Posts Tagged ‘ሳዑዲ ዓረቢያ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021
👉 አስደንጋጭ ደመና ከመካው ካባ በላይ።
👉 ያልተጠበቀ በረዶ በሳውዲ አረቢያና በየመን
❖❖❖ ለሰማእታቱ ከአክሱም መካ የድመት ዝላይ ነው፤ በሰከንድ እዚያ መድረስ ይችላሉ።❖❖❖
ጋለሞታዎቹ ባቢሎን ሳውዲና ኤሚራቶች፤ ሐሰተኛው ነብያችሁ መሀመድ ሊመጣባችሁ የሚችለውን መለኮታዊ ቁጣ እና አምላካዊ መቅሰፍት በመፍራት “ዋ! ኢትዮጵያን አትንኳት!” በማለት አላስጠነቀቃችሁምን?! ሳውዲና ኤሚራቶች እጃችሁን ከትግራይ ኢትዮጵያ ላይ ባፋጣኝ አንሱ! አላህን ከእነ ጥቁሩ ድንጋዩ አፈራርሳቸው ወደ ቀዩ ባሕር ጣሉት፣ ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፋችሁን ወደ በረሃችሁ መልሱ፣ ልጃችሁን ግራኝ አህመድ አሊን ይዛችሁ አርባ ጅራፍ ግረፉት ካስፈለገም ስቀሉት፣ በሰይፍ ቆራርጡት፤ ከዚያ ለእግዚአብሔር እጃችሁን ስጡ ወይም ደግሞ ሁላችሁም በእግዚአብሔር መላእክት ሰይፍ አብራችሁ ትጠፋላችሁ! በኃያላት መላእክት ላይ የተሾመው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ምስክራችን ነው!!!
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃጅ, መካ, መዲና, ሰማዕታት, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, ባቢሎን, ትግራይ, አክሱም, ኢትዮጵያ, እስልምና, ካባ, ዝናብ, ደም, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Haj, Kaaba, Mecca, Saudi | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2020
❖❖❖ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መሆኑ ነው፤ የመካ ሰማይ በሰንደቅ ቀለማታችን ተሸፍኗል!❖❖❖
[የዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ ፱፥]
፩ አምስተኛውም መልአክ ነፋ፤ ከሰማይም ወደ ምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ፥ የጥልቁም ጕድጓድ መክፈቻ ተሰጠው።
፪ የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።
፫ ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ፥ የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው።
፬ የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተባለላቸው።
፭ አምስትም ወር ሊሣቅዩአቸው ተሰጣቸው እንጂ ሊገድሉአቸው አይደለም፤ እነርሱም የሚሣቅዩት ሥቃይ ጊንጥ ሰውን ነድፎ እንደሚሣቅይ ነው።
፮ በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።
፯ የአንበጣዎቹም መልክ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ፈረሶች ነው፥ በራሳቸውም ላይ ወርቅ እንደሚመስሉ አክሊሎች ነበሩአቸው፥ ፊታቸውም እንደ ሰው ፊት ነበረ፤
፰ የሴቶችን ጠጕር የሚመስል ጠጕር ነበራቸው፥ ጥርሳቸውም እንደ አንበሳ ጥርስ ነበረ፥
፱ የብረት ጥሩር የሚመስልም ጥሩር ነበራቸው፥ የክንፋቸውም ድምፅ ወደ ጦርነት እንደሚጋልቡ እንደ ብዙ ፈረሶች ሰረገላዎች ድምፅ ነበረ።
፲ እንደ ጊንጥም ጅራት ያለ ጅራት አላቸው በጅራታቸውም መውጊያ አለ፥ ሰዎችንም አምስት ወር እንዲጐዱ ሥልጣን አላቸው።
፲፩ በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።
፲፪ ፊተኛው ወዮ አልፎአል፤ እነሆ፥ ከዚህ በኋላ ገና ሁለት ወዮ ይመጣል።
፲፫ ስድስተኛውም መልአክ ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፥
፲፬ መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ። በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው አለው።
፲፭ የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።
፲፮ የፈረሰኞችም ጭፍራ ቁጥር እልፍ ጊዜ እልፍ፥ እልፍ ጊዜ እልፍ ነበረ፤ ቁጥራቸውን ሰማሁ።
፲፯ ፈረሶቹንና በእነርሱም ላይ የተቀመጡትን እንዲሁ በራእይ አየሁ፤ እሳትና ያክንት ዲንም የሚመስል ጥሩር ነበራቸው፤ የፈረሶቹም ራስ እንደ አንበሳ ራስ ነበረ፥ ከአፋቸውም እሳትና ጢስ ዲንም ወጣ።
፲፰ ከአፋቸውም በወጡት በእሳቱና በጢሱ በዲኑም በእነዚህ ሦስት መቅሰፍቶች የሰዎቹ ሲሶ ተገደለ።
፲፱ የፈረሶቹ ሥልጣን በአፋቸውና በጅራታቸው ነውና፤ ጅራታቸው እባብን ይመስላልና፥ ራስም አላቸው በእርሱም ይጐዳሉ።
፳ በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ለአጋንንትና ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶች እንዳይሰግዱ ስለ እጃቸው ሥራ ንስሐ አልገቡም፤
፳፩ ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።
_______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: ሃጅ, መካ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, አንበጣ, እስልምና, ካባ, የኢትዮጵያ ቀለማት, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Hajj, Kaaba, Locust, Mecca, Rainbow, Saudi Arabia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2020
ትናንትና ደረቃማዋ ሶማሊያ ነበረች የተጠቃችው። በሙስጠፌ የሚመራው የሶማሊያ ጂሃዳዊ ሰራዊት በኤርትራ በኩል ወደ አክሱም እየተላከ ነው። ኤሚራቶች በአሰብ ሳውዲዎች በጂቡቲ ወታደሮቻችውን አስፍረዋል። አሰብም ጂቡቲም የተከዳችው ኢትዮጵያ ግዛቶች ነበሩ።
👉 ወረራ ግራኝ አህመድ 2.0
የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ሰራዊት ወደሰሜን በመዝመት በሃይቅ፣ ወሎ ደሴቶች ላይ የነበሩትን ገዳማት ዘረፈው አቃጠለው። ቀጥሎም ትግራይ ውስጥ ይጠብቀው የነበረውን ሰራዊት በማሸነፍ አክሱም ሲደርስ ለብዙ ዘመናት የኢትዮጵያ ነገስታት አክሊል ይጭኑባት የነበረቸውን አክሱም ጺዮንን በመዝበር በእሳት አቃጠለ።
አሁን እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ የአህዛብ ስብስቦች በአዲስ አበባ ባስቀመጡት የግራኝ አህመድ ዳግማዊ እና አህዛብ አገዛዙ አማካኝነት የኢትዮጵያ ስልጥኔ እና መንፈሳዊ ሕይወት ዕምብርት የሆነችውን አክሱም ጽዮንን በድጋሚ በማጥቃት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያዊ ማንነት የሌለውን ሰራዊት በመምራት በአክሱም ላይ ጂሃዳዊ ጥቃቱን በመፈጸም ላይ ያሉት ግለሰቦች ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው ፥ ይህን እንኳን እያዩ “ሰራዊታችን” የሚሉ ግብዝ ወገኖች መኖራቸው በጣም ያሳዝናል፦
☆ አብዮት አህመደ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)
☆ ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)
☆ ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)
☆ ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)
☆ ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-ሙስሊም)
☆ መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)
☆ ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)
☆ ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)
☆ ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)
☆ አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)
☆ ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም) ፥ (አዎ! “የታሰረው” ለስልት ነው)
ሌላስ? አዎ! አባታችን አባ ዘ-ወንጌል እንዳሉት “ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!“
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ሃጅ, መብርቅ, መካ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, ትግራይ, አክሱም, እስልምና, ዝናብ, ጎርፍ, ጥቃት, ጦርነት, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Flood, Lightning, Mecca, Saudi | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020
በረዶው ጉድ ነው፤ በአውሮፓ እንኳን የለም! መካ በመብረቅ ጋጋታ ተናወጠች! ሰይጣንም በጥቁሩ ድንጋይ፣ በመኪና ተገለጠ!
ባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ግራኝ ወኪሏን በጽዮን ተራሮች ላይ ቦምብ እንዲጥል አዘዘች፤ እግዚአብሔር አምላክ ቁጣውን በመብረቅ፣ በረዶና ጎርፍ ገለጠ!
👉 የለም ብለን ጠፋን
በእባብ ተገለጠ የለም ሲሉት ሰይጣን፣
ፍሬውን አብልቶ በሞቱ ሲያስቀጣን፤
ስጋ ለብሶ ታየ የለም ሲሉት ጌታን።
በመስቀል ላይ ሞቶ ቤዛ ሆነ ላለም፤
ደሞም ይኸዉ በኛ መሀል ሰይጣን፤
ሰዉን ከሰዉ ሲያጋጭ በተሰጠው ስልጣን።
ይኸውና እግዜሩ ሰው ከሰው ሲያስማማ፤
አይን አይቶ ልብ ቢል ጆሮአችን ቢሰማ።
እንዲህ ሆኖ ሳለ ቅርብ ሆኖ እውነቱ፤
እሩቅ መንገድ ለፋን አለ ብለን ሳንኖር።
የለም ብለን ጠፋን፤
የለም የሚል ሀሳብ ከአለ ቃል ተወልዶ፤
ማስተዋል ያቃተው በቅንነት ረሀብ ሩቅ ሀገር ሄዶ።
በክህደት ሲከሳ በ እምነት አይሰባም፤
በዚህ አያያዙ እንኳንስ ከገነት ፵ አመት ተጉዞ ከነአን አይገባም።
_____________________
[መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ ፴፰]
፳፪ በውኑ ወደ በረዶው ቤተ መዛግብት ገብተሃልን?
፳፫ ይኸውም ለመከራ ጊዜ ለሰልፍና ለጦርነት ቀን የጠበቅሁት ነው።
፴፫ የሰማይን ሥርዓት ታውቃለህን?
፴፬ የውኆች ብዛት ይሸፍንህ ዘንድ
፴፭ መብረቆች ሄደው። እነሆ፥ እዚህ አለን ይሉህ ዘንድ
፴፮ በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥
፴፯፤፴፰ የሰማይን ደመና በጥበቡ ሊቈጥር የሚችል ማን ነው?
፴፱፤፵ በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥
፵፩ ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ
ሙሉው ምዕራፍ ይነበብ!
_________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃሎዊን, መብረቅ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, ተገለጠ ሰይጣን, አብይ አህመድ, ዝናብ, ደመና, ጎርፍ, ጦርነት, ጽዮን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Desert, Flood, Hail-Storm, Halloween, Heavy Rain, Lightning, Satan, Saudi, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2020
የትንቢት መፈጸሚያ የሆነውና ልቡ ደንድኖበት በትዕቢት እና ዕብሪት የተወጠረው የዘመናችን የግብጽ ፈርዖን ግራኝ አብዮት አህመድ አማራ ኢትዮጵያውያንን በማሳደድ እና በማስጨረስ ላይ ይገኛል። ትኩረቱ ሌላ ቦታ ነው፤ ግን በዚህ ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ በጥቂቱ እስከ አስር ሺህ አማራ ገበሬዎች ተጨፍጭፈው እንዳለቁ ነው የሜነገረው። እጅግ በጣም ያሳዝናል፤ የተመረጡት እንኳን እራሳቸው ስተው ሌላውን በማሳት፤ “በጽዮን ተራሮች በረሃብና በቸነፈር ከመሞት ከገዳያችን ፈርዖን ጋር ብንሰለፍና ለግብጻውያን ተገዝተን እዚያው በበርሃችን ብንኖር ይሻለናል” እያሉ ምስኪኑን ኢትዮጵያዊ ገበሬ እያስጨፈጨፉትና የእሳት ማገዶ እያደረጉት ነው።
እኛ ግን በድጋሚ፤ “ባካችሁ፣ ባካችሁ፤ ከፈርዖን አብዮት አህመድ አሊ ጎን አትሰለፉ! በጋላ ግብጻውያን ፈረሰኞችም ስር መውደቁን አትምረጡ፣ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ጋላ ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” እንላለን።
[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፬]
፰ እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።
፱ ግብፃውያንም የፈርዖን ፈረሶች ሰረገሎቹም ፈረሰኞቹም ሠራዊቱም ሁሉ፥ አሳደዱአቸው፤ በባሕሩ ዳር በበኣልዛፎን ፊት ለፊት ባለው በፊሀሒሮት አጠገብ ሰፍረው አገኙአቸው።
፲ ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዓይናቸውን አነሡ፥ እነሆም ግብፃውያን በኋላቸው ገሥግስው ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ።
፲፩ ሙሴንም። በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸንን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው?
፲፪ በምድረ በዳ ከምንሞት ብንገዛላቸው ይሻላልና። ተወን፥ ለግብፃውያን እንገዛ ብለን በግብፅ ሳለን ያልንህ ቃል ይህ አይደለምን? አሉት።
፲፫ ሙሴም ለሕዝቡ። አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: መብረቅ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, አማራ, አብይ አህመድ, ኩዌይት, ዝናብ, ደመና, ጋላ, ግብጽ, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, ፈርዖን, Cloud, Desert, Flood, Hail-Storm, Heavy Rain, Kuwait, Lightning, Saudi | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2020
የሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ባለፈው ሳምንት በደቡብ ምዕራብ አሲር ክልል ውስጥ በሚገኘው የጉላህ ተራራ ላይ ከተነሳው ከፍተኛ የእሳት አደጋ ጋር የተገናኙ ሶስት “ኢትዮጵያውያን ሰርጎ ገቦችን” በቁጥጥር ስር አውያለሁ ይላል፡፡
ባለፈው ሳምንት የመንግሥቱ አጠቃላይ የሲቪል መከላከያ ዳይሬክቶሬት እንደተናገረው እሳቱ በተነሳው በታኑማ ጃባል ጉላህህ ውስጥ ባለ ረቂቅ አካባቢ ነው ፡፡
“በአሲር ክልል ታኑማ ግዛት ውስጥ በሚገኘው ጃባል ጉላህህ ውስጥ የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎች የደህንነት ክትትል እና የፍተሻ እና የምርመራ ሂደቶች በሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንደገለፁት በርካታ ቁጥር ያላቸው መረጃዎች ያመለክታሉ ፡፡ የድንበር ደህንነት ስርዓትን የሚጥሱ በመካከላቸው በተፈጠረው አለመግባባት የተነሳ በእሳት አቃጥለዋል”ሲል በሳውዲ ፕሬስ ድርጅት የታተመ መግለጫ ያወሳል፡፡
ከ አራት ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ በሆነ ቦታ ላይ ተሰራጭተው የነበሩ በርካታ ቁጥር ያላቸው የዱር እፅዋት እንዲቃጠሉ ምክንያት የሆነው የእሳቱ ስርጭት ከተከሰተ በኋላ ቦታውን ለቀው መሰደዳቸውን መግለጫው አክሏል፡፡
“ኢትዮጵያውያን ሰርጎ ገቦች”፤ ዋው! ምነው ባደረገውና ይህን የተረገመ አገር ድምጥማጡን ባጠፉልን! ለነገሩማ ነብያቸው መሀመድ “መካ የሚገኘውን ጥቁሩን ድንጋይ/ካባን ቀጭን እግር ያለው ጥቁር ኢትዮጵያዊ ሲያፈርሰው አየሁ” ብሎ መተንበዩን የሙስሊሞች ሀዲስ ጽፏል። ሀሰተኛው ነብይ መሀመድ የተናገራት ብቸኛዋ ትንቢት ምናልባት ይህች ልትሆን ትችላለች። ምነው ባለ ቀጭን-እግሩ ባደረገኝ!
እንግዲህ ይህ ሳውዲዎች በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ እየፈጸሙት ካሉት ጭካኔ የተሞላበት ተግባር የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማታለልና ለማወናበድ ያወጡት ዜና ሊሆን ይችላል። አሸባሪ ወኪላቸው ግራኝ አብዮት አህመድስ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሳውዲ አረቢያ በባርነት መሸጥ አልበቃ ብሎት በገዛ ሃገራቸው እየጨፈጨፈ ተመሳሳይ የማወናበጃ ሥራ እየሰራ አይደል?!
👉 በፈረንሳይ ሃገር እየተካሄደ ያለውን የዲያብሎስ ጂሃድ በጥሞና እንከታተለው!
_______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, ቃጠሎ, ኢትዮጵያውያን, እሳት, እስልምና, ጫካ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Babylon, Fire, Saudi, Wildfire | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2020
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, ቃጠሎ, እሳት, እስልምና, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Babylon, Fire, Sandstorm, Saudi, Wildfire | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2020
👉 መዲና
መብረቅ መንደሩን አጋየው
(ዋ! አዲስ አበባን “መዲናችን” አትበሉ! መዲና የብዙ ንጹሐን ደም የፈሰሰባትና ከተሰውት አይሁዶች የተነጠቀች ከተማ ናት። ሀሰተኛው ነብይ መሀመድ ብቻ በአንድ ቀን ብቻ ስምንት መቶ አይሁዶችን በእጁ ያረዳቸው በዚህች እርኩስ ከተማ ነው።
👉 መካ
ጥቁሩ ድንጋይ (ካባ) የጣዖት ማዕከል ነው፤ እርሱም በቅርቡ ወይ ከሰማይ የመብረቅ እሳት፣ አሊያ ደግሞ በኑክሌር ፈንጅ ይጋያል
__________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: መብረቅ, መካ, መዲና, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, አሸዋ, እስልምና, ዝናብ, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Flood, Jeddah, Lightning, Mecca, Medina, Sandstorm, Saudi | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2020
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: መብረቅ, መካ, መዲና, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, አሸዋ, እስልምና, ዝናብ, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Flood, Jeddah, Lightning, Mecca, Medina, Sandstorm, Saudi | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2020
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
ሳውዲ አረቢያ በትናንትናው የቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት ፥ ኢትዮጵያ ስታነጥስ ሳውዲ ጉንፋን ይይዛታል!
ላለፉት ቀናትና ሳምንታት በበረሃማው ሳውዲ አረቢያ ከዚህ በፊት ተከስቶ የማያውቅ ዝናብ፣ በረዶ፣ ጎርፍ፣ መብረቅ፣ የአሸዋ አውሎ ነፋስና እሳት እየተፈራረቁባት ነው። በቀጣዩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ባካባቢው ያሉትን ሃገራት ሁሉ ለመውረር የተዘጋጀ የአንበጣ መንጋ በመፈልፈል ላይ ይገኛል።
ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት በሀገራችን ላይ የታዘዙ አምስት መቅሰፍቶች አሉ ብለውን ነበር፡፡
እነሱም፡-
1. መብረቅ፣
2. ቸነፈር፣
3. ረሃብ፣
4. ወረርሽኝ፣
5. የእሳት ቃጠሎ ናቸው፡፡
ትናንትና እና ከትናንትና ወዲያ በሳውዲ የታዩት፦
👉 የኢትዮጵያ ቅርጽ በመብረቁና ዛፉ ላይ
👉 ከኢትዮጵያ የተላኩ በጎች በመብረቅ ተመተው ተገደሉ
👉 በሳውዲ የእስር ሲዖል ኢትዮጵያውያን ተገደሉ
ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረዲኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መብረቅ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ ዓረቢያ, በረዶ, በጎች, አሸዋ, አንበጣ, እሳት, እስልምና, ዝናብ, ጎርፍ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, Fire, Flood, Locust, Sandstorm, Saudi | Leave a Comment »