Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሲ.አይ.ኤ’

“They Will Crush You – If You Try to Expose the Truth” – FBI Whistleblower

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2023

💭 እነሱ (የኤፍ..አይ ሰዎች) ያደቅቁሃል ፥ እውነቱን ለማጋለጥ ከሞከርክ” – የኤፍ..አይ መረጃ ጠላፊ

የኤፍ..አይ መረጃ ጠላፊ ጋርሬት ኦቦይል ችሎቱን አቆመ! የኤፍ..አይ/ FBI አምባገነንነትን እና አላግባብ መጠቀምን በሚመለከት አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።

እነ ሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ከአምስት ዓመታት በፊት ልክ ሥልጣን ላይ እንዳወጡት በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ጠርቶ የተለመደውን ኋላ-ቀር የሤራ ማስቀየሻ ዘይቤ፤ “False Flag Operation / የውሸት ባንዲራ ተግባርን” በማቀነባበር ቦንብ አፈንድቶ አንዳንድ ተከታዮቹን እንዲገድል አዘዙት። ኤፍ.ቢ.አይም ወዲያው አዲስ አበባ ገብቶ በፍንዳታው ዙሪያ የተፈጠረውን ጉዳይ ‘እንዲያጣራ’ ተላከ። እስኪ ይታይን፤ በ’ሉዓላዊት ሃገር’ የአሜሪካ ወንጀለኛ ተቋም ወደ ኢትዮጵያ ሰተት ብሎ ሲገባ። ቀደም ሲል በተቃራኒው በኩል እንዲቆሙ የመከሯቸውን ሕወሓቶችን ወደ ትግራይ እንዲገቡና ለጦርነት እንዲዘጋጁ መከሯቸው። ብዙም ሳይቆይ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ የሚካሄድበትን ፍኖታ ካርታ አረቀቁ፣ የጥላቻ እና ውንጀላ ቅስቀሳውን አጧጧፉ። ያኔ ኤፍ.ቢ.አይ እና ቅጥረኛው የግራኝ አገዛዝ እራሳቸው ቦንቡን አፈንድተው እራሳቸው ለመርመር እንደወሰኑት፤ ዛሬም የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እራሳቸው ጀምረውና አካሂደው ገለልተኛ አጣሪ ወገን ገብቶ እንዳያጣራ በመከልከል ‘እራሳችን እንመረምራለን!’በማለት ላይ ናቸው። አይይይ! እናንት አረመኔዎች መቼም አንለቃችሁም፤ ከእንግዲህ ማንንም ልታታልሉ አትችሉም። ያው አጋሮቻችሁም ተራ በተራ ይከዷችኋል! ቆራርጠን ወደ ገሃነም እሳት ከመጨመር ሌላ ምንም እጣ ፈንታ ሊኖራችሁ አይችልም።

እንግዲህ ሲ.አይ.ኤ እና ኤፍ..አይ ሞግዚቶቹ ናቸው ለቆሻሻው ግራኝ አሁመድ ይህን በል፣ ይህን አድርግ እያሉ የሚመክሩትና የሚያዙት። የባሌው ንግግሩ ይህ የኤፍ..አይ መረጃ ጠላፊ ካጋላጠው አባባል ጋር ይመሳሰላል፡

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

💭 FBI Whistleblower Garrett O’Boyle Ends Hearing with Chilling Warning on FBI Tyranny and Abuse

The House Weaponization Committee held a hearing Thursday on Capitol Hill. Three government whistleblowers from the FBI testified before Congress on Thursday morning.

On Wednesday Chris Wray’s FBI revoked the security clearances of three agents who espoused questioned the aggressive tactics by the FBI in targeting Trump supporters , conservatives, and pro-Life Americans, according to a letter the FBI sent the subcommittee on Wednesday.

FBI agents Marcus Allen, Garrett O’Boyle, and Steve Friend had already been suspended for questioning the agency’s handling of the January 6 case and stating their beliefs that the FBI has been weaponized against conservatives.

Democrats on the Committee ran interference for the FBI. The Democrat members were openly hostile to the witnesses and attacking them continuously.

At the end of the Rep. Kelly Armstrong (R-ND) asked witness and FBI whistleblower Garrett O’Boyle if he would advise his colleagues to come forward. Agent O’Boyle offered this dire assessment.

Garrett O’Boyle: I would tell them first to pray about it long and hard. And I would tell them I could take it to Congress for them, or I could put them in touch with Congress, but I would advise them not to do it… The FBI will crush you. This government will crush you and your family if you try to expose the truth about things that they are doing that are wrong.

The FBi took O’Boyle’s income and his security clearance after he spoke out about the FBI targeting parents at school board meetings.

The FBi needs to make a choice. They can be the FBI or the Stasi. But they can’t be both.

👉 Selected comments courtesy of: TGP

  • – “They Will Crush You – If You Try to Expose the Truth” reminds me of Nikita Khrushchev’s 1961 “We will bury you” remark. In today’s era, it would change to “We will Barry you”.
  • The criminal fraud bureau and the head of the department of injustice cannot be trusted and need to be disbanded.
  • “The govt will crush you and your family if you speak out about the crimes that the govt is committing” Scary! That sounds just like every mafia crime family and criminal syndicate ever.
  • The FBI has already chosen. Stasi it is.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

War in Sudan, War Between Russia and Turkey and The Fight Over The Nile

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2023

🔥 ጦርነት በሱዳን፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል የሚደረግ ጦርነት እና በአባይ ወንዝ ላይ ያለው ውጊያ 🔥

🔥 ደረጃውን የጠበቀ የሱዳን ግጭት፤ የመጨረሻ ግባቸው አባይ፣ አክሱም እና የቃል ኪዳኑ ታቦት ነው። ❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ አክሱም ፥ የአክሱም ግዛት ዋና ከተማ ፥ የንግሥት ሳባ/መከዳ ምድር ፥ የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚቀመጥበት።

🛑 አክሱማዊት ኢትዮጵያን ከብበዋታል 🛑

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ጦር ጄኔራል ዌስሊ ክላርክ እ.ኤ.አ. በ2007፡-

“በ ፭/5 ዓመታት ውስጥ በ፯/7አገሮች ላይ ጦርነትን እንቀሰቅሳለን፤ እነርሱም በቅደም ተከተል፤ ኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊባኖስ፣ ሊብያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን በመጨረሻም ኢራን ይሆናሉ።”

አዎ! በአምስት ዓመታት ውስጥ ሳይሆን በየአምስት ዓመቱ በደረጃ እያካሄዱት ነው። ዋናውና የመጨረሻዋ ዒላማቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። ተመሳሳይ ተራራማ መልክዓ ምድር ባላት አፍጋኒስታን ለሃያ ዓመታት ያህል ልምምዱንና ዝግጅቱን ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ ላለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ ከሃዲዎች በሆኑት በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በጋላ-ኦሮሞዎቹ ኦነጎች/ብልጽግና፣ ብአዴን፣ ኢዜማ፣ አብንና ሶማሌዎች አማካኝነት አክሱም ጽዮንን ከውስጥ እንዲያዳክሟት ተደርጓል። ‘ለሰላም ድርድር’ እያሉ፤ አዲስ አበባ ርቋቸው፤ የዱር አራዊቶች በብዛት ወደሚገኙባቸው ወደ ባቢሎን ብሪታኒያ የቀድሞዎቹና የዛሬዎቹ ቅኝ ግዛቶች ወደ ደቡብ አፍሪቃ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ እያመሩ ድራማ በመሥራት ከእነዚህ ከሃዲዎች ጋር ይመካከራሉ፣ ዕቅድ ያወጣሉ፣ ትዕዛዝ ይቀበላሉ፣ በአሻንጉሊቶቹ መሪዎች ባዶ ጭንቅላት ውስጥ የቀበሯቸውን ቺፖች ባትሪ ይሞሉላቸዋል።

አረመኔዎቹ ከሃዲዎች እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ ሃሰን፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ግራኛ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ይልቃል ዝቃለ፤ ልክ እንደ ዩክሬኑ ዜልንሲ እና እንደ ሱዳኖቹ አል-ቡርሃን እና ዳጋሎ ለእነዚህ ሉሲፈራውያን ባለውለታ አሻንጉሊቶቻቸው ናቸው።

ዛሬም ትናንታንም ሁሌም ዒላማቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ ታቦተ ጽዮን እና የአባይ/ግዮን ወንዟ ናቸው።

በዚህ አጋጣሚ ላሳስብ የምገደደው፤ አክሱም ጽዮናውያን ከጨፍጫፊዎቻቸው ጋላ-ኦሮሞዎች የመጣላቸውን እህል፣ ጥራጥሬና መጠጥ በጭራሽ መጠቀም የለባቸውም። ላለፉት ሦስት ዓመታት በናዝሬት አካባቢ በ666ቱ አክታ ተቀምመው፣ ተመርዘውና ተበክለው ለዚህ ጊዜ የተዘጋጁ ናቸውና። ቆሻሾቹ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያ፣ በአዴንና ኦነግ/ብልጽግና ባፋጣኝ እስካልተወገዱ ድረስ ሕዝባችን ከፈተና፣ መከራና ስቃይ ነፃ አይወጣም። መሪዎቹን በአባቶቻችን ጸሎት ሆነ በእሳት አንድ በአንድ ከመድፋት መጀመር አለብን። ቀላሉ ተግባር ይህ ነው!

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

💭 አሁናዊ ሁኔታዎችን ብቻ በመታዘብ ሁሉም አካላት በቃልኪዳኑ ታቦት ጠባቂ የሰሜን ኢትዮጵያ ጽዮናውያን ላይ ምን ዓይነት ሤራ እየሠሩ እንደሆነ ኮቴያቸውን/አካሄዳቸውን በመከተል በግልጽ ማየት እንችላለን።

AXUM – The Capital of The Axumite Empire – Land of THE QUEEN of SHEBA – Where the Sacred ARK OF THE COVENANT is Housed.

🛑 Encircling Axumite Ethiopia 🛑

💭 Former General of the US Army Wesley Clark in 2007:

We Are Going to Take-out 7 Countries in 5 Years.’

Former General of the US Army Wesley Clark on the military strategy after 9/11 (Ethiopian New Year’s Day) attacks: “We are going to take out 7 countries in 5 years: Iraq, Syria, Lebanon, Libya, Somalia, Sudan and finishing it off with Iran”

A former commander of NATO’s forces in Europe, Clark claims he met a senior military officer in Washington in November 2001 who told him the Bush administration was planning to attack Iraq first before taking action against Syria, Lebanon, Libya, Iran, Somalia and Sudan.

The general’s allegations surface in a new book, The Clark Critique, excerpts from which appear in the latest edition of the US magazine Newsweek.

Clark says after the 11 September 2001 attacks, many Bush administration officials seemed determined to move against Iraq, invoking the idea of state sponsorship of terrorism, “even though there was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”.

Ousting Saddam Hussein promised concrete, visible action, the general writes, dismissing it as a “Cold War approach”.

Clark criticises the plan to attack the seven states, saying it targeted the wrong countries, ignored the “real sources of terrorists”, and failed to achieve “the greater force of international law” that would bring wider global support.

“There was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”

He also condemns George Bush’s notorious Axis of Evil speech made during his 2002 State of the Union address. “There were no obvious connections between Iraq, Iran, and North Korea,” says Clark.

Clark points the finger at what he calls “the real sources of terrorists – US allies in the region like Egypt, Pakistan, and Saudi Arabia”.

Clark blames Egypt’s “repressive policies”, Pakistan’s “corruption and poverty, as well as Saudi Arabia’s “radical ideology and direct funding” for creating a pool of angry young men who became “terrorists”.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Staged Sudan Conflict: Their Final Target is The Nile, Axum & The Ark of God

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 ደረጃውን የጠበቀ የሱዳን ግጭት፤ የመጨረሻ ግባቸው አባይ፣ አክሱም እና የቃል ኪዳኑ ታቦት ነው። ❖

❖ አክሱም ፥ የአክሱም ግዛት ዋና ከተማ ፥ የንግሥት ሳባ/መከዳ ምድር ፥ የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚቀመጥበት። መጭዎቹን ቀናት በጥሞና እንታዘባቸው።

🛑 አክሱማዊት ኢትዮጵያን ከብበዋታል 🛑

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ጦር ጄኔራል ዌስሊ ክላርክ እ.ኤ.አ. በ 2007፡-

“በ ፭/5 ዓመታት ውስጥ በ፯/7አገሮች ላይ ጦርነትን እንቀሰቅሳለን፤ እነርሱም በቅደም ተከተል፤ ኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊባኖስ፣ ሊብያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን በመጨረሻም ኢራን ይሆናሉ።”

አዎ! በአምስት ዓመታት ውስጥ ሳይሆን በየአምስት ዓመቱ በደረጃ ጂሃዱን እያካሄዱት ነው። ዋናውና የመጨረሻዋ ዒላማቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። ተመሳሳይ ተራራማ መልክዓ ምድር ባላት አፍጋኒስታን ለሃያ ዓመታት ያህል ልምምዱንና ዝግጅቱን ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ ላለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ ከሃዲዎች በሆኑት በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በጋላ-ኦሮሞዎቹ ኦነጎች/ብልጽግና፣ ብአዴን፣ ኢዜማ፣ አብንና ሶማሌዎች አማካኝነት አክሱም ጽዮንን ከውስጥ እንዲያዳክሟት ተደርጓል። ‘ለሰላም ድርድር’ እያሉ፤ አዲስ አበባ ርቋቸው፤ የዱር አራዊቶች በብዛት ወደሚገኙባቸው ወደ ባቢሎን ብሪታኒያ የቀድሞዎቹና የዛሬዎቹ ቅኝ ግዛቶች ወደ ደቡብ አፍሪቃ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ እያመሩ ድራማ በመሥራት ከእነዚህ ከሃዲዎች ጋር ይመካከራሉ፣ ዕቅድ ያወጣሉ፣ ትዕዛዝ ይቀበላሉ፣ በአሻንጉሊቶቹ መሪዎች ባዶ ጭንቅላት ውስጥ የቀበሯቸውን ቺፖች ባትሪ ይሞሉላቸዋል።

አረመኔዎቹ ከሃዲዎች እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ ሃሰን፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ግራኛ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ይልቃል ዝቃለ፤ ልክ እንደ ዩክሬኑ ዜልንሲ እና እንደ ሱዳኖቹ አል-ቡርሃን እና ዳጋሎ ለእነዚህ ሉሲፈራውያን ባለውለታ አሻንጉሊቶቻቸው ናቸው።

ዛሬም ትናንታንም ሁሌም ዒላማቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ ታቦተ ጽዮን እና የአባይ/ግዮን ወንዟ ናቸው።

በዚህ አጋጣሚ ላሳስብ የምገደደው፤ አክሱም ጽዮናውያን ከጨፍጫፊዎቻቸው ጋላ-ኦሮሞዎች የመጣላቸውን እህል፣ ጥራጥሬና መጠጥ በጭራሽ መጠቀም የለባቸውም። ላለፉት ሦስት ዓመታት በናዝሬት አካባቢ በ666ቱ አክታ ተቀምመው፣ ተመርዘውና ተበክለው ለዚህ ጊዜ የተዘጋጁ ናቸውና። ቆሻሾቹ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያ፣ በአዴንና ኦነግ/ብልጽግና ባፋጣኝ እስካልተወገዱ ድረስ ሕዝባችን ከፈተና፣ መከራና ስቃይ ነፃ አይወጣም። መሪዎቹን በአባቶቻችን ጸሎት ሆነ በእሳት አንድ በአንድ ከመድፋት መጀመር አለብን። ቀላሉ ተግባር ይህ ነው!

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

💭 አሁናዊ ሁኔታዎችን ብቻ በመታዘብ ሁሉም አካላት በቃልኪዳኑ ታቦት ጠባቂ የሰሜን ኢትዮጵያ ጽዮናውያን ላይ ምን ዓይነት ሤራ እየሠሩ እንደሆነ ኮቴያቸውን/አካሄዳቸውን በመከተል በግልጽ ማየት እንችላለን።

AXUM – The Capital of The Axumite Empire – Land of THE QUEEN of SHEBA – Where the Sacred ARK OF THE COVENANT is Housed

🛑 Encircling Axumite Ethiopia 🛑

💭 Former General of the US Army Wesley Clark in 2007:

We Are Going to Take-out 7 Countries in 5 Years.’

Former General of the US Army Wesley Clark on the military strategy after 9/11 (Ethiopian New Year’s Day) attacks: “We are going to take out 7 countries in 5 years: Iraq, Syria, Lebanon, Libya, Somalia, Sudan and finishing it off with Iran”

A former commander of NATO’s forces in Europe, Clark claims he met a senior military officer in Washington in November 2001 who told him the Bush administration was planning to attack Iraq first before taking action against Syria, Lebanon, Libya, Iran, Somalia and Sudan.

The general’s allegations surface in a new book, The Clark Critique, excerpts from which appear in the latest edition of the US magazine Newsweek.

Clark says after the 11 September 2001 attacks, many Bush administration officials seemed determined to move against Iraq, invoking the idea of state sponsorship of terrorism, “even though there was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”.

Ousting Saddam Hussein promised concrete, visible action, the general writes, dismissing it as a “Cold War approach”.

Clark criticises the plan to attack the seven states, saying it targeted the wrong countries, ignored the “real sources of terrorists”, and failed to achieve “the greater force of international law” that would bring wider global support.

“There was no evidence of Iraqi sponsorship of 9/11 whatsoever”

He also condemns George Bush’s notorious Axis of Evil speech made during his 2002 State of the Union address. “There were no obvious connections between Iraq, Iran, and North Korea,” says Clark.

Clark points the finger at what he calls “the real sources of terrorists – US allies in the region like Egypt, Pakistan, and Saudi Arabia”.

Clark blames Egypt’s “repressive policies”, Pakistan’s “corruption and poverty, as well as Saudi Arabia’s “radical ideology and direct funding” for creating a pool of angry young men who became “terrorists”.

Aksum, Also Called Axum, is The Ancient Capital of The Aksumite Empire, Situated on The Present-Day Tigray Region of Ethiopia

👉 Courtesy: The Heritage Daily, Tuesday April 25, 2023

The Aksumite Empire emerged in the former historical kingdom of Dʿmt, first documented in a trading guide called the ‘Periplus of the Erythraean Sea’ from around the mid-1st century AD.

According to the Periplus text, the position of the Aksumite Empire in international terms, played an important role in the transcontinental trade route between Rome and India from an early stage. Aksum was sufficiently remote never to have come into open conflict with Rome, nor suffered from punitive expeditions from nearby kingdoms such as Egypt or Meroë.

The Aksumite Empire began to mint coins from about AD 270, mimicking the design of traditional Roman coins with a bust of the ruler in profile. Coinage gave the Aksumite economy a central emphasis from which every aspect of the state’s functions could operate, with the Aksum monetary system of coinage linked with that of the Romans and Byzantines for trade.

The Empire extended across most of present-day Eritrea, northern Ethiopia, Western Yemen, and parts of eastern Sudan. The Aksumites developed a civilisation of considerable sophistication, and a unique alphabetic system called the Ge’ez script (also known as Ethiopic), evolving into an abugida segmental writing system.

The Empire was centred on the capital of Aksum near the base of the Adwa mountains, situated to control both the highland and coastal regions of northern Ethiopia.

Water appears to be an important element to the Aksumites, as the name of Aksum is thought to be composed of two works, ‘ak’ and ‘shum’, the first of Cushitic and the second of Semitic origin, roughly translated as ‘water’ and ‘chieftain’.

The city reached its apex during the 3rd and 4th century AD by the construction of monumental royal tombs, each marked by a huge monolithic stelae. The stelae were ornately carved with false doors and windows, the largest of which measures 33 metres in height (comparable in size to the larger obelisks of Ancient Egypt), supported by a massive underground stone counterweight.

In the centre of the city was the Ta’akha Maryam, a giant 6th century palace complex that covered an area of 103,334 square metres, much larger than many contemporary palaces found across Europe at the time.

To the west is the Dungur, known locally as the Palace of the legendary Queen of Sheba. The Dungur was a multi-storey palace complex that dates from the 7th century AD, covering an area of around 3,250 square meters.

How widespread the city was formerly is not yet known, but it has been assumed that less permanent habitations were constructed around the substantial dwellings of the Ta’akha Maryam, the Dungur, and other large structures such as the Enda Sem`on and Enda Mikael as described in the 15th century ‘Book of Aksum’.

The slow collapse of the empire started around the 7th century, further escalated by the Persian presence in the Red Sea that caused Aksum to suffer economically. The population of the city went into decline due to intensive farming that caused severe erosion, in combination with a loss of the international profits generated from the exchange network it had developed over the centuries.

The Aksumite Empire ended with the last King, Dil Na’od who was defeated by his former General Mara Takla Haymanot, founding the Agaw Zagwe dynasty. According to legend, a son of Dil Na’od fled in exile, whose descendants eventually overthrow the Agaw Zagwe and established the Solomonic dynasty around AD 1270.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 2 Comments »

Bombshell Filing: 9/11 Hijackers Were CIA-Saudi Recruits

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2023

🔥 አስደንጋጭ መረጃ፤ ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክና ዋሽንግተን ዲሲ ከተማዎች ላይ የዘመቱት የመስከረም አንዱ 9/11 ጠላፊዎች የሲ.አ.ይ.ኤ እና ሳውዲ አረቢያ ምልምሎች ነበሩ። በአሜሪካ ላይ ተቃጥቶ የነበረው የ9/11 ጥቃት ስውር የሲ.አ.ይኤ-ሳውዲ የስለላ ክወና ነበር።

💭 ቢያንስ ሁለት የ9/11 ጠላፊዎች በከፍተኛ ደረጃ ተሸፍኖ በነበረው የሲ.አይ.ኤ እና የሳዑዲ የስለላ ስራ ላይ ተመልምለው እንደነበር አዲስ አስደንጋጭ መረጃ ለፍርድ ቤት ቀረበ።

አዎ! ይህ በአንዳንዶች ዘንድ የታወቀ ጉዳይ ነበር። ለዚህ ነው አረመኔዋን ሳውዲ ባቢሎንን እንዳሰኛት በእኛ ላይ ትፈነጭ ዘንድ የፈቀዱላት። ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት ማንነታቸውን አሳዩን፤ ዛሬ ደግሞ ፊታቸውን ወደ አክሱም ጽዮን አዙረው በክርስቲያኑ ሕዝባችን ላይ ጭፍጨፋዎችን በግልጽ በማካሄድ ላይ ናቸው። በሱዳን እየተካሄደ ያለውም ግጭት ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። የእኛዎቹን ከሃዲ ወንጀለኞች ጨምሮ እነ አሜሪካም፣ ሳዊዲም፣ ግብጽም፣ ኤሚራቶችም፣ ቱርክም በሱዳን ላይ ጣልቃ በመግባት ላይ ናቸው። ይህ በደንብ ታቅዶ በሥራ ላይ እየዋለ ያለ ክወና ነው። ቆሻሻው ግራኝ የኢትዮጵያን መሬት ቆርሶ ለሱዳን በሰጣት ማግስት በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱን አጧጣፉት። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከገደሉ በኋላ፤ “እርቅ” ብለው ቀጣዩን ዘመቻ በሱዳን ከፈቱ። ገና ከመሰረቱ በይፋ አብረው ሲሰሩት የነበሩት የኦነግ / ጋላኦሮሞ አገዛዙ፣ ሕወሓቶችና ሻዕቢያዎች ቆየት ብለው እርስበርስ የሚጣሉ ሆነው በመታየት ለጋራ ዒላማቸው እንደሚታገሉት በሱዳንም ሁለቱ አብረው ሲሰሩት የነበሩት ቡድኖች አሁን ተጻራሪ ሆነው በመቅረብ ተልዕኳቸውን ለማሟላት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ከሃዲዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ደብረ ሲዖልና ኢሳያስ አፈቆርኪ አብደላሃሰን ከእነ ሳውዲ፣ ኤሚራቶች፣ ግብጽ፣ ቱርክ፣ አሜሪካና አውሮፓ ጋር ሆነው ኢትዮጵያን እና ልጆቿን ለማስጨፍጨፍ ፊርማቸውን በጣታቸው ደም አስቀምጠዋል።

አሁን የምጠረጥረው፤ ግራኝ ለሱዳን የሰጣትን የኢትዮጵያን ግዛት እንደ መጫወቻ ካርድ ተጠቅመው፤ የጋላኦሮሞው ሰአራዊት በኢትዮጵያ ስም በሱዳን ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ ይደረጋል፤ ከዚያም የአረብ ሊግ አባል የሆነችው ሱዳን በኢትዮጵያ ተጠቃችበሚል ሰበብ እነ ግብጽና የአረብ ሃገራት የሕዳሴውን ግድብና ሰሜን ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ይወስናሉ። ምዕራባውያኑ ፈቃዳቸውን ይሰጧቸዋል። ፕሬዚደንት ትራምፕ ከሦስት ዓመታት በፊት ከሱዳኑ መሪ ጋር በስልክ ሲነጋገሩ፤ “ግድቡን እኮ ግብጽ ትመታዋለች!” ያሉንን እናስታውስ።

ለነገሩማ እንደ ሳውዲ የሰብዓዊ መብት ክፉኛ የሚረገጥበት የዓለማችን ሃገር የለችም። እንግዲህ ይህ በደንብ እየታወቀ ነው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያውን ሴቶችን ለሳውዲ አረቢያ እንዲሸጥ ፈቃዱን/ትዕዛዙን የሰጡት። ወደ ሳውዲ ሆነ ወደ ሌሎች አረብ ሙስሊም ሃገራት በፈቃዱ የሚጓዝ ሁሉ ነፍሱን ለሰይጣን ለመሸጥ ወስኗል ማለት ነው። “የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ነን” የሚሉት ሁሉ ደግመው ደጋግመው ይህን ማሳወቅ ነበረባቸው።

🛑 Bring The Three Genocide Co-Conspirators; Isaias Afewerki, Debretsion & Abiy Ahmed to Justice!

🛑 ሶስቱን የዘር ማጥፋት ተባባሪ ሴራዎችን አምጣ; ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረፂዮን እና አብይ አህመድ ለፍርድ ይቅረቡ!

እስላማዊ ጂሃዳውያን ✞ በክርስቲያን አክሱም ውስጥ

🛑 የህዝብ ምህንድስና፣ የዘር ማጽዳት እና የጅምላ ማፈናቀል

በመቐለ ታስረው የነበሩት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የሙስሊምኦሮሞ “ምርኮኞች” የት አሉ? የተጨፈጨፉትን ክርስቲያኖች ለመተካት ወደ ትግራይ ገጠር ልከው ይሆን? ሁሉንም በዕቅዳቸው መሠረት ፈጽመውታል፤ ተናብበው እየሠሩ ነበር/ናቸው። የትግራይንና አማራን ወጣት ወዲህ ወዲያ እያሉ ሲጨርሷቸው፤ ደቡባውያኑን ጋላኦሮሞዎችን ግን በምርኮኛ መልክ ሰብስበው ወደ መቐለ ወሰዷቸው። አዎ! ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የፈጸመውን ከባድ ወንጀል ሁሉ ዛሬ አርመኔዎቹ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ደብረጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ በሁለት ዓመታት ብቻ ፈጽመውታል። መረሸን የሚገባቸው ከሃዲዎች ናቸው! በዓለም ታሪክ በዚህ ዓይነት አሳዛኝ ድራማ የራሳቸውንሕዝብ ለመጨፍጨፍ ከባዕዳውያን ጋር ተመሳጥረው ይህን ያህል የሠሩ እነዚህ እርጉሞች ብቻ መሆን አለባቸው። ምናልባት ከእነ ጆርጅ ቡሽ ከሳውዲ አረቢያ ጋር ተመሳጥረው በመስከረም አንዱ የሽብር ጥቃት ሦስት ሺህ የራሳቸውን ዜጋ በኒው ዮርክ ከተማ ከገደሉት ውጭ።

🔥 787 ቀናት የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይ

  • ⚠️800,000+ ተገድለዋል።
  • ⚠️120,000+ ተደፍረዋል።
  • ⚠️5.6+ ሚሊየን ተርበዋል
  • ⚠️2.2+ ሚሊየን ተፈናቅለዋል/ ተነቅሏል።

በኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና በህወሓት መካከል የተደረገው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነትከሁለት ወራት በፊት ከተፈረመ በኋላ ክፉዎቹ አብይ አህመድ አሊ እና ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራ አረመኔ ወታደሮች ከ3000 በላይ የትግራይ ተወላጆችን እንዲጨፈጨፉ ፈቅደዋል። በአንድ ሳምንት ብቻ በእንዳ ማርያም ሸዊቶ እና እንዳባገሪማ፣ አድዋ ሰፈሮች።

Islamic Jihadists in ✞ Christian Axum

🛑 Population Engineering, Ethnic Cleansing, & Mass Deportations

Where are all the hundreds of thousands of Muslim-Oromo „Prisoners of war„ who were kept in Mekelle? Did they send them to the countryside of Tigray to replace the massacred Christians?

🔥 787 Days of #TigrayGenocide

  • ⚠️800,000+ Killed
  • ⚠️120,000+ Raped
  • ⚠️5.6+ Mil. Starved
  • ⚠️2.2+ Mil. Uprooted

After the so-called “Pretoria Peace agreement” between the fascist Oromo regime of Ethiopia and TPLF had been signed two months ago, evils Abiy Ahmed Ali and Debretsion Gebremikael had allowed the barbaric soldiers of Isaias Afewerki’s Eritrea to massacre more than 3000 Tigrayan civilians in a single week in the neighborhoods of Enda Mariam Shewitto and Endabagerima, Adwa.

✈️ የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

🔥 9/11 Was a Covert CIA-Saudi Intelligence Operation

💭 At least two 9/11 hijackers had been recruited into a joint CIA-Saudi intelligence operation that was covered up at the highest level, according to an explosive new court filing.

A new court filing dropped a bombshell unmasking one of the CIA’s most atrocious scandals in decades: At least two 9/11 hijackers had been recruited into a highly covert CIA-Saudi intelligence operation.

The filing which has recently been publicized revealed that the contact between two 9/11 hijackers and Alec Station, a CIA unit allegedly created to track Al-Qaeda leader Osama bin Laden and his associates, was covered up at the highest levels of the FBI.

The paper, which was obtained by SpyTalk, is a 21-page declaration written by Don Canestraro, the Chief Investigator for the Office of Military Commissions, the court that is in charge of handling cases involving 9/11 suspects. It includes summaries of unnamed, senior CIA and FBI officers’ private interviews and disclosures of classified government information. Canestraro spoke with numerous agents who worked on Operation Encore, the Bureau’s aborted investigation into possible links between the Saudi government and the 9/11 attacks.

Operation Encore was abruptly discontinued in 2016 despite the numerous extensive interviews conducted with a variety of witnesses that produced hundreds of pages of evidence, formally questioning several Saudi officials, and starting a grand jury investigation into a Riyadh-run US-based support network for the hijackers. This was allegedly caused by “a byzantine intra-FBI bust-up over investigative methods.”

Every element of the document was redacted when it was first published in 2021 on the Office’s public court docket, with the exception of an “unclassified” marking.

Today, it is not difficult to understand why given its shocking content: as Canestraro’s inquiry found, at least two 9/11 hijackers had been enlisted, intentionally or unknowingly, into a combined CIA-Saudi intelligence operation.

“I would be gone”: Alec Station threatened agents to hide information

Unit Alec Station was established in 1996 under CIA supervision. The original plan was to conduct a joint investigation with the FBI.

The FBI agents assigned to the unit quickly learned, however, that they were strictly forbidden from providing any material to the Bureau’s headquarters without the CIA’s consent and that doing so would result in severe consequences. In further detail, the I-49 squad, based in New York, was regularly barred from receiving intelligence.

The CIA and NSA were intensively observing an “operational cadre” within an Al-Qaeda cell that included the Saudi nationals Nawaf Al-Hazmi and Khalid Al-Mihdhar in late 1999 in light of “the system blinking red” about an impending large-scale Al-Qaeda terrorist attack inside the US.

The two Saudi nationals allegedly went on to hijack American Airlines Flight 77, which plunged into the Pentagon on September 11, 2001.

Al-Hazmi and Al-Mihdhar had attended an Al-Qaeda meeting that took place in Kuala Lumpur, Malaysia, from January 5 to 8, 2000. Unit Alec Station requested that the meeting be discreetly photographed and videotaped, though it appears that no audio was recorded. En route, Al-Mihdhar transited through Dubai, where CIA operatives broke into his hotel room and photocopied his passport. It demonstrated that he had a multiple-entry visa for the US.

At the time, a contemporaneous internal CIA communication claimed that the FBI was informed right away “for further investigation.” In truth, unit Alec Station specifically prohibited two FBI agents from informing the Bureau about Al-Mihdhar’s US visa.

[I said] ‘we’ve got to tell the Bureau about this. These guys clearly are bad…we’ve got to tell the FBI.’ And then [the CIA] said to me, ‘no, it’s not the FBI’s case, not the FBI’s jurisdiction’,” Mark Rossini, one of the FBI agents investigated, confessed.

If we had picked up the phone and called the Bureau, I would’ve been violating the law. I…would’ve been removed from the building that day. I would’ve had my clearances suspended, and I would be gone,” he added.

Only a few weeks after the plot was thwarted, Al-Hazmi and Al-Mihdhar arrived in the US on January 15 through Los Angeles International Airport. They were welcomed by Omar Al-Bayoumi, a “ghost employee” of the Saudi government, right away at the eatery in the airport. After a brief discussion, Al-Bayoumi assisted them in finding an apartment in San Diego that was close to his home, co-signed their lease, set up bank accounts for them, and gave them a gift of $1,500 toward their rent. Moving forward, there would be several contacts between the three.

Years later, Al-Bayoumi claimed, during interviews with Operation Encore investigators, that his encounter with the two would-be hijackers was a mere coincidence. He insisted that his unusual aid came from pure altruism and pity for the two men, who had no experience with Western culture and hardly speak the English language.

The Bureau disagreed, coming to the conclusion that Al-Bayoumi was a Saudi spy who worked with several Al-Qaeda members in the US. Additionally, they believed there was a “50/50 chance” that he, and hence Riyadh, had extensive prior knowledge of the 9/11 attacks.

Twenty years on, the FBI released the first document related to its investigation into the 9/11 attacks, following an executive order issued by US President Joe Biden.

Alec station constantly violated CIA procedures: Agent

A Bureau special agent, dubbed “CS-3” in the document, confessed that Al-Bayoumi’s contact with the hijackers and support thereafter “was done at the behest of the CIA through the Saudi intelligence service.” Unit Alec Station’s goal was to “recruit Al-Hazmi and Al-Mihdhar via a liaison relationship,” with the help of Riyadh’s General Intelligence Directorate.

A CIA case officer at Alec Station named “CS-10” agreed that Al-Hazmi and Al-Mihdhar had contact with the agency through Al-Bayoumi and was perplexed that the unit had been given an alleged assignment to infiltrate Al-Qaeda.

They felt it “would be nearly impossible…to develop informants inside” the group, given the “virtual” station was based in a Langley basement, “several thousand miles from the countries where Al-Qaeda was suspected of operating.”

CS-10” further confessed that they “observed other unusual activities” at Alec Station. Analysts within the unit “would direct operations to case officers in the field by sending the officers cables instructing them to do a specific tasking,” which was “a violation of CIA procedures.” Analysts “normally lacked the authority to direct a case officer to do anything.”

Sometime prior to the 9/11 attacks”, agents “observed activity that appeared to be outside normal CIA procedures.” Analysts within the unit “mostly stuck to themselves and did not interact frequently” with others.

Some of the most suspicious operations were reportedly made during this time. A joint FBI-CIA informant named Aukai Collins received a startling offer in the early part of 1998: bin Laden personally wanted him to travel to Afghanistan so they could meet.

The June 2001 encounter [CIA and FBI analysts from Alec Station met with senior Bureau officials, including representatives of its own Al-Qaeda unit] might have been a tease given that Al-Hazmi and Al-Mihdhar both appeared to be employed by Alec Station.

Kept under wraps: Another FBI’s Failure

After 9/11, FBI headquarters and its San Diego field office rapidly figured out “Bayoumi’s affiliation with Saudi intelligence and, subsequently, the existence of the CIA’s operation to recruit” Al-Hazmi and Al-Mihdhar, according to another of Canestraro’s informants, a former FBI agent who went by “CS-23”, while testifying in court.

However, “senior FBI officials suppressed investigations” into these matters. “CS-23” stated, furthermore, that Bureau agents admitted before the joint Inquiry into 9/11 that they “were instructed not to reveal the full extent of Saudi involvement with Al-Qaeda.”

Shockingly, no one at Alec Station has received any sort of punishment for the alleged “intelligence failures” that led to 9/11. In fact, they have received compensation. The unit’s commander at the time of the attacks, Richard Blee, and his replacement, Alfreda Frances Bikowsky, joined the CIA’s operations branch and rose to prominence in the so-called “war on terror”. Corsi, on the other hand, advanced inside the FBI, ultimately to the position of Deputy Assistant Director for Intelligence.

Testimonies given by those who were subjected to the worst abhorrent rendition and torture program by the CIA during interrogation are a significant part of how the general public understands the 9/11 attacks. Bikowsky, a former employee of the Alec Station where at least two would-be 9/11 hijackers provided cover, was in charge of questioning the alleged hijackers.

Aukai Collins, an FBI deep cover agent, ended his memoir with a terrifying insight, which Don Canestraro’s shocking admission only served to solidify:

I was very mistrustful about the fact that bin Laden’s name was mentioned literally hours after the attack… I became very skeptical about anything anybody said about what happened, or who did it. I thought back to when I was still working for them and we had the opportunity to enter Bin Laden’s camp. Something just hadn’t smelled right…To this day I’m unsure who was behind September 11, nor can I even guess… Someday the truth will reveal itself, and I have a feeling that people won’t like what they hear.”

A question rises: Is the truth out? Did the US intelligence community alongside its affiliated media downplay it?

One thing is crystal clear: They have all the motifs to cover up Saudi Arabia’s role in the 9/11 attacks, in light of the filing which revealed that the CIA simply recruited the hijackers, threatened their own agents, and tried to cover up their fishy scandals.

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Over 100 More Classified Docs Appear Online: US Secrets ‘From Ukraine To Middle East To China’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 8, 2023

💭 ከመቶ በላይ ተጨማሪ የተመደቡ ጉድ የሚያሰኙ ሰነዶች ወጡ፤ የአሜሪካ ሚስጥሮች ‘ከዩክሬን እስከ መካከለኛው ምስራቅ እስከ ቻይና’

👉 የአንግሎ ሳክሰን (ኤሳው/ኤዶም) ህብረት፡-

💭 “አምስት አይኖች” – በዩናይትድ ስቴትስ፣ በብሪታንያ፣ በአውስትራሊያ፣ በኒውዚላንድ እና በካናዳ መካከል ስላለው የስለላ ልውውጥ ስምምነት ዋቢ ያደረገ ነው።

😈 እና የክርስቶስተቃዋሚው ዘሌንስኪ ሙስሊሞችን ጂሃዳውያንን ሸለመ!? ይህ እንግዲህ በአጋጣሚ አይደለም፤ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ተባባሪዎች መሆናቸውን በግልጽ ያሳየናል። ምስጢራቸው ቀስ በቀስ መውጣቱ አይቀርም። የሦስትኛው የዓለም ጦርነትም በዚህ መልክ የሁሉንም በር እያንኳኳ ነው! ይብላኝ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች የአክሱማዊቷ ክርስቲያን ኢትዮጵያ ጠላቶች!

👉 Anglo-Saxon (ESAU/ Edom) Connection:

💭 Five Eyes,’ – a reference to the intelligence sharing agreement between the United States, Britain, Australia, New Zealand and Canada.”

😈 And, Antichristy Zelensky decorating Muslims Jihadist!? No coincidence, Edomites and Ishamelites are allies!

💭 The Pentagon on Thursday confirmed top secret documents about the Ukraine war were circulating on social media – some of them had been doctored

  • On Friday a second tranche was released, including analysis of Ukraine’s fight to keep hold of Bakhmut, documents about China, and files on the Middle East
  • The Pentagon said on Thursday the Defense Department was looking into the matter: a senior Ukrainian official said it appeared to be a Russian scheme.

A second batch of classified documents detailing the United States’ analyses of global hotspots has been leaked online in a suspected Russian plot.

More than 100 documents are feared to have been obtained in what a senior intelligence called ‘a nightmare for the Five Eyes,’ – a reference to the intelligence sharing agreement between the United States, Britain, Australia, New Zealand and Canada.

The documents cover the war in Ukraine, China, terrorism and the Middle East.

The Pentagon confirmed the leak, but said that some of the documents – as with the earlier reported leak – had been doctored to downplay the strength of U.S. allies.

The first tranche of documents appeared to have been posted in early March on the social media platform Discord, according to Aric Toler, an analyst at Bellingcat, the Dutch investigative site.

Friday’s documents were published on the controversial message board 4Chan, and subsequently spread on Twitter.

“The scale of the leak — analysts say more than 100 documents may have been obtained — along with the sensitivity of the documents themselves, could be hugely damaging, U.S. officials said,” the report continues.

One senior intelligence official was quoted in the report as saying the leak is “a nightmare for the Five Eyes” – in reference to the intelligence-sharing nations of the US, UK, Canada, Australia and New Zealand.

Like the Ukraine war plans earlier reported on by the Times, some of these latest documents appeared on Twitter and other social media platforms, and they include reports labeled with one of the highest classification ratings of “Secret/NoForn” – which means they are sensitive enough to not be shared with even foreign allies.

Interestingly, the NY Times notes that one intelligence slide which is circulating features “an alarming assessment of Ukraine’s faltering air defense capabilities.” But these leaks, some of which actually appeared on a Discord server devoted to discussing Minecraft and other unusual places, include more than the initial content on Ukraine war planning:

But the leaked documents appear to go well beyond highly classified material on Ukraine war plans. Security analysts who have reviewed the documents tumbling onto social media sites say the increasing trove also includes sensitive briefing slides on China, the Indo-Pacific military theater, the Middle East and terrorism.

The report quotes one analyst who warns this is likely “the tip of the iceberg” and that more major leaks are coming, or possibly have already happened, in something which could begin to rival the ‘Pentagon Papers’ of the Vietnam war era.

Pentagon and US intelligence officials are also scrambling to discover the source of the leak in an ongoing investigation. Likely this is to result in greater scrutiny on Kiev and how its chain-of-command handles sensitive data shared from the Pentagon.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WOW: Rand Paul Directly Confronts Antony Blinken About COVID-19 Research Funding Records

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 ዋው፤ ሴነተር ራንድ ፖውል ስለ ኮቪድ-19 የምርምር የገንዘብ ድጋፍ መዝገቦች አንቶኒ በቀጥታ ብሊንከንን አፋጠጧቸው

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

🔥 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Rand Paul (R-KY) confronted Secretary of State Antony Blinken about records on COVID-19 research funding.

👉 Courtesy: Forbes

👉 Some Viewers Comments from Forbes / የአንዳንድ ተምልካቾች አስተያየት፦

  • – Give it Blinken you are a criminal we know .. no need to hide now. Game over.
  • – It is absolutely clear that Blinken is shameless creature. Thank you Senator Paul. Well done! Well done!
  • – Blinken was blinking like Christmas lights everytime he lies and its been been on and off.
  • – My God, I am speechless about the dishonesty of the Secretary of the State.
  • – I would love to see Blinken responding to a judge in court. He would be held in contempt within 30 seconds.
  • – This is a troubling trend among Biden appointees
  • – “The Honorable Anthony Blinken” is definitely an overstatement
  • – We all know what he/they are hiding. He and they know that we know. The truth will always come into the light.
  • – These people need to be held accountable and if they can’t provide what the Congress needs; they need to be deposed. Period,
  • – Any department or individual that refuses to provide information or records to Congress should be thrown in jail immediately. End of story.
  • – Congress supposedly has oversight over these departments and yet they can decide what information they’ll share? Something is seriously wrong here.
  • –This is absolutely ridiculous. The state department should not be allowed to keep this from Congress.
  • – If agencies refuse to provide information to the Congressional committees, they need to be defunded.
  • – In private business, Blinken would be fired for not turning over those documents. Taxpayers should know!
  • – Blinken: “I don’t have the expertise” , THEN RESIGN!
  • – This is fantastic. If Blinken isn’t careful he’s going to find himself in contempt and in jail.
  • – We are beyond help. So even on the miraculous chance that ANY of these people are held accountable, you still have the figures who condone it. This country is beyond corrupted. For too long have we turned a blind eye. Now comes the suffering.
  • –How on earth did we ever get to a situation where the supposedly free press allowed itself to be muzzled like this and how can we ever trust them again?

በዚህ አጋጣሚ ሰሞኑን በሞት የተለዩን የብዝሃ ሕይወት ጠበቃው ሎሬት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር እና ለብፁዕ (/) አቡነ አረጋዊ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞

ህልፈታቸው ከኮቪድ ክትባት ጋር የተያያዘ ከሆነ (ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ አለኝ) የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪዎች፣ የአማራና ኦሮማራ ልሂቃን እንዲሁም እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ተጠያቂዎች ይሆናሉ። ከዚህ ሁሉ መገለጥ በኋላ እንኳን እነ ዶ/ር ዘበነ እስካሁን በአደባባይ ወጥተው ይቅርታ አልጠየቁም። ወዮላቸው!

💭ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው ✞

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

“It’s Done!” | Liz TRUSS’IA Messaged Anthony Blinken Seconds After Nord Stream Explosions

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ተፈጸመ!” | ይህ ከሩሲያው የጋዝ ቧንቧ መስመር ከሆነው’ከኖርድ ዥረት’ ፍንዳታ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀድሞዋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር የሊዝ ትሩስ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለአንቶኒ ብሊንከን በስልክ የተላከ መልዕክት ነው።

💭 ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ውንጀላ ነው። አያደርጉትም አይባልም። ሁሉም በጣም ተቅነዝንዘዋል። ወይዘሮ ሊዝ ትሩስና ጥቁሩ ቻንስለር ክዋሲ ክዋቴንግ ያልምክኒያት ከስልጣናቸው እንዲህ በተፋጠነ መልክ እንዲነሱ አልተደረጉም። ያውም በሕንዱ የሉሲፈራውያኑ ወኪል በ ሪዢ ሱናክ መተካቷ ግራ መጋባታቸውንና መንፈሳዊውን ውጊያም እየተሸነፉ እንደሆነ ነው የሚጠቁመን። ለማንኛውም በጽዮናውያን ላይ እየተሳለቁ ያሉት እንደ አንቶኒ ብሊንከን ያሉ ፖለቲከኞች ጉዳቸው ፈልቷል። ጽላተ ሙሴ ሥራውን እየሠራ ነው!

እንዳልኩት ሁሉንም አይሁዳውያን እንደ እስማኤላውያኑ በጅምላ ከመወንጀል መቆጠብ አለብን፤ ነገር ግን ወስላታው ሌኒን + ስታሊን + ትሮትስኪ እየተፈራረቁ ሲመራ የነበረው የሩሲያው “ፀረኦርቶዶክስ ክርስትና” ቦልሸቪክ አብዮት (1917 – 1923) በአብዛኛው እንደ ጂሚ ራስኪን ባሉ ግራኝ ፀረጽዮናውያን አይሁዶች ነበር። በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው ጂሃድ እንዳሳየው፤ የፀረኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራ እንዲህ ግልጽ እየሆነ ይመጣል። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ የሚል ግን አክሱም ጽዮንን ዛሬም በያለበት ካልተከላከለ እንደእነ ፕሮፌሰር ጄሚ ራስኪን እና አንቶኒ ብሊንከን ተፈርዶባቸዋል። ወዮላቸው! በፍሬሜሰኖቹ/ነፃ ግንበኞቹ ማዕከል በሜሪላንድ + ዋሽንግተን + ቪርጂኒያ ዙሪያ ያላችሁ ሁሉ በጣም ተጠንቀቁ! እላለሁ።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮድሳውያን ጎን?

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ የሴቶች ጀግንነትሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፭፥፳]❖❖❖

ክፉውን መልካም መልካሙን ክፉ ለሚሉ፥ ጨለማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨለማ ለሚያደርጉ፥ ጣፋጩን መራራ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!”

ባሰቃቂ ሁኔታ በአውሬዎቹ የጋላኦሮሞ፣ በኢሳያስ አፈወርቂ አብዱላህ ሃሰን ቤን አሚር፣ በሶማሌና በአማራ/ኦሮማራ ወታደሮች ባሰቃቂ ሁኔታ የተደፈሩት እነ ሞናሊዛ አይደሉም የሚሸለሙት፤ የእነርሱ ሽልማት በዚያኛው ዓለም ነው የሚሰጣቸው።

እግዚአብሔር እንኳንም አጋለጠልን! ገና ምን ዓይተው! ወይዘሮ ጂል ባይድን ለግብረሰዶማዊነት ተልዕኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ኬኒያ ነበሩ። በቆይታቸውም፤ “የአፍሪቃው ቀንድ በድርቅ እየተመታ ስለሆነ ለኬኒያ $126 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነን፤ ነገር ግን ለግብረሰዶማውያን መብት የቆመ ሕግ ጠቅላይ ፍርድቤቱ ማጽደቅ አለበት” ብለዋቸው እንደነበር ተገልጿል። አይገርምም፤ ኦባማና ቡሽም ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩት።

እንግዲህ ይህ ሽልማትም እስከ ሁለት መቶ ሺህ በሚቆጠሩት አክሱም ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጾታዊ ጥቃትና ከሚሊየን በላይ የሚሆነውን የሕዝብ ክርስቲያኑን ደም በስላቄ መልክ ለማክበር ሲባል ነው። መንፈሳዊውን ውጊያ እየተሸነፉ ስለሆነ፤ “ሰዶም እና ገሞራ አሸንፋለች!” በማለት ለመኩራራት ነው ይህን የሽልማት ሥነ ስርዓት ሆን ብለው ያዘጋጁት። ልክ እንደ ኖቤሉ!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተሠራው ግፍና ወንጀል በምድር ታሪክ ምናልባት አቻ እንደማይኖረው የአሜሪካውያኑ ሁኔታ በደንብ ይጠቁመናል፤ አቶ አንቶኒ ብሊንከንን እንመልከተው፤ የሚያውቀውን ያውቃል፤ እንግዲህ ከእንሽላሌት የተፈጠረ ወይም ሮቦት እስካልሆነ ድረስ የሰው ልጅ ነውና በውስጡ እየተገረፈ እንደሚያድር መገመት አያዳግትም። የአሜሪካ መንግስት የአፍሪቃ ቀንድ ልዑካን የነበሩት እነ ጂፍሪ ፌልትማን እና ማይክ ሃመር ከሃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የራቁት የተፈጸመው ግፍና ወንጀል እንቅልፍ ስለነሳቸው ነው። በተለይ ጄፍሪ ፌልትማንማ ቃለ መጠይቅ ላይ መናገር እስከሚያቅተው ድምጹ ሲርበተበት በደንብ ያስታውቅበት ነበር። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላቸው!

ያም ሆነ ይህ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የምትመራዋ አሜሪካ መሆኗን ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ አረቦች አሁን ደግሞ አሜሪካ በደረጃ ሽልማቱን ሰጧቸው።

እግዚኦ! የሚያሰኝ ነው፤ የግብረሰዶማውያን ፓርቲ መሆኑ ነው። በሴቶች ቀንወንዱ “የሴት ጀግና”፣ ለትግራይ ጀነሳይድና ለሁለት መቶ ሺህ እናቶችና እኅቶች መደፈር ተጠያቂ ከሆኑ ጨካኝ፣ የሴትነት ርህራሄ ከሌላቸው ባለጌ ጋዜጠኞች መካከል አንዷ የሆነችው የመሀመድ ልጅም፤ “ጀግና! ሚሊየን ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ፣ ብዙ ሴቶች ይደፈሩ ዘንድ ከፍተኛ ቅስቀሳ በማድረግሽ፤ አማራው ደግሞ በተጋሩ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጋር እንዲፋለም የበኩልሽን አስተዋፅኦ ስላበረከተሽ፣ አብዛኛውን ሰው ደግሞ እንዲደነዝዝ እያደረግሽ በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ሲ.አይ.ኤ የሰጠሽን ትምህርትና ተልዕኮ በሚገባ ስለፈጸምሽ፤ ጀግኒት ብለን እንሸልምሻለን!”

ይህችን በሉሲፈራውያኑ ከተመለመሉት አንዷ የሆነችውንና የወንጀለኛው ፋኖ/ቄሮ ቃል አቀባይ የሆነችውንና፤ እንደው ምንም ዓይነት ክብር አይገባቸውምና ስማቸውን እንኳን ባላነሳ እመርጥ ነበር፤ ነገር ግን እግራቸው አንድ በአንድ መሰበር ስላለበት፤ እንደ እነ የኢሳቶቹ፣ ኦሮማራ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ደሬ ኒውስ፣ ዶንኪ ቲውብ፣ አበበ በለውና ሌሎች ብዙ ቆሻሾች እንኳን ልሰማቸው ገና ሳያቸው ነው ቋቅ የሚሉኝ። እንግዲህ እንደምናየው የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ማስጠንቀቂያው ገና ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት የተሰጣቸው። አሁን ሁሉም ፀረኢትዮጵያና ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ተልዕኮ ያላቸው በጣም አታላይ የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የእነ አሜሪካ ኤምባሲ ዋና ሥራ ይህ እኮ ነው!

አዎ! እርስበርስ ይሸላለሙ! ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ይህንም ውጊያ እነ አሜሪካ እየተሸነፉት ነው፤ ያውቁታል። አሁን ሽልማቶቿን በመለዋወጥ፣ በመጋበዝና “የሰላም ድርድር” እንዲደረግ በማስገደድ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከሠሩት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ብዙ ግፍ እራሳቸውን ለማዳን በማጣር ላይ ናቸው። የኖርዌዩ የኖቤል ኮሜቲ በግራኝ አርመኔነት በኩል የተሠራው ግፍና ወንጀል ካስከተለበት ውርደት እራሱን ለማዳን፤ መጀመሪያ እርዳታበሚል መልክ የኖርዌይ ድርጅቶችን ወደ ሱዳን ላከ፤ (ከትግራይ የተሰደዱትን ወገኖቻችንን እንረዳለን በሚል) በመሃልም ኮሚቴው በሲ.ኤን.ኤን ወጥቶ ምን ያህል እንደተጸጸተ በኮሚቴው ሌቀመንበር በ ቤሪት ሪስአንደርሰን / Berit Reiss-Andersen በኩል ነገሮችን ለማረሳሳት ሞከረ። ያም ስላተሳካ፤ ሁሉም የምዕራባውያን መንግስታት፣ ተቋማትና ኢትዮጵያ ያሉት ከሃዲ ወኪሎቻቸው በጋራ የጄነሳይዱን ጉዳይ ለማስረሳት ጊዜ እየገዙ መደብቅ የሚቻለውን ነገር ሁሉ በመደበቅ ላይ ናቸው። እነ አሜሪካ የተጨፈጨፉትን የአባቶቻችንንና እናቶቻችን ሬሳ በማይታወቅ መልክ ለመደበቅ ይችሉ ዘንድ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ (አብዱላህ ሃሰን) እና ለእነ ደብረጽዮን የሳተላይት መረጃዎችን እያቀበሉ ማን፣ ምን የትና እንዴት መደበቅ እንደሚኖርበት ሥራቸውን እንደሚሠሩ ለሰከንድ እንኳን አልጠራጠርም። ይህ ጀነሳይድ ሁሉንም ነው ተጠያቂ የሚያደርገውና።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Ted Cruz Hammers Antony Blinken During Tense Senate Hearing

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 የዩክሬይንን / ሩሲያንን/ ኢራንን ጉዳይ አስመልክቶ ሴነተር ቴድ ክሩዝ የውየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊውn አንቶኒ ብሊንከንን ውጥረት በበዛበት የሴኔት ችሎት ወቅት ወጥ በወጥ አደረጓቸው።

ወደ ኢትዮጵያ ከተጓዙ በሳምንቱ። ከኢትዮጵያ በተመለሱ ማግስት እንኳን ሴነቱ ስለ ኢትዮጵያ ሳይሆን ስለ ዩክሬይን፣ ሩሲያና ኢራን ይወያያል። “ከኢትዮጵያ ምን አይተውና ሠርተው መጡ?” ብሎ የሚጠይቅ የለም። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ጄነሳይድ ግን ሁሉም ዝም ጭጭ ነው የሚሉት፤ ሁሉም ተጠያቂዎች ናቸውና። ግን ይህ ችሎት እንደሚያሳየን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ግድ ነው። እግዚአብሔርን አትፈታተኑ! ታቦተ ጽዮንን አትድፈሩ!

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

💭 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Ted Cruz (R-TX) grilled Secretary of State Antony Blinken about President Biden’s Iran policy.

💭 ባለፉት ቀናትና ሳምንታት በተለይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ከአንቶኒ ብሊንከን ጋር በተያያዝ በእኝህ ሰው ላይ ይህን መሰል የማቃለያ ሁኔታ እንደሚመጣባቸው ለማውሳት ሞክሬ ነበር። አንቶኒ ብሊንከን አረመኔን ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማየትና ሰካራሙን ጌታቸው ረዳን ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ ከተጓዙ በኋላ ወይ ልክ እንደ እነ ሬክስ ቲለርሰን፣ ጂፍሪ፣ ፌልትማንና ማይክ ሃመር በትግራይ በተፈጸመው ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጸጽተው ከሥልጣን በፈቃዳቸው ይወርዱ ዘንድ ይገደዳሉ፤ አሊያ ደግሞ እንዲህ እየተዋረዱ እንቅልፍ አጥተው ብምድራዊቷ ሲዖል እንደነ ግራኝ ‘ይኖራሉ’ ለማለት ደፍሬ ነበር።

ፍርድና ፍትሕ ይዘገያሉ እንጂ መምጣታቸው አይቀርም። እስኪ እንመልከተው፤ አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሳምንቱ፤ ‘ትንሽ የተሻሉ ናቸው’ የምንላቸው የአሜሪካ ሲነተሮች ‘ራንድ ፓውል’ (በቀጣዩ ቪዲዮ) እና ‘ቴድ ክሩዝ’ መላው ዓለም በቀጥታ እያየ እንዲህ በጥያቄዎች አፋጥጠው አዋርዷቸው።

ሴነተር ቴድ ክሩዝ የኮቪድ ወረርሽኝን አስመልክቶ ነው፤ “ለምንድን ነው መረጃ የምትደብቁን? ለምን ሕዝቡ እንዲያውቅ አታደርጉም? ምን የምትደብቁት ነገር አለ?” እያሉ አንቶኒ ብሊንክንን ያፋጠጧቸው።

እንግዲህ ባለፈው ሳምንት ላይ፤ “እነ አሜሪካ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ሕዝባችንን ሲያስጨፈጨፉ፤ የራሳቸውም ሕዝብ የሞትን ፅዋ በእጥፍ ድርብ ይቀምሳታል፤ በኮቪድ ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ዜጎቿ አልቀዋል፤ ለዚህም የእነ አንቶኒ ብሊንከን አገዛዝ ተጠያቂ ነው…” ብዬ ነበር፦

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት / Satnael’s Goal is Ethiopia

☆ The US administration has been able to massacre over a million Americans with the COVID Virus

ሴነተር ክሩዝ አንቶኒ ብሊንከንን ሲያፋጥጧቸው እንደምናየው፤ እነዚህ ሰዎች ብዙ ምስጢር እየደበቁ መሆኑን ነው። ስለራሳቸው ሕዝብ መታወቅ የሚገባውን መረጃ ይህን ያህል ለመደበቅ ከሞከሩ ስለእኛማ ስንት ምስጢር ይዘው እንደሚቆዩ፤ እኛንም ያታለሉ ነገሮችን “በድርድርና ሰላም” ስም ለመደባበቅ እንደሚሹ መጠራጠር የለብንም፤ እያየናቸው ነው። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን ያህል ከባባድ ግፍና ወንጀል እንደተሠራ በደንብ ያውቃሉ፤ ነገር ግን የእነርሱም እጅ ስላለበትና ተጠያቂነትም ስለሚያመጣባቸው፤ እንዲሁ እያደባበሱ ጊዜ በመግዛት ቁሳዊ የሆኑ መረጃዎችን እንዲጠፉ ያደርጋሉ። ትግራይን ዘጋግተውና ገለልተኛ አካል በቶሎ እንዳይገባ በማድረግ ሁሉም ጊዜ ነው እየገዙ ያሉት። የተባበሩት መንግስታት “ሰብዓዊ መብቶች አጣሪና መርማሪ” ኮሚቴን ተልዕኮውን ከመጭው መስከረም በኋላ እንደማያረዘም ከትናንትና ወዲያ እንዲያሳውቅ ተደርጓል። ለተሠራው ወንጀል ሁሉ ቍ.፩ ተጠያቂ ለሆነው ለፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የማጣራቱንና የመርመሩን ኃላፊነት ለመስጠት እየሠሩ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

🔦 በነገራችን ላይ የዛ እንደሚመጣ ይሰማኛልዘፈን ደራሲ፡‘The Weeknd’ ኢትዮጵያዊ ነው።

🔦 By the way, the Author of that song, „I feel it coming”, ‘The Weeknd’ is Ethiopian.

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ሉሲፈራውያኑ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የሚያወጧቸው የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎችን ነው።

ሉሲፈራውያኑ እኛ ይህ በግልጽ የሚታይ ምስጢር ተገልጦልንና ከስህተቶቻችንም ተምረን በሰላም እንዳንኖር፣ ሃገራችንንም ተረክበን ተፎካካሪ ኃያል መንግስት እንዳንመሠረት ሲሉ ነው ሰሜኑ እርስበርሱ እንዲባላ የሚያደርጉት። ሮማውያኑ ኤዶማውያን ዳግማዊ ምንሊክን ስልጣን ላይ እንዳወጧቸው ወደ ሰሜን ሄደው ጽዮናውያንን በጦርነት እንዲያዳክሙ፣ ወንዶችን እንዲሰልቡና ተፈጥሮውንም እንዲበክሉ ያደረጓቸው። አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድም ሉሲፈራውያኑ የሰጧቸውን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ በመያዝ ነው በሰሜኑ ላይ ደግመው ደጋግመው የዘመቱት።

ሰሜኑ ከዚህ መደገም የሌለበት አሳፋሪ የታሪክ ክስተት ዛሬ ተምሮና፤ “በቃ!” ብሎ በጋላ-ኦሮሞ ላይ በጋራ መዝመት ይኖርበታል። ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ወገን ጨካኝ መሆን ያለበት ጊዜ ላይ ነን። ይህ ባሁኑ ጊዜ ከምንም ነገር በፊት አስቀድሞ መሠራት ያለበት የቤት ሥራው ነው። ሌላ ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊኖር አይችልም። “ተቻችለን እንኖር ነበር እኮ!” ወደሚለው ዘመን መመለስ የለም! ወይ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜናውያን ነው ድሉን ለእግዚአብሔር ሊያበሥሩለት የሚችሉት አሊያ ደግሞ ደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ናቸው ዲያብሎስን የሚያነግሱት። ከሁለቱ አንዱ ነው ሊሆን የሚችለው። የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። አለመታደል ሆኖ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዳግማዊ ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ “የመደመር /ዲቃላ ትውልድ ብሔር ብሔረሰባዊ‘”ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ከእነዚህ አውሬዎች ጋር ተመልሰን ለመኖር እጅግ በጣም ትልቅ መጸጸት፣ ማንነትና ምንነት ክደው ነስሐ መግባት ይጠበቅባቸዋል። ያለፍትህ ሰላም የለም!

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]❖❖❖

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

💭 In this Video / በዚህ ቪዲዮ፦

🛑 May 20, 2017

Trump arrives in Babylon Saudi Arabia in first foreign trip – The Demonic Curse Begins

🛑 March 2018

SoS Rex Tillerson, was sent to Ethiopia to kick out Northern Ethiopians from the government and install ‘their MUSLIM man’ (Abiy Ahmed Ali) in power in Addis.

The C.I.A replaced non-Muslim leaders with a Muslim one in many other countries, here are some of them:

Ethiopia Gets First Muslim Leader in Its History

Eritrea: CIA’s crypto Muslim evil president Isa Afewerki (Abdullah Hassan)

Tanzania: Anti Vaccination President John Magufuli was murdered and replaced by the Muslim Samia Suluhu Hassan, who got the nation into the mess the country is in right now.

Egypt: Hosni Mubarak was replaced by the Muslim Brotherhood Mohammad Mursi, and later Al-Sisi, who got the nation into the mess the country is in right now.

Libya: Muammar Gaddafi was replaced by the Muslim Brotherhood Al Qaeda and Erdogan of Turkey, who got the nation into the mess the country is in right now.

Nigeria: Obama and CIA replaced Goodluck Jonathan with the Muslim Muhammadu Buhari – and just a few weeks ago by Muslim Bola Ahmed Tinubu. It’s amazing how almost all the Presidents of Nigeria are from the Muslim North, who got the nation into the mess the country is in right now.

The Luciferians allow Northern Nigerians Muslims to rule the country, but prohibit Northern Ethiopian Christians to rule Ethiopia. Wow!

Ivory Coast: Laurent Gbagbo was replaced by the Muslim Alassane Ouattara

Gabon: 80% Christians, 10% Muslim. But, the Muslim convert Ali-Ben Bongo Ondimba,who got the nation into the mess the country is in right now, rules unopposed.

Central African Republic: The Christian Prime Minister Andre Nzapayéké with was replaced with a Muslim Mahamat Kamoun, who got the nation into the mess the country is in right now.

Iran: replaced PM Mohammad Mossadegh and later the Shah Reza Pahlavi with Ayatollah Ruhollah Khomeini, who got the nation into the mess the country is in right now.

👉 Even in The Americas 😲

USA: With Barack Hussein Obama the CIA brought the first Muslim President,

who got the nation into the mess the country is in right now.

Guyana: David Arthur Granger was replaced by the Muslim Mohamed Irfaan Ali, who got the nation into the mess the country is in right now.

El Salvador: Salvador Sánchez Cerén was replaced by the Muslim of Palestinian descent, Nayib Bukele, who got the nation into the mess the country is in right now.

Etc…

🛑 April 10, 2019

An Ethiopian Girl Prays For President Trump

😈 2019 – The cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020

🔥Trump Suggests ‘Nuking Hurricanes’

(The ARK)

to Stop Them Hitting America

🔥 NASA: The Highlands Of Ethiopia Are The Real Birthplace Of Hurricanes

🛑 December 2019

An Islamo-Protestant ‘Prosperity’ Party is Established

Trevor Noah at the White House Correspondent Dinner

Mars Attacks, The Nuclear Scene

🛑 February 18, 2020

Secretary Pompeo Arrives In Addis Ababa (Preparations for the coming genocidal war on The Ark of The Covenant (November 4, 2020)

🛑 October 23, 2020

Trump Suggests Egypt may ‘Blow Up’ Ethiopia Dam

🛑 November 4, 2020

The Hot War against The Ark of The Covenant

The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections. This war sealed the fate of President Trump: he lost the manipulated US Election. Obama + Biden stole the election!

The Tigray region represented a bastion of opposition to the plan by evils Abiy Ahmed Ali and his CIA handlers to refashion and reorient Ethiopia geo politically, socially and spiritually.

The fascist Oromo regime of Ethiopia, with support from Ethiopia’s Amhara regional government, the Eritrean government, UAE, Turkey – and with the blessing of America begun its genocidal war on The Ark of The Covenant / Axum Zion.

The terrible irony is that the war and humanitarian crisis inflicted on six million people in Tigray was predictable because evil Abiy Ahmed Ali seems to have been following an American imperial plan to destabilize and ruin ‘historical’ Ethiopia.

For the first month, the Trump administration endorsed the war, backing up Abiy’s depiction of it as a domestic “law enforcement operation” and praising Eritrea for ‘restraint’ — at a time when divisions of the Eritrean army had poured over the border and reports of their atrocities were already filtering out.

✞ The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran, Egypt and Arabia. STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray in under two years.

The Axum Massacre

On 28th November 2020 Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main Church of Our Lady Mary of Zion is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.

Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys. Some of the victims were as young as 13.

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

🛑 March 2023

SoS Antony Blinken Traveled to Ethiopia to Rehabilitate The Genocider Black Hitler Abiy Ahmed Ali

❖❖❖ [Isaiah 31:1] ❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help

ያሳዝናል ግን ፕሬዝዳንት ትራምፕ የተሸነፉበት ምክንያቱም ክክርስቲያን ኢትዮጵያ ይልቅ ከሙስሊም ግብፅ ጋር ስለወገኑ ነው።

ኢትዮጵያን አትንኳት፤ ምክኒያቱም፦

  • 👉 እስራኤል ዘስጋ = አይሁድ
  • 👉 እስራኤል ዘመንፈስ = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ
  • 👉 እናት ጽዮን = አይሁድ
  • 👉 ልጅ ጽዮን = ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያ

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩]❖❖❖

“ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!“

ባለፈው ጊዜ ግብፅ የህዳሴ ግድብን እንደምታፈርስ መናገራቸውን ተከትሎ ወዲያው [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩] ነበር ብልጭ ያለብኝ። “ፕሬዝደንት ትራምፕ አለቀላቸው!” ነበር ያልኩት! ከአራት ዓመታት በፊት ፕሬዝደንት ትራምፕ ሲመረጡ “ክርስቲያን” የሆነ ፕሬዝደንት ተመረጠ በሚል ደስታየን በእንግሊዝኛ ታች እንደሚነበበው ገልጬ ነበር። ባቅሜም ፕሬዚደንት ትራምፕ የመጀመሪያ የውጭ አገር ጉብኝታቸውን ወደ ኢትዮጵያንእና ግሪክ ኦርቶዶክስ ገዳማት እንዲያደርጉ ጋብዣቸው ነበር። ነገር ግን የመጀመሪያ ጉብኝታቸው ወደ ሳውዲ አራቢያ ሆነ። “አይይ!” አልኩ በወቅቱ።

አዲስ ፕሬዚደንት የሚሆኑት ህፃናት-ደፋሪው የኦባማ ምክትል ጆ ባይደን እድሚያቸው ፸፰/ 78 ነው፤ ጤናማም አይደሉም። ያም ሆን ይህ አራት ዓመቱን የሚጨርሱ አይመስለኝም ስለዚህ አሁን በምክትል ፕሬዚደንት የምታገለግለዋ ክልሱ እና የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ካማላ ሃሪስ የምትቀጥለዋ የአሜሪካ ፕሬዝደንት የመሆን ትልቅ ዕድል አላት፤ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝደንት። ሁሉም ነገር በደንብ የተቀነባበረ ነው። አቤት አሜሪካ ጉድሽ!

❖❖❖ [Isaiah 31:1]❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help, who rely on horses, who trust in the multitude of their chariots and in the great strength of their horsemen, but do not look to the Holy One of Israel, or seek help from the Lord.

👉 Six years ago, I expressed my happiness for Donald Trump and congratulated him when he became the 45th President of the US of A. By inviting him to Ethiopia as follows:

“We Ethiopians will never forget, that the so-called “first-African-American-President”, Barack Hussein Obama ‘not once‘ expressed his best New Year’s wishes to the humblest Christian nation of Ethiopia – but he was happy to congratulate year after year Muslim Iranians for their non-Muslim Persian New Year’s celebrations.

With unreserved enthusiasm and wholeheartedness I congratulate the honest Donald Trump for becoming The 45th (4+5 = 9). Unlike his anti-Christian predecessor who was quick to cozy up with his Muslim brothers by traveling to Cairo, Istanbul & Kabul, it’s my sincere hope that President Trump will make his first visits to the powerful & mysterious monasteries of Greece and Ethiopia. I personally invite him to visit the first Christian nation of the planet, Ethiopia, as soon as possible. He will be anointed with the crown of King David there!“ https://wp.me/piMJL-2EV

But, to my dismay, six years ago, Mr. Trump’s first foreign trip as president started in Muslim Saudi Arabia – rather than Christian Ethiopia.

Four years later, I was even more disappointed when President Trump made an insensitive and dangerous rhetoric toward Ethiopia. During the course of the conversation with the Sudanese and Israeli prime ministers, the president of the United States took it upon himself to casually issue a bellicose threat to Ethiopia on behalf of Muslim Egypt and its president, Abdel Fattah al-Sisi, a man Trump has referred to as “my favorite dictator.” Immediately [Isaiah 31:1] came into my mind – and I was almost sure that President Trump is going to lose this election.

Now, sleepy Joe Biden (78) might „enjoy“ the first few months of the presidency – but he might not finish his four-year term – than means, Jezebel 2.0 Kamala Harris could replace his as the next, and first woman president of the US. I believe that’s the plan of the democrats in the first place.

👉 If Donald Trump Wins These Bad Guys Will Die of Heart Attack or Commit Suicide

❖ True Israel Is Spiritual

One group is composed of literal Israelites “according to the flesh”

(Romans 9:3, 4). The other is “spiritual Israel,” composed of Jews and Gentiles who believe in Jesus Christ.

President Trump, Do You Remember that Beautiful Ethiopian Christian Girl Saying Passionate Prayer for You?

Sad, but you didn’t return the favor when you sided with Muslim Egypt against Christian Ethiopia

ማህሌት ትባላለች፤ ልክ አምና በዚህ ወቅት በነጩ ቤት ተገኝታ ለ ፕሬዝደንት ትራምፕ ጸሎት ስታደርስ ብዙ አሜሪካውያንን አስደስታቸው ነበር። ግን ፕሬዝደንት ትራምፕ ከሙስሊም ግብጽ ጋር ሲቆሙ ለኢትዮጵያ አጻፋውን አለመለሱላትም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Jim Risch: Ethiopia Atrocities Determination Long-Overdue, Must Be Followed with Action

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ሴናተር ጂም ሪሽ፡- ኢትዮጵያ የተፈጸመውን ግፍ በሚመለከት የተሰጠው ውሳኔ ከረዥም ጊዜ በላይ ቆይቷል ስለዚህ ባፋጣኝ እርምጃ መወሰድ አለበት

የደም አይነታቸው ቡና ነው ☕ ሁሉም ወንጀላቸውን ለመደበቅ ጊዜ እየወሰዱ ነው። ለምን ገለልተኛ (የፎረንሲክ) መርማሪዎችን ወደ ትግራይ አይፈቅዱም? ይህ በዓለም ታሪክ ታይቶ እና ተሰመቶ የማይታወቅ ነው።

☕ Their Blood Type Is Coffee ☕ and they are all buying time to hide their crime. Why are they not allowing independent (forensic) investigators into Tigray? This is unheard of and unprecedented in world history.

👉 Courtesy: Foreign Relations Committee

BOISE, IDAHO – U.S. Senator Jim Risch (R-Idaho), ranking member of the Senate Foreign Relations Committee, today released the following statement on the State Department’s atrocities determination for Ethiopia, citing that war crimes and crimes against humanity, including ethnic cleansing, were committed in the course of the war in northern Ethiopia:

“The rhetoric of this administration’s supposed ‘human rights first foreign policy’ continues to lack the action that would demonstrate its reality. Just days after returning from Ethiopia, Secretary Blinken has finally made public a long-overdue determination on the horrific atrocities committed during the war in Northern Ethiopia. The administration’s inaction undermined the U.S. response to the world’s deadliest conflict in recent memory, particularly related to atrocities committed in Tigray.

“Unfortunately, under this administration’s watch, the United States has yet to take action to hold accountable the Ethiopians who committed these heinous acts against thousands of innocent civilians. The administration should now match its determination with action through a range of available accountability tools.

“As Ethiopia’s justice and peace processes play out, the United States is not absolved from pursuing accountability. Preventing further atrocities in Ethiopia requires strong U.S. action to signal that future perpetrators of atrocities will be held to account.”

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

SoS Blinken Says The Fascist Oromo Army of Ethiopia, Eritrea, TPLF, Amhara Forces Committed ‘War Crimes’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2023

🔥 የጦር ወንጀለኛው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን የፋሺስቱ ኦሮሞ ሰአራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ተናገሩ።

💭 ነገር ግን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በሰሜን ለተከሰተው የዘር ማጥፋት ወንጀል ቍ. ፩ ተጠያቂ የሆነውንና በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ደም በእጁ ላይ የሚገኝበትን የጦር ወንጀለኛውን አርመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ሁለት ጊዜ ተገናኝተው ብዙ ጊዜ በደም የጨቀየውን እጁን ጨብጠውታል።

ይህ ደግሞ አንቶኒ ብሊንከንን የጦር ወነጀለኛ ያደርጋቸዋል። ልክ እንደ እነ ኢሳያስ አብዱላ ሃሰን፣ ደብረጽዮን፣ ጌታቸው ረዳ፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ብርሃኑ ጁላ፣ ይልማ መርዳሳ፣ ደጉ አንዳርጋቸው፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ሙስጠፌ፣ አዳነች እባቤ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ጃዋር መሀመድ፣ ታከለ ዑማ ወዘተ የጦር ወንጀለኛ ያደርጋቸዋል። በሞት የሚያስቀጣ ወንጀለኞች! የእግዚአብሔር ቃል ነፍሰ ገዳይ ይገደል ነው የሚለን።

💭 But Secretary of State Antony Blinken Met The War Criminal Genocider Ahmed Ali who, has the blood of millions of Ethiopian Orthodox Christians on its hands.

HOW IS THAT POSSIBLE? Doesn’t this make Blinken a war criminal?

The Biden administration has determined war crimes have been committed by all sides in the deadly conflict in northern Ethiopia’s Tigray and neighboring regions, Secretary of State Tony Blinken said on Monday.

The big picture: Ethiopia’s government and Tigray forces agreed last November to end the fighting in the two-year war that led to one of the world’s worst humanitarian crises. Humanitarian groups are now getting aid into Tigray, which faced what the UN called a de facto aid blockade throughout much of the conflict.

  • Researchers at Belgium’s Ghent University estimate the death toll may be as many as high as half a million people, with many dying from hunger, disease or lack of medical attention due to the conflict. Millions have also been displaced, per UN figures.
  • Blinken on Monday noted the end to the fighting and the arrival of aid into Tigray, but said “the suffering that was wrought upon civilians in northern Ethiopia must be acknowledged.”

Details: After “careful review,” Blinken said he determined that members of the Ethiopian National Defense Forces (ENDF), Eritrean Defense Forces (EDF), Tigray People’s Liberation Front (TPLF) forces and Amhara forces committed war crimes during the conflict.

  • Blinken accused the ENDF, EDF and Amhara forces of committing crimes against humanity, including murder, rape and other forms of sexual violence, and persecution.
  • The Amhara forces also committed “the crime against humanity of deportation or forcible transfer and committed ethnic cleansing in western Tigray,” he added.
  • The parties detailed in the U.S. determination, which echoes similar conclusions made by the UN and human rights groups, did not immediately comment on Blinken’s remarks. They’ve previously denied committing human rights abuses, per Reuters.

What they’re saying: “The conflict in northern Ethiopia was devastating. Men, women, and children were killed. Women and girls were subject to horrific forms of sexual violence. Thousands were forcibly displaced from their homes,” Blinken, who visited Ethiopia last week, told reporters on Monday.

  • “Entire communities were specifically targeted based on their ethnicity,” he said. “Many of these actions were not random or a mere byproduct of war. They were calculated and deliberate.”

What to watch: Blinken called on leaders to hold those responsible for war crimes and crimes against humanity committed in Ethiopia accountable.

  • “We urge all parties to follow through on their commitments to one another and implement a credible, inclusive, and comprehensive transitional justice process,” Blinken said, pointing to the peace agreement signed in November 2022.
  • “We additionally call on the government of Eritrea to ensure comprehensive justice and accountability for those responsible for abuses in Ethiopia,” he added.
  • “Formally recognizing the atrocities committed by all parties is an essential step to achieving a sustainable peace.”

The United States has previously estimated that some 500,000 people died in the two-year conflict, making it one of the deadliest wars of the 21st century and dwarfing the toll from Russia’s invasion of Ukraine.

The United States has previously estimated that some 500,000 people died in the two-year conflict, making it one of the deadliest wars of the 21st century and dwarfing the toll from Russia’s invasion of Ukraine.

💭 US SoS Anthony Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Shaking Hands With the Devil aka Black Hitler

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: