Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሺካ ላቲፋ አል-ማክቱም’

የዱባዩ መሪ የተሠወረቸውን ሴት ልጁን ከህንድ አገር ጠልፎ ለማምጣት 5 የጦር መርከቦችንና ሁለት ተዋጊ ጠያራዎችን ላከ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2018

የዱባዩ መሪ መሐመድ ራሺድ አል ማክቱም ተሠውራ የነበረችው ሴት ልጁን ላቲፋ አል ማክቱምን ከ ህንዷ ከተማ ከጎዓ ጠልፎ ወደ ዱባይ አምጥቷታል፤ አሁን የትና እንዴት እንዳለች የሚታወቅ ነገር የለም።

ይህ የአሜሪካ ዜግነት ያለው የቀድሞ የፈረንሳይ ምስጢራዊ የስለላ ድርጅት መኮንን እሷን ከዱባይ ለማምለጥ በምታደርገው ትግል ላይ ከፍተኛ እርዳታ ያደረገ ግለሰብ ነው።

ላለፉት ወራት ላቲፋና ጓደኛዋ ከዚህ የፈረንሳይ መኮንን ጋር በአንድ ጀልባ በህንዷ ጎአ ተደብቀው ይኖሩ ነበር።

16 አመታት ያህል የእስራት፣ ኢሰብዓዊ ጥቃትና ስቃይ ሰለባዎች ለመሆን የበቃችው ልዕልት ላቲፋ ወደ አሜሪካ ለመሄድ እና ጥገኝነት ለመጠየቅ ነበር ዓላማዋ።

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: