Rome during the 16th century. Historians of science are still puzzled by how 6th century engineers would be able to build such a large dome without modern tools such as steel and calculus.

Historically it has served as the primary site of Byzantine religious, imperial, and diplomatic ceremony. It is the cathedral church of the Ecumenical Patriarch. After the 8th century, it became the site for crowning new emperors. It has been the site of royal weddings, diplomatic baptisms, signing of treaties, and more, as documented in the 9th century document Book of Ceremonies.

Throughout its storied history, Hagia Sophia has been in different hands over the centuries:

  • The Orthodox Church from 537-1204 (this includes the 100 years held by iconoclasts during the 8th and 9th centuries);
  • The Crusaders/Roman Church from 1204-1261;
  • The Orthodox Church 1261-1453;
  • The Ottomans/Turks as a mosque 1453-1934; and
  • As a museum (by order of Turkish President Kemal Atatürk, founder of secular Turkey) 1935-2020.

As a museum, the Hagia Sophia presented Christian history to the entire world, opening a dialogue between people of all faiths. But the Christian frescos that adorn its walls are about to be strategically covered up. It has already been announced they will be covered with curtains during prayer because Islamic law forbids images of people.

Erdoğan claims the doors will still be open to Muslims and non-Muslims, but what are the odds that tourists will flock to an active mosque? It seems more likely that now the famed church and the Turkish government’s re-appropriation of it are meant to serve as a symbol of Islamic conquest. Even an official from neighboring Greece called the move “a direct challenge to the entire civilized world.”

Imagine if any foreign leader announced that it was seizing a Muslim mosque and converting it to a Christian church. There would likely be zero-tolerance from the Muslim world. And yet Erdoğan made it clear he rules over Turkey, including Turkish Christians, with impunity, almost provoking Western leaders to challenge him, stating:

The way Hagia Sophia will be used falls under Turkey’s sovereign rights. We deem every move that goes beyond voicing an opinion a violation of our sovereignty.

And this is not the first time under Erdoğan that Turkey has taken possession of Christian churches. As the New York Times reported in 2016:

The Turkish government has seized the historic Armenian Surp Giragos Church, a number of other churches and large swaths of property in the heavily damaged Kurdish city of Diyarbakir, saying it wants to restore the area but alarming residents who fear the government is secretly aiming to drive them out.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Greece Protests to Turkey as Erdogan Turns Panagia Soumela Orthodox Monastery Into a Nightclub

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2022

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እብዱ መሪ ኤርዶጋን ታሪካዊውን የሱዩሜላ ኦርቶዶክስ ድንግል ማርያም ገዳም ወደ ዳንኪራ ቤትነት በመለወጣቸው ግሪክ ተቃውሞዋን በከፍተኛ ሁኔታ አሰማች

ዛሬ ልደታ ማርያም ናት❖

የሱይሜላ እና ማርያም ደንገላት ገዳማት ገዳማት ተመሳሳይ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ✞

ሱዩሜላየሚለው ቃል የተገኘው ሞላሰስከሚባለው በወቅቱ በግሪክኛ ከሚታወቅ ሥርወቃል ነው። ትርጉሞም ጥቁርማለት ነው። ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ የሳለው የእመቤታችንና ልጇ የጌታችን ስዕል መጀመሪያ በእዚህ ገዳም መገኘቱ ይነገራል። በሱዩሜላ ገዳም የተገኘው ይህ የእመቤታችንና የጌታችን ስዕል “ጥቁር” ኢትዮጵያዊ ገጽታ እንዳለው በግልጽ ማየት እንችላለን✞

😈 ቱርክና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ በኢትዮጵያም ያቀዱትም ይህን ነው

👉 አስገራሚ ገጠመኝ፤ ባለፈው ዓርብ ጥር ፳፯/፲፬ ዓ.ም (ሊቃነ መልዓክ ሱርያል/ ነቢዩ ሔኖክ የተሰወረበት ዕለት) ፤ በማውቃቸው ቱርኮችና ይህ የግሪክ ገዳም የሚገኝበትን ከተማ ስምን በያዘው “ትራብዞን” በተሰኘው ሱቅ/ምግብ ቤት በኩል ሳልፍ፤ “ሔኖክ/ሐኖክ!” ብሎ የሚጠራኝ ድምጽ ስሰማ እነዚያ የማውቃቸው ቱርኮች መሆናቸውን አይቼ ለሰላምታ ወደነርሱ አመራሁ። ከሰላምታ በኋላ ወዲያው፤ “እንዴት ነው፤ ኤርዶጋን ከአፍሪቃ ጋር እየተዛመደ ነው፤ ከአሜሪካና አውሮፓ ጋር ከመስራት ከእኛ ጋር ብትሰሩ ይሻላችኋል፤ ጥሩ የሆነውን የእናንተን መሪን አብይ አህመድን እንወደዋለን፤ ድሮናችም እኮ ሥራቸውን በደንብ እየሠሩ ነው ወዘተ” እያሉ ሊሳለቁብኝ እንደሚሹ በመረዳት፤ ቅዱስ መጽሐፋችን፤ “ሰነፍ ያወቀ እንዳይመስለው እንደስንፍናው መልስለት ይላልና” እኔም፤ “ኤርዶጋን ከወነጀለኛው አብይ አህመድ ጋር አብሮ ሕዝቤን እየጨፈጨፈብኝ ነውና ብታስጠነቅቁት ለእናንተም ከግሪኮች፣ አርመኖችና ኩሮች ለጠካችኋትም ለዛሬዋ ቱርክ የተሻለ ነው። “ጥሩ ነው” የምትሉት አብይ አህመድ አሊ አረመኔ ነው፤ በአንድ ዓመት ውስጥ አንድ ሚሊየን አባቶቼን፣ እናቶቼን፣ ወንድሞቼንና እኅቶቼንና ወንድሞቼን መጨፍጨፉን አታውቁምን? ምናልባት ለእናንተ እንደ ድል ልታዩት ትችሉ ይሆናል፤ ግን በቅርቡ ዋጋ ያስከፍላችኋል፤ አልመኝላችሁም ግን ይህ ሁሉ መዓት በእናንተ ላይ ቢደርስ ምን ትሉ፣ ምን ታደርጉ ነበር?” ብዬ በቁጣ ተሰናበትኳቸው። ቀጥተኛነቴን ስለሚያውቁ ዝም፣ ጭጭ ክምሽሽ ነበር ያሉት። ብዙም ስላቆይ ባቡር ውስጥ አንድ ከማውቀው የቱርክ ተወላጅ ኩርድ ጋር ተገናኘንና ከቱርኮቹ ጋር ስለተነጋገርነው ነገር አወሳነው። ኩርዱም ሰላስ ሚሊየን የሚሆኑ የቱርክ ኩርዶች በገዛ ሃገራቸው እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ እንደሚቆጠሩ፤ በቋንቋቸው መማር፣ መስገድ፣ መገበያየት እንደማይችሉ፤ “አውሮፓውያን ናቸው ዘረኞች ይባላል፤ ግን እነግርሃለው እንደ ቱርክ ዘረኛ በዓለም ላይ የለም!” ብሎ በቁጣ ነግሮኝ በሃዘን ተለያየን።

እንግዲህ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን የሚመራው አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር በተገናኘበት ወቅት “ኦሮሚያ” የተሰኘውን ሕገ-ወጥ ክልል ለቱርክ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ “ቀዳማዊ ግራኝን ለመበቀል እንደ ግሪክና አረሜኒያ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክሶችንም እንጨፈጭፋቸዋለን፤ ከዚያ በቱርክ እርዳታ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን እንመሰርታለን” ብሎ ቃል እንደገባለት ሁኔታዎች ሁሉ እያመላከቱን ነው። እኔ በጣም የማዝነውና ደሜ የምፈላው “ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን” እያሉ ከዚህ ፋሺስት የኦሮም አገዛዝ ጋርና ከኦሮሞ አክቲቪስቶች ጋር የሚያብሩ አማራዎች፣ ተጋሩ እና ጉራጌዎችን መታዘቡ ነው። እኔ እንኳን በአቅሜ በተለይ ቱርክን አስመልክቶ ለሃያ ዓመታት ያህል ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ቤተክህነትና ቤተምነግስት ድረስ እስከመሄድ በቅቼ ሳስጠነቅቅው የነበረ ትልቅ ጉዳይ ነው። ተዋሕዷውያን አካሄዳቸውን ካላስተካከሉ ወደፊት ምን ሊመጣ እንደሚችል በግልጽ ይታየኝ ነበር፤ ያው እንግዲህ ዛሬ ደረሰ። በእኔ በኩል ሃላፊነቴን ተውጥቻለሁ፤ ሃዘኔ አይቆምም፤ እየመጣ ካለው የደም ጎርፍ እጄ ንጹሕ ነው። ሌሎቻችሁ፤ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ በሚታየበት በዚህ ዘመን ከእስልምና እና ኦሮሙማ አጀንዳ ጎን የቆማችሁ ግብዞች ሁሉ ግን ዛሬውኑ ባፋጣኝ ካልታረማችሁ፣ ካልተመለሳችሁና ቀጥተኛውን የክርስቶስ መንገድን ካልተከተላችሁ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃችሁ ከወዲሁ እወቁት።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፉት ሃምሳ ዓመታት ይህ ከንቱ ትውልድ ግሪክ እና አረመን ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንን ከአገር አባርሮ ከጥፋትና ሞት በቀር ለሕዝባችን ምንም በጎ ነገር ማበርከት የማይችሉትን መሀመዳውያን ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ነው። ከቀና በፊት የአውሮፓው ሕብረት በኦርቶዶክስ ግሪክ በኩል የዘር ማጥፊያ ኮቪድ ክትትትትባቶችን በብዛት ወደ ኢትዮጵያ ሊልክ ነው የሚለውን ዜና ስሰማ፤ “በቃ ይህን ከንቱ ትውልድ ሳያውቁት ሊበቀሉት ነው!” አልኩ። እንግዲህ በዚህም በዚያም ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያ ሁሉ ግፍ ሲፈጸም ፀጥ ያለ ከንቱ ትውልድ መጠረጉ አይቀርም! በጣም አዝናለሁ! 😠😠😠 😢😢😢 https://greekreporter.com/2022/02/03/greece-donates-covid-vaccines-ethiopia/

ስዩሜላ (ማማ ማርያም) የኦርቶዶክስ ግሪክ ማርያም ደንገላት❖

የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም ቅጥር ግቢ በቅርቡ ለማስታወቂያ ቪዲዮ ክሊፕ ተብሎ ወደ ምሽት ክበብነት ተቀይሮ በኦርቶዶክስ አለም ላይ ትልቅ ቁጣ ፈጥሯል።

በቱርክ ትራብዞን የሚገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ገዳም የቱሪስት መስህብ ሲሆን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፭/15 ቀን የድንግል ማርያም ማደሪያ አገልግሎት በመንበረ ፓትርያሪክ የሚካሄድበት የቱሪስት መስህብ ነው።

አወዛጋቢው የቪዲዮ ክሊፕ ዲጄ በታሪካዊው ገዳም ቅጥር ግቢ ውስጥ ከፍተኛ የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃ ሲጫወት እና ሰዎች ሲጨፍሩ ብዙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በቁጣ ምላሽ ሰጥተዋል።

ብዙ አስተያየቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እንዲህ ስላለው የታሪካዊው ገዳም ርኩሰት ይናገራሉ፤ ከሙዚቃው ጋር ፣ የቤተክርስቲያን ደወሎች ከበስተ ጀርባ ይሰማሉ።

ታሪካዊውን ገዳም እንዲህ በመሰለ መልክ ለማርከስ በመሞከሩ አንዳንዶች የቱርክ ባለስልጣናት ማብራሪያ እንዲሰጡ በኦርቶዶክሳውያኑ ዘንድ ተጠይቀዋል።

በ ፬/4 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተው ሱሜላ በምስራቃዊ ቱርክ ከጥቁር ባህር ደን በላይ ባለው ገደል ላይ የተገነባ የገዳም ስብስብ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት ይፋዊ የሃይማኖት ደረጃውን ተነጥቆ በቱርክ የባህል ሚኒስቴር የሚተዳደር ሙዚየም/ቤተ መዘክር ሆኖ ይሰራል።

በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶች እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ገዳሙ በየዓመቱ ይጓዛሉ።

እ.ኤ.አ. በ 1923 በግሪክ እና በቱርክ መካከል በተደረገው የህዝብ ልውውጥ አካል ግሪኮች ከተባረሩ በኋላ በ 2010 ላይ የቱርክ ባለስልጣናት የመጀመሪያውን የኦርቶዶክስ የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት ፈቅደዋል። እ.ኤ.አ. በ2015 የሱሜላ ገዳም ለመታደስ ተዘግቶ በ2019 ለጎብኝዎች ክፍት ሆኗል።

እ.ኤ.አ. በ2020 እና በ2021 የድንግል ማርያምን በዓል ለማክበር ቅዳሴ ተፈቀዶ ነበር።

የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም የሚከፈተው ለምዕመናን ብቻ በመሆኑ ለባንዱ ፈቃድ መሰጠቱ አስገራሚ ነው፤ እነዚህ ምስሎች አጸያፊ ናቸው እና የቱርክ ባለስልጣናት የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ንብረት በሆኑት የአለም ቅርስ ቦታዎች ላይ የወሰዱትን ተከታታይ ጽንፈኛ እርምጃ ቀጥለውበታል፤” ብሏል።

ግሪክ እና ቱርክ ከአየር ክልል ጀምሮ እስከ ምስራቅ ሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻ እና በጎሳና በሃይማኖት እስከተፋፈለባት የቆጵሮስ ደሴት ግጭት ድረስ በተለያዩ ብዙ ጉዳዮች ላይ ሁሌ እንደተወዛገቡ ነው።

ቱርክ ባለፈው ዓመት ላይ በቁስጥንጥንያ/ኢስታንቡል ውስጥ ወደ 1,500 የሚጠጋውን ታሪካዊውን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን ወደ መስጊድነት በመቀየሯ ግሪክና ቱርክ ሰይፍ ተማዘዋል። በጁላይ 2020 ላይ መሀመዳውያኑ አጋንንታዊ የእስልምና ጸሎታቸውን በዚህ ጥንታዊ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኝ አስርት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በማድረግ ቦታውን አርክሰውት ነበር።

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

The Panagia Soumela St. Mary Monastery

💭 Can you see the similarities between the Soumela St.Mary Monastery and the Mariam Dengelat St. Mary Monastery of Tigray, Ethiopia? On November, 2020 more than 100 Orthodox Christians were massacred by Turkish-allied evil leader of Ethiopia.

CNN Investigation of Massacre at Maryam Dengelat Church in Ethiopia’s Tigray Region

💭 The courtyard of Panagia Soumela Monastery was recently turned into a nightclub for an advertising video clip, causing outrage in the Orthodox world.

The iconic Greek Orthodox monastery in Trabzon, Turkey is a tourist attraction where each year on August 15 the service for the Dormition of the Virgin Mary is held by the Ecumenical Patriarch.

The controversial video clip, with a DJ playing loud electronic music in the courtyard of the historic monastery and people dancing, had many Orthodox Christians reacting in anger.

Many comments in social media speak of the desecration of the historic monastery as along with the music, church bells can be heard in the background.

Some even demanded explanations from Turkish authorities, as the historic monastery had essentially been turned into a nightclub.

Greece’s Foreign Ministry said, on Monday, images showing a band dancing to electronic music at the former Orthodox Christian Sumela Monastery in Turkey were “offensive” and “a desecration” of the monument, Reuters reports.

The Ministry called on Turkish authorities “to do their utmost to prevent such acts from being repeated” and to respect the site, a candidate for UNESCO’s list of world heritage sites.

“The recent images that were displayed on social media, in which a foreign band seems to be dancing disco in the area of the Historical Monastery of Panagia Soumela, are a desecration of this Monument,” it said.

Turkish officials were not immediately available for comment.

Founded in the 4th century, Sumela is a monastic complex built into a sheer cliff above the Black Sea forest in eastern Turkey. It was long ago stripped of its official religious status and operates as a museum administered by the Culture Ministry in Turkey.

Thousands of tourists and Orthodox Christian worshippers journey to the monastery annually.

In 2010, Turkish authorities allowed the first Orthodox liturgy since ethnic Greeks were expelled in 1923 as part of a population exchange between Greece and Turkey. In 2015, the Sumela Monastery was shut for restoration and re-opened to tourists in 2019.

A liturgy to mark the Feast Day of the Virgin Mary was allowed in 2020 and 2021.

“It is surprising that the permit was given to the band, as the Monastery of Panagia Soumela opens only for pilgrims,” the Greek Foreign Ministry said. “These images are offensive and add to a series of actions by the Turkish authorities against World Heritage Sites,” its statement said, without elaborating.

Greece and Turkey disagree on a range of issues from airspace to maritime zones in the eastern Mediterranean and ethnically split Cyprus.

The two countries have, in the past, crossed swords over the conversion of the nearly 1,500-year-old Hagia Sophia in Istanbul into a mosque. In July 2020, the Mohammedans desecrated this ancient Holy Christian Church by holding their demonic Islamic prayers for the first time in nine decades.

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

Expressing an important value among the places you should go to in Trabzon, one of the most beautiful cities of the Black Sea, Sumela Monastery was built on steep cliffs in Altındere Village located within the borders of Maçka district of Trabzon. It is known by the name of “Mama Maria” among the people. Located approximately 300 meters above Altındere village, the Virgin Mary was built in accordance with the tradition of steep cliffs, forests, and caves, which are traditional monastery construction sites. The monastery, which was founded in reference to the Virgin Mary, took the name Sumela from the word molasses, which means black.

Etymology of the Name Sumela

It is understood that the name of Sumela comes from the word “molasses” meaning black, black darkness in the local language of the years when the monastery was built, and the name of the region is Oros Melas. The original name of the monastery is “Panagia Sou Melas”. In the Ottoman Empire records, the monastery takes place as “Su (o)Mela.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Muslims Love to Visit The Monastery of St. George The Great Martyr

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ሙስሊሞች የታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስን ገዳም መጎብኘት ለምን እንደሚወዱ

✞ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሙስሊሞች ☪

✞ ST. GEORGE AND THE MUSLIMS ☪

💭 ማሳሰቢያ፡እነዚህና መሰል ተአምራትና ስሜቶች የእስልምናን የውሸት ሃይማኖትም ሆነ አንዳንድ ቱርኮች በክርስቲያኖች ላይ የፈጸሙትን አስከፊ ድርጊት የሚያረጋግጡ አይደሉም፤ ነገር ግን አንዳንድ ተራ ሙስሊሞች ለክርስቶስ እና ለቅዱሳኑ ያላቸውን እምነትና ፍቅር እንጂ። በተመሳሳይ፣ ክርስቶስ በእስራኤል እንኳ ያላገኘውን ትልቅ እምነት ነው በሮማውያን መቶ አለቃ ዘንድ ያገኘው[ማቴዎስ ፰፥፲]። እና ብዙውን ጊዜ፣ ይህ የመንፈስ ቅዱስ መገኘት፣ በፍቅር, የኦርቶዶክስ ያልሆኑ አካላትን ለመፈወስ ብቻ ሳይሆን፤ በይበልጥም ነፍሳትን ለመፈወስ፣ ብዙዎች በኋላ ብርሃኑን ተቀብለው በኦርቶዶክሶች ይጠመቃሉ። ሁላችንም እንድንዳን እና እውነትን ወደ ማወቅ እንድንደርስ ክርስቶስ ለሁላችንም ለንስሐ ያብቃን። ፅዋ ተሸካሚው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ሁላችን ይማልድልን፤ ይርዳን! ኣሜን።

💭 ምንም እንኳን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በቱርኮች ብዙ መከራን ተቋቁመው የቆዩ ቢሆንም በቱርክ ከሙስሊም ቤተሰቦች የተወለዱ ቅዱስ ጊዮርጊስን በጣም የሚያከብሩ እና የሚያደንቁ እንዲሁም እንዲረዳቸው የሚለምኑት ብዙ ሙስሊሞች አሉ።

💭 እናም የቀድሞው ሙስሊም-ሳራሲን እንዲህ አለ፡-“ጌታ እና አባት ሆይ፣ ይቅር በለኝ፣ ግን ክርስቶስን ለማየት ምኞት እና ፍላጎት አለኝ። ይህን እንዴት ማድረግ እችላለሁ?” ፤ ካህኑም “ክርስቶስን ማየት ከፈለግህ ወደ የወንድምህ ልጅ ሄደህ ክርስቶስን ስበክለት። የሙስሊም-ሳራሲኖችን እና የሐሰተኛ ነቢያቸውን መሐመድን እምነት እስልምናንስደብ እና ኮንን፤ እናም የክርስቲያኖችን እውነተኛ እምነት ያለ ፍርሃት በትክክል በመስበክ ክርስቶስን ታያለህ። …

በመሆኑም ቅዱስ ጊዮርጊስ በሺዎች ለሚቆጠሩ ኢአማንያን፣ ክርስቲያኖች፣ አይሁዶች እና በተለይም ሙስሊሞች በማንኛውም መንገድ ወደ ደሴቲቱ መጥተው ታማታ (ስእለታቸውን) በማምጣት በቅዱሱ ፊት የሚያቀርቡበት የአምልኮ ስፍራ ሆኗል። ተስፋቸውን በእርሱ ላይ ያድርጋሉ። ቅዱሱም እንደማይፈርድ እና ለእያንዳንዱ ታማኝ ሰውፈውስን እንደሚሰጥያሳያል።

💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.

💭 And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”

And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

Although Orthodox Christians have endured much suffering at the hands of the Turks, there are many people in Turkey born to Muslim families who nevertheless respect and venerate St. George, and pray to him for help.

The Monastery of St. George Koudounas

This historic Monastery of Saint George Koudounas, on Prince’s Island outside of Constantinople, was according to tradition built by the Byzantine Emperor Nikephoros Phokas in 963 AD. A miraculous icon of St. George was brought here from the Monastery of Peace, which was founded by Emperor Justin II, in Athens at that time.

The Monastery was later sacked in the Fourth Crusade. Then in 1302 the pirate Giustiniani plundered all the buildings and monasteries of the island. Not wanting their holy icon stolen by the Franks, the monks hid the icon under the earth and place the holy altar above it. The miraculous icon however was lost for many years.

Later, St. George appeared to a shepherd in a dream and told him where to find his icon. When he approached the area, he heard the ringing of bells, and having unearthed the icon, found it decorated with bells. This is the source behind the epithet “Koudouna” which means “bells”.

The Monastery was later attached to Hagia Lavra in Kalavryta, and eventually to the Patriarch of Constantinople.

The current church was built in 1905.

The miracles of the Saint are many, not only towards Christians [Romans], who approached always with great reverence (in olden times there wasn’t a Christian family which had not visited Koudouna at least once a year), but towards everyone without exception, who approach his grace with faith. Thus there is a great mass of people who come from other faiths from throughout Turkey. The pilgrims number about 250,000 a year, the majority being Muslim Turks.

The great iron gate of the Monastery, as we learn from its engraving in Greek and Turkish, was offered from the Muslim Rasoul Efenti, as a gift of gratitude towards the Saint for the healing of his wife.

On April 23rd, in other words the day when the Saint is honored and the Monastery celebrates, tens of thousands of pilgrims arrive, not only from Constantinople but from other cities, to venerate the Great Martyr and to seek help in their problems.

Roughly all of these pilgrims are from other faiths.

Many will return later to thank St. George, who heard their prayer and granted their desire, bringing the indispensable oil for his vigil lamp. You hear with passion how he healed this person’s son, how another became a mother after being barren for many years, how a third acquired a house, etc.

The Monastery also celebrates on the feast of Saint Thekla, and on this feast about 10,000 Muslims visit the Monastery seeking the prayer of Saint George.

Muslim Vows

Some come barefoot up the hill, which takes about 30 minutes to climb to the Monastery, others come with offerings of oil, candles, and sugar so that their lives may be sweet. Some do not speak as they climb up to the Monastery until they kiss the icon of St. George. They follow the services with hands lifted in the air holding lit candles. They ask priests for antidoron to bring home with them for a blessing. They have great faith and respect for Orthodoxy.

On September 24 I witnessed at 6:00 AM four modern looking Turkish girls approaching the Monastery. I asked them for what purpose they came. They responded: “Faith in the Saint brought us here. It doesn’t matter that we are Muslims. We prayed that he would help us. We have heard so much about the Monastery.”

Oral came from Smyrna in order to venerate the Saint with her vow. She brought three bottles of oil. When I asked why she, as a Muslim woman among the thousands, visits the Orthodox Monastery, she responded: “It is not forbidden by anyone for us to believe in Saint George. Religions have one common agreement, the one and only God. We could be hiding within us a Christian.”

Of the many interviews I conducted that day with Muslims, the responses were basically the same.

A different answer was given by Antil however. He said: “Life in Turkey is difficult. The people need something to give them strength. They have turned to religion. They have been bored by everything so they seek help elsewhere. Why not Saint George?”

And one Turkish newspaper reported: “Saint George has distributed hope to the suffering.”

Testimonies of Monks From the Monastery

Hieromonk Ephraim of Xenophontos, who has lived for three years at “Koudouna”, is astonished with the faith of the thousands of Muslims who visit the monastery. “These people live with their heart”, he affirms, “Because faith is the sight and the strength of the heart, for this reason they can and they do experience our Saints.”

Monk Kallinikos of Xenophontos, who serves as a priest, relates: “We are astonished with that which occurs here. Many times we see people who find the Lord with the faith of the Roman centurion.” To our question if the Saint responds to the supplications of the thousands of pilgrims, he replied: “During my three years here, we ourselves are witnesses of miracles, such as the healing of paralytics, mutes, and the giving birth to children.”

We asked the monks at St. George to comment about their stay in Turkey, and they told us: “All of their behavior is perfect. From the highest ruler, to the lowest, they treat us with such respect that many times we wonder which would be better, to live in Christian Greece or Muslim Turkey. We should tell you that we go everywhere with the monastic dress and our experiences have always been positive.

“Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”

Miracles: The Sick Turkish Woman

A Turkish woman from Levkochori had a serious health problem. She had heard a lot about St. George and wanted to come [venerate], but they did not let her come into the church because she was Turkish. But this didn’t deter her from remaining outside the church the whole night. In the morning they gave her holy oil from the vigil lamp of the Saint and she became well. After this, her husband gave many gifts to the church.

St. George Saves a Young Muslim Girl

A Muslim woman with her mother were taking a taxi for a long trip. The Muslims, as is well known, respect St. George very much.

On the road the taxi driver abandoned the proper course and began to show a threatening attitude towards the girl—the women apparently were praying—and at some point the taxi driver stopped the car and attempted to rape the girl. Immediately a police officer on horseback appeared, who ordered the taxi driver in a very powerful manner to the nearest police station. He went full of fear with the policeman, and the policeman on horseback went with him to the station, and issued a complaint for attempted rape. He signed the police book and left. When the taxi driver later came out of the interrogation, they looked in the book and said to him:

“There is no hope for you to escape! Do you know who brought you here?” Saint George.

💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.

💭 What an Infidel Saw that a Believer Did Not. Miracle in the Church of St. George

The following is a historical speech by St. Gregory of Decapolis about a vision that a Saracen [Muslim] once had in the Church of St. George in Damascus, and who, as a result of this, believed and became a monk and then a martyr for our Lord Jesus Christ. This took place in the eighth century.

Nicholas, the strategos, called Joulas, has related to me that in his town, which the Muslim-Saracens call in their language “Vineyard”, the Emir of Syria sent his nephew to administer some works under construction in the said castle. In that place there is also a big church, old and splendid, dedicated to the most glorious martyr St. George. When the Muslim-Saracen saw the church from a distance he ordered his servants to bring his belongings and the camels themselves, twelve of them, inside the church so that he may be able to supervise them from a high place as they were fed.

As for the priests of that venerable church, they pleaded with him saying: “Master, do not do such things; this is a church of God. Do not show disrespect towards it and do not bring the camels inside the holy altar of God.” But the Muslim-Saracen, who was pitiless and stubborn, did not want even to listen to the pleas of the presbyters. Instead he said to his servants, in Arabic: “Do you not do what you have been commanded to do?” Immediately his servants did as he commanded them. But suddenly the camels, as they were led into the church, all, by the command of God, fell down dead. When the Muslim-Saracen saw the extraordinary miracle he became ecstatic and ordered his servants to take away the dead camels and throw them away from the church; and they did so.

As it was a holiday on that day and the time for the Divine Liturgy was approaching, the priest who was to start the holy service of preparation of the gifts was very much afraid of the Muslim-Saracen; how could he start the bloodless sacrifice in front of him! Another priest, co-communicant to him, said to the priest who was to celebrate the Liturgy: “Do not be afraid. Did you not see the extraordinary miracle? Why are you hesitant?” Thus the said priest, without fear started the holy service of offering.

The Muslim-Saracen noticed all these and waited to see what the priest was going to do. The priest began the holy service of offering and took the loaf of bread to prepare the holy sacrifice. But the Muslim-Saracen saw that the priest took in his hand a child which he slaughtered, drained the blood inside the cup, cut the body into pieces, and placed them on the tray!

As the Muslim-Saracen saw these things he became furious with anger and, enraged at the priest, he wanted to kill him. When the time of the Great Entrance approached, the Muslim-Saracen saw again, and more manifestly, the child cut into four pieces on the tray, his blood in the cup. He became again ecstatic with rage. Towards the end of the Divine Liturgy, as some of the Christians wanted to receive the Holy Communion and as the priest said, “With the fear of God and faith draw near,” all the Christians bent their heads in reverence. Some of them went forward to receive the holy sacrament. Again, for a third time, the Muslim-Saracen saw that the priest, with a spoon, was offering to the communicants from the body and the blood of the child. The repentant Christians received the holy sacrament. But the Muslim-Saracen saw that they had received communion from the body and the blood of the child, and at that he became filled with anger and rage against everybody.

At the end of the Divine Liturgy the priest distributed the antidoron to all Christians. He then took off his priestly vestments and offered to the Muslim-Saracen a piece from the bread. But he said in Arabic: “What is this?” The priest answered: “Master, it is from the bread from which we celebrated the Liturgy.” And the Muslim-Saracen said angrily: “Did you celebrate the Liturgy from that, you dog, impure, dirty, and killer? Didn’t I see that you took and slaughtered a child, and that you poured his blood into the cup, and mutilated his body and placed on the plate members of his, here and there? Didn’t I see all these, you polluted one and killer? Didn’t I see you eating and drinking from the body and blood of the child, and that you even offered the same to the attendants? They now have in their mouths pieces of flesh dripping blood.”

And the Muslim-Saracen said: “Is this not what I saw?” And the priest: “Yes, my Lord, this is how it is; but myself, being a sinner, I am not able to see such a mystery, but only bread and wine as a figuration of the body and blood of our Lord Jesus Christ. Thus, even the great and marvelous Fathers, the stars and teachers of the Church, like the divine Basil the Great, and the memorable Chrysostom and Gregory the Theologian, were unable to see this awesome and terrifying mystery. How can I see it?”

When the Muslim-Saracen heard this he became ecstatic and he ordered his servants and everybody who was inside to leave the church. He then took the priest by the hand and said: “As I see and as I have heard, great is the faith of the Christians. So, if you so will, Father, baptize me. And the priest said to the Muslim-Saracen: “Master, we believe in and we confess our Lord Jesus Christ, the Son of God, who came to the world for our salvation. We also believe in the Holy Trinity, the consubstantial and undivided one, Father, Son, and Holy Spirit, the one Godhead. We believe also in Mary, the ever-virgin mother of light, who has given birth to the fruit of life, our pre-announced Lord, Jesus Christ. She was virgin before, virgin during, and virgin after giving birth. We believe also that all the holy apostles, prophets, martyrs, saints, and righteous men are servants of God. Do you not realize, therefore, my master, that the greatest faith is that of the Orthodox Christians?”

And the Muslim-Saracen said again: “I beg you, Father, baptize me.” But the priest answered: “Far from that. I cannot do such a thing; for if I do and your nephew the Emir hears of that, he will kill me and destroy this church, too. But if it is, indeed, your wish to be baptized, go to that place in the Sinai Mountain. There, there is the bishop; he will baptize you.”

The Muslim-Saracen prostrated himself in front of the presbyter and walked out of the church. Then, one hour after nightfall, he came back to the priest, took off his royal golden clothes, put on a poor sack of wool, and he left in secret by night. He walked to Mount Sinai and there he received holy baptism from the bishop. He also learned the Psalter, and he recited verses from it every day.

One day three years later he [the former Muslim-Saracen] said to the bishop: “Forgive me, Master, what am I supposed to do in order to see Christ?” And the bishop said: “Pray with the right faith and one of these days you will see Christ, according to your wish.” But the former Muslim-Saracen said again: “Master, give me your consent to go to the priest who offered me instruction when I saw the awesome vision in the church of the most glorious martyr George.” The bishop said: “Go, in peace.”

Thus, he went to the priest, prostrated himself in front of him, embraced him and said to him: “Do you know, Father, who I am?” And the priest: “How can I recognize a man whom I have never seen before?” But, again, the former Muslim-Saracen said: “Am I not the nephew of the Emir, who brought the camels inside the church and they all died, and who during the Divine Liturgy saw that terrifying vision?” When the priest looked at him he was amazed and praised God seeing that the former Arab wolf had become a most calm sheep of Christ. He embraced him with passion and invited him to his cell to eat bread.

And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

The former Muslim-Saracen left in earnest. By night he was knocking at the door of the Muslim-Saracen forcefully. The guards at the gate of the house of the Emir asked: “Who is yelling and knocking at the door?” And he answered: “I am the nephew of the Emir who left some time ago and was lost. Now I want to see my uncle and tell him something.” The guards of the gate conveyed this to the Muslim-Saracen immediately: “Master, it is your nephew who left some time ago and was lost.” The Emir, heaving a sigh, said: “Where is he?” They said: “At the gate of the palace.” He then ordered his servants to go and meet him with lights and candles. They all did as the king, Emir, commanded and they took the monk, the former Muslim-Saracen, by the hand and presented him to the Emir, his uncle.

When the Emir saw him, he was very glad. He embraced him with tears in his eyes and said to him: “What is this? Where were you living all this time? Aren’t you my nephew?” And the monk said: “Don’t you recognize me, your nephew? Now, as you see, by the Grace of God the Most High I have become a Christian and a monk. I have been living in desert places so that I may inherit the Kingdom of Heaven. I hope in the unspeakable compassion of the All-sovereign God to inherit his kingdom. Why are you hesitating yourself, too, Emir? Receive the holy baptism of the Orthodox Christians in order to inherit eternal life, as I hope to do.”

The Emir laughed, scratched his head and said: “What are you chattering about, you miserable one; what are you chattering? What has happened to you? Alas, you pitiful one! How did you abandon your life and the sceptres of reign and roam around as a beggar, dressed in these filthy clothes made of hair?”

The monk responded to him: “By the grace of God. As far as all the things I used to have when I was a Muslim-Saracen, these were [material] property and were of the devil. But these things that you see me wearing are a glory and pride, and an engagement with the future and eternal life. I anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet.”

Then the Emir said: “Take him out, for he does not know what he is chattering about.” They took him away and put him in a place in the palace where they gave him food and drink. And he spent three days there, but he took neither food nor drink. He was praying to God earnestly and with faith. Going down to his knees he said: “O Lord, I have hoped in thee, let me never be ashamed, neither let my enemies laugh me to scorn.” And again: “Have mercy on me, O God, according to thy steadfast love; according to thy abundant mercy blot out my transgressions.” And again: “Enlighten my eyes, Lord God, that I may not fall asleep into death; that my enemy may never say, ‘I have overpowered him’. ‘Strengthen my heart, O Lord,’ so that I may be able to fight the visible deceiver, the Muslim-Saracen; so that the evil devil may not stamp on me and make me fear death, for your holy name.” He then made the sign of the cross and said: “The Lord is my enlightenment and my saviour. Whom shall I fear? The Lord is the protector of my life. From whom will I hesitate?” And again he cried out to the Emir: “Receive holy baptism in order to gain the immeasurable kingdom of God.”

Again the Emir gave orders for him to be brought in front of him. He had prepared for him clothes exceedingly beautiful. And the Emir spoke: “Enjoy, you pitiful one, enjoy and rejoice for being a king. Do not disdain your life and your youth which is so beautiful, walking instead mindlessly like a beggar and a penniless one. Alas, you pitiful one. What do you think?”

The monk laughed and replied to the Emir: “Do not weep at what I have in mind. I am thinking how to be able to fulfill the work of my Christ and that of the priest who has sent me, and has been my teacher. As for the clothes you have prepared for me, sell them and give the money to the poor. You, too, should abandon the temporary sceptres of the reign, so that you may receive sceptres of an eternal life. Do not rest your hope on things of the present but on things which are of the future, and do not believe in the pseudo-prophet Muhammad, the impure, the detestable one, the son of hell. Believe, rather, in Jesus Christ of Nazareth, the crucified one. Believe that the one Godhead is a consubstantial Trinity; Father, Son, and Holy Spirit, a Trinity of one essence, and undivided.”

The Emir laughed again and said to the officials who had gathered in the palace: “This man is mindless. What shall we do with him? Take him out and expel him.” Those, however, sitting by the king said: “He meant to desecrate and corrupt the religion of the Muslim-Saracens. Do you not hear how he curses and anathematizes our great prophet?”

The monk and former Muslim-Saracen cried out loudly: “I feel sorry for you Emir because you, unfortunate one, do not want to be saved. Believe in our Lord Jesus Christ, the crucified one, and anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet, as I did.”

And the Muslim-Saracen Emir said: “Take him out as I am ordering you. He is mindless and does not know what he is talking about.”

Those sitting by with him said: “Well, you heard that he anathematized the religion of the Muslim-Saracens and that he is blaspheming against the great prophet, and you say, ‘He does not know what he is talking about’? If you do not have him killed we will also go and become Christians.”

And the Emir said: “I cannot have him killed because he is my nephew and I feel sorry for him. But you take him and do as you please.”

And they got hold of the monk with great anger, they dragged him out of the palace and submitted him to many tortures to try to make him return to the previous religion of the Muslim-Saracens. But he did not. Instead he was teaching everybody in the name of Jesus Christ of Nazareth to believe and be saved.

The Muslim-Saracens dragged him out of the city, and there they stoned to death this most pious monk, whose name was Pachomios.

On that night a star came down from heaven and rested on top of the most pious martyr, and everybody was able to see it for forty days; and many of them became believers.

With the prayers of the most blessed martyr, of the all-pure Mother of God Mary, who is ever-virgin, and of all of the saints; for the remission of our sins. Amen.

From Daniel J. Sahas, “What an Infidel Saw that a Faithful Did Not: Gregory Dekapolites (d. 842) and Islam”, Greek Orthodox Theological Review 31 (1986), 47-67.

Source

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Sun Disappeared & The Day Turned into Darkness in Antichrist Turkey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2021

💭 A terrible storm hits Antalya, Turkey – which is waging a NATO green-lighted Drone Jihad – unleashing war crimes against the two most ancient Christian nations of the world: Armenia and Ethiopia

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፀሀይ ጠፋች፤ ቀኑም ወደ ጨለማ ተለወጠ

በኔቶ ፈቃድ የድሮን ጂሃድ የምታካሂደው ቱርክ በከባድ አውሎ ንፋስና ጎርፍ ተመታች ፥ በሁለቱ ጥንታዊ የዓለማችን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የጦር ወንጀል እየፈፀመች ያለችው ቱርክ አቅበቅዝብዟታል፤ ከአባሪዎቿ ጋር መጥፊያዋ ተቃርቧል።

[Luke 21:25]

There will be signs in sun and moon and stars, and on the earth dismay among nations, in perplexity at the roaring of the sea and the waves„

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፳፭]

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤”

ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።”

[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፰]

፩ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤

፪ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም።

፫ እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።

፬ መልካቸው እንደ ፈረስ መልክ ነው፥ እንደ ፈረሶችም ይሮጣሉ።

፭ በተራራ ላይ እንዳሉ ሰረገሎች ድምፅ፥ ገለባውንም እንደሚበላ እንደ እሳት ነበልባል ድምፅ፥ ለሰልፍም እንደ ተዘጋጀ እንደ ብርቱ ሕዝብ ያኰበኵባሉ።

፮ ከፊታቸው አሕዛብ ይንቀጠቀጣሉ፤ የሰውም ፊት ሁሉ ይጠቍራል።

፯ እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ሰልፈኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።

፰ አንዱ ካንዱ ጋር አይጋፉም፥ እያንዳንዱም መንገዱን ይጠበጥባል፤ በሰልፍ መካከል ያልፋሉ፥ እነርሱም አይቈስሉም።

፱ በከተማም ያኰበልላሉ፥ በቅጥሩም ላይ ይሮጣሉ፤ ወደ ቤቶችም ይወጣሉ፥ እንደ ሌባም በመስኮቶች ይገባሉ።

፲ ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።

፲፩ እግዚአብሔርም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ይሰጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚያደርግ እርሱ ኃያል ነውና፤ የእግዚአብሔርም ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?

፲፪ አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ።

፲፫ ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።

፲፬ የሚመለስና የሚጸጸት እንደ ሆነ፥ ለአምላካችሁም ለእግዚአብሔር የእህልና የመጠጥ ቍርባን የሚሆነውን በረከት የሚያተርፍ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?

፲፭ በጽዮን መለከትን ንፉ፥ ጾምንም ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፥

፲፮ ሕዝቡንም አከማቹ፥ ማኅበሩንም ቀድሱ፥ ሽማግሌዎቹንም ሰብስቡ፥ ሕፃናቱንና ጡት የሚጠቡትን አከማቹ፤ ሙሽራው ከእልፍኙ፥ ሙሽራይቱም ከጫጉላዋ ይውጡ።

፲፯ የእግዚአብሔርም አገልጋዬች ካህናት ከወለሉና ከመሠዊያው መካከል እያለቀሱ። አቤቱ፥ ለሕዝብህ ራራ፥ አሕዛብም እንዳይነቅፉአቸው ርስትህን ለማላገጫ አሳልፈህ አትስጥ፤ ከአሕዛብ መካከል። አምላካቸው ወዴት ነው? ስለ ምን ይላሉ? ይበሉ።

፲፰ እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት።

፲፱ እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን። እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፥ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም።

፳ የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረበዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፤ እርሱም ትዕቢትን አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።

፳፩ ምድር ሆይ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።

፳፪ እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድር በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።

፳፫ እናንተ የጽዮን ልጆች፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር የፊተኛውን ዝናብ በጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ ቀድሞውም የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።

፳፬ አውድማዎችም እህልን ይሞላሉ፥ መጥመቂያዎችም የወይን ጠጅንና ዘይትን አትረፍርፈው ያፈስሳሉ።

፳፭ የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።

፳፮ ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፯ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፰ ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤

፳፱ ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤

፴ በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ።

፴፩ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

፴፪ እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔር ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም መድኃኒት ይገኛል። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምስራች የሚሰበከላቸው ይገኛሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 5, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 👉ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል” አባ ፓይሲዮስ✞✞✞

በረኸኛው/ደገኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (እ.አ.አ 1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር። ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር። በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

👉 ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

👉 ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

👉 ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤ መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

👉 ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ። የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

👉 ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

👉 ቱርኮች ይጠፋሉ ። እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ። አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ። ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

👉 የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው። ጊዜው ደርሷል።

👉 እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል። ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

👉 ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

👉 በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል። ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

👉 ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ።

👉 ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

👉 ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

👉 ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

👉 የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

👉 ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ‘ኢትዮጵያውያን’ባዮች ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ አርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያቆኑ ከጦር ግንባር | ጦርነቱ ክርስቲያኖችን አጥፍቶ የ666ቱን እስላማዊ ኤሚራትን በኢትዮጵያ የማንገሻ መንገድ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 2, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

፻/ 100% ትክክል! አዎ! ዓለም ሰምቶት ለማያወቀው ግፍ፣ ለጭፍጨፋ፣ ለረሃብ፣ ለበሽታ፣ ለአድሎና ለስደት እየተጋረጡ ያሉት ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ብቻ ናቸው፣ እየወደሙና እየታቃጠሉ ያሉት የተዋሕዶ ክርስትና ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ለአዳም ዘር ሁሉ እስከ ፍጻሜ ዘመን ድረስ በጽዮናውያን እምነተ ጽኑነት እንዲቆዩ የተደረጉ ታሪካዊ ቅርሶች ናቸው። አዎ! የፕሮቴስታንት ቸርች ወይም የሙስሊም መስጊዶች ሲፈርሱ አናይም፤ “አል-ነጃሽ”ም ሆን ተብሎ ነው በግራኝና ቱርክ ሞግዚቱ እንዲፈርስ የተደረገው። በአክሱም ጽዮን ጂሃዳዊ ጭፍጨፋ መላው የኢትዮጵያ ሕዝበ ክርስቲያን ይነሳብናል ብለው ስለተደናገጡ። አዎ! እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች አንድ ሺህ ክርስቲያን ገድለው፤ አንድ ሙስሊም ይገድላሉ፣ መቶ ዓብያተ ክርስቲያናት አቃጥለው፤ አንድ መስጊድ ያቃጥላሉ፣ ዘጠኝ “መድኃኒት” ሰጥተው አንድ መርዝ ጠብ ያደርጋሉ። ይህ ጌታችን መድኃኔ ዓለም ከተሰቀለበት ዕለት አንስቶ ሲከተሉት የነበረ እባባዊ አካሄድ ነው።

የኤዶማውያኑ፣ የእስማኤላውያኑ እና የኦሮሞዎቹ ዋና ተልዕኮ ኢትዮጵያውያኑኢትዮጵያዊነታቸውን፣ ተዋሕዶ ክርስትናቸውን እንዲሁም ግዕዝ ቋንቋን እርግፍ አድርገው በመተው እንደ ሱዳን የወደቁ ሕዝቦች እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ያው! በዘመናችን ደግሞ በዲቃላው ምኒልክ በኩል የተጀመረውን ጂሃድ አንድ በአንድ እየተገበሩት ነው።

ታዲያ ይህ በእንዲህ እያለ፤ አሁን መጠየቅ ያለብን፤ የ፫ሺህ ዓመት ሥልጣኔ ያላቸው ጽላተ ሙሴን በእጃቸው ያደረጉ፣ ጽዮን ማርያምን እና ቅዱሳኑን ከጎናቸው ያሰለፉት አክሱማውያን፣ ከምኒልክ እስከ ግራኝ አብዮት ባሉት ዘመን እንዴት የኦሮሞዎች፣ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሤራ ሰለባዎች በቀላሉ ለመሆን በቁ? ዛሬም የኤርትራም የትግራይም ተጋሩዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቻቸውን በደማቸው እየገበሩ ሳለ፤ ለኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነት ይህ ነው የሚባል አስተዋጽኦ ያላበረከቱት ኦሮሞዎች የራሳቸውን ልጆች ሳይገብሩ በእጅ አዙር በኩል የኢትዮጵያውያንን ደም እያፈሰሱና የ አዲስ አበባን፣ ቤኒሻንጉልን እና ወሎን በሮች ቁልፎች ከጽዮናውያን ለመቀበል በመጠባበቅ ላይ ናቸው። ይህን መሰሉ ሞኝነትና የዋሕነት የተሞላበት ክስተት በጽዮናውያን ዘንድ እንዴት በተደጋጋሚ ሊከሰት ቻለ? መቼ ነው ጽዮናውያን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ብሎም ታሪካቸውን በአግባቡ ተረድተው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ነገር ሁሉ “የኛ ነው” በማለት ከምስጋና ጋር ለመያዝ ዝግጁዎች የሚሆኑት? ምናልባት እንደ አፄ ካሌብ ያለ መሪ ሲመጣ?

የጽዮንን ልጆች መፈታተን፣ መተናኮል እና ለማጥፋት መሻት ከጥንት ጀምሮ የኤዶማውያኑ እና የእስማኤላውያኑ እስራኤል ዘስጋ ሕልምና ተግባር ነው። እኛ ከምናውቀው ታሪክ እንኳን እንነሳ ብንል፤ በኢትዮጵያ አክሱም/ትግራይ የሚገኙትን ጽዮናውያኑን የጽላተ ሙሴ ጠባቂ አባቶቻችንና እናቶቻችንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በ፮/6ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን (ከወረርሽኞች ሁሉ የከፋው666 እስልምና የተገለጠበት ዘመን) ዘመቻው ተጧጡፎ ነበር።

በቁስጥንጥንያ እና አክሱም መኻል ምን ተፈጠረ? ግብጻውያን ክርስቲያኖችን ይተናኮሉ የነበሩት ቁስጥንጥናውያን በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችም ላይ ተንኮል ሠርተው ይሆን? ከዚህ ዘመን አንስቶ ዓለምን የለወጡ ወረርሽኞች የያኔዎቹን ኃያላን መንግስታትን ክፉኛ አጠቋቸው።

Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

በቢዛንታይን / በቁስጥንጥንያ፤ በንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ (እ.አ.አ ፭፻፳፯፥፭፻፷፭/ 527-565 ከክርስቶስ ልደት በኋላ) ዘመነ መንግሥት ውስጥ ከተከሰቱት ወረርሽኞች መካከል አንዱ(የዩስጢያኖስ ወረርሽኝ ፭፻፵፩፥፭፻፵፪/ 541-542) በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። ወረርሽኙ ለ፪፻፳፭/225 ዓመታት ያህልበባሕረ ሜዲትራኒያኑ ዓለም የሚኖሩ ብዙ ሚሊየን ሰዎችን ጠርጓል።ወረርሽኙ የጠፋው በ፯፻፶/ 750 ዓ.ም. ላይ ነበር። ወረርሽኙ ከኢትዮጵያ በግብጽ በኩል ተሰራጭቷል ተብሎ ይታመናል። ጽላተ ሙሴን፣ በጽዮን ተራራ የሚገኙትን ቅዱሳን እና የአባይ/ተከዜ ወንዞችን እናስታውስ!

የመላው ዓለም ታሪክን ከተመለከቱ፤ ሙሉውን የ ፭፻/ 500 ዎቹ መካከለኛ በእያንዳንዱ ታላላቅ ስልጣኔ ላይ ከፍተኛ ጥፋት ታይቶ ነበር። ያልተለመዱ የአየር ሁኔታዎች፣ መጥፎ ሰብሎች፣ እንደዚሁም ከዚህ አይነት አደጋ ጋር ሊዛመዱ የሚችሉ ሌሎች ክስተቶች የታዩባቸው ዘመናት ነበሩ።

👉 ሮማዊው ግዛት ወደቀ

👉 የቻይና ኩን ሥርወመንግሥት አከተመ

👉 በጃፓን የሞኖኖቤ / ሶጋ ጦርነት በመቀስቀሱ የሺንቶ እምነት ተወግዶ የቡድሃ እምነት የበላይነቱን ያዘ

👉 በኮሪያ የሶስት ነገስታት ሶስትዮሽ ጦርነት

👉 የእስልምና ወረርሽ የመካከለኛው ምስራቅን አጥለቀለቀው

👉 በሕንድ ውስጥ ከፍተኛ ዕልቂት

👉 ‘በዛሬውዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች’ ይገኝ የነበረው ጥንታዊው የማያ (ሜክሲኮ) ሥርወ-መንግሥት ውድቀት። 2012/2021 ዓ.ም’ ን የፍጻሜ ዘመን መጀመሪያ አድሮ የቆጠረው የማያ ካሌንደር ከኢትዮጵያ የሔኖክ ካሌንደር ጋር ዝምድና እንዳለው ይነገራል።

✞✞✞ የቅዱሳን ሕይወት (ክብረ ቅዱሳን)✞✞✞

የ፮/6ኛው መቶ ክፍለ ዘመንበአውሮፓውያኑ ዘንድ ይፈሩ የነበሩትና በአውሮፓ ላይ ከፍ ያለ ተጽእኖ የነበራቸው አንጋፋው ንጉሠ ነገሥት ቅዱስ ካሌብ

በ፮/6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ (የአክሱም) መንግሥት ቀይ ባሕርን ተሻግሮ እስከ ደቡብ ዓረብ (የመን)ድረስ ግዛቱን አስፍቶ እንደነበር ይታመናል። ከ፬፻፺፭፭፻፳፭ /495-525 .. የነገሡት አጼ ካሌብ በየመን (ናግራን/Najran) አካባቢ የሚገኙ ክርስቲያኖች ድሁ ንዋስ (ፊንሐስ) በተባለ አይሁዳዊ ከደረሰባቸው ጥቃት ለመከላከል መቶ ሃያ ሺህ/120.000 ሠራዊት በ፷/60 መርከቦች አዝምተው ከጥቃት ታድጓቸዋል። አጼ ካሌብ ከየመን በድል ከተመለሱ በኋላ ድል ያቀዳጀውን ክርስቶስን አመስግነው፣ አክሊለ ንግሡን (ዘውዱን) ወደ ኢየሩሳሌም ለመታሰቢያ ልከው፣ ልቻቸው ገብረ መስቀልን በምትኩ አንግሠው ቀሪ ሕይወታቸውን ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ አባ ጰንጠልዮን አክሱም አካባቢ በመሠረቱት ገዳም በምናኔ አሳልፈዋል።

ከአብርሃና አጽብሓ ቀጥሎ ከተነሡት ቅዱሳን ነገሥታት ክርስትናን በማስፋፋትና በመንከባከብ ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ያደረጉት ከ፬፻፹፭፥፭፻፲፭/485-515 .. የነበሩት አፄ ካሌብ ናቸው፡፡

አፄ ካሌብ ስለ ክርስትና መስፋፋት፤ ስለ ክርስቲያኖች አንድነት ብዙ ተጋድሎን ከተጋደሉና ከአሳለፉ በኋላ መንግሥታአውን ለልጃቸው ለአፄ ገብረ መስቀል አስረክበው፤ መንነው፤ ልብሰ ምንኩስናን ለብሰው ከአክሱም ወደ ሰሜን ምሠራቅ በሚገኘው በአባ ጰንጠሌዎን ገዳም በሚገኘው ዋሻ የምናኔ ሥራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ከዚህም ጋር ቤተ መንግሥታቸውን ለቀው በመነኑበት ሰዓት እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነውን ማለትም የነገሡበትን ዘውድ ወደ ጌታ መቃብር ጎልጎታ ልከው በምናኔ 12 ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ በ536 .. ግንቦት 20 ቀን አርፈዋል፡፡ አፄ ካሌብ በምንኩስናና በምናኔ ሕይወት የቅዱሳንን አሠረ ጽድቅ ፈጽመው ያለፉ ደገኛ ንጉሥ ስለነበሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቁጥራቸው ከቅዱሳን ነው፡፡ (የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ 1974 ..)

አፄ ካሌብ የታዜና ልጅ ሲሆኑ የኖሩበትም ዘመን ከ417 እስከ 527 ዓም ነው። በኢትዮጵያ ክርስትና ከተሰበከ ወዲህ ከነገሱ የአክሱም ነገሥታት ከኢዛና ቀጥሎ ከፍ ያለ ስም ያላቸውና ከፍተኛ ተግባርም ያከናወኑ ናቸው። በአፄ ካሌብ ዘመነመንግስት ኢትዮጵያ ከከፍተኛ ብልፅግና እና የስልጣኔ ደረጃ ላይ የደረሰች ቢሆንም የሰላም ጊዜ ግን አልነበረም። አገሪቱ በውስጥም ሆነ በውጭ የተለያዩ ጦርነቶች ነበሩባት። ስለአፄ ካሌብ ዘመነ ስልጣኔ ጦርነት ብዙ ማስረጃዎች በድንጋይ ላይ ከተቀረፁ ፅሁፎች ተገኝተዋል።

የአፄ ካሌብን ታሪክ አስመልክቶ በተወሳ ቁጥር በብዙ ፀሐፊዎች የሚጠቀሰው በደቡብ አረብ የደረጉት ዘመቻ ነው። አፄ ካሌብ ወደደቡብ አረብ (ወደ አሁኑ የመን) ያደረጉት ዘመቻ አላማ ሀይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ፍላጎት እንደነበረው ታዉቁዋል። ከአፄ ካሌብ በፊት የነበሩት የአክሱም ነገስታት የጦር አበጋዞቻቸውንና እንዲያም ሲል አልጋዎራሾቻቸውን እየላኩ በደቡብ አረብ ዉጊያ አድርገዋል። ይሁንና ግን ንጉሡ ራሱ የጦርነቱ መሪ በመሆን ከኢትዮጵያ ውጭ ውጊያ ያካሄደ ንጉስ አፄ ካሌብ የመጀመሪያው እንደነበሩ የታሪክ ማስረጃወች ይጠቁማሉ። አፄ ካሌብ ጦርነቱን አውጀው እና ሰራዊታቸውንም ይዘው ባህር ተሻግረው ለዘመቻ ከመሄዳቸው በፊት የህዝብን ድጋፍ ጠይቀዋል ። በዚያን ዘመን ህዝቡ የሃይማኖት መሪዎችን አጥብቆ ያዳምጥ ስለነበር የአክሱም ህዝበ ክርስትያን ርቀው እንዳይሄዱየሚለዉን ትእዛዝ በማንሳት ወደ ደቡብ አረብ ሄደው ለሚያደርጉት ጦርነት ድጋፋቸውን እንዲሰጡ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ የነበሩትን ጰንጠልዮንን ጠየቁ። አቡነ ጴንጠልዮንም ሙሉ ድጋፋቸውን ከመስጠታቸውም በላይ ጦርነቱን በአሸናፊነት አጠናቀው በክብር ወደመናገሻ ከተማቸው አክሱም እንደሚመለሱ ያላቸውን መልካም ምኞት ገለፁላቸው። አፄ ካሌብ ይህን መሰል ማበረታቻ ከጳጳሱና በእሳቸው በኩል ከሕዝበክርስትያኑ ካገኙ በሁዋላ ሰራዊታቸውን የምያጉጉዙበት ብዙ መርከቦችን አዱሊስ አጠገብ በነበረው የመርከብ መስሪያ ማሰራት ቀጠሉ።

በአፄ ካሌብ ዘመን የኢትዮጵያ መርከቦችን አሠራር አስመል ክተው የባዛንታይነ የታሪክ ፀሐፊዎች መጠነኛ ሃሣብ አስፍረው አልፈዋል፡፡ አንደነሱ አባባል ከሆነ በዚያን ዘመን የኢትዮጵያ መርከ ቦች የሚገጣጠሙት በምስማር ሳይሆን በገመድ ነበር፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት በዚያን ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ በቂ ብረት ባለ መመረቱ ነበር፡፡ ያም ሆኖ ግን የመርከቦቹ መጠን በሮማውያን መንግሥት እና በአካባቢው ከሚሰሩት ያነሰ አልነበረም፡፡ አፄ ካሌብ ወደ ደቡብ አረብ የሚዘምተውን ሠራዊት በባህር ላይ የሚያጓጉዙ በት በኪራይ የተገኙ 110 መርከቦች እና አዱሊስ አጠገብ ገበዛን በሚባል የመርከብ መንቢያ ቦታ ያሠሯቸው 120 መርከቦች በአን ድነት 230 መርከቦችን አሠማርተው እንደነበር የፅሁፍ ማስረጃ ዎች ያሪጋግጣሉ፡፡ በነዚህ መርከቦች የተጓጓዘውን የአፄ ካሌብ የሠ ራዊት ብዛት በተመለከተ አንዳንዶቹ የፅሁፍ ማስረጃዎች 32,000 ነው ሲሉ ሌሎቹ ቁጥሩን ወደ 70,000 ያደርሡታል፡፡ አፄ ካሌብ ሠራዊታቸውን እጓጉዘው ደቡብ እረብ በደረሱ ጊዜ የዚያ አገር መሪ የነበረው ዱነዋስ የአክሱም ንጉሥ ጦር በመገስገሥ ላይ መሆ ኑን ተገንዝቦ ነበርና በወደቡ ላይ መርከቦቹ ጭነታቸውን እንዳያራግፉ ረጅምና የማይበጠስ ሰንሰለት አጋደመበት። ይህንንም የሚ ጠባበቁ ወታደሮች ዘብ እቆመበት፡፡ በዚህም ምክንያት የአፄ ካሌብ መርከቦች ደቡብ አረብ ሢደርሱ መልህቅ ጥለው ጦሩን ወደየብሶ ለማራገፍ ሳያስችሰው ቀረ፡፡ ከላይ የፀሐይ ሙቀት ከታች ቅዝቃዜ ሢ ያጠቃው የሠራዊቱ መንፈስ እንዳይዳከም ያሰቡት ንጉሡ ወ ደቡ ራቅ ብለው በመጓዝ አመቺ በሆነ ቦታ እየቆሙ የተወሰነውን ወታደር አራገፉ እና ወደቡን ይጠብቁ የነበሩትን የዱነዋሰ ወታ ደሮች ከበስተጀርባቸው ሄደው አጠቋቸው፡፡ ሠንሠለቱም ተበጠሠና ለብዙ ቀናት ባህር ላይ ይጉላላ የነበረው ጦር ወርዶ የዱነዋስን ጦር በብርቱ ተዋግቶ ድል አደረገ፡፡ አፄ ካሌብ በመጨረሻ በአሁኑ የየመን ዋና ከተማ ሰንዓ ደርሰው ሰላምን ካፀኑ በኋላ በቂ የጦር ኃይል ትተው በድል አድራጊነት ወደእከሉም ተመለሡ።

የአፄ ካሌብን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ የደቡብ አረብ መሪ ዱነዋስ በሰማ ጊዜ በዚያ የሚገኘውን የንጉሡን ወኪል ወታደሮች በየ ጊዜው ጦርነት እያደረገ ማጥቃት ጀመረ፡፡ ይህንም የጦርነት ዜና አክሱም በደረሰ ጊዜ እፄ ካሌብ በቂ ቁጥር ካለው ወታደር ጋር አብርሃ የሚባለውን የጦር አበጋዝ ወደደቡብ እረብ ላኩት፡፡ አብርሃ እጅግ ስሙ የተጠራ የጦር አበጋዝ ነበረና የዱነዋስን ሠራዊት ደምስሶ የአካባቢውን ሰላም እንደገና አስጠብቆ ተመለሰ፡፡ አፄ ካሌብ ከደቡብ አረብ ዘመቻ መልስ ጥቂት ዓመታት እንደቆዩ ልብሰ- ግሥታቸውን አውልቀው አልባሌ ልብስ ለብሰው አባ ጰንጠሊዮን ገዳም ገብተው ዘጉ፡፡ አፄ ካሌብ የገዳም ኑሮ ለመኖር በወሰኑ ጊዜ ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ከነበራቸው አራት ወንዶች ልጆች ለአንደኛው ማስረከባቸው በህይወት ታሪካቸው ተፅፏል፡፡ አፄ ካሌብ የገዳም ኑሮ በጀመሩበት ወቅት ዘውዳቸውን ኢየሩሳሌም በሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ላይ በተሰራው ቤተክርስቲያን መንበ ር ላይ እንዲያስቀምጡት ወደዚያ መላካቸው ተፅፏል፡፡ ኢየሩሳሌ ሴም ብዙ ጊዜ ስስተወሪረች ግን የአፄ ካሌብ ዘውድ :እስከዛሬ:ድረስ: ተጠብቆ ለመቆየት አልቻለም። አፄ ካሌብ ፃድቅ የተባሉ ሢሆን መታሰቢያ ቀናቸውም ግንቦት ፳/20 ቀን ነው፡፡

✞✞✞ብርሃ ወ አጽብሃ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት። የሁለቱ ወንድማቾች የመቃብር ስፍራቸው ውቅሮ አካባቢ ነው።✞✞✞

በፊት እንደተገለጸው አብርሃ አሪየልን ገሎ በመንገሱ የኢትዮጵያው ንጉስ አፄ ካሌብ ተናደዱ፡፡ በመናደዳቸውም አብርሃን ለመውጋት ምለው ነበር፡፡ አብርሃ በብልጠቱ ማህላቸውን ካስነሳቸው በኋላ አምኖ ሊቀመጥ ባለመቻሉ የሚያስደስታች ነገር ለመስራት ብዙ ይጥር ነበር፡፡ ሰዎች ከየመንም ተነስተው ሆነ ከሌላ ቦታ የመንን አቋርጠው ወደ ካባ (መካ) ሲሄዱ ያያል፣ ይሰማል፡፡ አሁን ባብ አልየመን የሚባለው አካባቢ በጣም ግዙፍ ቤተክርስቲያን ለመስራት አሰበ፡፡ ያሰበውን ቂም ይዞብኛል ብሎ ለፈራው አፄ ካሌብ ‹‹…እነሆ በረከት ንጉስ ሆይ የሚያስደስትህ ከሆነ ይህን ልስራ..›› አለ፡፡ ፍቃድም አገኘ፡፡ ረጅም ጊዜ የወሰደ አል ቊለይስየተባለ ቤተክርስቲያን አሰራ። በአይነቱም ሆነ በግዝፈቱ በዛን ወቅት በጣም የተለየ እጹብ ድንቅ ነበር፡፡ እንዲያውም ከቁስጥንጥንያው ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እስከታነጸበት ዘመን ድረስ በዓለም ድንቁ የቤተክርስቲያን እርሱ ሊሆን እንደሚችል በብዙዎች ዘንድ ይነገራል። በየመኑ ጦርነት ምን እንደረሰበት አናውቅም እንጂ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ይህ ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ለጉብኝት ክፍት ሆኖ ነበር፡፡

አብርሃ እንዲህ ሲል አዋጅ አስነገረ፡፡ “..እዚሁ በቅርቡ ትልቅ ቤተክርስቲያን እንደ መካ ያለ ስለሰራን መካ በመሄድ ፋንታ እዚህ ተጠቀሙ፡፡ ይህ ማለት እምነታሁን ለውጡ ማለት አይደለም፡፡ ሁሉም በእየእምነቱአለ፡፡ ከመካ የመጣ ሰው ወደዚህ ቤተክርስቲያን በመግባት ቤተክርስቲያኑን በሰገራ እና በሽንት አቆሸሸው!“ ይላል ታሪክ፡፡ ሲቀጥልም አብርሃ ይህንን በተመለከተ ጊዜ ንዴቱን መቆጣጠር አልቻለም ነበር። ስለዚህ ሰራዊት አዘጋጅቶ መካን ለመውረርና ለማጥፋት ወሰነ። ምነው ያኔ አጥፍቶት ቢሆን! ግድየለም አሁንም እንደ ሙስሊሞቹ ትንቢት፤ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ይህን የ666 መሳለሚያ ጥቁር ድንጋይ እንደሚያፈርሰው ይጠቁመናል። የተበላሸም ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነውና ይህን ትንቢት መድኃኔ ዓለም ያስፈጽመው!

ካዘጋጀው ፲፫/13 ዝሆኖች መካከል ሙሃሙድ የሚባል ግዙፍ ዝሆን ይገኝበታል። (The year of elephant) ተብሎ ያወቅት የሚጠራው በዚህ ምክንያት ነው) ለጦርነቱ ጉዞ ሰራዊቱን ለማሰባሰብ ‹‹እንቁም›› ያለበት ቦታ ዛሬ ድረስ ‹‹ንቁም›› ተብሎ ይጠራል፡፡ ታክሲ ገብተህ ንቁም ብትል እዛው ወስደው ያወርዱሀል፡፡ ጉዞው ተከውኖ አብርሃ እያሸነፈ መካ ደረሰ። የሀሰተኛው ነብይ አያት አብዱል ሙጠሊብ ያቀረቡትን እርቀ ሰላም አልቀበል ብሎ ካባን ለማፍረስ ጉዞውን ቀጠለ። የመሀመድ አያትም ከተማዋ ከሚደርስባት ሰማያዊ መቅሰፍት ይጠበቊ ዘንድ ከከተማ ወጥተው ወደ ከፍታ ቦታ ከነቤተሰቦቻቸው እንዲሸሹ ለሰዎች ነገሩ፡፡ ሽሽቱ ቀጠለ..…

የአብርሃ ጦር መካ መግቢያ ላይ አልሙሃሲር የተባለ ሸለቆ እንደደረሰ በወፍ መንጋ ተከበበ ተደበደበም። አብርሀም ከዚህ ጥቃት ለመሸሽ ወደ የመን ተመለሰ። ዳሩ ግን በመንገድ ሳለ በጥቃቱ ስጋው ተበጣጥሷል። (ይህ ነው ቢባልም ጂዛን ላይ እንደሞተ ነው የሚነገረው፡፡ ያውም ወፏ የያዘችውን አጥንት ስትለቀው ወርዶ በረቀሰው የሚልም አለ፡፡)

አብርሃ በስልጣን ላይ ባለበት ወቅት ያው ለንጉስነቱ እንዲሰግዱለት እንዳስገደዳቸው እነሱም አንሰግድም እንዳሉት ይነገራል፡፡ ታዲያ ብልሁ አብርሃ የቤቶቻቸውን በሮች ከአንድ ሜትር ትንሽ ብቻ ከፍ አድርጎ በማሰራቱ ሲወጡ እና ሲገቡ የግዳችን ሰገዱለት ይባላል፡ ለዚህ ይባላል ግን ማረጋጫ አለው፡፡ አሁን አሮጌው ሰነዓ የሚባለው ባብ አልየመን ያሉ በእሱ ጊዜ የተሰሩ 14000 ቤቶች ምስክርነት ለመስጠት ቆመዋል፡፡

ከእስልምና እምነት መምጣት በፊት አረቦች የሚኖሩት መካ፣ ያትሪብ/መዲና (የአይሁዶች ከተማ ነበረች) ወዘተ ተብለው ይጠሩ በነበሩ ሠፈሮች አካባቢ ነበር። አረቦች የአስተዳደር ሥርዓት ፣ የህግ ሥርዓት ወይም የእደ ጥበብ ስምሪት አልነበራቸውም። መንግሥትና መንግሥታዊ አስተዳደር የሚባል ነገርም አያውቁም ነበር። ቁሬሺ፣ ባኑ ሃሺም፣ ባኑ ኡማያ ወዘተ በሚባሉ ጎሳዎች ተለያይተው ግን ይጣሉ ነበር። ጣዖት አምላኪዎችም ነበሩ። ካባ የተባለ ድንጋይም ያመልኩ ነበር። እስከ አራት መቶ ዓ.. አካባቢ አረቦች ለሚናገሩት ቋንቋ መፃፊያ ፊደል አልነበራቸውም። ከእስልምና መምጣት አስቀድሞ በንግግር ግጥም መፎካከር የአረቦች ባህል ነበር። እጅግ በጣም ግጥም የሚገጥመውን ሰው መጅኑን እያሉ ይጠሩት ነበር። አረቦች ከእስልምና በፊት የነበረውን ዘመን ጃሂሊያ ወይም የድንቁርና ዘመን ብለው ይጠሩታል።

በዚህ ጊዜ ነበረ አንድ መሀመድ የሚባል አረብ መካ አጠገብ በሚገኜው የሂራ ኮረብታ ላይ ሳለሁ ጅብሪል ነገረኝ ብሎ አዲስ እምነት በአቅራቢያው ላሉ ሰዎችና ለዘመዶቹ የሰበከው። በልዩ ልዩ የምዕራባዊ ትረካዎች እንደሚነገረው መሀመድ በሂራ ኮረብታ ላይ ጅብሪል ነገረኝ ካለበት ጊዜ በፊት እሱ በሚኖርበት አካባቢ ክርስትናን ለማስፋፋት ክርስቲያኖች ብቅ ይሉ እንደነበረ ይነገራል። ከነዚህም ውስጥ ዋናዎቹ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። ከኢትዮጵያውያንም መካከል የሂመራ (የየመን) ንጉሥ አብርሃ አረቦች ወደ ሰንዓ መጥተው በሰንዓ የተገነባውን ትልቁን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ተደብቀው በመጸዳዳት ባረከሱ ጊዜ አረቦቹን ለመቅጣትና የመካን የካባ ጣዖት ለማፍረስ ሥንቅ በዝሆኖች ጭኖ ያደረገው ዘመቻ ይታወሳል። መሀመድ ይዞት ለተነሳው እምነት መሠረተ ሃሳቡን ያገኘው ክርስትናን ለማስፋፋት እሱ ወደሚኖርበት አካባቢ ከሄዱ ኢትዮጵያውያን የወንጌል አስተማሪዎች መሆኑን በእስልምና እምነት በተለይም በቁርአን ውስጥ ያሉ ጭብጦች ያመለክታሉ።

የእስልምና እምነት ውስጥ ኢየሱስ ክርስቶስ “ኢሳ” የሚባል ስም ነው የተሰጠው። በሌሎች አገሮች የነበሩ ወንጌላውያን ኢየሱስ ክርስቶስን፥ “የሽዋ” ወይም “ሄሱስ” ወይም “ጀሽዋ” ወይም “ጂሰስ” ወይም “አየሱስ” እያሉ ነበር የሚጠሩት። በእስልምና ውስጥ ላለው “ኢሳ” ለሚለው ቃል በጣም የሚቀርበው የግዕዙ “ኢየሱስ” ሲሆን ቀጥሎም የግሪኩ “አየሱስ” ነው። መሀመድ ቃሉን ከግዕዙ ወይም ከግሪኩ መውሰዱን ለመለየት ቀላሉ ማነጻጸሪያ መሀመድ “ማርያም” የሚለውን ቃል ከየት እንዳገኘው መለየት ነው። በእስልምና “ማርያም” የሚለው ቃል ድንግል ማርያምን ለመጥራት የሚጠቀሙበት ሲሆን ቃሉ በግሪክ “ማሪያ” የሚል ሲሆን በግዕዝ ደግሞ “ማርያም” ነው። ለድምዳሜ በቂ ባይሆኑም ከነዚህ አጠራር በቀላሉ መሀመድ ቃሉን ከግዕዝ ሰዎች እንዳገኘው መንገዱን ያሳያል። እብራይስጥና ግዕዝ ተቀራራቢ በመሆናቸው ምክንያት አጋጣሚውን በመጥለፍ አንዳንድ ታሪክን ለመሠሪ ዓላማ ለመጠቀም የተነሱ ምዕራባውያን እና አይሁድ ነን ባዮች መሀመድ የእስልምና እምነትን መሠረተ ሃሳብ ያገኘው ከአይሁዶች ነው ለማለት ይቃጣቸዋል። ነገር መሀመድ ሃሳቡን ከአይሁዶች እንዳላገኘው ብዙ ማስረጃወችና አመልካቾች አሉ። በመጀመሪያ አይሁድ በኢየሱስ ክርስቶስ አያምኑም። ስሙንም አይጠሩም። እንኳን አምላክ ነቢይ ነውም አይሉም። ቅድስት ድንግል ማርያምንም በእምነታቸው አያውቋትም። በተጨማሪ “ኤልያስ” የሚለውን መጠሪያ እስላሞች የሚጠሩት እንደ ግዕዙ “ኤልያስ” ብለው እንጂ እንደ እብራይስጡ “ኤልያሁ” ብለው አይደለም። በተለይም ደግሞ የእስላሞች ቁርአን መጠሪያው “መጽሐፍ” ተብሎ ነው። “መጽሐፍ” የአረብኛ ቃል አይደለም ከግዕዝ ውጭ በሌላ ቋንቋ ውስጥም አይገኝም። እስልምና ቃሉን የወሰደው ከግዕዝ ነው። ሙስሊሞች ግን ቁርአን ከአላህ በወረደ በጥንታዊው ንጹሕ አረብኛ ቋንቋ ነው ሙሉ በሙሉ የተጻፈውይላሉ። ይህ ክስተት ብቻ የእስልምናን እምነት በዜሮ ያባዘዋል!

ከሁሉም በላይ ደግሞ አዲሱን እምነቱን እንዳያስፋፋ በመካና በመዲና ተቃውሞ ሲያጋጥመውና በዳሩል ናድዋ የተሰበሰቡት የቁሬሺ ጎሳ ባላንጣዎቹ ተከታዮቹን ሊገድሉ ሲያሳድዷቸው ፥ መሀመድ ለተከታዮቹ፣ “ፍትህን ሳያጓድል የሚያስተዳድር ደግ ንጉሥ በእውነት ምድር በሐበሻ አገር ይገኛልና ወደ እርሱ ሂዱ። ያስጠጋችኋል።”[5] አላቸው። ተከታዮቹም ወደ አክሱም ተሰደዱ። ንጉሠ ነገሥቱም ተቀብለው አስትናገዷቸው። እዚህ ላይ ትኩረት የሚያስፈልገው “የሐበሻው” ንጉሥ ደግ መሆናቸውን ማን ነገረው? ፍትሕን ሳያጓድሉ የሚፈርዱ መሆናቸውንስ እንዴት አወቀ? የሚለው ጥያቄ ነው። ከአይሁድ ወይም ከግሪክ ወይም ከፋርስ ወደ አረብ አገር የሚመጡ ሰዎች ስለ “የሐበሻ” ንጉሥ ደግነት ሊነግሩት አይችሉም። ስለ ኢትዮጵያ ንጉሥ ደግነት ለመሀመድ ሊነግሩ የሚችሉት ከኢትዮጵያ ወደ አረቦች ሠፈር የሄዱ ኢትዮጵያዊ የክርስትና ተከታዮች ወይም የወንጌል መምህራን ናቸው። እንግዲህ እነዚህ መረጃዎች የሚያሳዩት መሀመድ እስልምናን ለወገኖቹ ለመስበክ መነሻ የሚሆነውን ትምህርት ያገኘው ከኢትዮጵያውያን መሆኑን ነው።

የመሀመድ ተከታዮች አክሱም እንደደረሱ መልካም መስተንግዶ እንደተደረገላቸው የአረብ ተራኪዎች እራሳቸው ዘወትር ይመሰክራሉ። በተለይም ደግሞ ቁሬሺ የሚባሉት የመሀመድ ተቃዋሚዎች አክሱም ድረስ ለንጉሠ ነገሥቱ እጅ መንሻ ይዘው በመምጣት በሽሽት የመጡት የመሀመድ ተከታዮች ወንጀለኞች ናቸውና ስጡን፣ ወደ አረብ አገር መልሰን እንውሰዳቸው ብለው ሲጠይቋቸው ንጉሠ ነገሥቱ የሁለቱንም ወገን ቃል ካዳመጡ በኋላ ስደተኞቹን አሳልፌ አልሰጥም ማለታቸው እስካሁን ይነገራል። እነዚህ የመሀመድ ተከታዮች የሆኑ ስደተኞች ወደ አረቦች አገር ቢመለሱ አደጋ ላይ እንደሚወድቁ ያዩት ነጉሠ ነገሥቱ ስደተኞቹ በሂመራ (የመን) እንዲሠፍሩና እንዲኖሩ ፈቀዱላቸው። አሁንም እዚህ ላይ ከላይ የተጠቀሱት ነዳጅ ፈላጊ ሃሰተኛ ምዕራባዊ ተራኪዎችና አይሁድ ነን ባዮች ከእስልምና በፊት የመንን ፋርሶች አጥቅተው ይዘዋት ነበር የሚል ሃሰት ይተርካሉ። ከነሱ የሃሰት ትረካ ሌላ እነሱ ለሚሉት ነገር ጭብጥ ማስረጃ የለም። የመን የኢትዮጵያውያን ምድር እንደነበርችና በውስጧም ከኢትዮጵያውያን በቀር አረብ የሚባል ጎሳ እንዳልነበረባት፣ አረብኛ ቋንቋም እንዳልተነገረባት ይልቁንስ የሂመራ ሰዎች የሚናገሩት ቋንቋ፣ የሚጽፉትም ጽሁፍ ግዕዝ እንደነበረ፣ ባህላቸውም “የሐበሻ” እንደነበረ የሚያረጋግጡ በጣም በርካታ ማስረጃዎች አሉ። የመሀመድ ተከታዮች በኢትዮጵያ ከተሰደዱ በኋላ ጊዜው ሲረጋጋ አንዳንዶቹ እየተመለሱ እስልምናን አስፋፉ። ከሞት አፋፍ ላይ ደርሶ የነበረው እስልምና በኢትዮጵያው ንጉሥ ደግነት ምክንያት እንደገና አንሰራራ።

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

የመንን ወሰዱ። ኢትዮጵያውያንን አረዱ። የቀሩትንም መንገድ ላይ ጣሏቸው።

የየመን አክሃዳሞች ከተደረገላቸው ከዚህ ሁሉ ቸርነት በኋላ አረቦች እስልምናን ለማስፋፋትና የሌሎችን መሬቶች ለመንጠቅ ሲሰማሩ የመጀመሪያ ሰለባ ያደረጉት የኢትዮጵያን አውራጃ ሂመራን (የመንን) መውረርና የራሳቸው ማድረግ ነበር። አረቦች በሂመራ በኢትዮጵያውያን ላይ የሠሩት ግፍ ምዕራባውያን አፍሪካውያንን በባርነት ቀንበር ከገዙበት ግፍ ቢበልጥ እንጂ አያንስም። አረቦች ሂመራን (የመንን) ሲወሩ መጀመሪያ በሰንዓ የሚገኘውን እጅግ የተዋበውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ነበር ያፈረሱት። ክርስቲያኖችንም አረዱ። የቀሩትን ኢትዮጵያውያን አስገድደው አሰለሟቸው። በባርነትም ገዟቸው። የመንንም አጥለቀለቋት። እጅግ የሚዘገንኑ ግፎችንም በኢትዮጵያውያን ላይ ፈጸሙባቸው። ልጆቻቸው ታሪካቸውን እንዳያውቁ አደነቆሯቸው። የሚበሉት፣ የሚጠጡትና የሚለብሱትም አሳጧቸው። አክሃዳም (ጠራጊወች) የሚል ስምም አወጡላቸው። አክሃዳሞች ከሽንት መጥረግና ከጫማ ማጽዳት ውጭ ሌላ ሥራ አይፈቀድላቸውም፡፤ ልጆቻቸውም አይማሩም። አረቦች “እቃህን ውሻ ቢነካው እጠበው፤ አክሃዳም ከነካው ግን ጣለው” የሚል ፈሊጥ አውጡ። አረቦች አክሃዳም እያሉ የሚጠሯቸውን ሥራና ትምህርት ብቻ ሳይሆን የከለከሏቸው ሰው መሆንን ጭምር ነው።

ከየመን ወረራ በኋላ አረቦች እስልምናን በማንገብ የሌሎች ሰዎችን መሬቶች ለመንጠቅ ወደ ሰሜን አፍሪካ፣ ወደ መካከለኛው ምስራቅና ወደ ፋርስ ዘመቱ። የተከላከሏቸውን በጎራዴ እያረዱ ገደሉ፣ የቀሩትን እስላም አደረጓቸው፣ መሬታቸውንም ሁሉ ወሰዱ። በተለይ ጥቁሮችን በማጥፋት ከሲሶ በላይ የሚሆነውን የአፍሪካ መልክአ ምድር በንጥቂያ ወሰዱ። ኢትዮጵያን በዙሪያዋ ከበቧት። በግድም በውድም ብዙ ኢትዮጵያውያንን አሰለሙ። በዳር ድንበርም በማህል አገርም ያሉ ኢትዮጵያውያንን ካሰለሙም በኋላ የክርስቲያን መንግሥት ስለሆነ ለመካከለኛው መንግሥት አትገዙ፣ ጎጦቻችሁንም ከመካከለኛው መንግሥት ገንጥሉ የሚሉ ፋትዋዎችን በመደንገግ ሙስሊም የሆኑትን ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ላይ ለጦርነት በማነሳሳት ኢትዮጵያን በአመጽ ለብዙ መቶ ዓመታት አስጨነቁ። የባህር በሮቿንም ያዙ።

አረቦች ቢዛንቲያ/ ቆስጠንጥኒያ ተብሎ የሚጠራውን አገር በንጥቂያ ከወሰዱ በኋላ ኦስማንየ የሚባል የቱርክ የእስልምና መንግሥት ተቋቁሞ እሱም በመስፋፋትና እስልምናን በማስፋፋት ብዙ የዓለም ክፍሎችን ይቆጣጠር ጀመር። ኦስማንየ የተባለው የእስልምና ቀንበር ጫኝ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን መሣሪያ በማስታጠቅ ኢትዮጵያን ለብዙ አመታት በአመጽና በጦርነት አደቀቁ። በተለይም አህመድ ግራኝ በመባል የሚታወቀውን ሙስሊም በማስታጠቅ ከምሥራቅ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ በጦርነት አመሷት። አብያተ ከርስቲያናትን አወደሙ። ቅዱሳን መጻሕፍትን አቃጠሉ። ካህናትን እና ምእመናንን አረዱ። የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የአረብ ስደተኞችን ካስተናገዱ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በችግር፣ በጦርነትና በሰላም ማሳጣት አረቦች እንዳመጡት እስልምና ኢትዮጵያን ያዎካት የለም። የአረቦች እስልምና አዋኪነቱ በማበጣበጥ ብቻ የተገታ አይደለም። ታሪክንም በመበረዝ ጭምር ነው።

በተለይ ባለፉት ሃምሳ አመታት በአረባዊው በግብጽ መንግሥትና ካይሮ በሚገኘው የዓለም ሙስሊሞች እንዲከተሉት የእስልምና መመሪያ ወይም ፋትዋ ማፍለቂያ ማእከል በሆነው በአልአዛር ተቋም አበረታችነት በኢትዮጵያ የተኪያሄዱት ሁከቶች ኢትዮጵያን ትልቅ አደጋ ላይ የጣሉ ነበሩ። ይህ የአረቦች የአመጽ ጥንስስ በኢትዮጵያ ብዙ ደም ካፈሰሰ በኋላ “ኤርትራ” ተብላ የምትጠራውን የኢትዮጵያ አካል ከነነዋሪዎቿ ከኢትዮጵያ ገንጥሏል። በእስልምና ስም የሚመጣው የአረቦች የብጥብጥ እርሾ በሰሜን፣ በማሀል አገር፣ በምሥራቅ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በሶማሊያ ወዘተ እስካሁን ድረስ ጥፋቱን እንደቀጠለ ነው።

አረቦች እስልምናን ተጠቅመው በሚፈጥሩት ሁከት ምክንያት ኢትዮጵያ በመታመሷና ድህነትም ላይ በመውደቋ በተለይ ባለፉት አርባ አመታት ውስጥ ብዙ ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ኢትዮጵያን ትተው በመሰደድ በተለያዩ የዓለም አገሮች ተበታትነዋል። ከነዚህም ውስጥ ጥቂቶቹ ወደ አረቦች አገር ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተሰድደው በዛ እስከ አሁን ይኖራሉ። ሆኖም ግን ከዚህ ቀደም በታህሳስ ወር ፪፲፻፬ ዓ.. ሰላሳ አምስት የሚሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምእመናን የክርስቶስን ልደት በቤታቸው ተሰብስበው ስላከበሩ የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት እነዚህን ክርስቲያኖች በእሥራትና በድብደባ ካንገላታቸው በኋላ ክሳዑዲ አረቢያ አባሯቸዋል። አረቦች የመጀመሪያው ሂጅራ እያሉ በሚያስታውሱት ስደታቸው ከአረብ አገር ተሰድደው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ኢትዮጵያውያን ላደረጉላቸው አቀባበል፣ የተሰደዱትንም ችግር እንዳያገኛቸው በኢትዮጵያ እንዲኖሩ መልካም መኖሪያ ለሰጧቸው ኢትዮጵያውያን የከፈሉት ውለታ እነሆ ኢትዮጵያውያን በአረቢያ በተሰደዱ ጊዜ ዱላ፣ እሥራትና ካገር ማባረር ሆነ። ዛሬም እንደትናንትናው አረቦች ኢትዮጵያውያንን የማጥቃትና የማዋረድ ሥራቸውን ቀጥለውበታል። በተለይ ሰሞኑን በሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያንን እያሳደዱ በመያዝ እየደበደቡ አጉረዋቸዋል። አንዳንዶችንም ገድለዋቸዋል። ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ከቤታቸው እያወጡ አስራ አምስት እና ሃያ እየሆኑ ሰብአዊነት በሌለው ሰይጣናዊ ሁኔታ ደፍረዋቸዋል። ከቤታቸውም ከተሰደዱበትም ቦታ እያወጡ ጥለዋቸዋል። የርኅራኄ መስተንግዶ የተደረገላት ቄዳር ግፍን መለሰች። በቄዳር ድንኳኖች ውስጥ ያላችሁት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችሁ ተመልከቱ። ሰላምን ከሚጠሉ ጋር ነፍስ ብዙ ጌዜ ኖረች። ኢትዮጵያ ማረፊያ ሰጥታ ሰላምን ለቄዳር ልጆች ሰጠች፣ የቄዳር ልጆች ግን ስላምን ነሷት። መኖርያቸው ለራቀ፣ በቄዳር ድንኳኖች ላደሩ ወዮ፥ እግዚአብሔር ተናግሯልና እንደ ምንደኛ ዓመት በአንድ ዓመት ውስጥ የቄዳር ክብር ሁሉ ይጠፋልና።

✞✞✞መድኃኔ ዓለም የተመሰገነ ይሁን።✞✞✞

💭 ፀረ-ክርስቶስ ቱርክ ጥንታዊውን የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን መስጊድ ልታደርገው ነው

ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ደግሞ ከመጭው 15 ሐምሌ ጀምሮ ይህን ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መስጊድ በማድረግ እስላሞች ገብተው እንዲሰግዱ እንደሚደረግ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ኮሮና አልበቃ ብሏት በቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሰሞኑን በድፍረት የአዛን ጋኔን እየለቀቀች ነው። በሃገራችንም እየተሠራ ያለው ይህ ነው። ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ መስጊድ የሚገነቡት ያለ ምክኒያት አይደለም፤ ክርስትናን መዋጋትና ለማጥፋት መታገል የመሀመዳውያኑ አምልኮታዊና ታሪካዊ ግዴታ ነውና። ነቀርሳ ጤናማውን ህዋሳታችንን ካላጠቃ እራሱን በልቶ ይሞታል።

ዓለም በኮሮና ቫይረስ ተናውጣልች፤ በቱርክም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ ይታወቀል (ኤርዶጋን ደብቆታል)፤ በክርስቶስና ልጆቹ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው ሸሆችና ኢማሞች ግን በክርስቲያኖች ቁስል ላይ ጨው ለመጨመር እዚህ ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ውስጥ ገብተው አስቀያሚውን የአዛን ጩኸት ያሰማሉ። አቤት ድፍረት! አቤት ቅሌት! ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል! እርኩሶች! ልሳናቸው ይዘጋባቸው!

ሌላ የሚገርመው፤ ልከ የኮሮና ቫይረስ በቻይና መቀስቀሱ እንደተሰማ ቱርክ በሃገሯ የሚገኙትን በሚሊየን የሚቆጠሩና “ስደተኞች” የተባሉትን መሀመዳውያን ወራሪዎችን ወደ ኦርቶዶክስ ግሪክ በጉልበት ለማስገባት መወሰኗ ነው።

የክርስቲያኖች ዋና ከተማ የክርስቲያኑ ንጉሥ የቆስጠንጢኖስን ሀገር የነበረችውን የዛሬዋን ቱርክ በአጭር ጊዜ ተቆጣጠረ። የቅድስት ሀጊያ ሶፊያንም ቤተመቅደስ ተቆጣጥሮ መስጊድ አደረገው።

ቱርክ የአውሮጳ ኅብረት አባል ለመሆን ጥያቄ ባቀረበች ጊዜ ከመስፈርቶቹ አንዱ የክርስቲያኖች ንብረት የነበረውን አስደናቂውን የሀጊያ ሶፍያ ቤተመቅደስ ከመስጊድነት ወደ ቤተመቅደስነት ለክርስቲያኖች እንድታስተላልፍ ነበር የተጠየቀችው ይባላል። ነገር ግን የቱርክ መንግሥት ቤተመቅደሱን ለክርስቲያኖች አልመልስም። መሥጊድ መሆኑንም አስቀርቼ የሚጎበኝ ሙዚየም አደረገዋለሁ ባለው መሠረት አሁን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ካቴድራል መስጊድ መሆኑ ቀርቶ ሙዚየም ሆኖ ይጎበኛል። በነገራችን ላይ ክቡ አጼ ኃይለሥላሴ ያሠሩት የአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ህንጻ ዲዛይን በቀጥታ በቱርክ ኢስጣንቡል ከሚገኘው ከቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን የተቀዳ ነው።

እናስታውስ፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን አሰማርታ አባቶቻችን ካህናትን፣ ምዕመናንን ስታሳርድ፣ ዓብያተ ክርስቲያንን ስታቃጥልና ስትዘርፍ የነበረችው ቱርክ ናት ፣ ዛሬም ከቱርክ ድጋፍ በማግኘት ላይ ያለው የዳግማዊ ግራኝ አህመድ አሊ ኦሮሞ ሠራዊት ተመሳሳይ ተግባር በመፈጸም ላይ ነው። የሚገርም አይደልም? እነዚህ ከሃዲዎችም ልክ እንደ ቱርክ የኮሮና ቫይረሰን መስፋፋት ተገን አድርገው በድፍረትና በንቀት ክርስቲያኖችን በመተናኮል ላይ ናቸው።

እ.አ.አ (532-537)በንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ የተመሠረተውና “ሀጊያ ሶፊያ” ወይም “ቅድስት ጥበብ” በሚለው የመድኃኔዓለም ስሙ የተሰየመው ይህ የእግዚአብሔር ወልድ ቤተ ክርስቲያን በቁስጥንጥንያ መንበር ታላቁ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን እጅግ አስደናቂ የሕንጻ ጥበብ የታየበትና የብዙ ቅዱሳን አጽም ያረፈት ታላቅ ካቴድራል ነበረ። በኦርቶዶክሳዊያንና በዓለም የክርስትና ታሪክ ውስጥ ታላቅ ሥፍራ ያለውና በዩኔስኮ ከተመዘገቡ የዓለም ቅርሶች አንዱ የሆነው ይህ ቤተ ክርስቲያን በ1453 ዓ ም ቁስጥንጥንያ፡ ያሁና ኢስታምቡል፡ በኦቶማን ቱርክ እጅ ስትወድቅ በሱልጣን መሀመድ ዳግማዊ ትእዛዝ ወደ መስጊድነት ተቀይሯል። ከ1935 ዓ ም እስከ ዛሬም ድረስ ደግሞ ወደ ቤተ–መዘክርነት ተቀይሮ የቀደመ ታሪኩ ብቻ እየተነገረ ለጎብኚ ክፍት ሆኖ ይገኛል። አሁን እብዱ የቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን በሙስሊም ወንድሞቹ ግፊት ይህን ታሪካዊ ቤተክርስቲያን መስጊድ የማድረግ ፍላጎት እንዳለው አውስቷል።

የክርስቲያን ሃገራትን በመውረር እስካሁን ድርስ ይዛ የቆየችው የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል፤ ቁስጥንጥንያንም ለግሪኮችና አርመኖች በቅርቡ ትመልስ ዘንድ ትገደዳልች፤ ስልዚህ በጣም ያቁነጠንጣታል ያለው። እንደ እኛዎቹ ሁሉንም ነገር “ኬኛ” ትላለች። አውሮፓ የእኔ ነው፣ ሰሜን አፍሪቃ የእኔ ነው ትላለች። እንዲያውም “አሜሪካን እኛ ቱርኮች ነን ያገኘነው” በማለት እብዱ ኤርዶጋን በቅርቡ ቀለባብዶ ነበር። “ኬኛ” የመሀመዳውያን መንፍስ እንደሆነ እያየን ነው?

የሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ወደ ቀደመ ክብሩ መመለስ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ኦርቶዶክስ ምእመናን ታላቅ ደስታ የሚሆን ነው። በዓለም ዙሪያ ብዙ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ሕንጻ አምሳል መሠራታቸውም ለቤተክርስቲያኑ የሠጡትን ትልቅ ሥፍራ የሚያስረዳ ነው። ሀጊያ ሶፊያን መስለው ከተሠሩ ቤተክርስቲያኖች መካከል በግብጽ ካይሮ የሚገኘው የዘይቱን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንና በኢትዮጵያ የሚገኘው የርእሰ አድባራት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ይጠቀሳሉ። በቱርክ እና ግብጽ የሚገኙት ሙስሊሞችም አብዛኛዎቹን መስጊዶቻቸውን ከዚህ ድንቅ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ኮርጀው ነው የሠሯቸው።

ቀድሞ ቁስጥንጥንያ ዛሬ ደግሞ ኢስታንቡል በመባል የምትታወቀው የግሪኮችና አርመኖች ከተማ ስሟን ያገኘችው „εἰς τὴν πόλιν“ „is tim boli (n)„ ከሚለው የግሪክኛ ቃል ነው። “ከተማው” ወይም “በከተማው” ማለት ነው፤ ለቁስጥንጥንያ። የኦርቶዶክስ ጠላት የሆኑት ቱርኮች ግሪክ ኦርቶዶክሶችን የጎዱ ስለመሰላቸው ነበር ቁስጥንጥንያን ኢስታንቡል ብለው የሰየሙት። ልከ በአገራችንም ከሃዲዎቹ የዋቄዮ አላህ ልጆች ኦርቶድክስ ኢትዮጵያን ያሸነፉ መስሎ ስለታያቸው አዲስ አበባን “ፊንፊኔ” ብለው ለመጥራት ይታገላሉ፤ ግን ፊንፊኔ የአማርኛ ቃል መሆኑን አላወቁም ነበር።

💭 ኦርቶዶክስ አገራት ብሔራዊ የሀዘን ቀን አወጁ

ሰዶማውያኑ ቱርኮች የቅድስት ሶፊያን ቤተ ክርስቲያን መስጊድ በማድረጋቸው።

ከስድስት መቶ ዓመታት በፊት ሰዶማውያኑ ቱርኮች የኮኒስታንቲኖፕልን ከተማ ወርረው ሲይዙ በዚህ ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ውስጥ በጣም ብዙ ዲያቆናት፣ ካህናት ፣ ቀሳውስትና ጳጳሳት ምዕመናቱ ፊት በግፍ ታርደው ለሰማዕትነት በቅተዋል። ዛሬም ቱርኮች እጅግ በጣም ይቅበዘበዛሉ፤ ቤተክርስቲያኑን መስጊድ ያደርጋሉ፤ ወታደሮቻቸውን ወደ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ሊቢያ፣ ሰሜን ቆጵሮስ፣ ካታር፣ አዘርቤጃን ወዘተ ይልካሉ፤ ለዳግማዊ ግራኝ አህመድና ኦሮሚያ ለተባለው ህገ-ወጥ ክልል መሣሪያዎችን በድብቅ ያቀብላሉ። በሃገራችን እየተካሄደ ያለው ጭፍጨፋ የቱርኮችና አረቦች ድጋፍ አለው!

የተዋሕዶ ልጆች፤ “ቤተሰብ ሜዲያ፣ አደባባይ ሜዲያ፣ ዘመድኩን በቀለ” እነዚህ ከሃዲዎች ለኦሮሙማ ፕሮጀክት የሚሰሩ ከሃዲዎች ናቸው፤ ገንዘባችሁን፣ ጊዜያችሁን እና አትኩሮታችሁን አትስጧቸው! እንዳትቆጩ፤ በቅርብ የምታዩት ነው!

አማራ” ነን የሚሉ ሜዲያዎች እየተገደለ ላለው ወገኑ መቆም ሲገባቸው ለሚገላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ ወግነው ሌላውን ወገናቸውን በጅምላ ያስጨፈጭፋሉ። ስለጽዮን ዝም ያሉ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው።

መልዕክቱን የሚያጅቡት ምስሎች ላይ የተቀመጡት ሜዲያዎች/ዩቲውብ ቻነሎች በአሁኑ ሰዓት ጭንብላቸውን በመግለጥ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን አሳውቅውናል። ያሳዝናል፤ ስላወቅን ግን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! እያንዳንዷ ቀን የፈተና ቀን ናት፤ በተለይ ለአማራ ኢትዮጵያውያን፤ ምክኒያቱም፤ ሌላ ጊዜ የምመለስበት በጣም ቁልፍ የሆነ ርዕስ ነው፤ ዲቃላዎቹ ጋላማራዎች ብዙ ድራማ እየሠሩና ዥዋዥዌ እየተጫወቱ አማራ ኢትዮጵያውያንን ከጽዮን ለመነጠል በሁሉም አቅጣጫ ብዙ ሙከራ በማድረግ ላይ ናቸውና ነው።

የየዋሁን መንጋቸውን ማንነትና ምንነት ለመቀየር የተጠቀሱት ሜዲያዎች በጣም የተራቀቀ ዲያብሎሳዊ ሥራ እየሠሩ ነው፤ አንዴ ቀዝቃዛ ውሃ፣ ሌላ ጊዜ ሙቅ ውሃ፣ አንዴ ሃዘን ሌላ ጊዜ ደስታበመስጠት ብሎም አንዴ ተቃዋሚ፣ ሌላ ጊዜ ደጋፊ ሆነው በመምጣት የነፍስ እደና ዘመቻ ነው የተያያዙት ብል አላጋነንኩም። ብዙ ጊዜ የምንሰማው ነው፤ “አብዮት አህመድ ጥሩ ሲሰራ እናመሰግነዋለን፣ መጥፎ ሲሰራ እንወቅሰዋለን!” የሚል ተልካሻ አቋም በመያዝ መሰራት ከሚገባው ሥራ ብዙውን በማዘናጋት ላይ ናቸው። ዲያብሎስም እኮ ብዙ በጎ ነገሮችን ይሠራል፤ አይደል እንዴ? ለክርስቶስ እኮ ዓለምን ሁሉ ላውርስህ”ብሎት ነበር።

✞✞✞ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፥፰፡፲] ✞✞✞

ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ። ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው። ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።”

***በፍሬዎቻቸው ይታወቃሉ***

በዘመነ ወረርሽኝ፣ ወገን በተቀሩት የሃገራችን ክፍሎች እንደ ዝንብ በሚረግፉበት፣ ዓለም ከፍተኛ የኢኮኖሚና ማሕበረሰባዊ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚህ አስከፊ ወቅት፤ ወደ እግዚአብሔር እጆቻችንን ዘርግተን እንደመጮኽ፤ እየገደላቸው ያለውን ገዳያቸውን “እሰየው፣ በለው! ከሰይጣንም ጋር ተሰለፌ ትግሬዎችን እዋጋለሁ፣ አስደሳች ድል! ቅብርጥሴ” የጦርነት ከበሮ እየመቱ ደስታቸውን በመግለጽ ላይ ያሉት ግብዞች ሊውጣቸውን ሊሰለቅጣቸው የጓጓውን ዘንዶ እየቀለቡት እንደሆነ እንዴት መረዳት ተሳናቸው? አባቶቻችን የወንድማቸው ደም ሲበቀሉ ነበር የሚፎክሩት ይህ ግራ የተጋባ ትውልድ ግን ወንድሙን ገድሎ ይፎክራል፤ ይህን ያህል ጥላቻ ለትግሬ ወገናቸው! አባታቻን አባ ዘወንጌል ካስጠነቀቁን ነገሮች መካከል “ባስከፊው በዚህ ጊዜ ፀረትግሬ የሆነ አቋም እንዳይኖረን” ነው። ለእኔ ወገኑን ለመውጋት ጦርነት ካወጀው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት ይልቅ እነዚህ ውዳቂዎች ናቸው በይበልጥ የከፉት የኢትዮጵያ ጡት ነካሾች!

ስለዚህ የጽዮንን ተራሮች በጭራሽ አምባና መሸሸጊያ አይሆኗቸውም፤ ከዝርዝሩ ተወግደዋል/ተሠርዘዋልና!

✞✞✞ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፰፥፴፡፴፩] ✞✞✞

በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች።”

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fires, Floods, Mucilage: What’s Happening in Anti-Christ Turkey? | እሳት + ጎርፍ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ ድሮን ለግራኝ? ቱርክ እጅሽን ከጽዮን ላይ አንሽ!

Let’s remember; last year the government of turkey just made the Historical Orthodox Church, Hagia Sophia into a mosque. Let us remember the martyrs that were beheaded when the Muslims conquered Constantinople and brought abomination into the church by making it into a mosque.

💭 “ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል”

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በመፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Turkey | ግሪካዊው በረኸኛ ጻድቅ አባ ፓይስዮስ፤

አብዛኛዎቹ ቱርኮች ይጠፋሉ፤ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ሕዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ

💭 የመሬት መንቀጥቀጡ በዮሐንስ ራዕይ ላይ በተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት | ድንቅ ነው!”

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል”

በረኸኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (..1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር።

ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር።

በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤

መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ፡፡ የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

ቱርኮች ይጠፋሉ ፡፡ እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ፡፡ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ፡፡ ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው፡፡ ጊዜው ደርሷል፡፡

እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል፡፡ ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል፡፡ ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ፡፡

ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ.አ.አ 1871 ዓ.ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ‘ኦቶ ፎን ቢስማርክ’ የመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረ-ኢትዮጵያ/ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢስታንቡል/ ቁስጥንጥንያ | ታሪካዊው የቫኒኮይ መስጊድ የእሳት ቃጠሎ ደረሰበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2020

ይህ መስጊድ በ ፲፯/17 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሠረተ ነው። አይ ኢስታንቡል! አይ ቁስጥንጥንያ! ከሶማሌዎች ጎን ኦሮሞዎችን በማስታጠቅና በማሰልጠን ላይ ያለችው ቱርክ ናት፣ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን በድጋሚ ከቱርክ ጎን ተሰልፈዋል፤ ባለፈው ወር ላይ አብሯቸው ለሚኖረው ኢትዮጵያው መጨፍጨፍ ግድ ሳይሰጣቸው ፈረንሳይ ቱርክን ለምን ወቀሰች ብለው በሺህ የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን ለቱርክ ድጋፍ ለመስጠት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የተለመደውን ጩኸታቸውን ሲያሰሙ ነበር። በቁስጥንጥንያ /ኢስታንቡል የሚገኘው ታሪካዊው የቅድስት ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ወደ መስጊድነት ሲቀየር የግራኝ ርዝራዦች “በኦርቶዶክስ ላይ ድል ተጎናጸፍን! ቱርክ እንኳን ደስ ያለሽ!” በማለት ሲደሰቱ እንደነበር እናስታውሳለን። ቱርክ እስከ አምስት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ጨፍጭፋለች።

ትናንትና ጂሃዳዊው ደመቀ መኮንን ሀሰን ከጽንፈኛው የቱርክ መንግስት ጋር መቀራረብ እንደሚሻ ተናግሮ ነበር። በዚህ ጦርነት ከሁሉም ካምፕ፤ ከሁሉም የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የማበር ፍላጎት እንዳለው ይህ ከሃዲ አገዛዝ ደግሞ ደጋግሞ ገልጿል። ከሳውዲዎች፣ ኤሚራቶች፣ ካታር፣ ግብጽ፣ ሱዳን እና ቱርክ ጋር ያብራል። ቱርክ በሶማሊያ እና ሱዳን በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሊዘምቱ ዝግጁ የሆኑት ወታደሮችን ላለፉት አምስት ዓመታት በሰፊው ስታሰለጥን ነበር።

ይህችን የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር በተመለከተ አንድ ሰሞኑን እንድታዘብ የተፈቀደለኝን አስገራሚ ክስተት የያዘ ቪዲዮ በሚቀጥሉት ቀናት ለማቅረብ እሞክራለሁ።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: