Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሶማሊያ’

USA is Training Somali Jihadists Who Took Part in The Massacre of 1000 Christians in Axum, Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 ዩ.ኤስ. አሜሪካ ከሁለት ዓመታት በፊት ከኤርትራ ቤን አሚሮችና ከጋላ-ኦሮሞዎች ጋር አብረው በአክሱም ጽዮን ላይ በተደረገው ጭፍጨፋ የተሳተፉን የሶማሊያ ጂሃዳውያንን በሶማሊያ እያሰለጠነች ነው።

በአክሱም ጽዮን ታቦተ ጽዮንን ለመከላከል ሲሉ አንድ ሺህ የሚሆኑ አባቶቻችንና እናቶቻችን የሰማዕትነትን አክሊል ተጎናጽፈዋል። በአፄ ምንሊክ አምላክ በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር መንፈስ ሥር የወደቁት በመኻል ሃገር የሚገኙት የመጨረሻው የምንሊክ ትውልድ ወገኖች፣ የቤተ ክህነት ፈሪሳውያንና የሕወሓት ከሃዲዎች ስለ ጽዮን ዝም ብለዋል። የሰማዕታቱን መታሰቢያ ለማስታወስ እንኳን ፈቃደኞች አይደሉም። የሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል ሲያደርጉት እንደነበረው እንዲሁ ሸፋፍነው የሚያልፏቸው ይመስላቸዋል። አይይይ! አሁን በጭራሽ አይሆንም፤ እያንዳንዳቸው ተገቢውን ከባድ ቅጣት ይቀበሉ ዘንድ ግድ ነው!

❖ ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ ❖

አሜሪካ በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ ያካሂዱ ዘንድ ወታደሮችን በሶማሊያ፣ በጅቡቲ እና በኤርትራ በተቀናጀና ሥውር በሆነ መልክ ስልጠና በመስጠት ላይ ትገኛለች። እንግዲህ የአፍጋኒሳትን ሙጃህዲን/ታሊባኖችን፣ የአልኬይዳና አይሲሲ፣ የኢራቅና ሶርያ እንዲሁም የናይጄሪያውን ቦኮ ሃራምንና የሞዛምቢኩኑ አል-ሸባባ ጂሃዳውያንን የሚያሰለጥኗቸውና መመሪያ የሚሰጡትም እነ አሜሪካ፣ አውሮፓ እና አረቦች ናቸው። ገንዘቡ ከእነ ሳውዲ፣ ኳታርና አረብ ኤሚራቶች ይፈልቃል። አሜሪካ ክርስቲያናዊ የሆኑ ወታደሮችን አታሰለጥንም፤ በኢትዮጵያም ያየነው ይህን ነው፤ አክሱም ጽዮናውያንን መጨፍጨፍና ማስጨፍጨፍ እንጂ በጭራሽ አትረዳም መርዳትም አትፈልግም። ከሰይጣን/የሰይጣን የሆኑትን ብቻ ነው ባቢሎን አሜሪካና አጋሮቿ የሚረዷቸው።

እንግዲህ ከአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ በኋላ አሜሪካ የያኔውን የሶማሊያ ፕሬዚደንትን ፎርማጆን አንስታ በአዲሱ ሰው የተካችው ፎርማጆን ከተጠያቂነት ለማዳን ስትል ነው። ልክ ዛሬ አረመኔዎቹን ወኪሎቿን ግራኝ አህመድን፣ ኢሳያስ አብዱላ ሃሰንን እና ደብረ ጽዮንን ከተጠያቂነት ለማዳን እየሠራች እንዳለቸው።

ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት ሶማሌዎች እና ጋላኦሮሞዎች በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ጅሃድ እንዲያደርጉ በኦቶማን ቱርኮች የሰለጠኑ ሲሆን የዛሬ ፹/80 ዓመት ደግሞ በሙሶሎኒ ፋሺስት ኢጣሊያ አሁን ደግሞ በቱርክ እና አሜሪካ በመሰልጠን ላይ ናቸው።

የጦር ወንጀለኞች ጎሳ ሚሊሻዎችን ወደ ሶማሌ ብሄራዊ ጥምረት መጨመር ለሁለቱም ወገኖች ትልቁ ስህተት ነው የሚሆነው። እ... 2004 ..ይኤ የታጠቁ እና የገንዘብ ድጋፍ የተደረገላቸው የጎሳ ሚሊሻዎች ንፁሀን ዜጎችን የገደሉ ሲሆን ይህም ከዚያም አልሸባብ አሸባሪ ድርጅት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ። ዛሬም ሉሲፈራውያኑ የብጥብጥ፣ ግርግርና ጥፋት ጌቶች በተደጋጋሚ ተመሳሳይ ስህተት በመሥራት ላይ ናቸው። ሊወድቅ የተዘጋጀ ኃይል ይቅበዘበዛል፤ ሁሉም ያምረዋል።

ከጽላተ ሙሴ እና “ከሌላ ጠፈር መጡ” ከሚሏቸው ባዕዳውያን ጋር በተያያዝ እ..አ በ2012 የወጣውንና “Prometheus /ፕሮሜቴየስ” የተሰኘውን የሪድሊ ስኮት ፊልም እባክዎ ይመልከቱ። ሪድሊ ስኮት በሶማሌዎች ተመትቶ እንዲወድቅ የተደረገውን ሄሊኮፕተር አስመልክቶ Black Hawk Down’ (2001) የተባለውን ፊልም የሰራ የፊልም ዳይሬክተር ነው። በዚህ ምንም የአጋጣሚ ነገር የለም!

💭 Coordinated Clandestine Training by The USA in Somalia, Djibouti and Eritrea

(Isaias Afewerki (real father Abdullah Hassen) + TPLF’s Debretsion (we suspect he too has Muslim ancestors) and Abiy Ahmed Ali are all CIA agents.

USA is training Somali Jihadists who participated in the Massacre of 1000 Christians at Holy Axum, Ethiopia. These Orthodox Christians were brutally murdered while defending The Biblical Ark of The Covenant from US, Russia, Ukraine, Arab, Turkey, Iran, Israel and Somali backed soldiers of the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali.

500 years ago Somalis & Oromos were trained by the Ottoman Turks to wage Jihad agains Christians of Ethiopia – and 80 years ago by Mussolini’s fascist Italy – and now, again, by Turkey and USA.

Adding war criminals clan militias into Somali National Alliance (SNA) is the biggest mistake ever for both sides. In 2004 CIA armed and financed clan militias who killed innocent civilians which then led to creating Alshabab terrorist organization. The same mistake over and over again.

Please do watch the 2012 movie, “Prometheus” from Ridley Scot. No coincidence here! Ridley Scot also made the movie ‘Black Hawk Down’ (2001) on Somalia.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Female European Ministers Meet Black Hitler Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2023

💭 Germany and France are providing armor to the Neo-Nazi regime of Ukraine and advocate for war 24/7 – whereas in Ethiopia, they suddenly style themselves as angels of peace. The attempt of America’s and Europe’s governments to rehabilitate the fascist Oromo regime that massacred more than one million Orthodox Christians, whose evil army brutally raped up to 200.000 Christian women and girls, even monks, is highly irresponsible, heartless and cruel. Where is the humanity left nowadays? Where is the empathy?! This moment in history will never be forgotten!!!

💭 Russian Missile Storm Thunders Kharkiv; Blitz Hours After German Minister Analena Baerbock’s Visit

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russian Missile Storm Thunders Kharkiv; Blitz Hours After German Minister Analena Baerbock’s Visit

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

💭 የሩሲያ ሚሳይል አውሎ ነፋስ ነጎድጓድ በካርኪቭ ዩክሬይን; ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ ጉብኝት በኋላ በሰዓታት ውስጥ

😈 ትላንት ናዚ ዩክሬን ፥ 🐺 ነገ ደግሞ ፋሽስት ኦሮሞ ወደ ነገሰባት ኢትዮጵያ

😲 የማይታመን – ፌዝ! እንዴት ያለ ክፉ ዓለም ነው፤ ጃል?!

ከዩክሬይኗ ካርኪቭ ከተማ ጉብኝት በኋላ ‘ኩሩ አምላክ የለሿ’ የጀርመብ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ከጨፈጨፈው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጥቁር ሂትለር ጋር ለመገናኘት በነገው የሀሙስ ዕለት አዲስ አበባን ይጎበኛሉ።

እ.ኤ.አ. በኖቬምበር 2022 የአረንጓዴው ፓርቲ ተባባሪ መሪ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ በጀርመን ሙንስተር ከተማ ለ G7 ስብሰባ የ482 አመት እድሜ ያለው መስቀል ከስፍራው መውጣቱን ተከትሎ ከፍተኛ መዘዝ መጥቶባቸው ነበር።

ቀደም ብሎ፣ በጥቅምት 2022 ደግሞ ማራኪዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ የሚከተለውን መልእክት በትዊተር ገፃቸው ላኩ።

💭 “በሰሜን #ኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ሰላም እና አፋጣኝ የተኩስ አቁም ስምምነትን ይናፍቃሉ። @_AfricanUnion የተመቻቹ ንግግሮች መጀመር የተስፋ ምልክት ነው። ፓርቲዎቹ በቅን ልቦናና የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍላጎት ይዘው እንዲደራደሩ ጥሪዬን አቀርባለሁ። #ትግራይ”

ከነዚህ መገለጦች በኋላ፣ ሚንስትሯ አሁን ከአረመኔው ጥቁር ሂትለር አብዮት አህመድ አሊ ጋር በኢትዮጵያ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል። ታዲያ፣ በዩክሬን ሰላም እንዳታስፋፋ የሚከለክላት ምንድን ነው? ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመገናኘትስ ወደ ሞስኮ ለምን አትሄድም? ማን ነው የከፋው፤ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለመጠበቅ እየሞከረ ያለው ፑቲን ፥ ወይስ ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ለመጨፍጨፍ ‘የቻለው’አብዮት አህመድ አሊ?

አይይ! ዛሬ የኤርትራ ጦር ከትግራይ እንዳይወጣ የከለከሉት የተባበሩት መንግስታት፣ አሜሪካ እና አውሮፓ መሆናቸውን በግልፅ እያየን ነው። በቀጣዮቹ ቀናት የጀርመኑ እና የፈረንሳይ ኤልዛቤል ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የትግራይ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖችን አፍኖ እንዳይንቀሳቀሱ ያገታቸው፣ የጠለፋቸው እና አስርቦ እየጨረሳቸው ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ለማወደስና ለመሸለም አዲስ አበባ ሊሄዱ ነው።

እንግዲህ አውሮፓውያኑ ሚንስትሮች ለወኪላቸው ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤“ከሕወሓትና ሻዕቢያ ጋር ተናብባችሁና ‘ሕዝባችሁን’ ዘጋግታችሁ ጨርሱት እኛ ዓይናችንን እንከድናለን፤ ዋናው ነገር ክርስቲያን ስደተኞች ወደ አውሮፓ አይምጡብን! ደግሞ ሥራችሁን በደንብ እየሠራችሁ ነውና በርቱ፤ ትንሽ ዩሮ እንሰጣችኋለን፤ አሁን እንኳን ደስ ያላችሁ! ደስ ያለን” ለማለት ነው ወደ አዲስ አበባ የሚያመሩት።

💭 A barrage of Russian missiles struck the northeastern Ukrainian city of Kharkiv. The onslaught was witnessed just hours after a surprise visit by German Foreign Minister Annalena Baerbock to the city. The German Minister’s visit antagonised Russian President Vladimir Putin, resulting in a fusillade. Ukrainian firefighters were seen scrambling as Russian troops rained missiles. Kharkiv has faced heavy bombardment during the war, but the frontline has moved east since a Ukrainian counteroffensive last year retook territory from Russia. Putin’s troops have again launched a massive offensive after the German minister’s visit. Watch this report for further information.

😈 Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Tomorrow Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world?!

After Kharkiv, Ukraine ‘the proud atheist’ German foreign minister Annalena Baerbock will be visiting Ethiopia this Thursday to meet with black Hitlers of the fascist Oromo regime that has massacred over a million Orthodox Christians.

Back in November 2022, Green Party Co-Leader and Foreign Minister Annalena Baerbock came under fire over the removal of a 482-year-old crucifix from the venue for a G7 meeting in the German city of Münster.

Earlier, in October 2022, the attractive Foreign Minister Annalena Baerbock tweeted the following message:

After these revelations, she is now ready to meet black Hitler aka Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. So, what’s / who’s blocking her from promoting peace in Ukraine? Why doesn’t she travel to Moscow to meet the Russian President Vladimir Putin? Who is worse, Putin who is trying to protect Orthodox Christians — or Abiy Ahmed Ali who has been ‘enabled’ to massacre over a million Orthodox Christians.?”

Today, we are clearly seeing that it is the United Nations, the United States and Europe that prevent the war criminal Eritrean army from leaving Tigray. In the following days, the German and French Jezebel-female foreign ministers are are set to visit Addis Ababa to praise and reward the barbaric Gala-Oromo regime that is blocking, abducting and starving Orthodox Christians of Tigray – who may emigrate to Europe – to death.

These atheist European politicians went to Abuja, Nigeria two weeks ago to reward the ally of the barbaric Jihadist Ahmed Ali, the Islamic Nigerian junta, which is committing genocide against Nigerian Christians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

70% of UN Human Rights Council Members Such as Eritrea Are Human Rights Violators & War Criminals

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

70% of UN rights council members are non-democracies, says watchdog

UN Watch director says electing genocidal and authoritarian regimes to panel ‘is like naming Al Capone’ to fight organized crime, makes it difficult for body to carry out positive work

The top United Nations human rights body started the year with a majority of its members defined as non-democratic countries and many accused of severe rights violations.

Only 14 members elected to the 47-member UN Human Rights Council, based in Geneva, are considered “free” countries by the rights group Freedom House, leaving 70 percent of slots occupied by nations designates as “partly free” or “not free.”

“When the world elects regimes like Eritrea, Somalia, China, Cuba, Pakistan, to its highest human rights body, that’s like naming Al Capone and his gang to fight organized crime. It’s a betrayal,” said UN Watch executive director Hillel Neuer in an interview with ILTV.

When such states are elected to the panel, “it’s very hard for the world to take it seriously, and it raises the question, how can they even implement mandates that are positive, like the inquiry created on Iran,” Neuer added, referencing a recently formed probe into unrest in the Islamic Republic sparked by the death in custody of 22-year-old Kurdish-Iranian woman Mahsa Amini.

The Human Rights Council has 47 member states, which are elected to three-year terms by the UN General Assembly through direct and secret ballots.

Neuer noted in a tweet that countries with questionable human rights records such as Eritrea, Somalia,Sudan,Algeria,Qatar, Cuba,China,Vietnam, Pakistan, Kazakhstan, and Bangladesh are members of the council. All Islamic and Atheist nations.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Meet the 2023 U.N. Human Rights Council. Members Now Include: Eritrea, Sudan, Somalia, Algeria, Qatar | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2023

💭 እ.ኤ.አ. የ 2023 የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤትን እንተዋወቅ። በዚህ ምክር ቤት የሚካተቱት ሃገራት፤ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ አልጄሪያ፣ ኳታር ናቸው | ዋዉ! ጉድ ነው! ግን ብዙም አይግረመን፤ የሚጠበቅ ነው! የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው። የኤርትራ ሰአራዊት ከትግራይ እንዳይወጣ የሚያደርጉት እነ ተመድ፣ እነ አሜሪካና አውሮፓ መሆናቸውን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ የጀርመንና የፈረንሳይ ኤሊዛቤላውያን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ወደ አውሮፓ ሊሰደዱ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆች አፍኖ በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሊያሞግሱትና ሊሸልሙት ተዘጋጅተዋል።

💭 እ.ኤ.አ. የ 2023 የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤትን እንተዋወቅ። በዚህ ምክር ቤት የሚካተቱት ሃገራት፤ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ አልጄሪያ፣ ኳታር ናቸው | ዋዉ! ጉድ ነው! ግን ብዙም አይግረመን፤ የሚጠበቅ ነው! የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ነው። የኤርትራ ሰአራዊት ከትግራይ እንዳይወጣ የሚያደርጉት እነ ተመድ፣ እነ አሜሪካና አውሮፓ መሆናቸውን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ የጀርመንና የፈረንሳይ ኤሊዛቤላውያን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ወደ አውሮፓ ሊሰደዱ የሚችሉትን የትግራይ ተወላጆች አፍኖ በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለውን አረመኔውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሊያሞግሱትና ሊሸልሙት ተዘጋጅተዋል።

እነዚህ ኢ-አማኒያን የአውሮፓ ፖለቲከኞች ከሁለት ሳምንታት በፊት በናይጄሪያ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለውንና የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አጋር የሆነውን እስላማዊውን የናይጄሪያን ጁንታ ለመሸለም ወደ አቡጃ ናይጄሪያ አምርተው ነበር።

👉 የጀርመን ድምጽ እንዴዘገበው፤ “ጀርመን የተዘረፉ ቅርሶችን ለናይጀሪያ መመለስ ጀመረች

Germany’s Foreign Minister Annalena Baerbock and Nigerian Culture Minister Lai Mohammed pose after signing a declaration to transfer the ownership of the Benin bronzes in Berlin, Germany July 1, 2022. REUTERS/Lisi Niesner


በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ባርቦክ የተመራዉ ከፍተኛ የጀርመን ልዑካን ቡድን በናይጀሪያ ዋና መዲና አቡጃ፤ በተካሄደዉ እና «ታሪካዊ» በተባለዉ ሥነስርአት ላይ ከ 120 ዓመት በፊት በእንጊሊዝ ቅኝ ግዛት ዘመን የተዘረፉ ቅርሳ ቅርሶችን መልሰዋል። በርግጥ የጀርመንዋ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌላ ቤርቦክ እንደተናገሩት በጀርመን ሙዚየሞች የሚገኙት በቤኒን ሥርወመንግሥት ዘመን የተሰሩት ቅርሳ ቅርሶች የባህልና የቅርስ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የማነት ጉዳይም ነዉ። ሚኒስትሯ አቡጃ ላይ ከናይጀሪያዉያን ባለስልጣናት ፊት ለፊት ቆመዉ እንደተናገሩት ዛሬ እዚህ የመጣነው የቤኒን ነሐስ ቅርሶች ባለቤት ለሆነዉ ለናይጀሪያ ህዝብ ለመመለስ ነው፤ የመጣነዉን ስህተቱን ለማስተካከል ነዉ።ወደ አፍሪቃ የተመለሱ ቅርሶች ዳግም ላለመሰረቃቸዉ ምን ማስተማመኛ አለ?”

ነጥብጣቦቹን እናገናኛቸው

ለማንኛውም፤ ዳግማዊ አፄ ዮሐንስ አራተኛ ሲነሱ ተመድ እና የአፍሪቃ ህብረት የተሰኙትን ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ምድር ያስወጧቸዋል። እኔ መሪ ብሆን በተለይ ከንቱውን የአፍሪቃን ህብረትን ከአዲስ አበባ እንዲነሳ አደርግ ነበር። ለኢትዮጵያ መጥፎ እድል ያመጣ ድርጅት ነውና!

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery!

💭 14 countries were elected to the Human Rights Council for the 2023-2025 term including Eritrea, Sudan, Somalia, Algeria and Qatar. These, mainly Islamic, countries are currently involved in the genocide of the Orthodox Christian population of Ethiopia.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

100 Killed, Over 300 Injured in Deadly Car Bomb Attacks in Somalia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2022

💭 በሶማሊያ በደረሰ የመኪና ቦምብ ጥቃት /100 ሰዎች ሲሞቱ ከ፫፻/300 በላይ ቆስለዋል።

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

Very Sad, indeed!

👉 Look at the smoke! – ጭሱን ተመልከቱ!

ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ ወደ ኢትዮጵያ አቅጣጫ በየዓመቱ በዚህ ወቅት የሚፈልሱት ድንቅዬ ወፎች፤ “ዋይ! ዋይ! ዋይ!” እያሉ ሲበሩ ሰማኋቸው። የመጀመሪያዎቹ መሆናቸው ነው። በእውነት ተፈጥሮ ድንቅ ናት! ነፃ ናቸው፤ ቪዛ እና የኮሮና ምርመራ አያስፈልጋቸው እንዳሸኛቸው ይንቀሳቀሳሉ፤ ትግራዋዩና አማራው ግን “ወደ አዲስ አበባ አትገባትም!” ተብሏል፤ በገዛ አገሩ ባሪያ ሆኗል፤ ወራዳ ትውልድ!

በአረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ አስተባባሪነት እንዲሁም በቱርክና ኤሚራቶች ምኞት የሶማሌ እና ቤን አሚር ጂሃዳውያን ወደ አክሱም አምርተው ያን አሰቃቂ ጭፍጨፋ በአባቶቻችንና እናቶቻችን ላይ የፈጸሙት ከወር በኋላ ልክ በዛሬው ዕለት ነበር! አይይይ፤ እናንት አረመኔዎች እጃችሁን ከአክሱም ጽዮን ላይ አንሱ! ብለናል።

መቼስ ኦሮሞ በተባለው ህገወጥ ክልል እየመጣ ያለው መዓት በዓለማችን ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ነው የሚሆነው ፤ በዚህ በጣም እርግጠኛ ነኝ ፥ ሶማሌማ የ እቃ እቃ ጨዋታ ነው የሚመስለው።

💭 አልማርባዮቹ አህዛብ እርስበርስ ይተላለቁ ዘንድ ግድ ነው፤

  • ሶማሌው ከሶማሌ ጋር (አንድ ማንነት፣ አንድ ሃይማኖት፣ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባህል)
  • ጋላኦሮሞው ከ ሶማሌው ጋር
  • ጋላኦሮሞው ከ ጋላኦሮሞው ጋር (አንድ ማንነት፣ አንድ ሃይማኖት፣ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባህል ሊኖራቸው ይሻሉ)
  • ጋላ-ኦሮሞው ከ መሀመዳውያኑ ጋር

💭 The two car bombs that exploded at Somalia’s education ministry, next to a busy market intersection, killed at least 100 people and wounded 300, President Hassan Sheikh Mohamud said on Sunday, warning the death toll could rise.

Mogadishu’s K5 intersection is normally teeming with people buying and selling everything from food, clothing and water to foreign currency and khat, a mild narcotic leaf, but it was quiet on Sunday, when emergency workers were still cleaning blood from the streets and buildings.

No one immediately claimed responsibility, but Mohamud blamed the Islamist al Qaeda-linked group al Shabaab.

The chairperson of the African Union Commission, Moussa Faki Mahamat, condemned the attack and urged the international community to “redouble its efforts to ensure robust international support to Somalia’s institutions in their struggle to defeat terrorist groups”.

The first of the explosions hit the education ministry at around 2 p.m. The second hit as ambulances arrived and people gathered to help the victims.

Mohamed Moalim, who owns a small restaurant near the intersection, said his wife, Fardawsa Mohamed, a mother of six, rushed to the scene after the first explosion to try to help.

“We failed to stop her,” he said. “She was killed by the second blast.”

President Mohamud said some of the wounded were in a serious condition and the death toll could rise.

“Our people who were massacred … included mothers with their children in their arms, fathers who had medical conditions, students who were sent to study, businessmen who were struggling with the lives of their families,” he said after visiting the scene.

Al Shabaab militants, who are seeking to topple the government and establish their own rule based on an extreme interpretation of Islamic law, frequently stage attacks in Mogadishu and elsewhere. But the group typically avoids claiming responsibility for attacks that result in large numbers of casualties.

With support from the United States and allied local militias, the president has launched an offensive against al Shabaab, although results have been limited.

Abdullahi Aden said his friend, Ilyas Mohamed Warsame, was killed while travelling in his three-wheeled “tuk tuk” taxi to see relatives before returning to his home in Britain.

“We recognised the number plate of the tuk tuk, which was now rubble,” Aden said.

“Exhausted and desperate, we found his body at midnight last night in hospital,” he said. “I can’t get the image out of my mind.”

👉 Source: Reuters

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2022

😈 የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድና የኬንያው ኡሁር ኬንያታ በሶማሊያ ሲገናኙ ካሜራ ፊት የእጅ ሰላምታ ልውውጥ ከማድረግ ተቆጥበው ነበር። ይህ እንግዲህ አብዛኞቹ እንደሚያወሱት፤ “ግራኝን ለማሳፈር” ሳይሆን የተተወነው። በተቃራኒው የትግራይን አሳሳቢ ጉዳይ አስመልክቶ ሌላውን ወስላታ፤ ኦቦ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ይተኳቸው ዘንድ እራሳቸውን በእጩነት የማስተዋወቂያ ጥሩ አጋጣሚ ያገኙ ስለሆነ ነው። በግራም በቀኝም የትግራይ ጉዳይ ከሉሲፈራውያኑ እጅ እንዲወጣ አይፈለግምና የሚቃረኑ የሚመስሉ ግለሰቦችና ቡድኖች እርስበርስ ፈጥነው ለመቀያየር/ለመተካካት ወስነዋል።

በበነገታው እኮ ሕወሓት በብርሃን ፍጥነት በኡሁሩ ኬንያታ አስተባባሪነት ናይሮቢ ላይ ከጨፍጫፊው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ድርድር ለማድረግ መስማማቱ የጀነሳይዱ ሤራ አንዱ አመላካች ነገር ነው። እግዚኦ!

ዶ/ር ደብረ ጽዮን “ለአደራዳሪነት” ኡሁሩ ኬንያታን መረጡ። እንግዲህ ድርድሩ ጽዮናውያንን ከጨፈጨፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር መሆኑ ነው። ለምን አሁን? “አሁን ትግራይን ተቆጣጥረናታል፣ የሚቀናቀኑን ኃይሎች መትተናቸዋል፣ የጽዮናውያንንም ሕዝብ ቁጥር በበቂ በጋራ ቀንሰናል፣ የቀሩትንም በሁሉም ነገር በእኛ ላይ ጥገኞች እንዲሆኑ አድርገናቸዋል፣ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራንም በሚገባ አስተዋውቀናል” በሚል ሤራ አሁን ከዘር አጥፊው ‘ባላጋራቸው’ ጋር ለመደራደር መምረጣቸውን የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩ አንዳንዶቻችን አውስተነው ነበር። አይይ! ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደብረ ጽዮን እኮ ግኑኝነታቸውን መቼም አቋርጠውት አያውቁም። ወዮላቸው!ሁሉም ነገር (የስለላ ተቋማቱ የስልክ ድምጽ ቅጅዎችን ጨምሮ) በቅርቡ ይፋ ይሆናል።

💭 ሕወሓት የጻፈው የድርድር ደብዳቤ ለጅሃዳውያኑ የጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ሳይቀር ተልኳል፤

  • ለጅሃዳዊው የሴኔጋል ፕሬዚደንት ለማኪ ሳሊ
  • ለጅሃዳዊው የአረብ ኤሚራቶች ፕሬዚደንት ለሸክ መሀመድ (ጽዮናውያንን በድሮን የጨፈጨፈው አውሬስለ አፍሪካ ምን አገባው?)
  • ለጅሃዳዊቷ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ለሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን
  • ለጅሃዳዊው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ለሉሲፈራዊው የተመድ ሃላፊ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ
  • ለሉሲፈራዊው አዲሱ የአሜሪካ አፍሪቃ ቀንድ ልዑክ ለማይክ ሃመር (ሌሎቹ በትግራይ ጀነሳይድ አሰቃቂነት ድንግጠው ነበር ከዚህ ሥልጣናቸውን የለቀቁት። የሁሉም እጅ እንዳለበት አይተዋልና።)
  • ለሉሲፈራዊቷ የአሜሪካ ተመድ አምባሳደር ለሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ

🔥 በአፍሪካ የሉሲፈራውያኑ ማዕከል የሆነችዋ ኬኒያ በአፍሪቃ አንጋፋውን የኮቪድ ክትባት ፋብሪካ ለመክፈት ተስማማች

🔥 ሙስና፤ የኬኒያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታና ቤተሰቡ የባሕር ማዶ ግዙፍ ኃብት ሲጋለጥ

የሙስሊም ወንድ የሴቶችን እጅ አይጨብጥም (ግብዞች!)

በቅኝ ግዛት ባርነት ውስጥ ባለመግባታቸው የሚኩራሩት የምንልኪ ፬ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንስጋ የኤዶማውያኑ ቅኝ ግዛት የሙከራ ቤት ምሩቆች ለሆኑት ለኬኒያ + ታንዛኒያ + ናይጄሪያ ሁለተኛደረጃ ነፃ ግንበኞች እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠት ሕዝባቸውንበማዋረድና ክፉኛ በመጉዳት ላይ ይገኛሉ።

ወራዶች! አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ ሁሉንም ነገር ዘግተውና አፍነው ጊዜ በመግዛት ላይ ይገኛሉ። አይይይ፤ ከእግዚአብሔር ምን ሊሠወር የሚችል ነገር ይኖራልን? ፈጽሞ! እኛ እንኳን ደካሞቹ ምን እየተካሄደ እንደሆነ በደንብ እያየነው ነው!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Evolution of Jihadism: Genocide of Ethiopian Christians by These Agents of The Virtual Caliphate

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2022

😈 የቱርክና አረብ ወኪሎቹ ሶማሌዎች ለአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ ተጠያቂ ከሆኑት ጂሃዳውያን አንዱ የሆነውን የቀድሞውን ፕሬዚዳንታቸውን ፎርማጆን በእባባዊ ብልጠት ዘወር አድረገው “አዲስ ፕሬዚደንት ሾምን” አሉን።

😈 አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ወደ መካ እና ኳታር ልኮት የነበረውን ጂኒውን ጀዋር መሀመድን በማመቻቸት ላይ ይገኛል። አይይ! የትም አታመልጧትም! በነገራችን ላይ ወስላታው እስክንድር ነጋም የእነ ግራኝና ኢሳያስ አፈቆርኪ ወኪል ነው። ለዚህ ነው ጀዋርና እስክንድር ዓለምን እንዲያስሷት በአማሳደርነት የተላኩት። ጀዋር የተላከው ጅሃዳውያኑንን እንዲያሰባሰብ፣ እስክንድር ደግሞ ለአማራው የእንቅልፍ ኪኒን ሰጥቶ በጥልቁ ያስተኛው ዘንድ። “እስር ቤታቸው” “የስብሰባና ምክር ቤት ነበር”

👉 በሌላ በኩል ደግሞ የግብጹ ኮብራ ፕሬዚደንት አል-ሲሲ ለባለውለታው ለግራኝ አህመድ አሊ፤ “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ! እግርኳሱን አናሸንፋችሁም!” በማለት ለግብጽ ብሔራዊ ቡድን ምንም ዓይነት ትርጉም በሌለው የእግር ኳስ ጨዋታ ውጤት በኩል ሞኙን ሃበሻ ለማደንዘዝ ተጠቀመበት። “ሞ ፋራ”ን ያላስገቡት ለዚሁ “ለማደንዘዣው ስጦታ” ሲባል ነው። አንዴ በቱርክ ድራማ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ በስፖርት፣ በሰይፉ፣ በባላገሩና በመሳሰሉት ጂኒዎች አልማር-ባዩን ሕዝብ ያደነዝዙታል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ጽዮን ሰንሰለት፤ 👉 ኦባማ + አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ + ፋርማጆ + ጃዋር + ሙስጠፌ + ኢልሃን ኦማር + ኳታር + ሚነሶታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የጂሃድ ባቡር The Jihad Train 😈

ቴዲ ፀጋዬ ሙስጠፌ የተባለውን መሀመዳዊ ግብረሰዶማዊ አስመልክቶ ግሩም አድርጎ ጠቆም እንዳደረገን፤ ሁሉም ነገር የሚሸከረከረው በሃይማኖት/እምነት ዙሪያ ነው። ዓላማቸው፤ ጽዮን ማርያም/አክሱም ጽዮን እንደሆነች እኛ በአቅማችን ለሃያ ዓመታት ስንወተውት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። ይህን አስመልክቶ ረዘም ያለ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ልከን ነበር። ጥቆማውንም ተቀብለውት ስለነበር ኢትዮጵያ ከቱርክና ከአረቦች ጋር ያላትን ግኑኝነት ማላላት ጀምራ ነበር። ያኔ ኢትዮጵያ ትክክለኛ የሆን እርምጃ በመውሰድ ከኳታር ጋር ያላትን የዲፕሎማሲ ግኑኝነት ማቋረጧንና አልጀዚራየተሰኘው የዋሐቢእስልምና ጂሃድ ቱልቱላ ከአዲስ አበባ መባረሩንም እናስታውሳለን። ለዚህም ነው ኤዶማውያኑ ም ዕራባውያንና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጠው ኢትዮጵያን ይመሩ ዘንድ ሰሜናውያን እየተዋጓቸው ያሉት። ከደብረ ብርሃን እንደመለሷቸው አየን አይደል!አገራችንን ማን ማስተዳደር እንዳለበት ባዕዳውያኑ እንዲወስኑ መደረጋቸው ምን ያህል የዘቀጠ ትውልድ እንድፈራ ነው የሚጠቁመን። ደግሞ እኮ የማይገባቸውን የጽዮንን ሰንደቅ እያውለበለቡ፤ ኩሩዎች ነን፣ ቅኝ ሳንገዛ ባባቶቻችን ደም! ቅብርጥሴ” እያሉ የአባቶቻቸውን ምድር አክሱም ጽዮንን ያስወርራሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ መለስንም በኦባማ + አላሙዲንና (ጓዳ በነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ደመቀ መኮንን ሀሰን)+ የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ አማካኝነት ከተገደሉ በኋላ ደቡባዊው ኢትዮጵያ ዘስጋ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ልክ ስልጣን ላይ ሲወጡ ያደረጉት ከኳታር ጋር ግኑኝነት መመስረትና አልጀዚራንም ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ማድረግ ነበር።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ለኢትዮጵያ የተዘጋጀውና በባራክ ሁሴን ኦባማ እና ሶማሊአሜሪካዊቷ ጂሃዳዊት ኢልሃን ኦማር የሚመራው የሚነሶታው ስኳድ አባላት እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን ይመሰርቱ ዘንድ ከአራት ዓመታት በፊት ስልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን + ለማ መገርሳን + ጃዋር መሀመድን ስልጣን ላይ እንደወጡ በኦባማ እና ኢልሃን ኦማር (ኳታር ናት የምትደጉማት) አማካኝነት በማግስቱ ሚነሶታ ላይ እንዲሁም በዶሃ ኳታር ላይ እንዲሰባሰቡ ተደርገዋል።

ጎን ለጎን ግራኝ ደግሞ ግራኝ ፎርማጆ + ኢሳያስ አፈወርቂ ጥምረት ፈጥረውና እንደ ደብረ ጽዮንንም(የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ጂሃዳዊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ኤሚራቶችን (የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) ሶማሌዎችን + ቤን አሚሮችን + በአህዛብ መንፈስ ሥር የወደቁትን የጎንደር አማራዎችን እንዲሁም ከተቻለ የሱዳን + የደቡብ ሱዳን ተዋጊዎችን ማሰለፍ ዕቅዳቸው ነበር።

ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ‘ድል’ ያፈራውን ይህን ዕቅዳቸውንም ምስጋና ለከሃዲ አማራዎች በሚገባ አሳክተውታል። ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፣ ከተልካሻ ምክኒያት፣ ሰበባሰበብና ማመንታት ተቆጥበውና ከትግራይ ጽዮናውያን ጋር አብረው ቅድስት ምድር አክሱም ጽዮንን በደማቸው የመከላከል ግዴታ የነበረባቸው በቅድሚያ አማራዎች መሆን ነበረባቸውና ነው። ይህን በሕይወት አንዴ ብቻ የሚገኝ መንፈሳዊ ዕድል መጠቀም ነበረባቸው፤ ለራሳቸው እንኳን ሲሉ! መንፈሳዊ ውጊያ እኮ ማለት ይህ ነው!

👉 ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አዘጋጅቼ ስጨረስ “Elephantኤለፋንትየተባለው ሜዲያ በዛሬው ድሕረ ገጹ ይህን ከርዕሴ ጋር የተያያዘ ግሩም ዕይታ አካፍሎናል፤

💭 የኦጋዴን አሸዋዎች በምስራቅ አፍሪካ እየነፈሱ ነው

“ልክ እ.ኤ.አ. በ 1977 ፣ በምስራቅ አፍሪቃ ሁሉም ሁኔታዎች ተሰብስበው እርስ በርስ የሚጋጩ ፍላጎቶችን ወደ አጥፊ ጦርነት ሊለውጡ ይችላሉ።

እ.ኤ.አ. የ፲፻፸፪/1972 ዓ.ም ትግራይ/ሰሜን ወሎ ረሃብ ፥ ወደ ምዕራቡ ዓለም ትኩረት ባመጣው ብሪታናዊው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ጆናታን ዲምብልቢ ስም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የዲምብልቢ ረሃብ ብሎ ተሰይሞ ነበር ፥ ይህም ለ፶/50 ዓመታት ያህል በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ የፖለቲካ ክስተት እንዲሆን የተደረገውን የረሃቡን መንስኤ ለማየት በቅቼ ነበር። አከራካሪ ነው፤ ግን ያ የረሃብ ክስተት ባይኖር ኤርትራ ከኢትዮጵያ አልተገነጠልንም ይሆናል፣ ሶማሊያ አሁንም የተረጋጋች ትሆናለች፣ ሙሴቬኒ ፕሬዚዳንት አይሆኑም ነበር እና የ፲፻፺፬/1994 ዓ.ም የሩዋንዳ እልቂት አይከሰትም ነበር።”

“እንደ ፲፻፸፯/1977ቱ ኢትዮጵያም ጦርነት ላይ ነች። ሞቃዲሾ እንደገና የአዲስ አበባን አለመመቻቸት/ግራ መጋባት እየተመለከተች የታላቋ ሶማሊያ ህልሞቿን ለማደስ መነሳቷ የጊዜ ጉዳይ ሊሆን ይችላል።”

“ለማመን ያዳግታል፣ ግን በያኔዋ ሶቪየት ሕብረት ቦታ የምትገኘዋ ሩሲያ፣ ከቻይና እና አሜሪካ ጋር በመቀላቀል ውዥንብር ውስጥ የገባውን የአካባቢውን ፖለቲካ በይበልጥ ማበላሸት ትችላለች። እ.ኤ.አ. በ 2022 ፣ ብዙ የAK47s/ከላሽኒኮቭ ጠብመንጃዎች ይፈሳሉ ፣ ግን ሌሎች መሳሪያዎችም ሊኖሩ ይችላሉ።”

💭 The Sands of the Ogaden Are Blowing Across East Africa

“Much like in 1977, all the conditions have come together that could turn conflicting interests into ruinous warfare across the region.”

“The 1972 famine — also named the Dimbleby Famine by the international media after the British journalist Jonathan Dimbleby who brought it to Western attention — caused what I came to see as the most important political event in all of Eastern Africa for 50 years. Without that event, it is arguable that Eritrea may never have split from Ethiopia, Somalia might still be stable, Museveni would not be president and the Rwanda genocide of 1994 would not have happened.”

“Like in 1977, Ethiopia is at war. It might be a matter of time before dreams of Greater Somalia are revived, as Mogadishu once more watches Addis Ababa’s discomfiture.”

“Almost beyond belief, Russia, in the place of the Soviet Union, could very well join China and the USA in messing up the politics of the region, which mess is already in high gear. In 2022, there could well be more AK47s poured in, but there might be other weapons as well. ”

ታዲያ፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው ምስራቅ አፍሪቃ መጥፎ ዕድል ይዘው ለመምጣታቸው ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አለን? “የኦሮሞ እና ሶማሌ ክልሎች መፈጠራቸው ትልቅ ስህተት ነውስንል የነበረው ለዚህ እኮ ነው። እንኳን በሃገረ ኢትዮጵያ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች በግለሰብ ደረጃ ካልሆን በጅምላ ሥልጣን ላይ መውጣት የለባቸውምስንልም በ100% እርግጠኝነት ነው። ዓይናችን እያየውን እኮ ነው፤ ባዕዳውያኑም ያው እየጠቆሙን እኮ ነው!

በኦሮሞዎቹ የምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ እና መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገዛዞች ዘመን እንኳን ያልተፈጠረ ክስተት እኮ ነው በአረመኔዎቹ ኦሮሞዎች በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ተፈጥሮ እያየነው ያለነው። ተፈጥሯልና።

የሚገርም ነው፤ እዚህ የኤሌፋንት ጽሑፍ ላይ በምስራቅ አፍሪቃ የዩጋንዳው ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሠሯቸውን ስህተት እየደገሙት ነው” ይለናል። ኦሮሞዎቹ ግን፤ ሰሜናውያንን በተለይ የትግራይ ጽዮናውያንን አስመልክቶ እኮ እነ ግራኝ እያሉን ያሉት፤

“ኦሮሞዎቹ አባቶቻችን እነ ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሞኝነት ከሠሯቸው ስህተቶች ዛሬ ተምረናል “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ስህተቱን አንደግመውም ስለዚህ ጽዮናውያን ጠላቶቻችንን በጥይትና በረሃብ እንጨርሳቸዋለን!”

ብለው እሳቱ ከሰማይ ይውረድባቸውና ሁሉንም ዲያብሎሳዊ የጭካኔ ተግባራቸውን በቅደም ተከተል በሥራ ላይ እያዋሉት ነው።

አዎ! በትግራይ/ኤርትራ ተጋሩ ላይ ዛሬ እየወረደ ያለው ጥላቻወለድ መዓት ከ፻፴/130 ዓመታት በፊት በዲቃላው ምኒልክ የተጠመደው የጊዜ ፈንጅ ውጤት ነው። ይህን ሁሉ ዘመን ተጋሩዎች አቅፈው መኖራቸውና መታገሳቸው፤ ዛሬም ጠላቶቻቸውን በግልጽ እያወቋቸውና እያዩአቸው፤ የታጠቁት የቲዲኤፍ ተዋጊዎች እንኳን ጠላቶቻቸው የገቡበት ድረስ ገብተው በእሳት ለመጥረግ አለመሻታቸውና ከደብረ ብርሃን መመለሳቸው የሚያስገርምም የሚያስቆጣም ነው! የአማራና ኦሮሞ መታወቂያ የያዙ መንጣሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አስገብተው ቢሆን ኖሮ ስቃያችን፣ ጉስቁልናችንና መካራችን ገና ዱሮ በተወገዱ ነበር። ሃያ ሺህ የታጠቁ ተጋሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እንዴት አስቀድመው አልተደራጁም? እየመጣ ያለውን ለሦስት ዓመት በገሃድ እያዩት ግራኝን እንዴት ሊደፉት አልቻሉም? ምን ነካቸው? እንዴት አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ወደ ኦሮሚያ እስር ቤቶች ሊወረወሩ ቻሉ? 😠😠😠

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ

💭 እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን? ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃድ ከአክሱም እስከ ጀርመን | ሶማሌው ሦስት ንጹሐን ጀርመናውያንን በቢለዋ ወግቶ ገደላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2021

በደቡባዊ ጀርመን ቩርዝበርግ ከተማ ውስጥ ከስድስት ዓመታት በፊት ለጥገኝነት ወደ ጀርመን የገባው ሶማሌ ጎዳና ላይ ባደረሰው የቢላ ጥቃት ቢያንስ ሦስት ፫/3 ሰዎች ሲገደሉ ፭/5 ሰዎች ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። የባቫርያ ግዛት አስተዳዳሪ ወንጀሉን ፈጻሚው የ፳፬/ 24 ዓመቱ ሶማሊያዊ ስደተኛ እንደሆነ አስታውቀዋል።

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: