Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሻዕቢያ’

ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን በጋራ የጨፈጨፉት አረመኔዎች በይፋ ተገናኙ | ያለ ሃፍረት፣ ይሉኝታና ጸጸት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2023

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]❖❖❖

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

❖ ሕዝበ ክርስቲያኑን በጥይትና በረሃብ ለመጨረስ ሲሉ፤ “ተጣልተናል!” ብለው “ጥሩ ፖሊስ መጥፎ ፖሊስ’ ተጫወቱ፤ ከዚያም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የገበሩትን የንጹሐን ደም “በድል” ለአምላካቸው በባዓል መልክ ለማክበር “ሰላም፤ ሰላም፤ ታርቀናል!” አሉ። 😈

👉 አዎ ላለፉት ሁለት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናገረው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ ለአንድም ቀን ግኑኝነታቸውን አቋርጠው አያውቁም። ይህን ሰላዮቹ የእስራኤሉ ሞሳድ፣ የአሜሪካው ኤፍ.ቢ.አይ፣ የሩሲያው ኤፍ.ኤስ.ቢ (FSB) እንዲሁም የአውሮፓና ቻይና የስለላ ተቋማት በደንብ ያውቁታል፤ የተጠለፉ የስልክ፣ ቴሌግራም እና ምስል መረጃዎችን ይዘዋል። ‘ፊሽካ ነፊዎች’ በቅርቡ በይፋ ያወጡት ይሆናል!

  • ☆ የሻዕብያ፣ ሕወሓትና ኦነግ ዲያብሎሳዊ ሤራ
  • ☆ የግብጽ ኦሮሞ ሉሲፈራዊ ባንዲራ በትልቁ ፥ ጽዮናዊው ሰንደቃችን በትንሹ
  • ☆ ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላ-ኦሮሞ ስልሳ ሚሊየን የሚጠጉ ሰሜናውያን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፏል፣ ሃያ ስምንት ጥንታዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችንና ብሔረሰቦችን ከምድረ ገጽ አጥፍቷል።

አፍኖ የያዘውን የይሉኝታ ካባ አውልቆ በቁጣ መነሳት፣ ማመጽና መበቀል የሚገባው አክሱማዊው ኢትዮጵያዊ ዛሬም በየጓዳው ተደብቆ ዝም ጭጭ ሲል ፥ ሁለት ሚሊየን ያህል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ባጭር ጊዚ ውስጥ በጋራ የጨፈጨፉትና የሉሲፈራውያኑ የእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና ጆርጅ ሶሮስ ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያውያን፣ ሕወሓታውያንና ኦነጎጋውያን ግን ያለ ይሉኝታ፣ ያለ ሃፍረትና ያለመጸጸት ዛሬም በየአዳባባዩ እየወጡ ለመታየትና ለመናገር ደፍረዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ምን ዓይነት እርጉሞች ናቸው?! የትም ታይቶ የማይታወቅ እኮ ነው። ይቅርታ ጠይቀው ገለል በማለትና ደጉ ማሕበረሰባችንና እግዚአብሔር አምላካችን የሰጣቸውን ዕድል ተጠቅመው ለንሰሐ እራሳቸውን ለማዘጋጀት እንኳን ምንም ዓይነት ሙከራ አያደርጉም። ከዲያብሎስ የማይተናነሱ ክፉዎች፣ ግትሮችና ደረቆች!

በክርስቲያናዊው ማህበረሰባችን እምነት፣ ልምድና ባህል የጥፋተኝነት ስሜትን ራስን ዝቅ አድርጎ በመናዘዝ ወይም በማህበረሰባዊው የፍትህ ሥርዓት እፎይታ ማግኘት ይቻላል፣ የሌላ ዕምነት ተከታይ በሆኑት እንደ ጃፓን ባሉ ማሕበረሰቦች ዘንድ እንኳን አንድ ትንሽ ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ፣ ባለሥልጣን ወይም መሪ ሕብረተሰቡ የሚጠብቀውን እስካላደረገ ድረስ ነውርን ማስወገድ አይቻልም፣ ይህ ደግሞ ራስን ማጥፋትን የመሳሰሉ ከባድ እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል።

የእኛዎቹ ወንበዴዎች ግን ምንም ዓይነት ጸጸት፣ ሃፍረትና ድንጋጤ አይታይባቸውም። ይህን ሁሉ ንጹሕ ሕዝብ የጨረሰና ያስጨረሰ እንዴት በቴሌቪዥን መስኮት ወጥቶ እራሱን ለማሳየት ይደፍራል?! እነዚህን እርኩሶች ሳይ ያቅለሸልሸኛል፣ ያስቆጣኛል፣ ደሜ ይፈላል!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ከሁለት ዓመት በፊት ልከ በጾመ ሑዳዴ ያባረረውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩]❖❖❖

፩ በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያንና በኢዮአታም በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው የአሞጽ ልጅ የኢሳይያስ ራእይ።

፪ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ሰማያት ስሙ፥ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ አሳደግሁም፥ እነርሱም አመጹብኝ።

፫ በሬ የገዢውን አህያም የጌታውን ጋጣ አወቀ፤ እስራኤል ግን አላወቀም፥ ሕዝቤም አላስተዋለም።

፬ ኃጢአተኛ ወገንና በደል የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ ርኵሰትን የምታደርጉ ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል የእስራኤልንም ቅዱስ አቃልለዋል ወደ ኋላቸውም እየሄዱ ተለይተዋል።

፭ ደግሞስ ዓመፃ እየጨመራችሁ ለምን ገና ትቀሰፋላችሁ? ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ሆኗል።

፮ ከእግር ጫማ አንስቶ እስከ ራስ ድረስ ጤና የለውም፤ ቍስልና እበጥ የሚመግልም ነው፤ አልፈረጠም፥ አልተጠገነም፥ በዘይትም አልለዘበም።

፯ ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ሌሎች ይበሉታል፤ ባዕድ እንዳፈረሳት ምድር ባድማ ሆነች።

፰ የጽዮንም ሴት ልጅ በወይን ቦታ እንዳለ ዳስ፥ በዱባ አትክልትም እንዳለ ጎጆ፥ እንደተከበበችም ከተማ ሆና ቀረች።

፱ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።

፲ እናንተ የሰዶም አለቆች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እናንተ የገሞራ ሕዝብ ሆይ፥ የአምላካችንን ሕግ አድምጡ።

፲፩ የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትንና የፍሪዳን ስብ ጠግቤያለሁ፤ የበሬና የበግ ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም።

፲፪ በእኔ ፊት ልትታዩ ብትመጡ ይህን የመቅደሴን አደባባይ መርገጣችሁን ከእጃችሁ የሚሻ ማን ነው?

፲፫ ምናምንቴውን ቍርባን ጨምራችሁ አታምጡ፤ ዕጣን በእኔ ዘንድ አጸያፊ ነው፤ መባቻችሁንና ሰንበታችሁን በጉባኤ መሰብሰባችሁን አልወድድም፤ በደልንም የተቀደሰውንም ጉባኤ አልታገሥም።

፲፬ መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን ነፍሴ ጠልታለች፤ ሸክም ሆነውብኛል፥ ልታገሣቸውም ደክሜያለሁ።

፲፭ እጃችሁንም ወደ እኔ ብትዘረጉ ዓይኔን ከእናንተ እሰውራለሁ፥ ልመናንም ብታበዙ አልሰማችሁም፤ እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል።

፲፮ ታጠቡ ሰውነታችሁንም አንጹ፤ የሥራችሁን ክፋት ከዓይኔ ፊት አስወግዱ፤ ክፉ ማድረግን ተዉ፥

፲፯ መልካም መሥራትን ተማሩ፥ ፍርድን ፈልጉ፥ የተገፋውን አድኑ፥ ለድሀ አደጉ ፍረዱለት ስለ መበለቲቱም ተምዋገቱ።

፲፰ ኑና እንዋቀስ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነጻለች፤ እንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች።

፲፱ እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤

፳ እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።

፳፩ ፍርድ ሞልቶባት የነበረው የታመነችይቱ ከተማ እንዴት ጋለሞታ ሆነች! ጽድቅ አድሮባት ነበር፥ አሁን ግን ገዳዮች አሉባት።

፳፪ ብርሽ ወደ ዝገት ተለወጠ፤ የወይን ጠጅሽ ከውሃ ጋር ተደባለቀ።

፳፫ አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።

፳፬ ስለዚህ የእስራኤል ኃያል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጠላቶቼ ላይ ቍጣዬን እፈጽማለሁ፥ የሚቋቋሙኝንም እበቀላለሁ።

፳፭ እጄንም በአንቺ ላይ አመጣለሁ፥ ዝገትሽንም በጣም አነጻለሁ፥ ቆርቆሮሽንም ሁሉ አወጣለሁ፤

፳፮ ፈራጆችሽንም እንደ ቀድሞ አማካሪዎችሽንም እንደ መጀመሪያው ጊዜ መልሼ አስነሣለሁ፤ ከዚያም በኋላ የጽድቅ ከተማ የታመነችም ከተማ ተብለሽ ትጠሪያለሽ።

፳፯ ጽዮን በፍርድ ከእርሷም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ።

፳፰ በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።

፳፱ በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና፥ ስለ መረጣችኋትም አትክልት እፍረት ይይዛችኋልና፤

፴ ቅጠልዋ እንደ ረገፈ ዛፍ፥ ውሃም እንደሌለባት አትክልት ትሆናላችሁና።

፴፩ ኃይለኛውም እንደ ተልባ ጭረት፥ ሥራውም እንደ ጠለሸት ይሆናል፤ አብረውም ይቃጠላሉ እነርሱንም የሚያጠፋ የለም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሻዕብያ/ሕወሓት/ኦነግ ብልጽግና ዒላማ | St Gabriel Wuqyen Rock Hewn church | ውቅየን ቅ. ገብርኤል ውቅር ቤተ ክርስትያን ቆላ ተምቤን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በመላዋ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክፍለ ሃገር የሚገኙትን ገዳማትን፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም በጋራ የተሰማሩት በሦስቱ ከሃዲና እርኩስ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች፤ በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ-ብልጽግና የሚመሩት ኃይሎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! 😠😠😠

❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ ፈሪሳውያኑ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ (መተተኛ ቋንቋ ነው አትማሩ!)ለማድረግ ደፍረዋል። በተረት ተረታዊው የምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን?

በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ የቅዱስ ያሬድን ልጆች የጨፈጨፏቸውና የተረፈውም የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ እያውለበለበ ተመጽዋች እንዲሆን ያደረጉት ከሃዲዎቹ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ዛሬ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም እኮ ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመለየት ወይንም ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ልክ እንደጀመረ፤ “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

“የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ-አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😈ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው 😇 ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

❖ የግዕዝ ቋንቋ ትውፊታዊ ታሪኩ ❖

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ’ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “አንደኛ” ቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላ-ኦሮሞዎቹ የምንሊክ ቄሮዎች ለኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ላይ የጠነሰሱት ዲያብሎሳዊ ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2022

ይህን ከሳምንታት በፊት ለመጠቆም ሞክሬ ነበር። በዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ አረመኔ ተዋናዮች መካከል የተፈረመውና “የሰላም ስምምነት” የሚል የከረሜላ ስም የተሰጠው ውል አክሱም ጽዮናውያንን የመጨፍጨፊያ፣ የመዝረፊያ እና የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን የመስረቂያ ውል ነው።

አስመራ + መቐለ + ባሕር ዳር + አዲስ አበባ + ናዝሬት + ጅማ + ሐረር ያሉት የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻዎቹ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋውያን ከሁለት ዓመታት በፊት በጋራ የጀመሩት ፀረ-ጽዮናዊ የዘር ማጥፋት ጦርነት ቀዳማዊ ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ከፈጸመው ጥቃት ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው።

ያው፤ ትናንትና “ፋኖ አክሱም ጽዮን ገብቷል” የሚል ወሬ በማስወራት ላይ ናቸው። ልብ እንበል አማራ የተሰኘው ክልል እነ ጄነራሎች አሳምነውና ሰዓረ ከተገደሉ በኋላ የጋላኦሮሞዎች ቅኝ ግዛት ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ቀዳማዊው ግራኝ አህመድ አክሱም ጽዮን ድረስ ሰተት ብሎ ሊገባ የቻለው ከሐረር እስከ ጎንደር በተቀሩት የአክሱማዊቷ ግዛቶች የሚኖሩት አጋዚያን ልክ እንደዛሬው ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የቆሙት ጋላኦሮሞዎች አፍነው ስለያዟቸው ነው። ለዚህም ነው ልክ እንደ ዛሬው አጋዝያን የሆኑት አማራዎች + ጉራጌዎች + ወላይታዎች + ጋሞዎች + ሐረሬዎች ጽላተ ሙሴን ለመከላከል በሕወሓቶች ከታፈኑት አክሱም ጽዮናውያን ለመቆም ያልቻሉት።

ከሁለት ዓመታት በፊት በዓመቱ የኅዳር ጽዮን ዕለት በአክሱም የተከሰተው ይህ ነው፤ አሁንም ጋላኦሮሞዎቹ ይህን አሰቃቂ ግፍና ወንጀል ሊደግሙት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ያኔ በአክሱም ላይ ልክ ጭፍጨፋው በተፈጸመ ማግስት ነበር ሕወሓቶች ለእኵይ ተልዕኳቸው ሥልጣን ላይ ያወጡት ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጦጣዎች ፓርላማው ወጥቶ “የድል” መግለጫውን ያወጣው። ዛሬ ደግሞ ለዓመቱ የኅዳር ጽዮን ሁለት ሳምንታት ሲቀሩት ነው ተመሳሳይ መግለጫ ወደ ጦጣ ፓራላማ ይዞ የመጣው።

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

  • ሰላምውል በባቢሎናውያኑ ቅኝ ግዛቶች በደቡብ አፍሪቃ እና ኬኒያ
  • የጂ7/የጂ20 ጉባኤዎች በጀርመን እና በኢንዶኔዥያ
  • የጂኒው ግራኝ የፓርላማ ንግግር
  • በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ ገዳም የመስሪያዶላር ማሰባሰቢያ ድራማ

በብዙዎቹ ነገሮች እኮ፤ በተለያዩ እባባዊ መንገዶች ኢትዮጵያውያንን አእምሮ ተቆጣጥረውታል። “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” በሚለው መጽሐፍ አማካኝነት ሕዝባችንን አስቀድመው ቀስ በቀስ እንዲለማመድና እንዲደነዝዝ አድርገውታል። ቀደም ሲል ለምሳሌ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ታሪክ ፊደሎችን፣ ቁጥሮችን እና ቅርጾችን ለማስተማር አሻንጉሊቶችን እና አኒሜሽን በመጠቀም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የቲቪ ፕሮግራም የሆነው “Tsehai/ጸሐይ” የተባለው አታላይ የሕፃናት ፕሮግራም (ባለቤት የነበሩት ባልና ሚስት በእስራኤል ድጋፍ የተቋቋመው “ባሃይ” የተሰኘው የኢራን እስልምና-መሰል አምልኮ ተከታዮች ናቸው፤ በአዲስ አበባ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን የተዋሕዶ ክርስቲያን አጽሞች ከመቃብር ቦታ እንዲነሱ ሲደረግ የባሃይ እስልምና ተከታዮች ግን የተከለለ የመቃብር ቦታ ተሰጥቷቸው ነበር)ዛሬ ደግሞ “ዶንኪ ቲውብ” በተሰኘውና በሉሲፈራውያኑ ፍላጎት በተቋቋመው ዝግጅት የሕዝቡን አእምሮና ልብ ለመስረቅ እየተሠራበ ነው። “ውሃ ሲወስድ አሳስቆ አሳስቆ፤ ከእንጀራ ጋር አናንቆ አናንቆ!” እንዲሉ። በነገራችን ላይ ሥላሴ ይጠብቃቸው እንጂ በሉሲፈራውያኑ ደም መጣጭ ቫምፓየሮች ዘንድ በመላው ዓለም በጣም ተወዳጅ የሆኑት የኢትዮጵያ ሕፃናት ናቸው፤ አዎ! ለግብረ-ሰዶማውያኑም ለደም መጣጭ ልሂቃኖቹም። ዋ! ዋ! ዋ! የተረፈ ልብ ያለው ልብ ይበል፤ እንደ “ዶንኪ ቲውብ፣ ‘Abiy Yilma ሣድስ ሚዲያ’ ወዘተ” ካሉ አደገኛ ፀረ-ጽዮናውያን ቻነሎች ይጠንቀቅ! የልጆቹ እረኛ ይሁን!

እረኛ የሌለው እና ዛሬ በገሃድ የሚታየውን ይህን ሤራ ማስተዋል የተሳነው ይህ ሰነፍ ከንቱ ትውልድ ግን የእግዚአብሔርን ቃል ለመከተል ስለማይፈልግና ምናልባትም ስለተረገ፤ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጋር አብሮ አክሱም ጽዮንን ለማዘረፍ ፈቃዱ በዝምታው ይሰጣል፣ የጽላተ ሙሴን ጠባቂዎችም በወኔ ይጨፈጭፋል/ ያስጨፈጭፋል ፥ በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ “ገዳም ለማሰራት” እያለመ ለፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችና ሮኬቶች መግዣ ገንዘቡንና መቅኒውን ለግራኝ ይሰጣል። እግዚኦ!

[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፥፰]

ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።

[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”

💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

💭“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የአቴቴ ዘመቻዎች፦

  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።

በትናንትናው መግለጫው፤ የሰይጣን ጭፍራው ግራኝ በወንድማማቾች (ትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ) መካከል በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጠብን በመዝራት ላይ ያሉትን ገዳዮቹን ጋላኦሮሞዎች አርበኞቹን የማበረታቻ መልዕክት ነበር ያስተላለፈላቸው። እነዚህ አውሬዎች በጭራሽ አይሳካላቸውም እንጂ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ አፈራርሰው እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት “በትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ ዘላለማዊ ቁርሾ መፍጠር” የሚለው ዓላማ ከሁሉ ነገር ቀዳሚ የሆነ ዓላማቸው ነው። ሁሉም ጋላኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች በመላው ዓለም እየሠሩ ያሉት ይህን ነው። ልሂቃኖቻቸውንና ሜዲያዎቻቸውን ተመልከቱ፤ በጣም በሚገርም፣ አደገኛና እባባዊ በሆነ መልክ ነው ሕዝቡን እያታለሉት ያሉት።

አዎ! በተደጋጋሚ ስለው እንደነበረ ልክ ጦርነቱን እንደጀመሩት ጋላኦሮሞዎቹ ተጋሩን እና አማራን ለማባላት በማይካድራ ጭፍጨፋውን አካሄዱ፣ ከዚያ በአማራ ስም በምዕራብ ትግራይ፣ በአክሱም ማሕበረ ዴጎ፣ በመተከል እና በሌሎችም ብዙ ቦታዎች አሰቃቂ ወንጀሎችን ቪዲዮ እየቀረጹ ፈጸሙ። ዛሬም በም ዕራብ ትግራይና በአክሱም ገብተዋል የተባሉት “ፋኖዎች” የኦሮማራዎቹ “ፋኖሮዎች” እና የጋላኦሮሞዎቹ ቄሮዎች መሆናቸውን እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

አዎ! ሻዕቢያዎችም ሕወሓቶችም ይህን እኵይ ሤራ ይደግፉታል። ሁሉም በጋራ የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን አሳልፈው ለመስጠት ወስነዋል። ለዚህም ነው ከትግራይ ስለ ምርኮኞች ጉዳይ ወይንም የሚፈልጓቸው ብቻ መረጃዎች እንዲወጡ ግን ሌላ አንገብጋቢ ጉዳይ ሁሉ ታፍኖ እንዲቀር የወሰኑት። አዎ! አሜሪካ፣ አውሮፓ እና እስራኤል ተባባሪ አዛዦቻቸው ናቸው።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮሳውያን ጎን?

በዚህ ጦርነት ወቅት እስካሁን ድረስ ወደ ለ እና አክሱም የመብረር ፈቃድ የተሰጣቸው የአሜሪካ፣ አውሮፓ እና ኤሚራቶች አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ብቻ ናቸው። ምን ፈልገው ይመስለናል? እነ ደብረ ጽዮንን ለመቀለብ፣ ለማከምና ለማመላለስ ብቻ? አይደለም! ዋናው ተልዕኳቸው፤ በባቢሎናውያኑ የምዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና በባቢሎናውያኑ የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያን ላይ በሚደረገው ኃይለኛ መንፈሳዊ ውጊያ አንጋፋ ሚና በመጫወት ላይ ያሉትን ጽላተ ሙሴንና ሌሎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ/ኢትዮጵያዊ ቅርሶችን ዘርፎ ለማስወጣት በጂቡቲ የሚጠባበቁ አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ናቸው።

💭 በዚሁ በትናንትናው ዕለት የአሜሪካ መንግስት የማብራሪያ ውይይቶችን ይፋ አድርጎ ነበር፤ በዚህም አንዳንድ ነገሮች ጠቁሞናል፤

👉 SENIOR STATE DEPARTMENT OFFICIAL:

It’s engaging in and supporting the process as the panel, whether it’s President Obasanjo or President Kenyatta or Dr. Phumzile, might need in terms of assistance where the United States might have influence or be able to provide reassurance to either party on any particular issue. It has involved logistical support. I’m sure you’re aware that we have been flying the Tigrayan delegation on military aircraft out and into Mekelle in support of this mission, at the request of the African Union, and of course with the full consent of the Ethiopian Government. So there’s some logistical support that comes along with our observation partnership, but also we remain open to other requests that may come.”

We are very realistic in understanding that these are the early stages, that implementation will require continued effort on the part of not only the African Union, the panel, the governments that are supporting it – specifically South Africa and Kenya – but also the observers, which include the United Nations, IGAD, and the United States. And we will continue to provide our diplomatic support, provide logistic support, and if there are other requests for assistance to make sure that this process endures, we are prepared and very ready to do so.”

❖❖❖

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

💭 ቍራዎቹ ጋላኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት

💭 በሰሜኑ ላይ የተከፈተው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው

ለዚህ ደግሞ አራቱም የምንሊክ ትውልድ ርዝራዦች ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጎን በመሰለፍ ተሳትፈውበታል። ከሃዲዎቹ ጋላኦሮሞዎች + መሀመዳውያኑ + መናፍቃኑ መሳሪያዎቻቸው ናቸው።

አሁንም ይህን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማጥፋቱ ጂሃድ ቀጥሏል። ሕዝቡ ዛሬም እየተታለላቸውና አንገቱን እየሰጣቸው ነው። የሰሜኑን ጽዮናዊ ሕዝብ ቁጥር የመቀነሻው ጦርነት፤ “Hit-and-run tactics”የተሰኘውን ስልት በመጠቀም ውጊያው ተካሄዶ በሁለት ወራት ውስጥ ሁለት መቶ ሺህ ጽዮናውያንን በድሮንና በርሃብ ከጨፈጨፉ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ይሉና ለቀጣዩ ዙር ጭፍጨፋ እራሳቸውን፣ ኢትዮጵያውያኑንና የመላው ዓለም ማሕበረሰብን ያዘጋጃሉ። እውነት እነዚህ የጦርነቱ ተዋናዮች የእርስበርስ ጠላቶች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝም እንደ ደብረ ጽዮንን፣ እነ ደብረ ጽዮንም ግራኝና አገዛዙን የማስወገድ ብቃቱ ነበራቸው። በአንድ በኩሉ ግራኝና ኢሳያስ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እነ ደብረ ጺዮን ቢወገዱ ጦርነቱ ያቆማል፤ ሕዝብም ይተርፋል። ነገር ግን ይህ አይፈለግም፤ አላማቸውም የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነስና ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማራቆት ነው።

እናስተውል፤ በእነዚህ ነቀርሣዎች መካከል ምንም የመደራደሪያ ጉዳይ ሊኖር አይችልም፤ በጋራ ተናብበው የሚሠሩት ደብረ ጽዮንና ግራኝ ግኑኘንት አቋርጠው አያውቁም፤ የሳተላይት ስለላ ድርጅቱን መረጃ ጊዜው ሲደርስና ፈቃዱን ስናገኝ እናወጣዋለን!

አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸውአሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉንም ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎችና ሕወሓቶችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

ዛሬ የሚታየውን አሳዛኝ ግን አንዳንዶቻችን ገና ከጅምሩ ስለጠበቅነው ሁኔታ በጥቂቱ ለማውሳት፤ ልክ መቀሌ “ነፃ ወጣች” ይህን ተመኝቼ ነበር፤ “ተጋሩዎች ጦርነቱን ለጊዜው መቀጠል አያስፈልጋቸውም፤ በትግራይ አስፈላጊ የሆኑትን ቦታዎች በመቆጣጠር መጀመሪያ በጅማላ ለታገተው፣ ለሚራበው፣ ለሚጠማውና ለሚታመመው ሕዝባችን ምግብ፣ ውሃና መድኃኒት ባፋጣኝ እንዲገባ ማድረግ፤ ከዚያም የተደረገውን ጭፍጨፋ በሚመለከት ገለልተኛ የዓለም አቀፍ መርማሪ ቡድኖችን አስገብቶ የጦር ወንጀለኞቹን አረመኔዎቹን ኢሳያስን አፈቆርቂንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ማስያዝ፤ ካስፈልገም ወደ ኤርትራ ገብቶ አስመራን፣ ምጽዋንና አሰብን መቆጣጠር ቀለል የሚለው አካሄድ ነው ወዘተ።”እንግዲህ ይህን ያስብኩት ምናልባት ሕወሓቶች ካለፈው ስህተታቸው ተምረውና በትግራይ በተፈጸመው አስቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል በእጅጉ ተጸጽተውና በእነ አቶ ስዩም መስፍን መገደል (ምናልባት ተገድለው ከሆነ) የማንቂያ ደወሉን ሰምተው “ሕዝቤ” የሚሉትን የእኔን ሕዝብ ሊከላከሉለት ተነስተዋል እኔ ብሳሳት ይሻላል በሚል የጥርጣሬ መንፈስ ነበር።

እንግዲህ ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ በሁሉም ተባባሪነት ከተገደሉበት ከአስር ዓመት አንስቶ፣ በተለይ ደግሞ ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ ሁሉም ቡድኖች ተናብበው በሕበረት እየሠሩ ነው። ይህን ገና ጦርነቱ ሲጀምር ጠቆምቆም አድርገን ነበር።

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: