Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሲዳማ’

በተዋሕዶ ላይ በደንብ የተቀነባበረ መንግስታዊ ጂሃድ እየተካሄደ ነው | አርበኞች ተነሱ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2019

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በቱርኮች እና አረቦች የተመራው የግራኝ አህመድ ምን ይመስል እንደነበር አሁን በእኛ ትውልድ ተደግሞ እያየን ነው። የተቀመጠው መንግስት ፀረተዋሕዶና ፀረኢትዮጵያ ነው።

መሀመዳውያኑ በግብጽ ኮፕት ወገኖቻችን ላይ በደል ሲያደርሱ የዱሮ አባቶቻችን “በደሉን ካላቆማችሁ ኢትዮጵያ ባሉት መሀመዳውያን ላይ ተመሳሳይ በደል እንፈጽምባቸዋለን፣ አባይን እንገድባለን” ብለው ማስጠንቀቂያ በመስጠት መሀመዳውያኑ በኮፕቶች ላይ አድሎ ከማድረግ እንዲቆጠቡ ከፍተኛ ግፊት ያደርጉ ነበር። ይህን የኢትዮጵያ አቋም ለማኮላሸት ሲባል ነበር የግብጽ መሪዎች ሙስሊም ጳጳስ ሳይቀር ወደ ኢትዮጵያ ሲልኩ የነበሩት። ልክ አሁን እንዳለው የሳውዲግብጽ ወኪል አብዮት አህመድ። ያው፤ አይናችን እያየ የተዋሕዶ አባቶችን በማረድ፣ ዓብያተክርስቲያናትን በማቃጠል፣ እስልምናን ከእነ ባንኮቹ በሃገራችን በማስፋፋት፣ የህዳሴው ግድብ ሥራን በማስተጓጎል ላይ ይገኛል። በአራት ኪሎ የተቀመጠው መንግስት ፀረተዋሕዶና ፀረኢትዮጵያ እንደሆነም እያየነው ነው። አዎ! ባለፉት ወራት ለተፈጸመው ግፍ ዋናው ተጠያቂ የአብዮት አህመድ መንግስት ነው።

ከስድስት ዓመታት በፊት አዲስ አበባ ላይ ከአንድ የትግራይ መንደር የመጡ የተዋሕዶ ወጣቶችን አዲስ አበባ ላይ አግኝቻቸው ስለሃይማኖትና ቤተክርስቲያን ጉዳይ ጠይቄአቸው ነበር፤ “እንዴት ነው፤ እናንተ ያላችሁበት አካባቢ ሙስሊሞችና መስጊዶች አሉ ወይ?” አልኳቸው። የአሥራ ሁለት አመት እድሜ የሚሆናቸውም ወጣቶቹም “አዎ! አሉ” አሉኝ። ቀጥዬም “አያስቸግሯችሁም? አይበጠብጡም ወይ?” ስላቸው፤ “ለመበጥበጥ የሚያስቡ ከሆነ በአንድ ቀን ሙልጭ አድርገን እናጠፋቸዋለን” አሉኝ። “ዋው! አንድ ክርስቲያን፣ አንድ የተዋሕዶ ልጅ እንዲህ ነው መሆን ያለበት” በማለት ወኔያቸው አስደሰተኝ።

ስለዚህ፤ በደቡቡ ኢትዮጵያ በተዋሕዶ ወንድሞቻችን እና እናቶቻችን ላይ በደል በፈጸሙ ቁጥር ሰሜን በሚገኙት መሀመዳውያን ላይ ተመሳሳይ እርምጃ መወሰድ አለበት። ከ1400 ዓመታት በፊት እስልምና ከመጣበት ጊዜ አንስቶ የነበረውን የቤተክርስቲያን ታሪክ አጠንቅቆ ያጠና እንዲሁም ቁርአንን ያነበበና የእስልምናንን ታሪክ በደንብ የሚያውቅ ሁሉ ከዚህ ሌላ ምንም መፍትሔ ሊኖር እንደማይችል መገንዝብ ይኖርበታል። ማየት አልፈለግንም እንጅ ጦርነት ከታወጀበን እኮ በጣም ብዙ ዘመናትን አስቆጥረናል፤ ጦርንት ላይ ነን። ሃገራችንን እና ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችንን መከላከል መብታችንና ግዴታችን ነው። ለእኛ ትውልድ የተሰጡንን የቤት ሥራዎች ይቆዩ ይቆዩ እያልን በወለም ዘለምነት/በግድየለሽነት/በስንፍና ለልጆቻችን ከማሸጋገር እና ትተንላቸው ከማለፍ ድርሻችንን እኛው እራሳችን ልንወጣ ይገባናል። አሊያ መጪው ትውልድ ይረግመናል።

የፓለቲካው መዋቅር በዘውግ የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እስከፈቀደ ድረስ የተዋሕዶ ልጆች አንድ ጠንካራ ሃገርአቀፍ የክርስቲያናዊ ፓርቲ በፍጥነት መመሥረት አለባቸው። ኦርቶዶክሳውያን መንግሥታዊ በሆነው የፖለቲካ ሕይወት ውስጥ ገብተው በንቃት መሳተፍ አለባቸው። ቤተክርስቲያኗ አርበኞችን እንጅ ከአውሬው ጋር የሚደመሩትን ግብዞች አትሻም። የኦርቶዶክስ ሃይማኖት መንግስትና ቤተክርስቲያንን ተነጣጥላ እንደማታይ ታሪካችን ያስተምረናል፣ የዛሬዎቹ ግሪክ እና ሩሲያም ይጠቁሙናል። ማሕበረ ቅዱሳን ይህን ጉዳይ ሊያስብበት ይገባል

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መቻልን እንጅ ሌላውን መቻል የማይፈልጉ ፥ በወርቅ ፋንታ ጠጠር መልሰው ተዋሕዶን ወጉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2019

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ማለት ቤተክርስቲያን ናት ፤ እየታረዱላት ያሉትም የተዋሕዶ ልጆች ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 1, 2019

ግራ ጉንጭህን ሲመታህ ቀኙን ስጠው የተባለው በአንድ ቤተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ የእርስበርስ ጠላቶች እንጅ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች ወይም ለእግዚአብሔር ጠላቶች አይደለም። እንግዲህ ቀሳውስቱ ሲታረዱ፣ ዓብያተክርስቲያናቱ ሲጋዩ “ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል” በማለት እስካሁን ድረስ ኢማሞቻቸውን አልገደልንም፣ መስጊዶቻቸውንም አላቃጠልንም፤ ልብ በል ወገን፤ በአንድ ዓመት ብቻ ሃያ አብያተክርስቲያናት ሲቃጠሉ ሕዝበ ክርስቲያኑ አንድም መስጊድ አላቃጠለም። ነገር ግን እስከ መቼ ይመስላቸዋል የተዋሕዶ ልጆች ዝምታና ትእግስት? ተዋሕዶ ክርስቲያኑን ከሌሎች ክርስቲያኖች ክሚለዩት ዋና ማንነቶች መካከል፤ ተዋሕዷውያን አይሁዶችም ክርስቲያኖችም መሆናቸው ነው።

አምላካችን በ [መክብብ ፫:]እንዲህ ብሎናል፦

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

ስለዚህ፡ አባቶችን እየገደላችሁና አብያተክርስቲያናትን እያቃጠላችሁ ያላችሁ የዲያብሎስ ልጆች፤ የተዋሕዶ ዝምታ ወሰን አለው፤ ሕዝቡን ለማነሳሳት የሚበቃው አንድ ተክለ ሃይማኖት አባት ብቻ ነው። ዘራፍ! ብለን የተነሳን ዕለት ግን እናንተን አያድርገን፤ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከሃገረ ኢትዮጵያ እናንተን እንደ አማሌቃዊያን ጠራርገን እንደምናጠፋችሁ ክወዲሁ እወቁት።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዘመኑ አማሌቃዊያን ከቤተክርስቲያን እጃችሁን አንሱ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2019

ወገኖቼ፤ ለሃገራችን ውድ የሆነ መስዋዕት እየከፈሉ ያሉት የተዋሕዶ ልጆች ብቻ መሆናቸውን እየታዘብን ነው?

ያው እንግዲህ ላለፉት ሁለት ሺህ ዓመታት ለውዲቷ ሃገራችን መስዋዕት እየሆኑ ያሉት የተዋሕዶ ልጆች ብቻ ናቸው፤ አዎ! የተዋሕዶ ልጆች ብቻ። አህዛብና መናፍቃን ለኢትዮጵያ መስዋዕት ሲሆኑ በታሪክም አልታየም በዘመናችንም እያየን አይደለም። ለኢትዮጵያ ሲሉ ላባቸውን የሚያወጡትና ደማቸውን የሚያፈሱት የተዋሕዶ ልጆች ብቻ ናቸው። እየተሰው ያሉት ገበሬዎች፣ መሀንዲሶች፣ ፖለቲከኞች፣ ወታደሮች፣ ሀኪሞች፣ ተማሪዎች፣ ስደተኞች፣ የቤተክርስቲያን አባቶች ወዘተ. የተዋሕዶ ልጆች ናቸው።

እስኪ ነገሮችን ሰፋ አድርገን በማየት ሐቀኛ ሆነን እራሳችንን እንጠይቅ (ጊዜው ነው) መሀመዳውያኑ እና ጴንጤዎቹ መናፍቃን ኢትዮጵያን ከማወክ፣ ከማቁሰል፣ አባቶችን ከመግደል፣ አብያተክርስቲያናትን ከማቃጠል እና ደም ከመምጠጥ ሌል ለኢትዮጵያ ያበረከቱት/የሚያበረክቱት ነገር ምንድን ነው? ያው የእስላም ባንክ ብለው ደግሞ የድሀውን ኢትዮጵያዊ ገንዘብ ሙልጭ አድርገው ወደ መካ ለመውሰድ በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

የተዋሕዶ ልጆች ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ላባቸውንና ደማቸውን በማፍሰስ መስዋዕት በከፈሉባት ሃገራችን ልባቸው ለክርስቶስ ተቃዋሚው ዋቄዮአላህ እና ለማርቲን ሉተር አምላክ የሚመታው እስማኤላውያን እና ኤሳውያን ደም መጣጮች (የዘመኑ አማሌቃዊያን) በሃገረ ኢትዮጵያ፡ እንኳን ፈላጭ ቆራጮች ለመሆን፡ እዚያ መኖርስ መብት ይኖራቸዋልን? በጭራሽ! የፍትህ አማላክ የሆነው እግዚአብሔር ይህን እንዴት እንደሚያየው እስኪ እናስብበት።

እስኪ መሀመዳውያኑን ማንን ትመርጣላችሁ ብላችሁ ጠይቋቸው፤ ግራኝ አህመድ ወይስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት100% ግራኝ አህመድ እንደሚሉ አልጠራጠርም፤ ጴንጤዎችንም እንደዚሁ ማርቲን ሉተር ወይስ አቡነ ተክለ ሃይማኖትብላትችሁ ብትጠይቁ ሁሉም ማርቲን ሉተርንን ነው የሚመርጡት። እነዚህ ከሃዲዎች በሃገረ ኢትዮጵያ የመኖር መብት ሊኖራቸው በጭራሽ አይገባም።

ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን!

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዋሕዶ አባቶችን የሚያርዱትን፣ ቤተክርስቲያንን የሚያቃጥሉትን ቅዱሱ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 27, 2019

አሜን!

እንኳን አደረሰን! ስል፤ በ ኢትዮጵያ ሃገራችንና በቤተክርስቲያናችን ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በመፈጸም ላይ ያሉትን ቀንደኛ ጠላቶቻችንን(አዎ! እናያቸዋለን! እናውቃቸዋለን!)

  • ዲያብሎስን

  • እስማኤላውያኑን

  • ኤሳውያኑን

  • ኢሉሚናቲዎቹን

  • አሕዛቡን

  • መናፍቃኑን

  • እነ አብዮት አህመድን

  • ቄሮን

  • ኢጄቶን

  • ቃልቾቹን

  • የሱዳን እና ሶማሌ መተተኞችን

  • አጋንንት ትርፍራፊዎችን ሁሉ

ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በያዘው ሰይፍ አንድ ባንድ አቃጥሎ እንዲያጠፋልን ከልብ እየተመኘን ነው። አሜን!

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ማመን ያዳግታል | አብዮት አህመድ በኢትዮጵያ እና በተዋሕዶ ቤተክርስቲያኗ እንዴት እንደሚያላግጥ ወገን ተመለከት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 24, 2019

ይህ ሰው የቀን ጅብ አውሬ እንጂ ኃላፊነት ያለውና የኢትዮጵያን ህዝብ በቅን ለማስተዳደር የቆመ ሰው አይድለም፤ ውሻ እንኳን የበላበትን አይረሳም ፥ ይህ ከሃዲ ግን በኦርቶዶክስ ተዋህዶ በእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ካባ ለብሶ ዛሬ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ሲቃጠልና አባቶቻችን ሲታረዱ እየሸሸ ወደሌላ ሀገር ለሽርሽር ይሄዳል፣ የጂሃድ አጋሩን፡ ውርንጭላ ጃዋርን ወደ አሜሪካ ይልካል፡ በእርሱ ፈንታ ሌሎችን በእስር ቤት ያጉርና፤ ያው ወንጀለኞቹን አሁን ይዣቸዋለሁ!” በማለት ህዝቡ እንዳይነቃበት የእንቅልፍ ታብሌት ይሰጠዋል።

በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ የተዋሕዶ ልጆች በታረዱበትና ፮ ዓብያተ ክርስቲያናት በተቃጠሉበት ማግስት፡ አብዮት አህመድ አዳማወደተባለችው ከተማ በማምራት ከዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች ጋር ጂሃዳዊ ድሉን አብሮ ለማክበር መወሰኑ ነው። ታዲያ ወገን፡ ይህ በግልጽና ሆን ተብሎ በንቀትና ማን አለብኝነት የሚፈጸም ተግባር አይደለምን?! እንኳን እንደርሱ ምንም ሳይሰራ የሕዝብን ፍቅር ቶሎ ያገኘ ቀርቶ፤ የትኛውም ሕዝብን አገለግላለሁ የሚል አንድ መሪ የተለየ አጀንዳ ቢኖረው እንኳን፡ ህዝቡ በአሰቃቂ ሁኔታ እየታደነ ሲገደልና ዓብያተ ክርስቲያናት በተከታታይ ሲቃጠሉ ሀገር ጥሎ ሊሸሽ አይችልም፡ በፍጹም!(ልብ በል ወገን፦ በዚህ ዓመት ብቻ ሃያ የተዋሕዶ ዓብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል።)

ይህን መሰሉ ጭካኔ በኢትዮጵያ ታሪክ የተከሰተው በግራኝ አህመድ እና በቤኒቶ ሙሶሊኒ ዘመናት ነበር። እነ ግራኝ አህመድና ጣሊያኑ ሙሶሊኒ መጨረሻቸው እነርሱን አያርገን እስኪያሰኝ ድረስ በጣም አስቃቂ እንደነበር የሚታወስ ነው። ታዲያ ሁንም በዚህ መልክ እንዲህ ከቀጠለ ኢትዮጵያውያን በቅርቡ አብዮት አህመድን በአንድ የአዲስ አበባ አደባባይ ላይ ልክ እንደ ሙሶሊኒ ሰቅለው ቢሸኑበት አይድነቀን።ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና። ቅዱስ እስጢፋኖስ በለተቀኑ ቶሎ ይንቀለው!

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሲዳማ ለሚካሄደው ፀረ-ተዋሕዶ ጂሃድ ተጠያቂዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድና ደጋፊዎቹ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2019

በዚህ አሳዛኝ፣ አስቆጪና በጣም አደገኛ ጉዳይ ላይ ሁሉም ጸጥ ብለዋልየውስጦቹም የውጮቹምመረጃዎች እንዳይወጡ አፍነዋቸዋልእንዲህ ዓይነት ቅሌት አይቼ አላውቅም!!!

ለሁሉም ጊዜ አለው!

ይህ 100% እስላማዊ ጂሃድ ነው፡ ወገኖቼ! ጠላቶች የሚጠቀሙት ግጭ እና ሩጥ!/ Hit & Runየሚባለውን ዲያብሎሳዊ ጥበብ ነው። አጋጣሚውን በመጠቀም የሚፈልጉትን ጽንፈኛ ተግባር ከፈጸሙ በኋል ፥ ሸሸት ይሉና እኛ እኮ እንደዚህ አይደለንም፣ እስልምና እኮር እነዚህ አይደለም፣ ጃዋር እኮ ሙስሊም አይደለም…” በማለት ያስተኙናልከዚያ ትንሽ ቆየት ብለው በሌላ አካባቢ የለመዱትን ጥቃት ይፈጽማሉ። ከእስልምና ጋር በተያያዘ ለ1400 ዓመታት ያህል የምናየው የቤተክርስቲያናችን ታሪክ ይህ ነው።

ስለዚህ ጉዳይ ስናስጠንቀቅ ብዙ ዓመታትን አስቆጥረናል፤ ያው አሁን ጌዜው ደረሷል። በሃገራችን እየተካሄደ ያለው ጦርነት በእግዚአብሔር አምላክና በዋቄዮአላህ መካከል ነው። ከእመነት በላይ ምንም ነገር የለምና፡ እያንዳንዱ የተዋሕዶ ልጅ በቅድሚያ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ጠላቶቹን አስመልክቶ የሚያሳየውን ለስላሳና ዝልግልጋማ የሆነ አካሄድ በመቀየር ለጠላቶቹ የሚሰጠውን ድጋፍ ዛሬውኑ ማቆም አለበት፤ ከዚያም ልክ እነደነ አፄ አምደጽዮንና አፄ ዮሐንስ በእነዚህ የዋቄዮአላህ አርበኞች ላይ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ ዝግኙ ሊሆን ይገባዋል። አሊያ ይህ ጂሃዳዊ ጥቃት መቀጠሉ አይቀርም!

ተከታዩን የጽሑፍ መረጃ ላካፈለን ለወንድማችን፡ ለመምህር ዘመድኩን በቀለ የላቀ ምስጋና፦

በደቡብ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና ምእመናን እየነደዱና እየወደሙ ነው። በደቡብ ሲዳማ ዞን 5 አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል ከ17 በላይ ሰዎች ታርደዋል።

ወዳጄ የሜንጫው አብዮት እንደሆነ በይፋ ተጀምሯል። አንተ ከዳር ሆነህ አንገትህ እስኪቆረጥ ቁርጥህን እየዞርክ ቁረጥ፣ እስክትለጋ አንቡላህን ለጋ። እነሱ ሥራ ላይ ናቸው።

ደም መጣጮች እንኳን ደስ ያላችሁ!!! የባለ ሜንጫው ደጋፊዎች እንኳን ደስ ያላችሁ። የጄነራል አሳምነው ጽጌ ስጋት ሳይውል ሳያድር ከተፍ እያለ ነው። ግራኝ አህመድ ከ 500 ዓመት በፊት።

ሃይ ባይ ከልካይ መንግሥት የለም። ሁሉም የእልሁ መወጫ ተዋሕዶና የተዋሕዶ ልጆች ናቸው። በሀገሪቱ ወሳኝ የአመራር ስፍራ ላይ ኦርቶዶክሳውያን ስለሌሉ ድርጊቱን ለማስቆም የሚከራከር ሰው እንኳ የለም።

በጅጅጋ፣ ቀጥሎ በከሚሴና በአጣዬ፣ አሁን ደግሞ በደቡብ ቤተ ክርስቲያን ኤጄቶና ቄሮ በተባሉ አልሸባቦች እየወደሙ ነው።

የአክሱም ጽዮን ልጆች ደግሞ ከሩቅ ቆመው ይስቃሉ።

ሲኖዶሱ ግን በህይወት አለን? እስቲ ጠይቃችሁ አጣርታችሁ ንገሩን።

እስከ በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀገረ ሰላም ወረዳ ቤተ ክህነት ውስጥ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት መካከል፦

  • ፩፦ ጭሮኒ አማኑኤል
  • ፪፦ ገተማ ገብረ ክርስቶስ
  • ፫፦ ዶያ ቅዱስ ሚካኤል
  • ፬፦ ሄጋ ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናትን ትናንት ሐምሌ ፲፪ ከሰዓት በኋላ አቃጥለዋቸዋል።
  • ፭፦ ቀጨኖ ልደታ እና
  • ፮፦ ቀራሮ ኢየሱስ

አብያተ ክርስቲያናት ተዘርፈዋል። በአብያተ ክርስቲያናቱ ዙሪያ የሚኖሩ ክርስቲያኖች በሙሉ ቤታቸው ወድማል። ግማሾቹ ተገድለዋል። የተረፋት በየጫካው ተደብቀው ይገኛሉ። ክርስቲያኖች እየተገደሉ ናቸው። የሚደርስላቸው የለም።

መንግሥት መረጃ እንዳይወጣ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት ዘግቷል ተብሏል።

★★★ ባህርዳር ዐማራ ክልል አሳምነው ጽጌን ለመግደል የማንም ፈቃድ ሳያስፈልገው ከወር በፊት ሰተት ብሎ ወደ ክልሉ የገባው የፌደራሉ የመከላከያ ጦር፤ እነ አሰማኸኝና እነ ላቀ ሳይሰሙ በባህርዳር መፈንቅለ መንግሥት እየተካሄደ ነው ያለው ኢቲቪ እስከአሁን ስለ ጉዳዩ ምንም ትንፍሽ እያለ አይደለም።

በሌላም ዜናም ከዚያው ከደቡብ ክልል ሳንወጣ ሰሞኑን በጎፋ መሎ ለሃ ከተማ በሚገኘው የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያንና በምእመናን ላይ በወረዳው የተደራጁ የመናፍቃን አመራሮች ከክልሉ ከታጠቁ ኃይሎች ጋር በመሆን በካህናት እና ምዕመናን ላይ ከፍተኛ ጥቃት በመፈፀም ላይ ያሉ መሆናቸውን ለሃገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኤልያስም በደብዳቤ ገልጸዋል።

እስከ አሁን ድረስም ከ57 በላይ ምዕመናን በላሃ ፖሊስ ጣብያ ታስረዋል።

አንድ ካህን እና 3 ወጣቶች በጥይት ተመተው በሕክምና ላይ ናቸው።

አሁንም በርካታ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕመናንን ለማሠር አደን ላይ ናቸው

በጥምቀት እና መስቀል በዓል ማክበርያ ቦታ ያለው መስቀል እና የመጠመቅያ ገንዳ አፍርሰው ወስደውታል።

በላሃ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ግብ ውስጥ የተጠለሉ ምዕመናንን ለማሥወጣት ከ15 በላይ የጪስ ቦንብ በመወርወር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራ ብያደርጉም ምዕመናኑ ባደረገው ተጋድሎ ተርፈዋል።

ስለለውጡና ስለ አቢቹ ለመደስኮር እንቅልፍ የሚያጡት ወንድሜ ዲያቆን ዳንኤል ክብረትና የኔታ እሸቱ አለማየሁስ ወዴት ጠፉ? ብሔራዊ ቲአቴር መድረክ ላይ ለመደስኮር እንደምትጣደፉት ምነው ይሄ ሲሆን ልሳናችሁ ተዘጋሳ?

ማኅበረ ቅዱሳን፣ የመንፈሳዊ ኮሌጅ የነገረ መለኮት ምሩቃን ሰባክያነ ወንጌል ወንድሞች ምን እያሰባችሁ ነው?

መምህር ዶር ዘበነ ለማ፣ መምህር ምህረተአብ አሰፋ፣ እነ መምህር ጳውሎስ መልክአ ሥላሴ፣ እነ ዶክተር ዘሪሁን ሙላት፣ ፀረ ተሃድሶ፣ ፀረ ተባዮች ምንጥስዬ ቅብጥርስዬዎች ምን እያሰባችሁ ነው?

ይሄ አሁን መግቢያ መውጫ አጥቶ በየጫካው እየታረደ ያለው ምዕመን ካሴታችሁን፣ መጻሕፍቶቻችሁን እየገዛ የቤት ኪራይ እየከፈለ ቀፈት ሆዳችሁን እየሞላ ክፉ ዘመን ያሳለፈላችሁ ደግ ህዝብ እኮ ነው። የሲዳሞን ህዝብ በዚህ ወቅት ምነው ዝም አላችሁት?

በአሜሪካና በአውሮጳ፣ በካናዳና በአውስትራሊያ፣ በዓረቡ ዓለም የምትገኙ የካህናት ኅብረት ለዐቢይ አህመድ ያሽቃበጣችሁትን ያህል ቤተ ክርስቲያን እንደ ጧፍ ስትነድ ምንድነው ዝምታው? ጉዳዩን ወደ ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ለመውሰድ ማን አዚም አደረገባችሁ?

እኔ ግን እላለሁ !!! እምዬ ኦርቶዶክስ አንቺ እናትዓለም ፤ የእነ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ፣ የእነ ቅዱስ አትናቴዎስ እና ቅዱስ ቄርሎስ የእነ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ የእነ ቅድስት አርሴማ ፣ የእነ አቡነ ተክለሃይማኖት ፣ የእነ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ፣ የአባ ሳሙኤል ዘዋልድባና የአቡነ አረጋዊ ሃይማኖታቸው የሆንሽ ንጽህት ተዋሕዶ ሃይማኖቴ ሆይ ! ብረሳሽና ብከዳሽ ቀኜም ትርሳኝ፣ ትክዳኝም ። ባላስብሽና ባልሞትልሽ ምላሴ ከጉሮሮዬ ይጣበቅ ። ሳለጎበድድ ሳለከዳሽ እንድኖር አምላክሽ ይርዳኝ ። ይህን ባለደርግና ሳልጮህልሽ ዝም ብዬ ብሞት ስሜ ከህይወት መጽሐፍ ይደምሰስ።

ጌታ ሆይ! ከዚህ በፊት በሆነው ፤ አሁንም እየሆነ ባለው እና ወደፊትም በሚሆነው ነገር፤ ክብሩን ሁሉ አንተ ውሰድ ።አሜን!

ድንግል ሆይ እናቴ ! አዛኝቱ ዛሬም እንደትናንቱ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: