Posts Tagged ‘ሻሪያ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2020
VIDEO
በተለይ ወጣቱና ተማሪው ወደ ዋና ዋና ከተሞች መንገዶች ላይ ቁጣውን በማራገፍ ላይ ይገኛል። “በኢራን የእስላም ሬፓብሊክ ይብቃ” ፣ “አምባገነንነት ይውደም”፣”አያቶላ ይወገድ”፣ “ሴቶቻችንን እንደ ከብት መሸፈን ይቁም” ወዘት የሚሉትን መፈክሮች በመያዝ ከተማዎቹን በማጥለቅለቅ ላይ ናቸው። ቪዲዮው ላይ የኢራን ተማሪዎቹ የሙላዎቹን ትዕዛዝ በመቃወም አደባባዩ ላይ የተዘርጉትን የእስራኤልን እና አሜሪካን ባንዲራዎች አንረግጠም ብለው በዙሪያው ሲራመዱ ይታያሉ። ደም ሲፈስ የሜወደው የጥላቻው አምላክ አላህ ግን ጉዳዩን እንዲህ በቀላሉ አይልፈውም፤ በሚቀጥሉት ቀናት ብዙ ኢራናውያን ሊጨፈጨፉ ይችላሉ። እግዚአብሔር ይጠብቃቸው፤ ይጠብቀን !
የኢትዮጵያ ተማሪዎች በዋቄዮ – አላህ ተከታዮች ሲታገቱ የኢራን ተማሪዎች ከዋቄዮ – አላህ የባርነት ቀንበር ለመላቀቅ ይታገላሉ። የኢራን ሴቶች በነፃነት ለመኖር መሸፋፈኛዎቻቸውን ያቃጥላሉ፤ የኛዎቹ ግትሮች ደግሞ በይበልጥ በመሸፋፈን ለተጨማሪ እጋንንት እራሳቸውን ያጋልጣሉ።
ኢራኖቹ በዚህ በኩል ታድለዋል፤ ጀግነነት እንዲህ ነው፤ ኢራናውያን ላለፉት 40 ዓመታት ኢ – ሰብዓዊውን የኢስላም ሻሪያ ህግና ሥርዓት በደንብ አይተውታል። እስልምና አንገፍግፏቸዋል፤ በኢራን ያሉ መስጊዶች ባዶ ናቸው፤ ወደዚያ የሚሄድ ሰው የለም፤ በሚሊየን ለሚቆጠሩ ኢራናውያን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በራዕይ ይታያቸዋል። እኔ በቅርብ የማውቃቸው ኢራናውያን ሁሉ ክርስትናን ተቀብለዋል፤ “እስልምናን የለቀቀ ይገደል የሚለው የመሀመድ ትዕዛዝ በቁርአን እና በሃዲት ባይኖር ኖሮ 90% የሚሆኑት ኢራናውያን ወይ ክርስትናን ይቀበሉ ነበር ወይንም ወደ ጥንቱ የዞራስትራውያኑ ዕመንት ይመለስ ነበር” ብለው የሚነግሩኝ ኢራናውያን ብዙ ናቸው። በነገራችን ላይ ከአረቦች ይልቅ ኢራናውያን ከእኛ ኢትዮጵያውያን ጋር በቀላሉ መግባባት ይችላሉ፤ እንደ እህትና ወንድም የማያቸውን አንዳንድ ኢራናውያንን አውቃለሁ፡ በተለይ ሴቶቹ። ሴቶቹ ለጉብኝት ወደ ምዕራቡ ዓለም ሲመጡ የመጀመሪያው ተግባራቸው ይከናነቡበት ዘንድ የተሰጣቸውን መሸፋፈኝ አወላልቀው መጣል ነው።
________ ________________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos | Tagged: ሙላዎች , ሻሪያ , ተቃውሞ ሰልፍ , ነፃነት , አመፅ , አያቶላዎች , ኢራን , ኢስላም , የኢስላም ሪፓብሊክ , ጥላቻ , ፀረ-እስልምና | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2019
VIDEO
ይህ የኢራቅ ምስጢራዊ የወሲብ ንግድ በእስልምና ቅዱሳት በሚባሉት ስፍራዎች ላይ በኢማሞችና ሸሆች ላይ የተደረገ ኃይለኛ ምርመራ ወጣት ሴቶችን እና ትንንሽ ልጃገረዶችን በወሲብ የመበዝበዝ መረብን ያሳያል። ህፃናቱ በእስልምና ልሂቃኑ እየተገዙ በሴተኛ አዳሪነት እንዲጠመዱ ተደርገዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢማሞች ሚስጥራዊ ወሲባዊ ንግድ በካሜራ ተቀርጿል፡፡ በድብቅ የተቀረፀው ፊልም እና የተጎጅዎች ምስክርነት በገልጽ እንደሚያሳዩት፡ ወጣት ሴቶች ለኢማሞችና ሼሆች ደንበኞች እንዴት እንደሚገዙ እና ከህፃናት ጋር ለጥቂት ሰዓታት ‘ አስደሳች ጋብቻ ‘ ለማከናወን ዝግጁ እንደሆኑ ነው፡፡
ቪዲይው ላይ የቀረበው ኢማም፦ “ አዎ ፣ ወሲብ ( ጊዚያዊ ጋብቻ ) ከዘጠኝ ዓመታት በላይ ፣ በጭራሽ ምንም ችግር የለም ፡፡ በሸሪያ ህግ መሠረት ምንም ችግር የለም፡፡ ከህፃናት ጋር ወሲብ ማድረግ ቁር ‘ አንና ነብያችን ፈቅደውልናል ( ሙጣ ) ፣ ነብያችን መሀመድ እኮ አይሻን በ 6 ዓመት ዕድሜዋ ነበር ያገቧት። “
ቢቢሲ ይህን ማቅረቡ የሚገርም ነው። ይህ ፊልም ከቢቢሲ እንዲወገድ የጠየቀው 17,000 ሙስሊሞች የፊርማ ጥያቄ አቅርበው ነበር፤ ግን ጥይቄአቸው ተቀባይነት አላገኘም።
የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ስጋዊ የአህዛብ ወሮበላዎች መንጋ መንግስት ወደ አረብና ሙስሊም ሃገሮች ቀረብ ቀረብ ማለቱ የሃገራችንን ህፃናት በተመሳሳይ መልክ ለማጋለጥ በማቀድ ነው። የአብዮት አህመድ መግስት የኢትዮጵያ ጠትነው፤ ለሃገር፣ ለዜጎችና ለመጭው ትውልድ የማያስብ መስተዳደር መቀመጡን በግልጽ እያየን ነው።
የግራኝ አብይ አህመድ መንግስት የእስላም ባንኮችን በሃገራችን እየከፈተ ነው፣ አረቦችን ወደ ኢትዮጵያ እያስገባ ነው፣ ቤተመንግስቱንና ፓርላማውን ከአረቦች በተገኘ ገንዘብ እያደሰ ነው፣ የእህሉን፣ የከብቶችን፣ የፍራፍሬውንና የመጠጡን ንግድ ሙሊሞች ብቻ እንዲቆጣጠሩት እያደረገ ነው። ወገኖች፤ በአዲስ አበባ ብቻ እየተከፈቱ ያሉት የ “ ሃላል ዳቦ ቤቶች ” ቁጥር ብዛት በጣም ያስደነግጣል። ወገን ተጠንቀቅ ! ዳቦ / ሕብስቱን ከሙስሊሞች በጭራሽ አትግዙ ) ። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ህፃናቱን ለመበከልና ለመቆጣጠር ላብራቶሪ ውስጥ የተቀመሙና በዲያብሎስ መንፈስ የተነጀሱ ምግቦችን ለአዲስ አበባ ህፃናት “ በነፃ ” በማከፋፈል ላይ ይገኛል። የምግብን ዋጋ በጣም ማናራቸው፤ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ሲቸገሩና ሲራቡ ለሆዳቸው ሲሉ ሃይማኖታቸውን ወደ ምንፍቅና እና እስልምና መለወጥ ይገደዳሉ የሚለውን ዲያብሎሳዊ ዓላማን በመከተል ነው። ከሺህ ዓመታት በፊት እንደ ግብጽ ባሉ ሃገራት በእንደዚህ ዓይነት መደለያዎች ነበር ክርስቲያን ወገኖቻችን ሃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ሲደረግ የነበረው።
የአብርሐም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ አምላክ የእስልምናን ነቀርሳ ከሃገራችን ነቃቅሎ ያውጣልን !!!
17,000 Sign Petition Demanding BBC Removes from iPlayer its ‘Pleasure Marriages ‘ Expose on how Iraqi Muslim clerics sell young girls for sex because it’s ‘disrespectful’ to Shia Islam
– ማስተካከያ፦ 300 ዲናር ሳይሆን 300 ዶላር ነው
– ቪዲዮው ላይ (03 ፡ 00 ደቂቃ ) የሚታየው ሰው የግራኝ አብዮት አህመድ ወንደም ይሆን ? ለማንኛውም ነገሮች ሁሉ በመገጣጠም ላይ ናቸው
BBC broadcast ‘Undercover With The Clerics Iraq’s Secret Sex Trade’ in October
Journalists caught clerics offering ‘pleasure marriages’ to girls as young as nine
In three weeks almost 20,000 have signed a petition demanding its deletion
Supporters say it is misleading and will lead to increased Islamophobia in UK
BBC won’t delete the show ‘saying it fully complies with Editorial Guidelines’
Continue reading…
_________ _________________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos , Life | Tagged: ህፃናት መድፈር , ሙጣ , ሸሆች , ሻሪያ , ሽርሙጥና , ኢማሞች , ኢራቅ , እስልምና , Child Marriage , Imams , Iraq , Islam , Muhammad , Mutta , Pedophilia , Prostitution , Sharia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 8, 2019
VIDEO
አጋንንት በመላው ዓለም ተልቅቀዋል … ይህ ነገር በአገራችን ብቻ አይደለም …
ሙስሊሞች ጠቅልለው በያዙትና ልክ እንደ አፓርታይድ ሥርዓት ሙስሊም – ያልሆኑ እንዳይገቡ በሚከለከሉበት የስቶክሆልም ከተማ ክፍል / No-Go area በኩል በእንግድነት የመጡት ጥቁር አሜሪካውያኑ ሙዚቀኞች ለማለፍ ሲሞክሩ የአፍጋኒስታን ሙስሊሞች ተከታትለው አጠቋቸው። ሙዚቀኞቹ በሰውነት ግዝፈት ከእነርሱ ግማሽ የሚሆኑትን ሙስሊሞች “ ባካችሁ ተውን ! አትከተሉን !” እያሉ ለግማሽ ሰዓት ያህል ቢለማመጧቸውም አሻፈረኝ ስላሏቸው መጨረሻ ላይ አሜሪካውያኑ ሙስሊሞችን እንደ ድመት አንጠልጥለው ሲወረውሯቸው ይታያሉ። ደግ አደረጓቸው !
_______ ______________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Infotainment | Tagged: Apartheid , ASAP Rocky , ሙስሊሞች , ስዊድን , ሻሪያ , አፓርታይድ , ወራሪዎች , ድብደባ , Hatred , Muslim Invasion , No-go areas , Rapper , Sweden | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2019
VIDEO
ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው !
በሚነሶታ የሚገኘውና በመላው አሜሪካ በአንጋፋነቱ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘው “የአሜሪካ ሞል” / The Mall Of America ፡ ኡ ! ኡ ! በሚያሰኝ መልክ፡ በመጋረጃ በተሸፋፈኑ ሶማሌዎች ስለተጥለቀለቅ የሶማሌዎች ሞል የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእዚህ የገባያ ማዕከል፡ መስቀል ይዞ ወይም የአይሁድ ቆብ አድርጎ መሄድ አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ክርስትናን የተቀበለው አይሁድ፦ “ከጥቂት ዓመታት በፊት የአይሁድ ቆብ ( ያማካ ) አድርጌ በዚህ ሞል ሳልፍ ሶማሌዎች ካልገደልንህ ብለው ሲከታተሉኝ ነበር፤ አሁንማ ወደዚያ መሄድ አላስበውም”፡ በማለት መስክሯል።
ይህ አካባቢ በቅርቡ ለአሜሪካው ምክር ቤት የተመረጠችው እባብ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፣ የኬት ኤሊሰን እንዲሁም የጃዋር መሀመድ መዘነጫ ቦታ ነው። ገዳዮቹ የኦሮሚያ መሪዎች አብዮት አህመድ እና ለማ መገርሳ ሥልጣን ላይ እንደወጡ ፈጥነው ወደ ሚነሶታ ማምራታቸው፡ የሳጥናኤል ባሪያዎች በሆኑት በእነ ባራካ ሁሴን ኦባማ እና ባለ ሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ የተጠነሰሰ ኢትዮጵያን የማጥፋት ሤራ ስላለ ነው። ይህንም አሁን በግልጽ በማየት ላይ እንገኛለን።
እስልምና፡ ከጥላቻ፣ ሽብርና ግድያ ሌላ ገንዘብ እና ገበያ ያለበትን ቦታ በፍቅር ነው የሚወደው። አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንኳን መሥራት የሚከነክናቸው የሙስሊም ሃገራት አስመሳዩና ግብዙ ሙስሊም በረመዳን ጊዜ የሚንጎራደድባቸውን በሺህ የሚቆጠሩ የገባያ ማዕከላትን መገንባቱን መርጠዋል። ሁሉ ነገራቸው ስጋዊና ዓለማዊ አይደለ ! በተቃራኒው የክርስቶስ ልጆች ግን በጾማቸው ጊዜ ከገንዘብ እና ከገባያ ማዕከላት መራቁን ይመርጣሉ። ትልቅ ልዩነት !
______ ____________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith | Tagged: Abiy Ahmed , ለማ መገርሳ , መቅሰፍት , ሙስሊሞች , ሚነሶታ , ሶማሌዎች , ሻሪያ , ቅሌት , ተወካዮች ምክር ቤት , አሜሪካ ሞል , አብይ አህመድ , ኢልሀን ኦማር , ኢትዮጵያአሜሪካ , እስላም , ኮንግረስ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Congress , Ilhan Omar , Lemma Megersa , Somalia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2019
VIDEO
መቼም ሕዝባችን ይህን ዜና መጀመሪያ ሲሰማ፡ “ዋው ! ይሄማ ለበጎ ነው፤ አልኮል እኮ መጥፎ ነው፤ ማንም ይከልክለው ማን፤ ዋናው ጤናችን ነው”ይለናል፤ በጉዳዩ ላይ ሳያንፀባርቅበት።
ግን ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ይህን ሕግ እንዲጸድቅ የገፋፋው የግራኝ አህመድ ቲም አባል የጤና ጥብቃ ሚንስቴር ሚንስትር ዶ / ር አሚር አማን ነው። ( በአገራችን የማያክመው ዶ / ር በዛ ) ።
ስለ እስልምና ጠለቅ ያለ እውቀት ያለው ወገን ሥልጣን ቦታ ላይ የተቀመጡትን ሙስሊሞችን በጭራሽ ማመን የለብንም፤ በተለይ የወይን ጠጅ እና ሰባ ሁለት ልጃገረዶች በጀነት ተስፋ የሚያደርጉትን የመሀመድ ተከታዮችን።
“ለሕዝባችን ጤና አስቤ ነው” አለን ዶ / ር አሚር፤ መቼም ይህን ከአለቃው ከ ዶ / ር አህመድ የተማረው መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት በጎ ነገር እንደማያመጡ እርግጠኛ ሆኜ ነው የምናገረው። “ለሕዝቡ መስማት የሚፈልገውን እየነገርከው አንት ሥራህን ሥራ” ብሎ የለም በግልጽ በመጸሐፉ፤ አዎ ! የምዕራብ ኒዎ – ሊበራሎች / ለዘብተኞች የሚባሉት ሞግዚቶቹ ሹክ ብለውት እንዲጽፍ ባዘዙት መጽሐፉ ላይ። ኢትዮጵያውያን ይህን ትርኪ ምርኪ የተሰበሰበበትን መጽሐፉን አንብቡትማ፤ በኢትዮጵያውያን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ያለውን ንቀት ያሳየብት መጽሐፍ ነው። እነ አፄ ቴዎድሮስ፣ አፄ ዮሐንስን እና ሌሎች የተዋሕዶ አባቶችን ከግራኝ አህመድ ጋር በአንድ ረድፍ ያቆመበት ጽንፈኛ መጽሐፍ ነው።
ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ብሎታል፡ ተንኮለኛው ፈላስፋ ሄገል።
እንጀራ በሚበላባት ሃገራችን ጠላ ወይንም ጠጅ እና የወይን – ጠጅ እንጅ፡ ውስኪ፣ ቮድካና ቢራ ከጨጓራ እና ስኳር በሽታ ሌላ ለአገራችን ሰው የሚያስገኝለት ሌላ ምንም ነገር የለም። ታዲያ ይህ እየታየና እየታወቀ ባለፉት ዓመታት በአገራችን የቢራ፣ የአልኮል እና መርዛማ ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካዎች እንደ አሸን ነበር የፈሉት፤ ከውጭ ድጎማ እየተደረጉ።
ታዲያ እነዚህ መጠጦች ትውልድን እያበላሹ መሆናቸው ግልጽ እየሆነ ሲመጣ እንደ መፍትሔ ነው በማለት ማስታወቂያዎችን አሁን ለመከልከል ወሰኑ። ግብዞች ! እስከ መቼ ይህን ሞኝ ሕዝብ ያታልሉታል ?
ዶ / ር አህመድን ሉሲፈራውያኑ ሥልጣን ላይ ሲያወጡት የመጀመሪያው ተግባሩ እንዲሆን ያደረጉት ወደ ትግራይ አምርቶ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በትግርኛ ቋንቋ ለመሳብ መሞከር ነበር። ያ ሳይሳካ ሲቀር ወደ አሜሪካ በማምራትና ተዋሕዶ አባቶችን “አስታርቂያቸዋለሁ” በማልት አቡነ መርቆርዮስን ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጣ። አቡነ መቆርዮስ በእነ ሲ አይ ኤ እና ዲያስፐራ ፖለቲካ ፓርቲዎች ግፊት ነው ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት፤ እነርሱ ፈቅደውላቸው ነው እንጅ የዶ / ር አህመድ ፍልጎት ወይም ጥረት ስለነበረበት አይደለም። መቼ ነው የዋቄዮ አላህ ልጅ ለተዋሕዶ አስቦ የምያውቀው ? በፍጹም !
ሁሉም ነገር ቀስበቀስ ነው፤ የእነዚህ እባቦች የሚቀጥለው እርምጃቸው አልኮል በአደባባይ እንዳይሸጥ ማድረግ ነው፤ ልክ እንደ ሳውዲ አረቢያ። አልኮል እና አደንዛዥ እጽ በሰፊው በመጠቀም በዓለማችን የሚታወቁት ሃገራት የሻሪያ ህግ የሰፈነባቸው ሙስሊም ሃገራት ናቸው። በአደባባይ ባይፈቀድም በድብቅ ግን አደገኛ በሆነ መልክ / በጓዳ ብዙ አልኮሆል እና አደንዛዥ እፅ ይመረታል። ሻሪያ ኢራን ለምሳሌ በአደንዛዥ እፅ ፍጆት በዓለም የመጀመሪያውን ቦታ ይዛለች።
አንታለለ፤ ወገኖች ! የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ዒላማቸው ሕዝበ ክርስቲያኑ ነው፤ ጦርነቱም በጌታችን ቅዱስ ስጋና ክቡር ደም ላይ ነው፤ በቤተክርስቲያን በህብስት አምሳል የምንቀበለው የክርስቶስ ስጋ በወይን አምሳል የምንቀበለው የክርስቶስ እውነተኛ ደም እንደሆነ አምነን እና ተቀብለን የመዳናችን ሚስጢር የሚፈፀምበትን አምላካዊ ጸጋ ስለምናገኝበት፡ በጣም ስለሚቀኑ መድኃኒታንን ሊነጥቁን ይሻሉ። ሙስሊሙ የጤና ጥበቃ ሚንስትር“የሕዝባችን ጤና ያሳስበኛል” ሲል በተቃራኒው “ሕዝቡን ማኮላሸት አለብኝ” እንደሚል አድርገን መውሰድ አለብን።
ለህፃናቱ ሲባል ብቻ እነዚህ ሰዎች ብዙ ጥፋት ሳያመጡ ከያዙት ቦታ ቶሎ መነሳት ይኖርባቸዋል።
_______ ______________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith | Tagged: ሙስሊም ሚንስትር , ማስታወቃያዎች , ሜዲያ , ሻሪያ , ቢራ , አሚር አማን , አብይ አህመድ , አዋጅ , ኢትዮጵያ , እገዳ , የአልኮል , ጤንነት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 11, 2019
VIDEO
ባለፈው ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ የሃይድ ፓርኩ ጀግናው ክርስቲያን “ቦብ”፡ የኑቢያኖችን ስቃይ በሚመለከት ሃይለኛ መልዕክት አስተላልፎ ነበር፣ እኔም ቀጥዬ ስለ ሰሜን ሸዋ ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይም ለኢትዮጵያ እውነተኛ ፍቅር ያለው ሰው ከጦር ሠራዊታችን ቶሎ መነሳት አለበት ብዬ ነበር፤ ግን የሱዳን “ኢትዮጵያውያን” ቀደሙን !
“ኑቢያዊቷ ” አ ላ ሳላህ ትባላለች፤ ባላፉት ወራት በሱዳን የፀረ – ሻሪያ መንግሥት እንቅስቃሴውን ከሚመሩት ሴቶች አንዷ ናት። አሁን ግን የእንቅስቃሴው ዋና ምልክት ለመሆን በቅታለች። እናም “ ሐንዳቃ ” በሚል ስያሜ የ “ ኑቢያ ንግሥት ” ተብላ ትጠራለች ። ተሳክቶላታል፤ ጎበዝ፣ ጀግና !!!
በግራኝ አህመድ መንግስት ውስጥ በአረብ መጋረጃ ተሸፋፍነው ወገኖቻችንን ለረሃብና ለመፈናቀል እያበቁ ያሉት ከሃዲዎች እንዴት ያፍሩ፤ አሁን ጆንያ ውስጥ መደብቅ ይኖርባቸዋል።
ያው እንግዲህ፡ የእስልምና ባርነት በጣም የታከታት፣ ጥቁሩን መጋረጃ መልበስ የመረራት ወጣቷ ሱዳናዊት ነጭ ልብስ ለበሳ በአደባባይ ላይ በመውጣት የመሬት መንቀጥቀጥ በሱዳን አስከትላለች።
በዛሬው ዕለት ለሠላሳ ዓመታት ያህል የእስልምና እና የሻሪያ ሕግን አጥብቆ በመከተል ለብዙ ሚሊየን ሱዳናውያን ክርስቲያኖች በደቡብ ሱዳን፤ እንዲሁም ሌሎች ሚሊየን “ጥቁር” ሙስሊሞች በዳርፉር እንዲጨፈጨፉ የሠራው ፕሬዚደንት ኦማር አልባሽር ከሥልጣኑ እንዲወርድ ተደርጎ ታሥሯል። የመንግስት ፍንቀላውን ያደረገው በመከላከያ ሚንስትሩ የሚመራው የሱዳን ጦር ሠራዊት ነው።
በኢትዮጵያም በፍጥነት ተመሳሳይ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል፤ ንግሥት ሕንድቄ መነሳት ይኖርባታል፤ የተዋሕዶ ኢትዮጵያ ልጅ የሆነ እውነተኛ አገር ወዳድ ከጦር ሠራዊቱ በመውጣት እጁን መዘርጋትና ግራኝ አህመድን እና ኢሳያስ አፈወርቅን በማስወገድ ኢትዮጵያዊ የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም ማድረግ ይኖርበታል።
______ __________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Infos | Tagged: መንፍቅለ መንግሥት , ሱዳን , ሻሪያ , ኑቢያ , ንግሥት ሕንድቄ , አላ ሳላህ , ኢትዮጵያ , ኦማር አልባሽር , ጎረቤት አገር , ጦር ሠራዊት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2019
VIDEO
እ . አ . አ በ 2009 ዓ . ም ወስላታው ባራክ ሁሴን ኦባማ ለሙስሊሙ ዓለም ንግግር ያሰማበት ታዋቂው የግብፅ አል – አዝሃር ዩኒቨርሲቲ፡ ተማሪዋ ሴት ላግባሽ ብሎ አበባ የስጣትን እጮኛዋን በማቀፏ ከዩኒቨርሲቲው አባርሯታል። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ይህ ቪዲዮ በመታየቱ ነው ዩኒቨርሲቲው እዚህ አወዛጋቢ ውሳኔ ላይ ለመድረስ የደፈረው። “ ቪዲዮው የትምህርት ቤቱን መልካም ስም ያጎድፋል፤ ሙስሊሞች መተቀቃፍ የለባቸውም ” ብሎ በመግለጽ ተማሪዋን ለማባረር መገደዳቸውን የዩኒቨርሲቲው መስተዳደር አስታውቋል።
በ ቪዲዮ ላይ አንድ ወጣት እቅፍ አበባ በመያዝ የጋብቻ ጥያቄን እንደማቅረብ በሚመስል መልክ ወጣት ሴቷ ን በደስታ ሲያቅፋት ይታያል።
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Life | Tagged: ማቀፍ , ሻሪያ , አል-አዝሃር ዩኒቨርሲቲ , እስልምና , ካይሮ , ጋብቻ , ግብጽ , ጥላቻ , ፍቅር | Leave a Comment »