በሰኔ ሃያ ልዕልት ሀያ…
የዱባይ መሪ ሼክ መሐመድ ቢን ራሺድ አል–ማክቱም ሚስት ከተባበሩት ኤሚራቶች አምልጣ ወደ አውሮፓ ሸሽታለች፡፡
የ 45 ዓመቷ ልዕልት ሀያ 31 ሚሊዮን የብሪታኒያ ፓውንድ እና ልጆቻቸውን ይዛ ነው የሸሸችው ተብሏል፡፡
የ 69 ዓመቱ ሼክ፣ ሚስቱን “በክህደት” በመከሰስ በ Instagram ላይ ቁጣውን ለቅቆታል፡፡
ባለፈው ዓመት ላይ የሸኩ ሴት ልጅ ላቲፋ መሀመድ አል ማክቱም ሸሽታ በባህር ላይ ስትንከራተተ እንደነበር የሚያሳየውን ይህን ቪዲዮ አቅርበን ነበር፦
በሃገራችን ላይ ትልቅ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ካሉት ግለሰቦች መካከል የዱባዩ ሼክ አንዱ ነው፡፡ የተባበሩት ኤሚራቶች በአሁኑ ሰዓት የዶ/ር አል–አብይን ገዳይ ፖሊሶች እና ኮማኖዶዎች በማሰልጠን ላይ ነው፡፡ ዶ/ር አልአብይ “የጎረቤት ሃገራት የወታደር እርዳታ እናድርግላችሁ በማለት ጠይቀውን ነበር” ብሎ ነበር፤ የኤሜራቶች አራቦች ምናልባት ከፊሎቹ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
ግን እነዚህ ፍየሎች ገና፣ ገና ብዙ እርስበርስ ይባላላሉ፣ ገና እሳት ነው የሚወርድባቸው!