Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቀለማት’

‘Ethiopian Head’ on The Coat of Arms of Pope Benedict XVI | “የኢትዮጵያ ራስ” በሮማው ጳጳስ በበነዲክቶስ ፲፮ኛ አርማ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

💭 The Coat of Arms of His Holiness Benedict XVI, clearly showing the influence of the Ethiopian tradition, including the Red, Gold and Green colors of Zion. We also see ‘Caput Aethiopum’ (literally “Ethiopian Head”)

👉 Additionally / በተጨማሪ፤

  • ❖ ቫቲካን፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኮሌጅን ሲጎበኙ፤ እ.አ.አ በ1969 ዓ.ም
  • ❖ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ አራተኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴን በቫቲካን ሲያስተናግዱ፤ 1970 ዓ.ም
  • ❖ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ከሮማው ጳጳስ ከፍራንሲስኮ ጋር በቫቲካን፤ እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም
  • ❖ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮ በቫቲካን የሚገኘውን የጳጳሳዊ የኢትዮጵያ ኮሌጅ የመቶኛ ዓመት ክብረ በዓል በ2020 ዓ.ም ላይ አከበሩ

👉 አንድ የማልረሳው ክስተት፤ እ..አ በ2005 .ም ላይ በጣም ትሑቱ ጀርመናዊ ሊቀ ጳጳስ በነዲክቶስ ፲፮ጀርመንን ሲጎበኙ የአደባባይ መድረክ ላይ አንድ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባትን ሲያስተዋውቋቸው በነዲክቶስ ለኢትዮጵያዊው ጳጳስ ያሳዩአቸውን ክብርና የሰጧቸውን አትኩሮት ነበር።

  • ❖ Pope Paul pays visit to Ethiopian College in Vatican, Rome:1969
  • ❖ Pope Paul IV plays host to a visit from the Emperor of Ethiopia Haile Selassie (9 Nov 1970)
  • ❖ Pope Francis meets Patriarch Matthias of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Vatican city.
  • ❖ Pope Francis celebrates the centenary of the Pontifical Ethiopian College in the Vatican in 2020

Former Pope Benedict XVI Dies on the Monthly Feast Day of St. Uriel The Archangel | R.I.P

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Beautiful Autumn Bike Riding Images & Smooth Jazz Chillout Lounge

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2022

  • 🚴 Cycling in Autumn is Awesome

  • 🦤 The last Bird migration to East Africa from Europe No visa, no COVID test!

_______________

Posted in Music, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Subliminal Hypnotic Concordance: The COVID, Ukraine, Rothschild (Died today) Connection – Dualistic Yellow & Blue

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

💭 Sir Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

☆ Two-colored /Dualistic “ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)

☆ Two Opposite Colors/ ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም። ‘Republican vs. Democrat’ / ‘የሪፓብሊካን እና ዲሞክራት ፓርቲዎች’

☆ The color scheme blue and yellow refers to the ripping apart of green (Yellow and Blue make Green). Green is life on this planet, thus yellow and blue denote death. Perfectly fitting for the Rothschild family.

☆ Lord Jacob Rothschild presentation 8 Nov 2018 Sothebys NYC

☆ 4 years later, today, 8 Nov 2022, his brother, Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

The colors of Biden’s Delaware

☆ The official state colors of Delaware closely resemble the Ukrainian flag.

The much-scrutinized laptop computer of Hunter Biden includes emails that connect the US president’s son to biological laboratories in Ukraine.

☆ The Luciferians placed on The Ethiopian Flag The Yellow Pentagram over Blue / ቢጫውን የሉሲፈር ኮከብ በሰማያዊ ላይ

It’s forbidden since then to wave the historical Ethiopian Flag without the yellow Luciferian Pentagram over Blue. If you do carry one, the fascist Oromo police will do the Italian job…

☆ ቢጫ እና ሰማያዊ ፥ ቀይ እና ቢጫ

በኢትዮጵያ ሞከሩ፣ በኮቪድ ሽብር አዕምሯች ውስጥ ቀበሩ፣ በትግራይና ዩክሬይን ጦርነቶች አማካኝነት ደማችንን አጠቆሩ።

በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ የተቀመጠው የሉሲፈር ኮከብ ቢጫና ሰማያዊ ቀለማት አሉት

☆ የቀለም መርሃ ግብር ሰማያዊ እና ቢጫ የሚያመለክተው የአረንጓዴውን መበታተን ነው (ቢጫ እና ሰማያዊ አረንጓዴ ያደርጋሉ) አረንጓዴ በዚህች ፕላኔት ላይ ሕይወት ነው። ስለዚህም ቢጫ እና ሰማያዊ ሞትን ያመለክታሉ፤ ይህ ለ ሮትሺልድ/Rothschild ቤተሰብ ፍጹም ተስማሚ ነው።

☆ ላለፉት መቶ ዓመታት ዓለምን ይገዛሉ ተብሎ የሚነገርላቸው “ሮትሺልድ/Rothschild” የተባሉት የአውሮፓ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ናቸው። እነዚህ ቤተሰቦች እነዚህን የዩክሬይን ቢጫ እና ሰማያዊ ቀለማት በብዛት ይጠቀማሉ። ዛሬ ዩክሬይንን መንግስት የጨበጡት ፕሬዚደንት ዜሊንስኪን ጨምሮ በእርሱ ዙሪያ ያሉ የናዚን ፈለግ የተከተሉ(በጣም ያሳዝናል!)አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው።

በዚህ ወቅት ፀረ-አይሁድ ጽዮናውያን እና ፀረ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ዘመቻ እንደገና በመቀስቀሱ ፀረ-አይሁድ አቋም እንዳንይዝ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። ሙዚቀኛ ካንዬ(ዬ) ዌስት ሰሞኑን ተገቢ ያልሆኑ ፀረ-አይሁድ ቅስቀሳዎችን እያደረገ በመቀበጣጠር ላይ ይገኛል። ካንዬ እንደ አብዛኛዎቹ የሆሊውድና ሞታውን ኤሊቶች የአእምሮ ቁጥጥር ሰለባ መሆኑ በግልጽ ይታያል። ሆኖም ግን በግለሰብ ደረጃ እንደ የፓትራያርክ አባታችን ከይስሐቅ መንገድ ይልቅ የእስማኤልን የእስራኤል ዘ-ስጋ መንገድ የመረጡ ብዙ አይሁዳውያን ልሂቃን አሉ። ከእነዚህም ዋናዎቹ እነዚህ የሮትሺልድ ቤተሰቦች ናቸው። የሚበቀላቸው እግዚአብሔር ብቻ ነው!

☆ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፤ እ.አ.አ በዛሬው 8 ኖቬምበር 2018 ዓ.ም የ ኤቭሊን ዴ ሮትሺልድ ወንድም ያዕቆብ ሮትሺልድ በታዋቂው የኒው ዮርክ ከተማ የጨረታ ማድረጊያ ቤት ንግግር አሰምተው ነበር።

☆ ከአራት ዓመታት በኋላ፤ ልክ ዛሬ 8 ኖቬምበር 2022 ዓ.ም የብሪታኒያ ንጉሣውያኑ ቤተሰቦች “ሞግዚት” ኤቭሊን ሮትሺልድ በ፺፩/91 ዓመታቸው ከዚህም ዓለም በሞት ተለይተዋል። መቼስ ነፍሳቸውን ይማርላቸው እንጂ በዛኛው ዓለም ከባድ ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

☆ እ.አ.አ ከ2019 እስከ ዩክሬይን ጦርነት መጀመሪያ ድረስ ሁሉም ነገር/ቅስቀሳው ሁሉ በኮቪዲ 19 ወረርሽኝ ላይ ነበር። መንግስታቱ፣ ተቋማቱና የዜና ማሰራጫዎች 24/7 ነበር ስለ ኮሮና ሲለፍፉ የሚውሉት። በዚህ ወቅት በተለይ ሰዎች ምርመራ ሲያደርጉና ሲከተቡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በተደጋጋሚ ሲያሳዩን የነበሩት ሁለት ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ነበሩ።

☆ የዩክሬይን ባንዲራ ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ናቸው

ልክ የዩክሬይኑ ጦርነት እንደጀመረ ስለኮቪድ ወሬው ሁሉ በአንድ ጊዜ ተገትቶ ሜዲያዎች ሙሉውን ትኩረት ለጦርነቱ ሰጡት። ከኮሮና ወደ ዩክሬይን!

☆ የጆ ባይደን ደላዌር ግዛት ቀለማት!

የዴላዌር ይፋ የግዛት ቀለማት ከዩክሬን ባንዲራ ጋር በቅርብ ይመሳሰላል።

☆ ጆ ባይደን በልጃቸው በሃንተር ባይድን እና በሉሲፈራዊው ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ አማካኝነት ለረጅም ዓመታት በዩክሬይን የተለያዩ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎችን ከሚያመርቱ ተቋማት ጋር ስውር የንግድ ትስስር ነበረው። እነዚህ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎች እንደ ኢቦላ ምናልባትም ኮቪድን የመሳሰሉ ወረርሽኞች ሳያሰራጩ እንደማይቀሩ ተጠቁሟል። በስንዴ እርዳታ መልክ ምናልባትም ወደ ኢትዮጵያ ልከው ሊሆን ይችላል።

👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦

💭 “አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋናa.k.aአቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል”

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ Two-colored /“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።

የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮአላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች የትግራዋይ ስሞችንበብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክኤርትራሱዳንኦሮሚያሶማሊያየሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ትግራይንምበሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል።እኔ እንኳን በአቅሜ “ሬፈረንደም ሲያደርጉ” ገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬፡፱]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት። ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው። እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ። ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው። ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”

ዛሬ ብዙ ነገር ድብቅ እንዳለሆነና በግልጽም ስለሚታየን በደንብ ማስተዋል አለብን። “አሐዳዊ /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባለ የሚቀበጣጠረው ነገር ካለፈው የሶሻሊዝም፣ ኮሙኒዝም፣ የገባ ካፒታሊዝም፣ ሊበራሊዝም ቅብርጥሴ የሉሲፈራውያን የማታላየና ክርስቲያኖችን የማጥፊያ ርዕዮተ ዓለማት ፍልስፍና የቀጠለ ነው። ይህም ልክ እንደ ጣዖት አምላኪዎቹ የሒንዱ፣ የዋቀፌታ እና እስልምና በርካታ አማላክት ባለብዙ ሹሮች እና እጆች አሉት፤ ሊበላቸው ሊሰለቅጣቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎችና ሕዝቦች ግን፤ Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም በተሰኘው አምልኮታዊ እና ፍልስፍናዊ ሥርዓት ነው መልኩን እየቀያየረ በመምጣት የሚያሳውራቸውና የሚያስራቸው። /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባባለ ሕዝብ የሚያልቅባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ ናት። በዚህ ፍልስፍና ላይ ህሊናውን የሚበክል ሕዝብ በዓለም ላይ የለም። ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ቤተ ሙከራ/ እንደ ጊኒ አሳማ እያዩት ነው። በኢትዮጵያ መዘርጋት የሚገባው ሥርዓትና መንግሥት የእግዚአብሔር መንግስት ብቻ ነው፤ ይኽም ለሁሉም በአክሱም ጽዮን ልጆች አማካኝነት ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ በሚገኙ እና በኢትዮጵያ እንዲኖሩ እግዚአብሔር በፈቀደላቸው ጎሣዎች ዘንድ ለሁሉም ሲባል በመለኮታዊ አስገዳጅነት በሥራ ላይ መዋል አለበት። ከአክሱም ጽዮን የሚነሳው ንጉሥ ቴዎድሮስ ይህን ነው የሚፈጽመው። ይህን አልቀበልም የሚል ወይንም “ዲሞክራሲ፣ ዲሞክራሲ” እያለ የሉሲፈራውያኑን የባርነትና ሞት ፍልስፍና ካልተከተልኩ የሚል ሁሉ በዚህም በዚያም በእሳት ይጠረጋል።

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፱] ❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንህልን።
  • ፪ ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
  • ፫ ሰውን ወደ ኅሳር አትመልስም፤ የሰው ልጆች ሆይ፥ ተመለሱ ትላለህ፤
  • ፬ ሺህ ዓመት በፊትህ እንዳለፈች እንደ ትናንት ቀን፥ እንደ ሌሊትም ትጋት ነውና።
  • ፭ ዘመኖች የተናቁ ይሆናሉ፥ በማለዳም እንደ ሣር ያልፋል።
  • ፮ ማልዶ ያብባል ያልፋልም፥ በሠርክም ጠውልጎና ደርቆ ይወድቃል።
  • ፯ እኛ በቍጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና።
  • ፰ የተሰወረውን ኃጢአታችንን በፊትህ ብርሃን፥ በደላችንንም በፊትህ አስቀመጥህ።
  • ፱ ዘመናችን ሁሉ አልፎአልና፥ እኛም በመዓትህ አልቀናልና፤ ዘመኖቻችንም እንደ ሸረሪት ድር ይሆናሉ።
  • ፲ የዘመኖቻችንም ዕድሜ ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም ሰማንያ ዓመት ነው፤ ቢበዛ ግን ድካምና መከራ ነው፤ ከእኛ ቶሎ ያልፋልና፥ እኛም እንገሠጻለንና።
  • ፲፩ የቍጣህን ጽናት ማን ያውቃል? ከቍጣህ ግርማ የተነሣ አለቁ።
  • ፲፪ በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኝህን እንዲህ አስታውቀን።
  • ፲፫ አቤቱ፥ ተመለስ፥ እስከ መቼስ ነው? ስለ ባሪያዎችህም ተምዋገት።
  • ፲፬ በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።
  • ፲፭ መከራ ባሳየኸን ዘመን ፈንታ፥ ክፉም ባየንባቸው ዘመኖች ፋንታ ደስ ይለናል።
  • ፲፮ ባሪያዎችህንና ሥራህን እይ፥ ልጆቻቸውንም ምራ።
  • ፲፯ የአምላካችን የእግዚአብሔር ብርሃን በላያችን ይሁን። የእጆቻችንንም ሥራ በላያችን አቅና።

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Texas Woman Poisoned by Touching Napkin Stuck in Car Door Handle | ‘ሚሚ’ ሐበሻ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

🐍 ይህች የቴክሳስ ሴት (ሐበሻ ትመስላለች) በመኪና በር እጀታ ላይ የተጣበቀ ናፕኪን በመንካቷ ተመርዛለች።

A Texas suspects she was poisoned by touching a napkin stuffed in her car’s door handle outside a Houston restaurant. Doctors agreed she had been poisoned but were unable to identify the poisonous material.

Erin Mims joined her husband at a Houston-area restaurant to celebrate her birthday last Tuesday afternoon. As she left the restaurant she noticed someone stuck a napkin in the door handle on the passenger side of her car, Fox 26 Houston’s Sherman Desselle reported.

She pulled the napkin out of the door and opened it to get in the car. Once inside she asked her husband if he stuck the napkin in the door — he said no.

Mims decided to go back into the restaurant and wash her hands. A few minutes later, she began to feel a tingling sensation in her arm.

“Maybe five minutes, my whole arm started tingling and feeling numb. I couldn’t breathe,” Mims told the Fox 26 reporter. “I started getting hot flashes, my chest was hurting, my heart was beating really fast.”

Mim’s husband quickly took her to a hospital where doctors raced to determine what substance had been used to create the numbness and other symptoms her body experienced. Her vital signs jumped all over the place, she explained.

“The doctor came in, and told me it wasn’t enough in my system to determine what it was, but said it was acute poisoning from an unknown substance,” the woman said. He told her he thought it might have been an attempt to kidnap her.

Houston Police Department officials took an assault report but told Fox 26 they had not seen any kind of similar complaint before. An official with the Drug Enforcement Administration also said they had never heard of this type of attack.

Fox 26 consulted with poison control expert Mark Winter from the Southeast Houston Poison Center. He said her symptoms could match up to hundreds of different toxins. He called her exposure “casual” or minimal, the report explains.

Mims told Fox 26 she decided to share her story on social media and then her post went viral. She said several people said they had similar situations. Fox 26 said they were unable to confirm the reports.

“All I could do was think about my babies. It was the scariest moment of my life,” says Mims.

👉 Courtesy: NBC

❖❖❖

በመነካካት ብቻ መመረዝ፣ መከተብና መበከል የሚቻልበት ዘመን ላይ ደርሰናል…ለቴክሳስ ትኩረት እንስጥ

Tricolor of Zion / የጽዮን ሦስቱ ቀለማት

💭 A Texan Woman Steal over $2K in Meat From a Supermarket | እኅታችን የ፪ሺ ዶላር ስጋ ሰረቀች | ለፋሲካ?

💭 Thousands of Migrants Bussed From Texas Are Left Wandering The Streets of NYC after Being DENIED Shelter

💭 ከቴክሳስ የተላኩ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች መጠለያ ከተከለከሉ በኋላ በኒው ዮርክ ከተማ ጎዳናዎች እየተንከራተቱ ነው

❖❖❖ ጽላተ ሙሴና የጽዮን ሦስት ቀለማት/Tricolor of Zion / ሥራቸውን እየሠሩ ነው። ❖❖❖

💭 / 90 በመቶ ከሚሆነው የዓለማችን ነዋሪ የተሠወረውና ኃይለኛ የሆነው መንፈሳዊ ውጊያ በመጧጧፍ ላይ ነው። መላ ዕክቱ + ቅዱሳኑ + ጽላተ ሙሴ ሥራቸውን በሚገባ እየሠሩ ነው። ለጽዮን ጠላቶች ወዮላቸው!

😇 ዛሬ ቅዳሜ ፲፬ ነሐሴ ፳፻፲፬ ዓ.ም የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለት ነው።

💭 ክቡራን እና ክቡራት፤ እምላለሁ; አሜሪካ የኢትዮጵያን እኩይ ፋሽስት ኦሮሞ መንግስት መደገፏን ካላቆመች ፥ ብላም ታሪካዊቷን የክርስቲያንጽዮናዊት ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከያዘችው ዲያብሎሳዊ ሴራ ካልተቆጠበች፣ ምናለ በሉኝ፤ በቅርቡ የቴክሳስ ግዛት ከዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ሕብረት የምትገነጠል የመጀመርያዋ ግዛት ግዛት ትሆናለች።

  • ቴክሳስ
  • ትግራይ
  • ቴዎድሮስ
  • ቴስላ (የቴስላ የምርት ስም ባለቤት በተጨማሪም ኤሎን ማስክ የኢቴሬም /Ethereum ምናባዊ/ምስጢራዊ ምንዛሬ ባለቤት ነው CRYPTO: ETH = ኢትዮጵያ)

👉 የኤሎን ማስክ እርባታ/ መኖሪያ ቤት እና የእሱ ስፔስ ኤክስ‘ ‘ስታር ቤዝየጠፈር ጣቢያ በቴክሳስ ይገኛሉ።

😇 Today, according to the Ethiopian calendar it’s Saturday, August 14, 2014 – Saint Abuna Aregawi commemorated on this very Day.

💭 Ladies and gentlemen; I swear to you; If America does not stop supporting the evil fascist Oromo regime of Ethiopia – and if it does not refrain from its diabolical plot to disintegrate, weaken and destroy the historical Christian-Zionist Ethiopia – then, mark my words, the state of Texas would become the first state to secede from the National Union of the United States of America very soon.

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 UPDATE: Horrifying footage shows the moment a Range Rover crashes through a fence before colliding with a parked TEsla and ending up on a railway line – leaving one person dead and three injured.

💭 ዘግናኝ ቀረጻው፤ ሬንጅ ሮቨር ከቆመ ቴስላ መኪና ጋር በመጋጨቱ እና በባቡር መስመር ላይ ከመጠናቀቁ በፊት በአጥር ውስጥ የተጋጨበትን ቅጽበት ያሳያል ፥ አንድ ሰው ሲሞት ሶስት ቆስለዋል።

💭 The State Of Texas Passes New Law: Schools Must Display Donated Posters That Say “In God We Trust.

💭 የቴክሳስ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች በእግዚአብሔር እንታመናለንየሚሉ ፖስተሮችን ማሳየት የሚያስገድድ ሕግ ጸደቀ

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Thousands of Migrants Bussed From Texas Are Left Wandering The Streets of NYC after Being DENIED Shelter

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 20, 2022

💭 ከቴክሳስ የተላኩ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች መጠለያ ከተከለከሉ በኋላ በኒው ዮርክ ከተማ ጎዳናዎች እየተንከራተቱ ነው

💭 Venezuelan migrant family — including pregnant mother — turned away from NYC shelter

A young Venezuelan migrant family was left in limbo this week after being bussed to New York City from Texas — only to be told they were “ineligible” for shelter because they lacked proper documentation.

Dailin Rojas, who is 6 months pregnant, told The Post she was given the run-around after being told her family didn’t have the required documentation to allow them to stay at a homeless shelter in Jamaica, Queens.

Despite having stayed there for several weeks already, a distressed Rojas, her husband Johandre Merchan and their 3-year-old son were ordered to start the entire application process again.

“We were shocked. It’s not easy here,” the frustrated husband told The Post. “I was thinking a better life, better treatment, but it’s not easy.”

Rojas and her family are among a growing number of migrants forced to contend with shelter ineligibility because they can’t provide the documentation – such as past housing history or proof they are a family unit – that is usually required to be admitted to a city shelter.

Another two busloads of migrants arrived at Manhattan’s Port Authority Friday morning — adding to the hundreds that have been shipped off by Texas Gov. Greg Abbott as part of an ongoing political spat over President Biden’s border policies.

Mayor Eric Adams has previously insisted that all migrants would be welcome in the Big Apple — regardless if they have the correct documentation.

Gonzalez said the family’s plight was in direct contrast to Adams’ stance.

“What the mayor and the commissioner are saying is not true.” he told The Post.

👉 Courtesy: CNN + Nypost.com

የሚያስገድድ ሕግ ጸደቀ

❖❖❖ ጽላተ ሙሴና የጽዮን ሦስት ቀለማት/Tricolor of Zion / ሥራቸውን እየሠሩ ነው። ❖❖❖

💭 / 90 በመቶ ከሚሆነው የዓለማችን ነዋሪ የተሠወረውና ኃይለኛ የሆነው መንፈሳዊ ውጊያ በመጧጧፍ ላይ ነው። መላ ዕክቱ + ቅዱሳኑ + ጽላተ ሙሴ ሥራቸውን በሚገባ እየሠሩ ነው። ለጽዮን ጠላቶች ወዮላቸው!

😇 ዛሬ ቅዳሜ ፲፬ ነሐሴ ፳፻፲፬ ዓ.ም የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለት ነው።

💭 ክቡራን እና ክቡራት፤ እምላለሁ; አሜሪካ የኢትዮጵያን እኩይ ፋሽስት ኦሮሞ መንግስት መደገፏን ካላቆመች ፥ ብላም ታሪካዊቷን የክርስቲያንጽዮናዊት ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከያዘችው ዲያብሎሳዊ ሴራ ካልተቆጠበች፣ ምናለ በሉኝ፤ በቅርቡ የቴክሳስ ግዛት ከዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ሕብረት የምትገነጠል የመጀመርያዋ ግዛት ግዛት ትሆናለች።

  • ቴክሳስ
  • ትግራይ
  • ቴዎድሮስ
  • ቴስላ (የቴስላ የምርት ስም ባለቤት በተጨማሪም ኤሎን ማስክ የኢቴሬም /Ethereum ምናባዊ/ምስጢራዊ ምንዛሬ ባለቤት ነው CRYPTO: ETH = ኢትዮጵያ)

👉 የኤሎን ማስክ እርባታ/ መኖሪያ ቤት እና የእሱ ስፔስ ኤክስ‘ ‘ስታር ቤዝየጠፈር ጣቢያ በቴክሳስ ይገኛሉ።

😇 Today, according to the Ethiopian calendar it’s Saturday, August 14, 2014 – Saint Abuna Aregawi commemorated on this very Day.

💭 Ladies and gentlemen; I swear to you; If America does not stop supporting the evil fascist Oromo regime of Ethiopia – and if it does not refrain from its diabolical plot to disintegrate, weaken and destroy the historical Christian-Zionist Ethiopia – then, mark my words, the state of Texas would become the first state to secede from the National Union of the United States of America very soon.

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 The State Of Texas Passes New Law: Schools Must Display Donated Posters That SayIn God We Trust.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Texas Public Schools Required to Display “In God We Trust” Posters | ቴክሳስን እንከታተል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 20, 2022

💭 የቴክሳስ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች በእግዚአብሔር እንታመናለንየሚሉ ፖስተሮችን ማሳየት የሚያስገድድ ሕግ ጸደቀ

❖❖❖ ጽላተ ሙሴና የጽዮን ሦስት ቀለማት/Tricolor of Zion / ሥራቸውን እየሠሩ ነው። ❖❖❖

/ 90 % ከሚሆነው የዓለማችን ነዋሪ የተሠወረውና ኃይለኛ የሆነው መንፈሳዊ ውጊያ በመጧጧፍ ላይ ነው። መላ ዕክቱ + ቅዱሳኑ + ጽላተ ሙሴ ሥራቸውን በሚገባ እየሠሩ ነው። ለጽዮን ጠላቶች ወዮላቸው!

💭 ክቡራን እና ክቡራት፤ እምላለሁ; አሜሪካ የኢትዮጵያን እኩይ ፋሽስት ኦሮሞ መንግስት መደገፏን ካላቆመች ፥ ብላም ታሪካዊቷን የክርስቲያንጽዮናዊት ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከያዘችው ዲያብሎሳዊ ሴራ ካልተቆጠበች፣ ምናለ በሉኝ፤ በቅርቡ የቴክሳስ ግዛት ከዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ሕብረት የምትገነጠል የመጀመርያዋ ግዛት ግዛት ትሆናለች።

  • ቴክሳስ
  • ትግራይ
  • ቴዎድሮስ
  • ቴስላ (የቴስላ የምርት ስም ባለቤት በተጨማሪም ኤሎን ማስክ የኢቴሬም /Ethereum ምናባዊ/ምስጢራዊ ምንዛሬ/ገንዘብ ባለቤት ነው CRYPTO: ETH = ኢትዮጵያ)

👉 የኤሎን ማስክ እርባታ/ መኖሪያ ቤት እና የእሱ ስፔስ ኤክስ‘ ‘ስታር ቤዝየጠፈር ጣቢያ በቴክሳስ ይገኛሉ።

💭 Ladies and gentlemen; I swear to you; If America does not stop supporting the evil fascist Oromo regime of Ethiopia – and if it does not refrain from its diabolical plot to disintegrate, weaken and destroy the historical Christian-Zionist Ethiopia – then, mark my words, the state of Texas would become the first state to secede from the National Union of the United States of America very soon.

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 The State Of Texas Passes New Law: Schools Must Display Donated Posters That Say “In God We Trust.

“We just felt like it was a great opportunity to display our national motto in our public schools,” said TX Rep. Tom Oliverson of the Houston area.

The state of Texas just passed a new law that demands that schools must display donated posters that say “In God We Trust.” As we read in CNN:

Texas school districts have begun receiving donated posters and framed copies of the national motto, “In God We Trust,” that they will now be required to display in accordance with a new state law.

The law says a public elementary or secondary school or an institution of higher education “must” display a durable poster or framed copy of the motto in a “conspicuous place” in each building if the poster or framed copy is “donated for display at the school or institution” or “purchased from private donations and made available to the school or institution.”

State Sen. Bryan Hughes, a Republican co-author of the law, tweeted last week, “The national motto, In God We Trust, asserts our collective trust in a sovereign God.”

The people and organizations behind the donations have wasted no time in sending them out to schools.

The Carroll Independent School District in Southlake, a suburb of Dallas, on Monday received “In God We Trust” framed posters for each school in the district from Patriot Mobile, which describes itself as “America’s only Christian conservative wireless provider.”

Scott Coburn, the company’s chief marketing officer, told the school board, “Patriot Mobile is honored to donate these posters to CISD and we’re very excited to see them amongst all of our schools.”

The posters will be displayed in the front entrance areas of each Carroll ISD campus, Brandie Egan, the district’s communications coordinator, told CNN.

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ይህን ጽሑፍ እና ቪዲዮ ለማዘጋጀት እጅግ በጣም ከብዶኝ ነበር። አንድ ወር ፈጀብኝ፤ ከግንቦት ፲፱ የቅዱስ ግብርኤል ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ። ፈተናው በዛብኝ፤ በቂ ጊዜም እንደዚህ ሳምንት አላገኘሁም ነበር። ግን ልክ በዛሬው በቅድስት ማርያም ዕለት፤ በሰኔ ፳፩ አቀርበው ዘንድ መንፈስ ቅዱስ የመራኝ ሆኖ ነው የተሰማኝ። ባካችሁ ትንሽ ጊዜ ወስደን ሙሉውን ቪዲዮ በጥሞና እንከታተለው፤ ብዙ አስገራሚ ክስተት አለ።

❖❖❖[Leviticus 18:21]❖❖❖

„Never give your children as sacrifices to the god Molech by burning them alive. If you do, you are dishonoring the name of your Elohim. I am Yahweh.”

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”

TE(I)GRAY CHILDREN

The ARK OF THE COVENANT

“CHILDREN” + “LUNCH”

💭 In Tigray, Ethiopia, for the past 600 days, children (including infants held or carried by their mothers) are Massacred & starved to death.

TE(i)gray, Ethiopia Genocide – In an out-of-sight War, a Massacre Comes to Light

THE SHOOTINGS BEGAN AFTER LUNCH

It was Friday, Jan. 8, the day after Genna, the Ethiopian Orthodox Christmas. Around 2 p.m., Kidane Tesfay heard gunshots near his family’s home and thought of his two brothers, ages 17 and 20, walking outside.

💭 Switzerland Davos 2022 – World Economic Forum 22 – 26 MAY – Postponed from 17-21 Jan. 2022

If money is the root of all evil then Davos is the entire forest of evil.

💭 Geneva, Switzerland 24 May 2022

On that very same day, 24 May, in the same country of Switzerland, in the city of Geneva, the World Health Organization’s (WHO) members re-elected Dr. TEdros Adhanom Ghebreyesus as Director General by a strong majority for another five years. Dr Tedros is a native of war-torn TE(i)gray region, Ethiopia, where The Powerful Ark of The Covenant is being kept.

TEXAS CHILDREN

💭 On May 24, 2022, 18-year-old Salvador Rolando Ramos killed nineteen (19) children and two teachers

19 + 2 = 21 = 911 Call = Sep. 11 = Ethiopian New Year’s Day. According to the Ethiopian calendar Hidar 21 (November 30) = Annual feast of St. Mary of Zion (Ark of The Covenant)

TEXAS SHOOTING: How a sunny Uvalde school day ended in bloodshed

Marcela Cabralez, a local pastor, told the Washington Post that her nine-year-old granddaughter was eating her LUNCH with other students when she heard noise coming from outside, including shots and breaking glass.

Dr. Roy Guerrero, who was born and raised in Uvalde and attended Robb Elementary School as a child, was at LUNCH with his staff Tuesday when he started getting frantic texts.

  • ☆ 19 Cops in hallway
  • ☆ 19 Kids dead
  • ☆ Post Covvvid-19 paaandemic

The ‘Publicized’ Uvalde “Shooter.”

Salvador Rolando Ramos’ picture…with filled out halo….made to look like Jesus Salvador means SAVIOR

Ramos, in Hebrew, means “pleasing; supreme”. Ramos Surname Definition: Descendant of Ramos (palms), a name given to one born during the religious fiesta of Palm Sunday; one who came from Ramos (branch), in Spain.

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • Davos

💭 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

💭 Texas Tornadoes, Fires & Heavy Snow | STOP The #TigrayGenocide – And This Won’t Happen to You!

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጾመ ፍልሰታ ፣ ጸሎተ ምሕላ አክሱም ጽዮን | የሉሲፈር/ቻይና/ሕወሓት ባንዲራ የጽዮን ጠላት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2022

ለሕዝባችን ስቃይና ሰቆቃ መንስኤ ከሆኑት ነገሮች መካከል አንዱ ‘ደም እና መቅኒ’ (ቀይና ቢጫ ያለአረንጓዴ) የለበሰው የሉሲፈር/ቻይና/ሕወሓት ባንዲራ ነው። (ደም አስገባሪው የጋላ ዛር እነዚህን ቀለማት ይወዳቸዋል)። ጋላ-ኦሮሞዎች በጣም ደማቅ ቀይ ወይም ቢጫ የሆኑትን ቀለማት በየቤታቸው ሲጠቀሙ (አልባሳት፣ መጋርጃ፣ ጃንጥላ ወዘተ) ከልጅነታችን ጀምረን የምናየው ነው።

የጽዮንን ቀለማት በሉሲፈር ቀለማት ለመተካትና አንድ ሚሊየን ብቻ ኢ-አማኒያን የሚኖሩባትን ትግራይን ለመፍጠር ከጋላ-ኦሮሞው ፋሺስት አገዛዝና ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሞግዚቶቻቸው ጋር ተናበው ባካሄዱት አስከፊ ጦርነት አማካኝነት ያዳከሟቸውን ጽዮናውያንን ክፉኛ በመጫን ላይ ላሉት ለሕወሓት አብዮተኞች ወዮላቸው! ያው ከዓመት በላይ፤ በአክሱም ጽዮን፣ በደንገላት ማርያም፣ በጉንዳጉንዶ ማርያም እና በሌሎች ብዙ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ስለ ተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ሁሉ አንዴም ተናግረው፣ አንዴም መረጃዎችን አላወጡም። ሁሉንም ነገር አፍነውታል። አይይይ! ሕወሓቶችና ሻዕብያዎች ከአረመኔዎቹ ከእነ ግራኝ ያልተናነሰ እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል ነው በጽዮናውያን ላይ የፈጸሙት።

እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ አቦይ ስብሃትና አቶ ጌታቸው ረዳ ምናልባት በዘመነ ምኒልክ በአደዋው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት ከጋላ ጋር የተዳቀሉ ግለሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ እንጂ በጭራሽ የአክሱም ጽዮናውያን እንዳልሆኑ ያለፉት አርባ ዓመታት በተለይም እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። የክርስቶስ ቤተሰቦችን ወደ ገደል ይዞ ለመሄድ በሕወሓት ሠራዊት መሪነት መሀመዳዊው ጀኔራል ሳሞራ ዮኑስ መቀመጡ ብዙ ነገሮችን ይጠቁመናል።

“ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።

…በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።”

ጽዮናውያን እንዲህ ለብሰው፣ መስቀሉን እና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው ጧፍ እያበሩ ‘በጨለማማዎቹ‘ የአሜሪካና አውሮፓ ጎዳናዎች ላይ ቢወጡ ኖሮ ዓለምን ከዳር እስከ ዳር ባንቀጠቀጧት ነበር።

በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እንዲህ ናቸው፤ “ንሰሐ ገብተን አንመለስም፤ አሻፈረን!” ብለዋልና የፍርድ ቀናት ይመጡባቸው ዘንድ ግድ ነው። ጮኽናል፣ አልቅሰናል፣ ለምነናል ተማጽነናል አስጠንቅቀናል።

በዲያስፐራ ያለን ጽዮናውያን ሕዝባችን የገጠሙትን የስቃይና ሰቆቃ ቀናት እድሜ ለማሳጠር ለሰላማዊ ሰልፍ በየከተማው ስንወጣ ይህች ዓለም በጣም አድርጋ የምትፈራቸውን ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን እንዲሁም ልክ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው አክሱማዊ፣ ኢትዮጵያዊና ክርስቲያናዊ አለባበስ ነጭ በነጭ ለብሰን መውጣት ይገባናል እንጂ የሉሲፈርን/ቻይናን የሞትና ባርነት ቀለማትን በየቦታው ማስተዋወቁ ትልቅ ድፍረት ነው፣ ከባድም ኃጢአት ነው። የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን፣ ሁለት ቀለማት ብቻ እና አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሕወሓት ባንዲራ እያውለበለቡ መጮኹ ምንም በጎ ነገር እንዳላመጣ እያየነው ነው፤ እንዲያውም ለሕዝባችን ስቃይና ሰቆቃ መንስኤ ከሆኑት ክፉ ነገሮች መካከል አንዱ ይህ ባንዲራ ነው።

በቃ! በቃ! በቃ! አሁን ጽዮናውያን ዛሬውኑ በራሳቸው በመተማመንና እግዚአብሔር የሰጣቸውን መንፈሳዊ ከፍታ ባለማርከስ ዓለምን በክቡር መስቀሉ እና በጽላተ ሙሴ ዓለምን ማስጠንቀቅና ማስደንገጥ ይኖርባቸዋል። ከራሳችን አብራክ የወጣው ሕወሓት ጠላት ይህን አይፈልግም እንጂ እኔ በጣም እርግጠኛ ነኝ፤ ጽዮናውያን የሉሲፈርን ባንዲራ እርግፍ አድርገው በመተው፣ እንደ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ነጭ በነጭ ለብሰው፤ ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው እንዲሁም የእነ ንጉሥ ካሌብን፣ የእነ አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ እያውለበለቡ በኒው ዮርክ፣ አምስተርዳም፣ ለንደን፣ በርሊን፣ ጄኔቫ ወይም ሮም ጎዳናዎች ላይ ልክ እንደ አክሱም ምሕላ ብዙም ሳይጮኹ በሰልፍ ቢዘዋወሩ በጣም ከፍተኛ ትኩረትን ባገኙ፣ ዓለምን ለማንቀጥቀጥ በቻሉና ብዙ የሃገራቱንም ዜጎች በተለይ ክርስቲያኖችን ከጎናቸው ለማሰለፍ በቻሉ ነበር። ዓለም ከፍተኛ መንፈሳዊ ጥማት ላይ ነው የምትገኘው፤ ብዙ የዓለማችን ማህበረሰባት የክርስቶስ ፍቅር ነው የጎደላቸው፤ ይህች ዓለም እኮ ይህን ፍቅር ሌቀሰቅስ የሚችል ኃይል ነው እንጂ በመጠባበቅ ላይ ያለችው ለብዙ መቶ ሚሊዮን ሕዝቦች ሞት ምክኒያት የሆነውን ሉሲፈራዊውን የቻይናን ባንዲራ አይደለም።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፩ እስከ ፭]❖❖❖

  • ፩ አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ?
  • ፪ የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ።
  • ፫ ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል።
  • ፬ በሰማይ የሚኖር እርሱ ይሥቃል፥ ጌታም ይሣለቅባቸዋል።
  • ፭ በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።
  • ፮ እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።
  • ፯ ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።
  • ፰ ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
  • ፱ በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ ሠሪ ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
  • ፲ አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
  • ፲፩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ፥ በረዓድም ደስ ይበላችሁ።
  • ፲፪ ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፭]

  • ፩ አቤቱ፥ ቃሌን አድምጥ፥ ጩኸቴንም አስተውል፤
  • ፪ የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።
  • ፫ በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም።
  • ፬ አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም።
  • ፭ በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ።
  • ፮ ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።
  • ፯ እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ።
  • ፰ አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና።
  • ፱ በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።
  • ፲ አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና።
  • ፲፩ በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ።
  • ፲፪ አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጰራቅሊጦስ ድንቅ ተዓምር፤ ሰክሬአለሁ፤ ቃላት የለኝም!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2022

😇 አዎ! ጰራቅሊጦስ ሐዋርያትን የወይን ጠጅ ሳይጠጡ እንዳሰከራቸውና በሀገሩ ሁሉ እንዳናገራቸው እኔም በእነዚህ ቀናት የሰከርኩ መስሎ ነው የተሰማኝ፤ ክርስቶስንና ቤተሰቦቹን በተመለከት ከብዙዎች ጋር በመነጋገር ላይ ነኝ፤ ሰው ሁሉ በበጎ እየቀረበኝ ነው። በእውነት ድንቅ ነው! በእውነት ጰራቅሊጦስ የሃይማኖትን አልጫነት የሚያጣፍጥ የልቡና ጨው ነው። ጰራቅሊጦስ በጭለማ ላሉ የሚያበራ የይቅርታ ብርሃን ነው።

  • ወደ ጸሎት ቤት ስገባ
  • ጸሎት ቤት ውስጥ

😇 ቅድስት እናታችንና ልጇ እግዚአብሔር ወልድ + የማርያም መቀነት + ክቡር መስቀል

ከጸሎት ቤት ስወጣ፤ ማረፊያ ወንበሩ ላይ፤ ይህን አየሁት። የሕፃን ልጅ መጫወቻ ነው፤

እንጠንቀቅ! ቀስተ ደመና የሰዶማውያን አይደለም! “ኬኛ!” ብለው ሊነጥቁን ግን ይሻሉ!

  • ከጸሎት ቤት ልክ ስወጣ ሜዳው ላይ ሰባት እርግቦችን አገኘሁ
  • ማታ ላይ ቤቴ እንደገባሁ መብራቱ ይህን ሠርቶ ነበር።
  • ጠዋት ላይ ደግሞ የእመቤታችን ሥዕል የማርያም መቀነትን ቤቴ ግርግዳ ላይ አንጸባርቆ ይታይ ነበር፤ ድንቅ ነው!

❖❖❖ እምዕርገት እስከ ጰራቅሊጦስ መዝሙር “በሰንበት ዐርገ ሐመረ” ❖❖❖

(በ፫/) በሰንበት ዐርገ ሐመረ ገሠፀ ባሕረ፤ ወገሠፆሙ ለነፋሳት፤ ወይቤሎሙ ኢትናፍቁ ወኢይምጻእ ኑፋቄ ውስተ ልብክሙ፤ በከመ ፈነወኒ አቡየ አነኒ እፌንወክሙ ውስተ ቤተ አቡየ ብዙኅ ማኅደር ቦቱ፤ ካዕበ እመጽእ ወእነሥአክሙ፤ ከመ ተሀልዉ ምስሌየ በመንግሥተ አቡየ ዘበሰማያት።

አመላለሰ

ከመ ተሀልዉ ምስሌየ በመንግሥተ አቡየ፤

በመንግሥተ አቡየ ዘበሰማያት።

ዓራራት

ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት ወሰበረ ኆኃተ ብርት እግዚአ ለሰንበት አመ ሣልስት ዕለት ምዖ ለሞት ወዓርገ ውስተ ሰማያት።

ሰላም

ወልድ እኁየ ውእቱ ፍቁርየ ውእቱ ተንሥአ እሙታን ገብረ ሰላመ ለኵሉ ዓለም ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት ሎቱ ስብሐት ለዘቀደሳ ለሰንበት።

ዘቅዳሴ ምንባባት

  • ሮሜ ፲፥፩ ፡ ፍ፤
  • ፩ጴጥ ፫፥፲፭ ፡ ፍ፤
  • ግብ ፩፥፩ ፡ ፍ፤

ዘቅዳሴ ምስባክ፦

  • ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ፤
  • ወእግዚእነ በቃለ ቀርን፤
  • ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ። መዝ ፵፮፥፭

ወንጌል፦ ሉቃ ፳፬፥፵፭ ፡ፍ

ቅዳሴ ዘዲዮስቆሮስ (እምቅድመ ዓለም)

❖❖❖ /7 እርግቦች ❖❖❖

  • ሐዋሪያት ተባበሩ
  • በአዲስ ቋንቋ እየተናገሩ
  • ቃሉን አስተማሩ

❖ ፯ / ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው

በቅዱስ መጽሐፍ አቆጣጠር ሰባት (፯) ፍጹምና ሙሉ ቁጥር በመሆኑ ከአንድ እስከ ሰባት ( ፩–፯ ) የተዘረዘሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም እንከንና ጉድለት የሌለባቸው ፍጹማን ናቸው።
ሰባት ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓት ፍጹም ለመሆን ለማወቅ ከዚህ የሚከተሉትን ማስረጃዎች እንመልከት፦

❖ ሰባት ቁጥር ምስጢራት በቤተክርስቲያን፤

በመጽሐፍ ቅዱስና በስርዓተ ቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ ስባት ቁጥር ብዙ ምሳሌ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በዕብራዊያን ዘንድም ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ ምሳሌ ፳፬፡፲፮ እግዚአብሔር ከሰኞ
እስከ እሑድ ያሉትን ቀናት በሰባት ቁጥሮች ወስኗል ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት የነበሩት በ፯/7 ደመና እንደነበረ ይታወቃል፡፡ ዘዳ ፲፫፡፳፩

ከዚህ ቀጥለንም ለቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ የ፯ ቁጥር ምስጢራትን ምሉዕነትን የሚያስረዱ ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፦

❖ ሀ/ ሰባቱ አባቶች

፩. ሰማያዊ አባታችን እግዚአብሔር
፪. የነፍስ አባት
፫. ወላጅ አባት
፬. የክርስትና አባት
፭. የጡት አባት
፮. የቆብ አባት
፯. የቀለም አባት

❖ ለ/ ሰባቱ ዲያቆናት

፩. ቅዱስ እስጢፋኖስ
፪. ቅዱስ ፊልጶስ
፫. ቅዱስ ጵሮክሮስ
፬. ቅዱስ ጢሞና
፭. ቅዱስ ኒቃሮና
፮. ቅዱስ ጳርሜና
፯. ቅዱስ ኒቆላዎስ

❖ ሐ/ ሰባት የጌታ ቃላት /እኔ ነኝ

፩. የሕይወት እንጅራ እኔ ነኝ
፪. የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ
፫. እኔ የበጎች በር ነኝ
፬. መልካም እረኛ እኔ ነኝ
፭. ትነሣዔና ሕይወት እኔ ነኝ
፮. እኔ መንገድና ሕይወት ነኝ
፯. እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ

❖ መ/ ሰባቱ ሰማያት

፩. ጽርሐ አርያም
፪. መንበረ መንግሥት
፫. ሰማይ ውዱድ
፬. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
፭. ኢዮር
፮. ራማ
፯. ኤረር

❖ ሠ/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት

፩. ቅዱስ ሚካኤል
፪. ቅዱስ ገብርኤል
፫. ቅዱስ ሩፋኤል
፬. ቅዱስ ራጉኤል
፭. ቅዱስ ዑራኤል
፮. ቅዱስ ፋኑኤል
፯. ቅዱስ ሳቁኤል

❖ ረ/ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት

፩. የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
፪. የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
፫. የጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
፬. የትያጥሮስ ቤተ ክርስቲያን
፭. የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን
፮. የፊልድልፍያ ቤተ ክርስቲያን
፯. የሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን

❖ ሰ/ ሰባቱ ተዐምራት

ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት

፩. ፀሐይ ጨልሟል
፪. ጨረቃ ደም ሆነ
፫. ከዋክብት ረገፉ
፬. ዐለቶች ተሠነጠቁ
፭. መቃብራት ተከፈቱ
፮. ሙታን ተነሡ
፯. የቤተ መቅደስም መጋረጃ

❖ ሸ/ ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት

፩. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ
፪. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው
፫. ዛሬ ከእኔ ጋራ በገነት ትሆናለህ
፬. እነሆ ልጅሸ እናትህ እነሆት
፭. ተጠማሁ
፮. ተፈጸመ
፯. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጥሃለሁ

❖ ቀ/ ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

፩. ምሥጢረ ጥምቀት
፪. ምሥጢረ ሜሮን
፫. ምሥጢረ ቁርባን
፬. ምሥጢረ ክህነት
፭. ምሥጢረ ተክሊል
፮. ምሥጢረ ንስሐ
፯. ምሥጢረ ቀንዲል

❖ በ/ ሰባቱ ዐበይት አጽዋማት

፩. ዐቢይ ጾም
፪. የሐዋርያት ጾም
፫. የፍልሰታ ጾም
፬. ጾመ ነቢያት
፭. ጾመ ገሀድ
፮. ጾመ ነነዌ
፯. ጾመ ድኅነት

ተ/ ሰባቱ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ነገሮች

፩. ትዕቢተኛ ዓይን ምሳ ፲፮፥፮፡፲፱
፪. ሃሰተኛ ምላስ
፫. ንፁህን ደም የምታፈስ እጅ
፬. ክፉ ሃሳብን የምታፈልቅ ልብ
፭. ለክፋት የምትፈጥን እጅ
፮. የሐሰት ምስክርነት
፯. በወንድሞች መካከል ጠብን የምታፈራ ምላስ

❖ ቸ/ ሰባቱ ፀሎት ጊዜያት

፩. ነግህ የጠዋት ጸሎት
፪. ሠለስት (የ፫ ሰዓት ጸሎት)
፫. ቀትር (የ፮ ሰዓት ጸሎት)
፬. ተሰአቱ (የ፱ ሰዓት ጸሎት)
፭. ሰርክ (የ፲፩ ሰዓት ጸሎት)
፮. ነዋም (የመኝታ ጸሎት)
፯. መንፈቀ ሌሊት (የሌሊት ጸሎት)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Former Russian President Issues Chilling Warning About Four Horsemen of the Apocalypse

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2022

💭 የቀድሞ የሩስያ ፕሬዝዳንት ስለ አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል

ዲሚትሪ ሜድቬድየቭ አራቱ የምጽአት ፈረሰኞች ቀድሞውኑ በዓለም ዙሪያ እየጋለቡ ነው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው” ብለዋል።

በአሁኑ ሰዓት በኔቶ ኤዶማውያን ምዕራባውያን ፍዬሎችና በሩሲያ በጎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት እንዲሁም በአህዛብ የዋቄዮአላህ የምስራቅ እስማኤላውያን ፍዬሎች በሰሜናውያኑ የኢትዮጵያ ጽዮናውያን በጎች ላይ እየፈጸሙት ያለውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን አስመልክቶ፤ ትሑቱ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚደንት (የፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪ) ዲሚትሪ ሚድቬዲዬቭ ሰሞኑን ለአልጀዚራ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዲ ብለዋል፤

አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች እየጋለቡ በመምጣት ላይ ናቸው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው።” ብለዋል።

እንደዚህ ዓይነት አስተዋይነት የምጠብቀው ከጽዮናውያን ነበር። አዲስ አበባስ ዛሬ ፍዬሎች ነው የነገሱት፣ ግን ትንሽም ቢሆን እንዲህ እንዲናገሩ የምጠብቀ በተለይ “ተምለስው ይሆናል” በሚል ተስፋ ትግራይን እናስተዳድራለን ከሚሉት ኢአማንያን ነበር። እነ ፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ተለውጠው ተስፋቸውን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ ብቻ ጥለዋል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ግን ዛሬም ስለ “ብሔር ብሔረሰብ እኩልነት” ተረተረት እየቀበጣጠሩ በጎቻቸውን ለአህዛብ ኦሮሞ ተኩላ አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል።

የፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ከዚህ ቀደም ያየሁት ኃይለኛ ሕልም እውን እየሆነ የመጣ ይመስላል፤ እግዚኦ! እኔ የምሰጋው እንደ እስከዛሬው በግድየለሽነት በሕይወታቸው ላይ እየቀለዱ ባሉት ትዕቢተኞች ፈርዖናዊ ቧልተኞች፣ ለንሰሐ ባልበቁትና የድኽነቱን መንገድ ላልተከተሉት፣ ገና ላልዳኑት ነው። እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ፤ “አስጠንቅቁ!” ካሉን ብዙ ዓመታት አሳልፈዋል፤ አብዛኛው ግን ባልሆነ ቦታ ላይ ጊዜውን፣ ጉልብቱንና ገንዘቡን ብሎም ነፍሱን በማጥፋት ላይ ይገኛል። ሁሉም የሚያየው ነው። በየቀኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖች በኢቲቪ፣ ፋና፣ ኢሳት፣ ኢትዮ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ቋቅና ሳቅ፣ ደረጀ ዲቺታል ወያኔ፣ ደሩ ዘሐረሩ እንዲሁም ሌሎች ብዙ አራተኛው የምንሊክ ትውልድ ባፈራቸው ከንቱ የዋቄዮአላህ ባሪያ ሜዲያዎች ጊዜውን ሲያባክን ሳይ እጅግ አዝናለሁ። “ምን የሚጠቅም ነገር አገኘሁ?” ብሎ በመጠየቅ ሕይወቱን ለመለወጥ የማይችል ትውልድ ሳይ በጣም ይከፋኛል።

🔥 ለማንኛውም ፤ በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

💭 Once again, a high-ranking Russian official issued a chilling warning that World War III has started and the world is racing toward a nuclear war. Former Russian President Dmitry Medvedev said the four horsemen of the Apocalypse are already riding across the world. He also said our only hope is Almighty God.

We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty”

A close ally of Vladimir Putin, Dmitry Medvedev, has warned that the Kremlin could target USA if Ukraine uses rockets supplied by the US to carry out strikes on Russia.

President Joe Biden announced this week that his administration was sending long-range missiles to Ukraine,

Dmitry Medvedev, a former prime minister under Putin and current chairman of the national security council, warned there would be consequences if these were used on Russian soil.

He told Al Jazeera: ‘If, God forbid, these weapons are used against Russian territory then our armed forces will have no other choice but to strike decision-making centres. He warned that fighting in Ukraine was pushing the world dangerously close to nuclear Armageddon

Dmitry Medvedev, ex-president of Russia, member of the Security Council, in a recent interview to Al Jazeera: We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty.

💭 Why Egyptians Painted Their Flag at Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem | THE 4 HORSEMEN

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

🐎 በእየሩሳሌም በሚገኘው በዴር ኤል ሱልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ግብፆች ባንዲራቸውን ለምን ግርግዳው ላይ እንደቀቡትና አራቱ የምጽአት ፈረሶች

በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተገለጹት አራቱ የምጽአት ፈረሶች 🐎 እና ቀለማቸው (ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁርና አረንጓዴ) እነዚህ ቀለማት የአብዛኛዎቹ እስላም ሃገራትና ኦሮሞዎች የመረጡት ባንዲራ ቀለማት ናቸው፤

  • የኦሮሚያ፣ ሶማሌና ሌሎች ክልሎች
  • የግብጽ(ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር)
  • የቱርክ (ነጭና ቀይ)
  • የሱዳን
  • የሊቢያ
  • የቱኒሲያ (ነጭና ቀይ)
  • የምዕራብ ሰሃራ
  • የፍልስጤም
  • የዮርዳኖስ
  • የሶሪያ
  • የኢራቅ
  • የኩዌት
  • የሳውዲ አረቢያ (ነጭና አረንጓዴ)
  • የየመን
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • የኢራን
  • የፓኪስታን (ነጭና አረንጓዴ)
  • የአፍጋኒስታን
  • የእስልምና 666 ሸሃዳ(ነጭና አረንጓዴ)
  • የአይሲስ (ነጭና ጥቁር)

🐎 በተጨማሪ ታች ያለው ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶችይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ! 😠😠😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

“አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ☠ ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

💭 This past Easter, Egyptians painted the Egyptian flag at the historic Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • ☠ White – Mohammed
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

😇 Come to Jesus, Pray for Peace and Justice. TRUTH, JUSTICE, LOVE, FREEDOM and PEACE are core Christian values.

✞✞✞[Isaiah 1:23]✞✞✞

Your princes are rebels and companions of thieves. Everyone loves a bribe and runs after gifts. They do not bring justice to the fatherless, and the widow’s cause does not come to them.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]✞✞✞

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Egyptians Painted Their Flag at Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem | THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

🐎 በእየሩሳሌም በሚገኘው በዴር ኤል ሱልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ግብፆች ባንዲራቸውን ለምን ግርግዳው ላይ እንደቀቡትና አራቱ የምጽአት ፈረሶች

❖ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተገለጹት አራቱ የምጽአት ፈረሶች 🐎 እና ቀለማቸው (ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁርና አረንጓዴ) እነዚህ ቀለማት የአብዛኛዎቹ እስላም ሃገራትና ኦሮሞዎች የመረጡት ባንዲራ ቀለማት ናቸው፤

  • የኦሮሚያ፣ ሶማሌና ሌሎች ክልሎች
  • የግብጽ(ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር)
  • የቱርክ (ነጭና ቀይ)
  • የሱዳን
  • የሊቢያ
  • የቱኒሲያ (ነጭና ቀይ)
  • የምዕራብ ሰሃራ
  • የፍልስጤም
  • የዮርዳኖስ
  • የሶሪያ
  • የኢራቅ
  • የኩዌት
  • የሳውዲ አረቢያ (ነጭና አረንጓዴ)
  • የየመን
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • የኢራን
  • የፓኪስታን (ነጭና አረንጓዴ)
  • የአፍጋኒስታን
  • የእስልምና 666 ሸሃዳ(ነጭና አረንጓዴ)
  • የአይሲስ (ነጭና ጥቁር)

🐎 በተጨማሪ በዚህ ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤ የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ “ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል “እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶች” ይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ!😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

💭 A week ago, Egyptians painted the Egyptian flag on the walls of the historic Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • WhiteMohammed
  • 😡 RedAbu Bakar
  • 🌚 BlackUmar
  • 🤢 Pale GreenUthman

👉 4 stands for judgment of men and their sins.

  • White terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: