Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ስድብ’

ጋላ-ኦሮሞው ኤርሚያስ ለገሰ ጋኔኑን በድሃው ‘ድውይ’ አይያለው ላይ አራግፎ ወደ ርዕዮት ሜዲያ አመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

ርዕዮት ሜዲያ እንደደረሰም፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬ አቡነጴጥሮስን ያንቋሽሽለት ዘንድ አሻሸው። ድውዩ ሃብታሙ አያሌውም “እንዴት የእኔን ኦሮማራ ካህን ክብር ትቀንሳለህ?” በሚል ንዴት በአቡነ ማትያስ ላይ ጥላቻውን አስታወከ።

አሁን ደግሞ በፓትርያርኩ ላይ መጣችሁ፤ እናንት መሰሪ የሰይጣን ቁራጮች!? 😈

👹 አቤት ድፍረት! አቤት እብሪት! አቤት ቅሌት! እንግዲህ ይህ ቃኤላዊ ከ ኦሮማራ360′ ጋር በተያየዘ የገጠመውን ችግር፣ ብስጭትና ውርደት አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ ለማራገፍ መሞከሩ ነው ፤ ቆሻሻ! 👹

ከጎኑ ያለው እባብ ጋላኦሮሞ ኦቦጎዳናደግሞ (ያን የኮብራ ፊቱን ልብ ብላችሁ ተመልከቱት!) ላለፉት ሁለት ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ላለመተንፈስ ሲል ከሜዲያ ርቆ ነበር። አሁን ግን እንደለመዳው የጅሎቹን አማራዎችን አእምሮና ስሜት ለመቆጣጠር በየቀኑ ብቅ ብሎ እየተቅለሰለሰ ሲናገር ይታያል/ይሰማል። እነዚህ ከንቱዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሚሆኑት ጋላኦሮሞዎችና/ኦሮማራዎች መካከል ናቸው። እነዚህን የጥላቻ አቅማዳዎች እረፍትና እንቅልፍ እናሳጣቸው ዘንድ ግድ ነው፤ የእግዚአብሔር አምላክ ትዕግሥት አለቋል፤ የፍርዱም ጽዋ ሞልቷል።

ግን አየን፤ ሕዝብ እያለቀ፣ ካህናትና ምዕመናን እየተገደሉ፣ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ፤ ምንም ሳይመስላቸው ከአቅለሽላሹ ኦሮማራ ከአበበ በለው ጋር በኢየሩሳሌም ሰርግ ሲደግሱ የነበሩት እነ ድሃው አያሌው ከአክሱም ኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች መከራና ሰቃይ ይልቅ የሙስሊሞች ሰውሰራሽጉዳይ እንዴት በይበልጥ እንዳሳሰባቸው? ውዳቂ ግብዞች! በኅዳር ጽዮን በአክሱም ከተጨፉት ሺህ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይልቅ ዛሬ በስልት ድራማ የሚሰራባቸውና የሚሰሩት ሙስሊሞች በለጡባቸው?! ከንቱ የተገለባበጠበት ትውልድ!

በነገራችን ላይ፤ ዛሬ በአዲስ አበባ ኢንተርኔት ለምን እንዳልተዘጋ በደንብ እንመዝግበው። የሥልጣን ድራማ እየተሠራ መሆኑ ነው፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሠሩትን ግፍና ወንጀል ለማስቀየስ ብሎም የተበዳይነቱን ካርድ ከክርስቲያኖች ነጥቀው ሥልጣኑን ለእነ ጃዋር ለማስረከብ እየሠሩ ያሉት የሽግግር ድራማ ነው። ይህን እናስታውሰው!

“ስለ ጽዮን ዝም አንልም” አሉን ይሁዳዎቹ!የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያንን ጨፈጨፋቸው። አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ አክሱም ጽዮንን በጋላ፣ በሶማሌ እና በቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Did Antichrist Zelensky Wear an Inverted cross Sweatshirt During His Vatican Visit?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2023

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ የዩክሬን ፕሬዝደንት ዘሌንስኪ በቫቲካን ጉብኝቱ ወቅት የተገለበጠ የመስቀል ሹራብ ለብሷልን?

👹 ዘለንስኪ – አህመድ አሊ – ሜሎኒ 👹

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጋላ-ኦሮሞ አብይ አህመድ አሊን ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ይህ ክፉ የክርስቶስ ተቃዋሚ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ የጸሎት ጨርቆችን የክርስቶስን ትንሣኤ ከሚያሳይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሥዕል ጋር ለጳጳሱ በስጦታ መልክ አቅርቦላቸው ነበር። ዘለንስኪ ለጳጳሱ የሰጠው እና አህመድ አሊ ባቀረበው መካከል ያለውን ተመሳሳይነት ማየት ትችላላችሁን? ሁለቱም ወንጀለጆች (ዘለንስኪ አይሁዳዊ ነው፣ እና አህመድ አሊ ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ነው) በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እያካሄዱ ነው። ወዮላቸው!

👹 Zelensky – Ahmed Ali – Meloni 👹

Pope Francis also received the genocider Abiy Ahmed Ali of Ethiopia. This evil Oromo Antichrist offered a present of traditional Ethiopian prayer fabrics, along with a painting of the Risen Christ to the Pope. Can you see the similarity between what Zelensky gave the Pope and what Ahmed Ali presented? We remember that the dirty Ahmed Ali displayed the upside down cross in public during Easter. Both these criminal leaders (Zelensky is Jewish, and Ahmed Ali is Muslim-Protestant) are waging a genocidal war against the Orthodox Church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jewish Zelensky Gifts The Catholic Pope With an Orthodox Icon Without Christ. A Blasphemy!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2023

😲 አይሁዱ የዩክሬን ፕሬዚደንት ዘሌንስኪ ለካቶሊኩ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ክርስቶስ የሌለበትን የእመቤታችን የኦርቶዶክስ ስዕልን ሰጣቸው። ትልቅ ስድብ!

😈 እንግዲህ ባለቀንዶቹ የ 666ቱ ጭፍሮች ሲገናኙ ልዑላቸውን ሉሲፈርን ‘የሚያረኩት’በዚህ መልክ ነው።

😈 Well, when the hornets 666 armies meet, they ‘satisfy’ their prince Lucifer in this form.

😲 During a meeting with the Pope, Zelensky handed him an “icon” of the Mother of God with a void in the place where the Savior should have been.

Ukrainian President Vladimir Zelensky, who met with Pope Francis last week, presented the pontiff with gifts that are offensive to Orthodox Christian believers, the il Fatto Quotidiano newspaper wrote.

The controversial item is an icon of Virgin Mary holding the Child Jesus, who is depicted only as a black outline.

“It was supposed to symbolize the ‘loss’ of Ukrainian children in the conflict, but to the head of the Roman Catholic Church, the ‘loss’ of Child Jesus means the loss of the Messiah, the loss of the reason to exist for the institute of the church itself,” the paper quoted a prominent journalist, historian and former senator Raniero La Valle as saying.

In his opinion, the picture in fact symbolizes “erasing Christ from the cross and the denial of his resurrection.”

Another present by Zelensky was the painting of Madonna, made on a fragment of a bulletproof vest, against the bloody red background with stripes in colors of the Ukrainian flag.

In contrast, Pope Francis gave President Zelensky a bronze sculpture representing an olive branch, a symbol of peace. He also gifted him with several documents devoted to peace and fraternity.

👉 Selected comments courtesy of ‘Living Orthodox‘ who shared his reaction with us in the 2nd part of the video under the title: „The Heresy of Political Ideology—We Must Not Be of the World.„

  • – Though blasphemous…I can’t help but wonder if God allowed it as a message to His Children, and the world, that these two leaders are not cooperating with His Will to put it lightly, therefore, He is absent in the whole exchange for both the giver and receiver as depicted on the “icon”…where the giver is deliberate and obvious but the receiver’s current stance in corporation with the world portrays a cheap rendition of what our Lord and Savior is not (looks like it was created with magic markers or is a computer-generated print out amongst the “black void”)…therefore, this “icon” represents their truth as it relates to the war, social/political/global agendas, and the spiritual implications to all of it (unless they repent, God-willing). In other words, our Lord and Savior Jesus Christ is absent because the exchange and powers that be between these two are not in accordance with His Will…so in that way, the “icon” may be accurate in relaying God’s message regarding these affairs and possibly why He allowed such a disgraceful “icon” to be revealed openly to the public and the world at large.
  • – Living Orthodox: God does indeed permit things like this not only as a correction, but indeed to highlight and reveal different issues. More so, it is to spurn the faithful to action and to warn us from the sleep of worldliness and humanism. St. Justin Popovich wrote extensively on this matter.
  • – Not just blasphemous, but generally unskilled “icon” writing. The quality is as poor as the taste in which it was given. Kyrie Eleison!
  • – Father God Bless. If Zelensky views the ukrainian people only as a resource to exploit, why hasn’t he left Ukraine as soon as it got dangerous for him? Or do you think he is enjoying his portrayal as a brave and heroic leader in the western media so much that vainglory is his motivation?
  • – Lots of parallels to what Hitler did, he replaced the pastors, murdered or imprisoned those who wouldn’t go along, created his own churches, and wrote his own version of the bible. It is that same spirit.
  • – Father, do you think Zelenskyy is an Antichrist?
  • Living Orthodox: “I don’t have enough discernment to say for certain. But I would say he’s likely a type of one. He’s placed the identity of a nation in the place of God. Anti means “in place of or instead of”…”
  • – As an American, I feel grief and sorrow at my country’s role in this awful war and ecclesiastical confusion.
  • – Christ is Risen. So sad that many innocent people are dying because of this horrible behavior. Blessings to you and all Orthodox who are true to the faith

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sodom & Gomorrah Brazil Mocked God Then Flood & Fire Followed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2023

😈 ሰዶም እና ገሞራ ብራዚል በእግዚአብሔር ላይ ተሳለቁበት ከዚያም ጎርፍ እና እሳት ተከተለ፤ የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፴፯፡፴፱]❖

የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና። በዚያች ወራት ከጥፋት ውኃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ፥ የጥፋት ውኃም መጥቶ ሁሉን እስከ ወሰደ ድረስ እንዳላወቁ፥ የሰው ልጅ መምጣት ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።”

😈 Brazil’s Satanic Carnival 2023! The Days of Noah IS HERE!

❖ [Matthew 24:37-39] ❖

“But as the days of Noah were, so shall also the coming of the Son of man be. For as in the days that were before the flood they were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day that Noe entered into the ark, And knew not until the flood came, and took them all away; so shall also the coming of the Son of man be.”

A Demonic Parade In Brazil! They Worshiped Satan in front of everyone. They Mocked God Then This Happened! The Dark Side of Brazil’s Carnival

In 2023, Brazil’s carnival celebrations took a dangerous turn when parade floats mocking Jesus Christ and using the devil caused a devastating flood.

Christians need to wake up to the end times prophecies that are coming to pass! similar to others like:

Man Act like Jesus Mocks God and Receives Instant Karma at Brazil’s Carnival

The Rio de Janeiro Carnival is a world-famous festival that attracts people from all over the world. It is known for its vibrant costumes, music, and dance. Unfortunately, some groups choose this moment to make a mockery of Jesus and the Bible. After almost two years without activity, this year’s Carnival resumed its activities. However, a samba school in Rio de Janeiro known as Gavioels de Fiel decided to mock God and the Bible with their themes and parade.

Gigantic Jet Lightning Bolt Falls on The Head of Christ The Redeemer Statue in Brazil

ኃይለኛ መብረቅ በብራዚሏ ሪዮ ዲ ጄኔሮ በሚገኘውን ግዙፉ የክርስቶስ መድሓኒሐውልት ራስ ላይ ወደቀ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Church of England Considers Abandoning Christianity | የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ክርስትናን መተው ታስባለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2023

ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም።”

💭 አንድ በአንድ ነው የሚደረገው፦

የቪዲዮው ምስል፤ ከሰባት አመታት በፊት ቆሻሻው አርቲስት ፔት ዶህርቲ ክርስቶስ በመስቀል ላይ መስሎ የሚያሳይ ምስል በለንደን ጎዳናዎች ላይ እንዲታይ ተደርጎ ነበር። በእርግጥ ይህ ለክርስቲያኖች ትልቅ ስድብ ነው!

💭 It’s done one at a time:

The image thumbnail: Seven years ago, a statue of Pete Doherty posing as Christ on the Cross went on view in London. Surely this is blasphemous! The raucous, wild-living pop star as Jesus, his sufferings in the media equated with the passion of Christ, his naked flesh nailed up as if he were the son of God? Shame of you, leaders of the Church of England! Surely this is too much to take!

🛑 በመምከር ላይ ያሉት የዛሬዋ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን መሪዎች ተልዕኮ፤

👉 ፩ኛ. የአንግሊካን ቄሶች የተመሳሳይ ጾታ ሠርግ እና የሲቪል ሽርክናዎችን እንዲባርኩ ለማድረግ። ግብረ ሰዶማውያን እና ሌዝቢያን ሰርግ በቤተክርስቲያን ውስጥ ቢከለከሉም በረከቶቹ ግን እንዲሰጡ ይደረጋሉ።

👉 ፪ኛ. ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የቤተክርስቲያና ሲኖድ ስብሰባ ላይ የወጣው ትልቁ የዜና ታሪክ አንዳንድ የእንግሊዝ ቤተክርስትያን ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ከፆታገለልተኛ ወይም የሴት አማራጮችን በመጠቀም ለ 2000 ዓመታት የቆዩ ማጣቀሻዎች እግዚአብሔርን እርሱእሱወይም አባትየሚሉትን ቃላት ቤተክርስቲያኗ እንዳትጠቀም ጥሪ አቅርበዋል።

እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

🛑 በሃገራችንም ተመሳሳይ ሁኔታ እየታየ ይመስላል፤ ቤተ ክህነት የችግሩ አካል ናት! ወኔያችሁን በመቀስቀስ ተስፋ ይሰጧችሁና በበነገታው በበረዶ ሻወር ኩምሽሽ፣ እራሳችሁን፣ ማንነታችሁን፣ ሃገራችሁንና ቤተክርስቲያናችሁን እንድትጠሉ ያደርጓችኋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

👉 ዛሬም፤ “መንግስት ጥሩ ሲሠራ እናመሰግናለን፤ ሲያጠፋ እናወግዘዋለን፤ ይህን ለተከበሩ ጠቅላያችንአሳውቀናቸዋል…” አሉን፤ ፈሪሳዊው አቡነአብርሃም። እግዚኦ!

‘የቤተክርስቲያን አባቶች’ የሚባለው ነገር ያለቀለት የመስከረም ፬/4 ፡ ፳፻፲፪/2012ቱ ሰልፍ ተቃውሞ ሰልፍ እንዲሠረዝ ሲደረግ ነው። ያኔ በዝቅጠኛ ደረጃ ነበር “ሲደራደሩ” የነበሩት፤ አሁን ግን በከፍተኛ ደረጃ ነው። በወቅቱ መስከረም ፬ ተጠርቶ ለነበረው ተቃውሞ ሰልፍ ወደ አዲስ አበባ ደስ እያለኝ አምርቼ ነበር፤ ምንም ሳላመነታ ከቤተሰብ አባላት ጋር ሆኜ በመስቀል አደባባይ ተገኝቼ ነበር፤ ግን ልክ እንደዛሬው፤ “ተስማምተናል፣ ታርቀናልና ሰልፉ ቀርቷል!” ሲባል ምን ያህል እንዳዘንኩና፤ እንደተቆጣሁና “አባቶች” በተባሉት ተስፋ እንደቆረጥኩ ለመናገር ከብዶኝ ነበር። “ባፋጣኝ ወኔ ቀስቃሽ ሰልፍ በአዲስ አበባ ካልተደረገ ጭፍጨፋው ይቀጥላል!” በማለት በወቅቱ አውስቼ ነበር።

የዛሬዋ ቤተክህነት (የትግራይን ጨምሮ) በፈሪሳውያን የተሞላች ናት። ከአንዴም፣ ሁለቴም ሦስቴም አይተነዋል። ምንም አዲስ ነገር የለም! ቤተ ክርስቲያንና ሃገርን የመበታተን፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን የማስጨረሱ ሤራ ይቀጥላል።

😇 በዚህ ዘመን አባታችን፣ ካኽናችን፣ ፓትርያርካችና መሪያችን ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው

የሩሲያ፣ ቡልጋሪያ እና ሰርቢያ መሪዎች የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮቻቸውን ለመማጸን ወደ ሲኖዶሱ ያመራሉ፤ የእኛዎቹ ደግሞ የ፩ ሚሊየን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ደም እንደ ከልብ ያፈሰሰውን አረመኔ ለመለመን ወደ ቤተ ፒኮክ ይገባሉ። እግዚኦ!

ከ፩ ሚሊየን በላይ አክሱም ጽዮናውያን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው አረመኔ ጋር ለስብሰባ መቀመጥስ ተገቢ ነውን? ምን ዓይነት ቅሌት ነው?!

👉አሁን ሁሉም የዛሬውን ዕለት የሜዲያዎች ውጥንቅጥ የሆነና የተመሰቃቀል መገኘት በጥሞና ይከታተል። ካድሬዎቻቸው መጽሐፍ ቅዱስን እየጠቀሱ ሞኙን የተዋሕዶ በግ እያስተኙ ወደገደል ይመሩት ዘንድ በደንብ አዘጋጅተዋቸዋል።

ከሳምንት በፊት ሲናገሩ የነበሩትን ዛሬ የማይደግሙት እንዲያውም የሚቃረኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹን እና ኦሮማራዎቹን እነ ዘመድኩን በቀለን፣ ‘መምህር ፋንታሁን ዋቄን፣ ‘ዲያቆን አባይነህ ካሴን፣ እንዲሁም ‘አቡነ’ ናትናኤልን ወጥተው እንዲለፈልፉ ያደርጓቸዋል። በጣም የሚገርም ነው ሜዲያውን ሁሉ የተቆጣጠሩት አማርኛ ተናጋሪ ጋላ-ኦሮሞውችና ኦሮማራዎች ናቸው። ጊዜው ያስገድደናል፣ በጣምም አስፈላጊ ነውና ጎሣዊ ማንነታቸውን እንመርምር! እርስበርስ እንጂ አክሱም ጽዮናውያንን በሁለት ዓመት አንዴ ለማዋረድና ለማቅለል ካልሆነ በጭራሽ አይጋብዟቸውም። ይህን በንደንብ እናስተውል።

ከሳምንት በፊት የወንጀለኛው ‘ኦሮማራ360’ ሜዲያ አባል እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ኤርሚያስ ለገሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ሞኙን ቴዎድሮስ ጸጋየን ለመጀመሪያ ጊዜ ልክ እንደጋበዘው ወዲያው ያተኮረው በሁኔታዎች ላይ ሳይሆን በቴዎድሮስ ብሔር እና ግለሰባዊ ማንነት ላይ ነው። ልክ የዘር ማጥፋት ጦርነት በጀመረ ማግስት ሲመረምሩትና ሊያዋርዱት ሲሞክሩ እንደነበሩት። ቴዎድሮስ ፀጋዬ በዚህ ወንጀለኛ ሜዲያ ላይ ቀርቦ እራሱን በማቅለሉ በጣም አዝኜበታለሁ።

አብዛኛው ክርስቲያን የሆነ ሕዝብ በሚኖርባት አገር አህዛብ እና መናፍቃን ይህን ያህል ሲጫወቱብን ማየት ትልቅ ቅሌት ነው! ምን ብናጠፋ ነው? ብለን እንጠይቅ!

👉 ከሳምንት በፊት ይህን ጽፌ ነበር፤ አሁን ያው እያየነው ነው፤

💭 እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ለመፈራረም ተስማሙ | ሞሮኮውያን በተቃራኒው አገራቸው ከእስራኤል ጋር መደበኛ ግኑኝነት በመጀመሯ ተቃውሞ አሰሙ።

የኢትዮጵያን ግዛት ቆርሶ ለሱዳን አሳልፎ የሰጠውና በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ በታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ግፍ፣ ወንጀልና ጭፍጨፋ የፈጸመው የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከግብጽ ቀጥሎ ሰሞኑን ወደ ሱዳን፣ ኤሚራቶችና ሶማሊያ አምርቶ ነበር። ባፋጣኝ መወገድ የሚገባው የጋላኦሮሞው አገዛዝ ምን እንዳቀደና ምን እየተገበረ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው፤ ነገር ግን በእስራኤል በኩል የጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔተንያሁ መንግስት ከዚህ ቆሻሻ መንግስት ጋር ዛሬም መሞዳሞዱን የሚቀጥል ከሆነ በእስራኤል ላይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መቅሰፍት ሊያስከትል እንደሚችል የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል።

አዎ! እስራኤል ሶስተኛውን የሰለሞን ቤተመቅደስ በኢየሩሳሌም ለመገንባት ታቦተ ጽዮንን ትፈልገዋለች። ጽላተ ሙሴን ካገኘንና ዛሬ በእየሩሳሌም ከተማ የሞርያን ኮረብታ ላይ የሚገኙትን የድንጋይ ጉልላት እና የአላቅሳ መስጊዶችን ካፈረስን በኋላ ነው ሦስተኛውን ቤተመቅደስ መገንባት የምንችለው የሚል እምነት አላቸው አክራሪዎቹ አይሁዶች። እንደነሱ ከሆነ የምጽዓት ሕልማቸውን እውን ለማድረግ እነዚህ ሁኔታዎች ለዓለም ፍጻሜ እንደ መቅደሚያ መከሰት አለባቸው።

መሀመዳውያኑ(ሺዓ ሙስሊሞች/ ኢራን)ደግሞ “የተደበቀው ኢማም (መህዲ) የቃል ኪዳኑን ታቦት አውጥቶ ወደ ኢየሩሳሌም መቅደሱ ተራራ መመለስ አለበት” ብለው ያምናሉ። በሺዓ ወግ ፣ በክፉና መልካም፣ በጥሩና መጥፎ መካከል በመጨረሻው ዘመን ጦርነት የሚካሄድ ነው። ይህም በኢራን ውስጥ ይተረጎማል ። እንደ የሺዓ እስላም ተረተረተኞች ከሆነ ጦርነቱ ከምዕራቡ ዓለም እና ከአይሁድ እምነት ተከታዮች ጋር ነው የሚካሄደው።

በአክራሪ የመሠረታዊ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ መጽሐፍን ይጠቅሳሉ፤ ይህም የፍርድ ቀን ምልክቶች አንዱ የቃል ኪዳኑ ታቦት መምጣትና መመለስ ነው። እነዚህ ምዕራባውያን ተቋማት ታቦተ ጽዮንን ማግኘት እና መቆጣጠር፣ “ያለምንም ጥርጥር ለመጨረሻው አስከፊ ትግል ማበረታቻ ጥቅም ላይ ይውላል” ብለው ያምናሉ።

ሦስቱም ኃይሎች በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ብልጽግና/ኦነግ ከሃዲ ወኪሎቻቸው አማካኝነት ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የሚያካሄዱበት ዋናው ምክኒያት ይህ ነው። ነገር ግን ወዮላቸው! ላለፉት አምስት መቶ/ መቶ ሰላሳ/ ሦስት ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን የታቦተ ጽዮን ጠባቂዎችን ከጠላት ጋር አብረው በማጥቃት ላይ ያሉ ኢትዮጵያ ዘስጋም ወዮላቸው! “የዚህ ሲኖዶስ፣ የዚያ ሲኖዶስ” በማለት አጀንዳና ድራማ እየፈጠሩ ከፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች ለመሸሽና ሕዝቡንም ለማታለል የሚያደርጉት ሙከራ በእግዚአብሔር ዘንድ ተጨማሪ ቁጣ ነው የሚያመጣባቸው። ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም። እያየነውና እየሰማነው እኮ ነው። ለምሳሌው የማይመቹኝ ኦሮሙማው ጳጳስአቡነ ናትናኤል፤ ሰሞኑን፤ “ሀይማኖቴ አትከፈልም!” ሲሉ ሰምተናል። ለመሆኑ ይህን ዓይነት ንግግር ከማን ነው የሰማነው? አዎ! ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ኢትዮጵያ አትፈርስም! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አትፈርስም!” እያለን አይደለም። አይይይ!

በእውነት እኔ በእነርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ “በቃኝ!” ብዬና ተንበርክኬ ቀን ተሌት እያነባሁ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ይቅርታ በጠየቅኩ ነበር። ንሰሐ በገባሁና አዲስ ሰው ለመሆን በተጋሁ ነበር። ጊዜውና አጋጣሚው እያመለጣቸው ነው፤ እንደው ቢጎብዙና መዳን ቢፈልጉ ያላቸው አማራጭ ይህ ብቻ ነው።

ሴረኞቹን ጂኒዎች ግራኝ አብዮትን፣ ግራኝ ጃዋርን፣ ግራኝ ለማ’ን እንዲሁም የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ቱርክን እና ግብጽን በደንብ ለማየት የንስር ዓይኖች ይስጠን

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፤

💭 ኢትዮጵያውያንን እያስጨፈጨፉ ያሉት አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ናቸው | ጋሎች፡ እሳቱን ያውረድባችሁ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2020

“ በወለጋ ለተካሄደው አሰቃቂ ጀነሳይድ ቍ.፩ ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ ነው!!! ጋሎቹ ከዓማሌቃውያን በከፋ ብሔራቸውን ወደ ሲዖል የሚወስድ ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው እየፈጸሙ ያሉት። ይህ ትውልዳቸው ምናልባት ለመቀጠል ቢፈቀድለትም እንኳን በምድር ሲዖል ለመኖር የሚያበቃ የሃጢዓት ሸክም ተሸክሞ የሚኖር ትውልድ ነው የሚሆነው።

‘አብን’ የተሰኘው ሌላ የአውሬው ድርጅት ዛሬ በወለጋ ለተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ መንደርደሪያ ነበር። የተቃውሞ ሰልፍ ትጠራለህ፣ ስልፉን ታስቀራለህ፣ የድጋፍ ሰልፍ ትጠራለሁ ቀጥሎ ጭፍጨፋውን በድፍረት ታካሂዳለህ። ሕዝቡ ብሶቱን ለመግለጽ ወደ አደባባይ እንዳልወጣ በተደጋጋሚ አዩት እኮ ስለዚህ ተደፋፈሩና ግድያቸውን ቀጠሉ። እያንዳንዱ ለተቃውሞ የሚጠራ ሰልፍ በአብዮት አህመድ ካድሬዎች በኩል እንዲጠራ የሚደረገውም ለዚህ ነው።

ላለፈው ሳምንት ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ ልክ እንደተሰረዘ፤ “ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን?” በማለት ጠይቄ ነበር።

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ነው ገዳይ አብይ ለተባባሪው ፓርቲ ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ልክ ሲኖዶሱ ሲሰባሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ በመዘጋጀት ባለበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም። ልብ እንበል፤ ይሁዳ እራሱን ሰቀለ እንጂ ከተቀሩት የክርስቶስ ሐዋርያት ጋር ተመልሶ እንዲሰለፍ አልተደረገም። የኛዎቹ ግን በተቃራኒው ከሃዲ ይሁዳዎቹን በድጋሚ ተቀብለዋቸዋል።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው።”

💭 በአራት ቀናት ልዩነት “ክቡር“ መልአኩ ሰይጣን ሆነ | ምዕመናኑን የማስተኚያ ዲያብሎሳዊ ስልት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2020

“ሊቀ መልአክት የነበረው ሉሲፈርም እንዲህ ነው የወደቀው…የወደቁት ቤተ ክርስቲያናችንም ውስጥ ሰርገው ገብተዋል…እዩት…

ለመሆኑ እባባዊ የሆነውን የዲያብሎስን አካሄድ እየተከታተልን ነውን? ዘንዶው እዚህ እዚያ፣ ወዲያ ወዲህ እያለ ግራና ቀኝ ይዝለገለጋል፤ አንዴ እነደዚህ ሌላ ጊዜ እንደዚያ፣ አንዴ ሙቅ ውሃ ቆየት ብሎ ቀዝቃዛ፣ ትናንት ሽብር ፥ ዛሬ ፍቅር ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተቃዋሚ፣ ዛሬ ኬኛ በበነገታው ኢትዮጵያ ሱሴ። ይህ እንግዲህ በቅርቡ ላዘጋጁት የዘር ጭፍጨፋ ሰውን በማለማመድ ላይ መሆናቸውንና፤ ሕዝቡም ከሲዖል ጣዕም ጋር እንዲተዋወቅ እየተደረገ መሆኑ ነው የሚነግረን። ነገሮችን ሁሉ በማዘበራረቅ የሰውን አንጎል ማጠብ፣ መበጥበጥና መቆጣጠር እንደሚቻል አውቀውታል / አምነውበታል። ሰው ነቅቶ ከአልጋው በመነሳት ለአመጽ እንዳይነሳሳና በአዲስ አበባ ለፈሩት የተቃውሞ ሰልፍ እንዳይወጣ የገዟቸውንና ያሰማሯቸውን የፖለቲካ፣ የሃይማኖት፣ የስነ ልቦና እና የሜዲያ “ልሂቃን” ይጠቀማሉ። እንደምናየው “ተቃዋሚ ነን” ሲሉ የነበሩ ደካሞች ሳይቀሩ ሁሉም በገንዘብና በልጆቻቸው ሊከተል በሚችለው የግድያ ማስፈራሪያ ወይ አፋቸውን ዘግተውባቸዋል ወይ ወደ እነሱ ካምፕ አምጥተዋቸዋል።“

💭 The Church of England convened a synod this past week, a gathering of bishops, clergy and laypeople for the purpose of reviewing and possibly changing church doctrine.

The result of this particular gathering was that the national assembly voted, after two days of debate, to let Anglican priests bless same-sex weddings and civil partnerships. The blessings will come despite the fact gay and lesbian weddings will still be prohibited in the church.

Intended as a compromise measure after five years of discussions on the church’s position on human sexuality, the result is confusing to many. The ban on same-sex weddings is because the church believes it is sinful behavior, yet the church will now bless those same “sinful” partnerships?

That announcement wasn’t the most shocking to come out of the Church of England’s gathering, however.

The biggest news story to come out of the church’s gathering was that some within the Church of England are calling for 2000-year-old references to God as He, Him or Father to be banished, instead using gender-neutral or female alternatives.

Leaders at the synod took written questions from those attending. One question came from the Reverend Joanna Stobart, an Anglican minister, who wanted to know what steps were being taken to offer alternatives to God with male pronouns. Specifically, she hoped “to develop more inclusive language in our authorized liturgy.”

The Bishop of Lichfield, Michael Ipgrave, serving as Vice Chair of the church’s Liturgical Commission provided a reply that excited those seeking the change. “We have been exploring the use of gendered language in relation to God for several years in collaboration with the Faith and Order Commission. After some dialogue between the two commissions in this area, a new joint project on gendered language will begin this spring.”

The fact that The Church of England bills itself as a Christian church apparently isn’t slowing down this project intended to determine if the words of Christ should be believed or whether they should be tossed aside.

The story of Jesus Christ may be the best known and certainly the most read of any man to have ever set foot on planet earth. Christians believe Jesus was born to the ever-virgin Mary, sometimes referred to as “the mother of God.” She conceived Jesus through a miracle, thanks to the Holy Spirit. While some doubters have questioned her virgin status, virtually nowhere in history has there been any credible debate that Mary was Jesus’ mother. At no point has there been a serious discussion that Mary herself was God.

With those two points undisputed, it seems illogical that Christians could take to referring to God as She or Her. If one believes Jesus was the son of God and that Mary was His mother, and that she wasn’t God, simple logic tells us God can’t be referred to as She.

Far more importantly, though, are the words of Jesus himself. He spoke frequently about his Father in Heaven. He gave us the Lord’s Prayer, which begins with the words “Our Father.” He was not ambiguous.

Unless Jesus was lying to us, unless Jesus was intentionally misleading all of humankind, it seems incredibly arrogant to think that we know better, 2000 years later than the Savior. If Jesus was lying, or even if he was unintentionally mistaken when he referenced the Father, doesn’t that undermine the entire belief in him as the Son of God?

That is the quagmire the Church of England is leading itself into. In an effort to placate the current cultural whims of members of their clergy and laity, they would question whether Jesus, on whom their church is founded, was wrong. Toss out the Savior to fit the current cultural narrative.

No small irony, of course, and probably no coincidence, that the Church of England was created originally by King Henry VIII because of his own issues with sex and marriage. In 1536 King Henry wanted to get a divorce from his wife and marry his mistress. England was a Catholic nation at the time, and the Pope pointed out to Henry that trading in for a new wife was a no-no, even for a King. Unhappy that the Pope wouldn’t change the rules for him, Henry VIII and all of England left the Catholic Church. The King created his own church instead and then felt free to marry and carry on as he pleased.

Obedience to God and doing the right thing got lost somewhere in the process.

That’s where the Church of England finds itself again in 2023. There are some liberal Christians who, rather than adhere to 2000 years of scripture, four Gospels documenting the life of Christ, or to the words of Jesus himself, would rather change the rules. They want to do this because, like King Henry VIII, the change will make it more convenient for them and what they want.

Lost again is obedience to God and the serious study of scripture.

If the Church of England walks down the path of ignoring Jesus and instead referring to God in gender-neutral terms, it will have abandoned its role as a Christian organization.

👉 Courtesy: The Washington Times

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Muslims Cursing, Mocking Jesus & His Holy Mother, Insulting Christians | ሙስሊሞች ኢየሱስንና ቅድስት እናቱን ሲሳደቡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2022

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤

ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ይህ የፕሮቴስታንት ጂሃድ የተጠነሰሰው የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት የሆነው ጀርመናዊው ማርቲን ሉተር ገና በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ላይ አመጹን በጀመረበት ዘመን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነው። ማርቲን ሉተር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ በጣም ትልቅ ፍላጎት ያሳይ እንደነበር የታወቀ ነው። ታዲያ ፕሮቴስታንቶች በጂሃድ አጋሮቻቸው በቱርኮች በኩል ግራኝ አህመድ ቀዳማዊን ወደ ኢትዮጵያ በመላክና ፤ ልክ አሁን አሜሪካና ሩሲያ እንደሚሰሩት የተፃራሪነት ድራማ፤ ካቶሊክ ፖርቱጋሎችንም የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች እንዲረዷቸው በማድረግ በ “ቄስ ዮሐንስ” ፍለጋ ዘመን ሲመኙት የነበሩትን በኢትዮጵያ ሰርጎ የመግባት ምኞታቸውን በሥራ ላይ አዋሉት። ከስምንት መቶ ዓመታት በፊት ፖርቱጋልን እና ስፔይንን ከሰባት መቶ ዓመት የመሀመዳውያን/ሙሮች ባርነት ነፃ ይወጡ ዘንድ ስውር ኢትዮጵያውያን መንፈሳውያን አባቶች ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን ደርሰውበታል።

በኢትዮጵያ ላይ የታቀደው ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች ጂሃድ ደረጃ በመጀመሪያው የካቶሊክ ጣልያን ወረራ ዘመን ነበር። ከአደዋው ድል በኋላም አውሮፓውያኑ ስልታቸውን ቀየር በማድረግ በእርዳታ መልክ ሰርገው መግባቱን መረጡ። በዚህም ለፕሮቴስታንቱ ሉተራን ለዮሃን ክራፕፍ ፍኖተ ካርታ በሩን ወለል አድርገው እንዲከፍቱ የተደረጉት አፄ ምኒልክ ነበሩ። የመጨረሻው የጀርመን ቄሳር (ንጉሥ) (የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነት ያመጣባቸው መለኮታዊ ጦስ ነው የጀርመን ንጉሣዊ ሥርዓት የተወገደው)፣ ዳግማዊ ዊልሄልም በሃገረ ኢትዮጵያ ላይ ማርቲን ሉተራዊ የሆነ ፍላጎት ስለነበራቸው “ቦሽ/Bosch” የሚባለውን ታዋቂ የጀርመን የኤሌክትሮኒክ ኩባንያ ባለቤቶች/ቤተሰቦች ወደ ኢትዮጵያ በመላክ አፄ ምኒልክን በአማካሪነት ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋቸው ነበር። ቤተ መንግስቱንም የሠሩላቸው እነርሱ ነበሩ፣ አዎ! ያስደነግጠናል፤ ንግሥት ዘውዲቱንና እና ራስ ተፈሪን/አፄ ኃይለ ሥላሴን ዙፋን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውም የቦሽ ቤተሰብ ዓባላት ነበሩ። እኔ ጋር ማስረጃው አለ። ለጊዜው አላወጣዋም።

ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በሮኬት ፍጥነት እንዲስፋፉ የተደረጉት ፕሮቴስታንቶች (ሌላው የኢሃዴግ ትልቅ ወንጀል)

አመችውን ጊዜ በመጠበቅ ከጂሃድ አጋሮቻቸው ጋር በማበር፤ ነፍሱን ይማርለትና ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሉት። በአውሬው የሲ.አይ.ኤ ጥልቅ መንግስት የሚደገፈው ባራክ ሁሴን ኦባማ ከያኔው የግብጽ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲና ከሳውዲው/’ኢትዮጵያዊውሽህ መሀመድ አላሙዲን ጋር በማበር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን አስገደለ፣ ፕሮቴስታንቱን ኃይለማርያም ደሳለኝን እና ሙስሊሙን ደመቀ መኮንን ሾመ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ክፍለ ሃገራትና የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ቤኒሻንጉል ጉሙዝን በኢንቨስትመንት መልክ ለአረቦች እንዲተላለፉ አደረገ፣ አብዮት አህመድን ጡት አጥብቶ አሳደገ፡ ጊዜው ሲደርስም በመሪነት አስቀመጠው። በኢትዮጵያ ታሪክ እንደዚህ ዓይነት የሃገር ጠላት ታይቶም ተሰምቶም አይታወቀም፤ እንኳን ለስልጣን በኢትዮጵያ እንዲኖር እንኳን ባለተፈቀደለት ነበር።

የመለስ ዜናዊ አስከሬን ከቤልጂም ወደ አዲስ አበባ ሲገባ በወቅቱ አዲስ አበባ ነበርኩኝ። ያኔ የሃዘን ስነሥርዓታቱን ለመታዘብ ከበቃሁ በኋላ ወዲያው ለዘመዶቼ የተናገርኩት፤ “መፈንቅለ መንግስት ነው የተካሄደው፤ የአብዛኛው ሕዝብን ታላቅ ሃዘንን ለመንጠቅ የሚሠራ ነገር አለ፤ ህሊናን ለማጠብ የሚሠራ ነገር አለ፤ ሰሜን ኮርያን መሰለች ሃገራችን” የሚለውን ነበር። ከቀናት በኋላም መለስን ይተካ ዘንድ ፕሮቴስታንቱ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ። የተመረጠው ግን ምክትል እንዲሆን ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ነው፤ ልክ የጂሃድ አጋሩ ደመቀ መኮንን ሀሰንን በወቅቱ እንደመረጡት። እነዚህ ሁለት ገለሰቦች ልክ መመረጣቸው እንደታወቀ በሰጧቸው ቃለ መጠይቆች ተደጋግመው ሲሏቸው ከነበረው የተረዳሁት፤ “እነዚህ ግለሰቦች በኦርቶዶክስ ክርስትና ላይ ጂሃድ ለማድረግ አቅደዋል” የሚለው ነበር። በአንድ መጽሔት ላይ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “እናቴ ኦርቶዶክስ ናትና አልዳነችም፣ እንደኔ ክርስትናን ብትቀበል ደስ ይለኛል።” የሚል ከንቱ ነገር ተናግሮ ነበር።

ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች የጂሃድ ደረጃ በ፪ሺ፲ ዓ.ም ላይ ቀደም ሲል ኮትኩተው ባሳደጉት ፕሮቴስታንትሙስሊም አብዮት አህመድ አሊ ተከናወነ። ልብ እንበል፤ አሁንም ምክትሉ ሙስሊሙ ደመቀ መኮንን ነው።

ከተመረጠበት ዕለት አንስቶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የሚፈታተን የቤት ሥራ ተሰጠው፤ በፍጥነትም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል የሆነችውን ትግራይን ማጥቃቱን ጀመረ፣ ጠላቷን ኢሳያስ አፈቆርኪን አቀፈ።

በመንፈሳዊ ጎኔ ስነሳ እራሴን ደጋግሜ የምጠይቀው፤ “ከዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ ከአህዛብና ከፕሮቴስታንቶች ባላነሰ መጠን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላት የነበሩት ኢ-አማንያኑ የህወሃት መሪዎች የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ለእነ አብዮት አህመድ አሊ አሳልፎ በመስጠትና ጦርነት እንዲከፈትባቸው ለማድረግ፣ የትግራይ ተዋሕዷውያን በረሃብ እንዲያልቁ ምን ዓይነት ስውር ሚና ተጫውተዋል/እየተጫወቱ ይሆን? ዛሬም ትግራይን በአልባኒያ ኮሙኒዝም አምሳያቸው ፈጥረው የቻይናንና የሉሲፈራውያን ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ በማውለብለብ “የትግራይ ኢ-አማንያን ሪፓብሊክን” ለመመስረት ይሻሉን? ፤ ሁሉም እንደ እየ ዓላማቸው ይህን ጦርነት ይፈልጉት ይሆንን?” የሚሉትን ጥያቄዎች ነው። ከሆነ፤ ወዮላችሁ!!!

👉 ልክ በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደጀመሩት ይህን ጽፌ ነበር፤

መጀመሪያ መፈንቅለ መንግስት አደረጉ፤ አሁን መፈንቅለ ቤተ ክህነት እየተገባደደ ነው፤ የኩሽ ቤተ ዋቀፌታለመመስረት። ትግሬ ወገኖቻችን ኢትዮጵያ የሚለውን ማንነታቸውን እርግፍ አድርገው እስኪተው ነው የሚጠብቁት፤ ዛሬ እየተሳካላቸው ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እኛ ነን የተጠቅስነው ይላሉ። የማርቲን ሉተር መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን “ኩሽ” እያለ የሚጠራትና እነ ፕሮቴስታንቱ ወንጌላዊ ዮሃን ክራፕፍ ኦሮሞ እና ኦሮሚያ የሚባለውን መጠሪያ ለጋሎችና አካባቢው የሰጧቸው ይህ የስጋዊ ማንነትና ምንነት ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ኢትዮጵያን አጥፍቶ ይመሠረት ዘንድ ነው።

የእነ ግራኝ አብዮት ዋናው አላማቸው ይህ ነበር፤ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን እንዲክዱ + ከአማራ እና ኤርትራ ትግሬዎች ጋር ለሽህ ዓመት በሚዘልቅ የእርስበርስ መጠላላት ተከፋፍለው እንዲኖሩ ማድረግ ነው። በምኒሊክ ጊዜ የጀመረው ትግሬዎችን ከፋፍሎ የማዳከም (ኤርትራን ቆርሶ ለጣልያን በመስጠት) ሤራ ነው ዛሬም በአድዋ ሰዎች(ህወሀት)እርዳታ እና በራያዎቹ የፓርቲው አባላት አቴቴ መንፈስ ተጽዕኖ ዛሬም ቀጥሎ የምናየው።

የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ትግሬ ወገኖቻችን የአምስት ሽህ ዓመታት ታሪካቸውን ተነጥቀው የሃምሳ ዓመት የህወሃት የስጋ ማንነትና ምንነት ብሎም ታሪክ፣ ርዕዮተ ዓለምና ባንዲራ እንዲኖራቸው ነው የተፈለገው፤ ኢትዮጵያን የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ለኩሽ ኦሮሞዎች ለማስረከብ ሲባል ብዙ እየተሠራ ነው። ከምኒሊክ፣ በኃይለ ሥላሴ፣ በደርግና ዛሬ ትግሬዎች በርሃብ እየተቀጡ ያሉት ሌዚህ ዓላማ ነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ጋሎቹን ወደ ራያ አምጥተው አሰፈሯቸው፣ በደርግ ጊዜ ትግሬዎችን ከትግራይ ወደ ወለጋና ጋምቤላ ሳይቀር ወስደው ማስፈራቸው የዚሁ የዘር የማጥፋት ተልዕኮ አንዱ አካል ነው። ዛሬም እየተደረገ ያለው ይህ ነው፤ በረሃብ አዳክሞ ማጥፋት፣ ወደ ሱዳን እንዲሰደዱና ቢቻል በኮሮናና በተበከለ ምግብ ማንነታቸውን እስኪክዱ ቀስበቀስ ማድከም፣ አረጋውያኑን መጨረስ፣ ዓብያተ ክርስቲያናትን ማፈራረስ፣ ቅርስ ማጥፋት ወዘተ።

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

የትግራይ ወገኖቼ፤ ሁሉንም ነገር ለመንጠቅ ነው በመቶ ዓመታት ውስጥ ዛሬ ለአራተኛ ጊዜ ከፍተኛ ጥቃት እያደረሱባችሁ ያሉት፤ ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶን፣ ግዕዝን እና ከማርያም መቀነት ያገኘነውን ሰንድቅ አታስነጥቁ፤ ከእናነተ የበለጠ ባለቤት ሊሆን የሚችል ሌላ ወገን የለም። የባሕር መውጫ ያላትን የ፴/30 ዓመቷን ኤርትራን ምን ዓይነት መቀመቅ ውስጥ እንደገባች ተመልከቷት፤ ትምህርት ውሰዱ፤ የጠላት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

መፍትሔው ኢሳያስን ባፋጣኝ ጠርጎ ከኤርትራ ጋር ሰሜን ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር መመስረቱና በሂደትም ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የምትዘልቀዋን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ መልሶ መመስረት ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት የነበራትና ላለፉት ፻/100 ዓመታት ተዋርዳ ስትኖር የነበረችዋ ደካማዋ ኢትዮጵያ በኖቪምበር 4 በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ሳቢያና በአማራ ልሂቃኑ ነጋሪት ጎሳሚነት አክትሞላታል። አሁን ለአዲሲቷ መንፈሳዊት ኢትዮጵያ እንትጋ። ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

___________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘ዲያቆን’ ሃብታሙ Vs አባ ሰረቀ | የሥነ-ምግባር ጉድለት ወይስ የፀረ-ትግራዋይ ቫይረስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከሳምንት በፊት ከኦሮሞዎች ጋር በቀጥታ ስርጭት የእንባ ጎርፍ ሲያጎርፍ የነበረውና„ዲያቆን” የተባለው ትግራዋይ-ጠሉ ጋዜጠኛ ሃብታሙ አያሌው ቆሞስ አባ ሰረቀን በ “አንተ” እያነሳና ”እብድ” እያለ በሁለት ሺህ ተመልካቾች ፊት ሲያማቸው ይሰማል። አሸባሪውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በ “እርስዎ” ፣ “ክቡር ጠ/ሚንስትር” ብሎ ይጠራል፤ የተዋሕዶውን አባት “አንተ”.…ዋው!

ግን እንደው ምን ዓይነት ዝቅጠት ነው?! ምን ዓይነት ቅሌት ነው!?

💭 ባሳለፍናቸው የሁዳዴ ጾም ቀናት ለ”ጽዋ ቲዩብ” + ለ”ኢትዮጵያ360” + ለኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ + ለዘመድኩን በቀለ + ለአደባባይ ሜዲያ + ለ ሌሎች ሃያ “ሜዲያዎች” የሚከተለውን የመጨረሻ ጥሪ ደጋግመን አድርገንላቸው ነበር፤

🔥”ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ኦሮማራ የአክሱም ጽዮን ጠላቶችና ተላላፊዎች ሆይ፥ ❖❖❖ በጥቂቱ ከ ፻፶/150ሺህ በላይ ንጹሐን ትግራዋያን በጽንፈኛው የኦሮሞ አገዛዝ ተጨፍጭፈዋል❖❖❖ እስከ መጭው የጌታችን ስቅለት ድረስ ንስሐ ግቡ፥ ልባችሁንም መልሱ!

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ነው | ሙስሊሙ ምሁር ቁርአንን ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ወረወሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2020

 

ይህን በማየታቸው የታደሉትና ለሙስሊም ተማሪዎቻቸውም ትዝብታቸውን ለማካፈል የደፈሩት ኢራቃዊው ሽህ አህመድ አባንጂ፤ “ከእስልምና ገና አልወጣሁም፤ ነገር ግን ቁርአንን አልቀበለውም ትርኪምርኪ ነው” በማለት ተናግረዋል።

ካደረጓቸው አስደናቂ ምልከታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው ስንል ይህ ለአላህ ትልቅ ስድብ ነው። ቅዱሱን አምላክ ከእንደዚህ ዓይነት ደደብ ነገር ጋር ማያያዝ የለብንም፤ ለአምላክ ትልቅ ስድብ ነው።

ቁርአን የአምላክ ሳይሆን የሰው ልጅ ቃል ነው። አምላክ እንዲህ ያለ ዝብርቅርቅ ነገር አይናገርም፤

ቁርአን በቋንቋውም ሆነ በሳይንሱ ዝብርቅርቅ ነው።

አሁን እናንተ እኔን“አላህን ተሳድቧል” ብላችሁ ትወቅሱኝ ይሆናል፤ ነገር ግን ማወቅ ያለባችሁ አላህን የምትሰድቡት “ቁርአን ከአላህ ነው” የምትሉቱ ሁሉ ናቸሁ።

ጂብሪል” የተሰኘው መልአክ መሆኑን መሀመድ ያመጣው ምንም ማስረጃ የለውም። መሀመድ ከጂብሪል ጋር ተገናኝቶ አያውቅም ከአምላክ መምጣቱን ጠይቆ አላረጋገጠም ስለዚህ እንዴት ሊታመን ይችላል?

የቁርአን ቋንቋ (አረብኛ) ዝብርቅርቁ የወጣ ቋንቋ ነው፤ አምላክ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅ ቋንቋ በጭራሽ አያናግረንም።

ደሞ እኮ ሙስሊሞች በድንቅ አረብኛ ነው የተጻፈው ይላሉ፤ ውሸት ነው፤ የቁርአን አረብኛ ድሃ እና ደካማ ነው።

አልራህማን” የተሰኘውን የቁርአን ምዕራፍ ስናነብ አረብኛው በጣም ደካማና አስቂኝ ሆኖ እናገኘዋለን፤

አላህ ቁርአንን ከፈጠረ በኋላ የሰውን ልጅ ፈጥሯል” ይለናል። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? እስኪ አስቡት፤ የሰው ልጅ ገና ሳይፈጠር ለማን ሊሰብክ ነው አላህ ቁርአንን አስቀድሞ የፈጠረው? ይህ እኮ ድድብና ነው!

ቅደም ተከተሉ መሆን የነበረበት ሰውን ከፈጠረ በኋላ ቁርአንን ፈጠረ፤ ግን በተገላቢጦሽ ቁርአንን አስቀድሞ

ፈጠር፤ ታዲያ ይህ ደደብ የሆነ አረብኛ ቋንቋ አይደለምን?

ትንሹም ትልቁም ዛፍ ለአላህ ይሰግዳሉ?” ይህ ምን ማለት ነው? ዓለማቱን ሁሉ ለፈጠረ አምላክ የዛፎቹ ስግደት ያስፈልገዋልን? ለምን ዛፎች ብቻ? ዛፎች ምን የተለየ ነገር ቢኖራቸው ነው?

በእውነት ቁርአን የቅዠታሞች ተረት ተረት ነው። ቁርአን “እርሱ” ይልና “እርሱ” ማን እንደሆነ ግን አይገልጽም/ አያሳውቅም።

በቁርአን የአረብኛው ቋንቋ ሰዋሰው በጣም ደካማ ነው፤ ሁሉም ነገር የስንፍና ፈጠራ ነው። ቁርአን “ምስራቆች” ይላል፤ ስንት ምስራቆች ነው ያሉት? አምስት? አስር? ምስራቅ አንድ ብቻ አይደለምን? ለምንድን ነው በብዙ ቁጥር የሚጠራው? ቁርአን በሰው ልጅ ታሪክ ከመቼውም ጊዜ በከፋ ደደብ የሆነ መጽሐፍ ነው። ለዚህም እኮ ነው፤ “ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው” ካልን ይህ ለአላህ በጣም ትልቅ ስድብ የሚሆነው። አላህ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅና ቆሻሻ ቋንቋ አያናግረንም። በቁርአን ያለው ሳይንስማ በጣም ቀልድና አሳዛኝ ነው።

አላህ የምድርና ሰማይ ብርሃን ነው” ይልና ማብራሪያ ለመስጠት ሲሞክር ግን ሁሉም ነገር ዝብርቅርቁ ይወጣል፤ ስለዚህ ምን ለማለት እንደፈለገ ማንም ሊገባው አይችልም። በእውነት የቁርአን ቋንቋ በጣም አሰቃቂ ነው።

ሸሁ በመጨረሻ፤ “ታዲያ ምንድን ነው ይሄ?” ብለው በሚጠይቁበት ወቅት፤ በአዳራሹ ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች በመገረም ሲሳሳቁ ይሰሙ ነበር።

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ኢየሱስ ጌታ አይደለም፣ አልተወለደም” የሚለውን የቁርአን ስድብ የአህዛብ መንግስት በቴሌቪዥን አስተላለፈው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2020

በዋልታ ቴሌቪዥን የረመዳን ቀጥታ ስርጭት በተላለፈው ፕሮግራም ላይ ሼህ አብዱሰላም የተባለው ሰብኪ እየሱስ ነብይ ነው። ጌታ አይወልድም አይወለድምየሚለውን የርኩሱን ቁርአን ሲዖል የሚያስገባ ስድብ በይፋ እንዲቀባጥር ተደርጓል። እንግዲህ ይህ ሆን ተብሎና በደንብ ታስቦበት ሁሉም እንዲሰማው መደረጉ ነው።

የአህዛብ መንግስት ፖሊሶች ቤተ ክርስቲያን ሄደው ሕዝበ ክርስቲያኑን ይሳደባሉ፣ ያንገላታሉ፣ ይገድላሉ ፥ በህዝብ የግብር ገንዘብ የሚደገፈው ሜዲያ ደግሞ የእስልምና የጥላቻ አስተምህሮ ሰባኪዎች መድረክ ሆኗል።

መሀመዳውያኑና አህዛብ መንግስታቸው ደግሞ የሕዝበ ክርስቲያኑን የሙቀት መጠን መለካታቸውና የክርስቶስ ተቃዋሚ አቋማቸውን በዚህ መልክ ለኢትዮጵያውያን ማለማመዳቸው ነው። ይህ በይፋ መውጣቱ ጥሩ ነው፤ ቁርአንን ያላነበቡ ግብዝ ክርስቲያኖች በጆሯቸው መስማት ችለዋል። ከእንግዲህ “አላውቀንም፣ አላየንም፣ አልሰማንም” ማለት አይችሉም። ገና የቁርአን ብዙ አቅለሽላሽ ምዕራፎች ይገለጣሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፬]

  • አቤቱ፥ በጆሮአችን ሰማን፥ አባቶቻችንም በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ ነገሩን።
  • እጅህ አሕዛብን አጠፋች፥ እነርሱንም ተከልህ፤ አሕዛብን ሣቀይኻቸው አሳደድኻቸውም።
  • በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ ወድደሃቸዋልና።
  • አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ።
  • በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፥ በስምህም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን።
  • በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፤
  • አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።
  • ሁልጊዜ በእግዚአብሔር እንከብራለን፥ ስምህንም ለዘላለም እናመሰግናለን።
  • አሁን ግን ጠላኸን አሳፈርኸንም፥ ከሠራዊታችንም ጋር አትወጣም።
  • ከጠላቶቻችንም ፊት ወደ ኋላችን መለስኸን፥ የሚጠሉንም ተነጣጠቁን።
  • ፲፩ እንደ በጎች ሊበሉን ሰጠኸን፥ ወደ አሕዛብም በተንኸን።
  • ፲፪ ሕዝብህን ያለ ዋጋ ሰጠህ፥ በመለወጣቸውም ትርፍ የለም።
  • ፲፫ ለጎረቤቶቻችን ስድብ፥ በዙሪያችንም ላሉ መሣቂያና መዘበቻ አደረግኸን።
  • ፲፬ በአሕዛብ ዘንድ ምሳሌ፥ በሕዝብም ዘንድ የራስ መንቀሳቀሻ አደረግኸን።

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: