Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሰዶም’

Church of England Considers Abandoning Christianity | የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ክርስትናን መተው ታስባለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2023

ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም።”

💭 አንድ በአንድ ነው የሚደረገው፦

የቪዲዮው ምስል፤ ከሰባት አመታት በፊት ቆሻሻው አርቲስት ፔት ዶህርቲ ክርስቶስ በመስቀል ላይ መስሎ የሚያሳይ ምስል በለንደን ጎዳናዎች ላይ እንዲታይ ተደርጎ ነበር። በእርግጥ ይህ ለክርስቲያኖች ትልቅ ስድብ ነው!

💭 It’s done one at a time:

The image thumbnail: Seven years ago, a statue of Pete Doherty posing as Christ on the Cross went on view in London. Surely this is blasphemous! The raucous, wild-living pop star as Jesus, his sufferings in the media equated with the passion of Christ, his naked flesh nailed up as if he were the son of God? Shame of you, leaders of the Church of England! Surely this is too much to take!

🛑 በመምከር ላይ ያሉት የዛሬዋ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን መሪዎች ተልዕኮ፤

👉 ፩ኛ. የአንግሊካን ቄሶች የተመሳሳይ ጾታ ሠርግ እና የሲቪል ሽርክናዎችን እንዲባርኩ ለማድረግ። ግብረ ሰዶማውያን እና ሌዝቢያን ሰርግ በቤተክርስቲያን ውስጥ ቢከለከሉም በረከቶቹ ግን እንዲሰጡ ይደረጋሉ።

👉 ፪ኛ. ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የቤተክርስቲያና ሲኖድ ስብሰባ ላይ የወጣው ትልቁ የዜና ታሪክ አንዳንድ የእንግሊዝ ቤተክርስትያን ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ከፆታገለልተኛ ወይም የሴት አማራጮችን በመጠቀም ለ 2000 ዓመታት የቆዩ ማጣቀሻዎች እግዚአብሔርን እርሱእሱወይም አባትየሚሉትን ቃላት ቤተክርስቲያኗ እንዳትጠቀም ጥሪ አቅርበዋል።

እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

🛑 በሃገራችንም ተመሳሳይ ሁኔታ እየታየ ይመስላል፤ ቤተ ክህነት የችግሩ አካል ናት! ወኔያችሁን በመቀስቀስ ተስፋ ይሰጧችሁና በበነገታው በበረዶ ሻወር ኩምሽሽ፣ እራሳችሁን፣ ማንነታችሁን፣ ሃገራችሁንና ቤተክርስቲያናችሁን እንድትጠሉ ያደርጓችኋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

👉 ዛሬም፤ “መንግስት ጥሩ ሲሠራ እናመሰግናለን፤ ሲያጠፋ እናወግዘዋለን፤ ይህን ለተከበሩ ጠቅላያችንአሳውቀናቸዋል…” አሉን፤ ፈሪሳዊው አቡነአብርሃም። እግዚኦ!

‘የቤተክርስቲያን አባቶች’ የሚባለው ነገር ያለቀለት የመስከረም ፬/4 ፡ ፳፻፲፪/2012ቱ ሰልፍ ተቃውሞ ሰልፍ እንዲሠረዝ ሲደረግ ነው። ያኔ በዝቅጠኛ ደረጃ ነበር “ሲደራደሩ” የነበሩት፤ አሁን ግን በከፍተኛ ደረጃ ነው። በወቅቱ መስከረም ፬ ተጠርቶ ለነበረው ተቃውሞ ሰልፍ ወደ አዲስ አበባ ደስ እያለኝ አምርቼ ነበር፤ ምንም ሳላመነታ ከቤተሰብ አባላት ጋር ሆኜ በመስቀል አደባባይ ተገኝቼ ነበር፤ ግን ልክ እንደዛሬው፤ “ተስማምተናል፣ ታርቀናልና ሰልፉ ቀርቷል!” ሲባል ምን ያህል እንዳዘንኩና፤ እንደተቆጣሁና “አባቶች” በተባሉት ተስፋ እንደቆረጥኩ ለመናገር ከብዶኝ ነበር። “ባፋጣኝ ወኔ ቀስቃሽ ሰልፍ በአዲስ አበባ ካልተደረገ ጭፍጨፋው ይቀጥላል!” በማለት በወቅቱ አውስቼ ነበር።

የዛሬዋ ቤተክህነት (የትግራይን ጨምሮ) በፈሪሳውያን የተሞላች ናት። ከአንዴም፣ ሁለቴም ሦስቴም አይተነዋል። ምንም አዲስ ነገር የለም! ቤተ ክርስቲያንና ሃገርን የመበታተን፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን የማስጨረሱ ሤራ ይቀጥላል።

😇 በዚህ ዘመን አባታችን፣ ካኽናችን፣ ፓትርያርካችና መሪያችን ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው

የሩሲያ፣ ቡልጋሪያ እና ሰርቢያ መሪዎች የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮቻቸውን ለመማጸን ወደ ሲኖዶሱ ያመራሉ፤ የእኛዎቹ ደግሞ የ፩ ሚሊየን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ደም እንደ ከልብ ያፈሰሰውን አረመኔ ለመለመን ወደ ቤተ ፒኮክ ይገባሉ። እግዚኦ!

ከ፩ ሚሊየን በላይ አክሱም ጽዮናውያን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው አረመኔ ጋር ለስብሰባ መቀመጥስ ተገቢ ነውን? ምን ዓይነት ቅሌት ነው?!

👉አሁን ሁሉም የዛሬውን ዕለት የሜዲያዎች ውጥንቅጥ የሆነና የተመሰቃቀል መገኘት በጥሞና ይከታተል። ካድሬዎቻቸው መጽሐፍ ቅዱስን እየጠቀሱ ሞኙን የተዋሕዶ በግ እያስተኙ ወደገደል ይመሩት ዘንድ በደንብ አዘጋጅተዋቸዋል።

ከሳምንት በፊት ሲናገሩ የነበሩትን ዛሬ የማይደግሙት እንዲያውም የሚቃረኑት ጋላ-ኦሮሞዎቹን እና ኦሮማራዎቹን እነ ዘመድኩን በቀለን፣ ‘መምህር ፋንታሁን ዋቄን፣ ‘ዲያቆን አባይነህ ካሴን፣ እንዲሁም ‘አቡነ’ ናትናኤልን ወጥተው እንዲለፈልፉ ያደርጓቸዋል። በጣም የሚገርም ነው ሜዲያውን ሁሉ የተቆጣጠሩት አማርኛ ተናጋሪ ጋላ-ኦሮሞውችና ኦሮማራዎች ናቸው። ጊዜው ያስገድደናል፣ በጣምም አስፈላጊ ነውና ጎሣዊ ማንነታቸውን እንመርምር! እርስበርስ እንጂ አክሱም ጽዮናውያንን በሁለት ዓመት አንዴ ለማዋረድና ለማቅለል ካልሆነ በጭራሽ አይጋብዟቸውም። ይህን በንደንብ እናስተውል።

ከሳምንት በፊት የወንጀለኛው ‘ኦሮማራ360’ ሜዲያ አባል እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ኤርሚያስ ለገሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ሞኙን ቴዎድሮስ ጸጋየን ለመጀመሪያ ጊዜ ልክ እንደጋበዘው ወዲያው ያተኮረው በሁኔታዎች ላይ ሳይሆን በቴዎድሮስ ብሔር እና ግለሰባዊ ማንነት ላይ ነው። ልክ የዘር ማጥፋት ጦርነት በጀመረ ማግስት ሲመረምሩትና ሊያዋርዱት ሲሞክሩ እንደነበሩት። ቴዎድሮስ ፀጋዬ በዚህ ወንጀለኛ ሜዲያ ላይ ቀርቦ እራሱን በማቅለሉ በጣም አዝኜበታለሁ።

አብዛኛው ክርስቲያን የሆነ ሕዝብ በሚኖርባት አገር አህዛብ እና መናፍቃን ይህን ያህል ሲጫወቱብን ማየት ትልቅ ቅሌት ነው! ምን ብናጠፋ ነው? ብለን እንጠይቅ!

👉 ከሳምንት በፊት ይህን ጽፌ ነበር፤ አሁን ያው እያየነው ነው፤

💭 እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ለመፈራረም ተስማሙ | ሞሮኮውያን በተቃራኒው አገራቸው ከእስራኤል ጋር መደበኛ ግኑኝነት በመጀመሯ ተቃውሞ አሰሙ።

የኢትዮጵያን ግዛት ቆርሶ ለሱዳን አሳልፎ የሰጠውና በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ በታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ግፍ፣ ወንጀልና ጭፍጨፋ የፈጸመው የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከግብጽ ቀጥሎ ሰሞኑን ወደ ሱዳን፣ ኤሚራቶችና ሶማሊያ አምርቶ ነበር። ባፋጣኝ መወገድ የሚገባው የጋላኦሮሞው አገዛዝ ምን እንዳቀደና ምን እየተገበረ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው፤ ነገር ግን በእስራኤል በኩል የጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያም ኔተንያሁ መንግስት ከዚህ ቆሻሻ መንግስት ጋር ዛሬም መሞዳሞዱን የሚቀጥል ከሆነ በእስራኤል ላይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መቅሰፍት ሊያስከትል እንደሚችል የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል።

አዎ! እስራኤል ሶስተኛውን የሰለሞን ቤተመቅደስ በኢየሩሳሌም ለመገንባት ታቦተ ጽዮንን ትፈልገዋለች። ጽላተ ሙሴን ካገኘንና ዛሬ በእየሩሳሌም ከተማ የሞርያን ኮረብታ ላይ የሚገኙትን የድንጋይ ጉልላት እና የአላቅሳ መስጊዶችን ካፈረስን በኋላ ነው ሦስተኛውን ቤተመቅደስ መገንባት የምንችለው የሚል እምነት አላቸው አክራሪዎቹ አይሁዶች። እንደነሱ ከሆነ የምጽዓት ሕልማቸውን እውን ለማድረግ እነዚህ ሁኔታዎች ለዓለም ፍጻሜ እንደ መቅደሚያ መከሰት አለባቸው።

መሀመዳውያኑ(ሺዓ ሙስሊሞች/ ኢራን)ደግሞ “የተደበቀው ኢማም (መህዲ) የቃል ኪዳኑን ታቦት አውጥቶ ወደ ኢየሩሳሌም መቅደሱ ተራራ መመለስ አለበት” ብለው ያምናሉ። በሺዓ ወግ ፣ በክፉና መልካም፣ በጥሩና መጥፎ መካከል በመጨረሻው ዘመን ጦርነት የሚካሄድ ነው። ይህም በኢራን ውስጥ ይተረጎማል ። እንደ የሺዓ እስላም ተረተረተኞች ከሆነ ጦርነቱ ከምዕራቡ ዓለም እና ከአይሁድ እምነት ተከታዮች ጋር ነው የሚካሄደው።

በአክራሪ የመሠረታዊ ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የዮሐንስ ራእይ መጽሐፍን ይጠቅሳሉ፤ ይህም የፍርድ ቀን ምልክቶች አንዱ የቃል ኪዳኑ ታቦት መምጣትና መመለስ ነው። እነዚህ ምዕራባውያን ተቋማት ታቦተ ጽዮንን ማግኘት እና መቆጣጠር፣ “ያለምንም ጥርጥር ለመጨረሻው አስከፊ ትግል ማበረታቻ ጥቅም ላይ ይውላል” ብለው ያምናሉ።

ሦስቱም ኃይሎች በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ብልጽግና/ኦነግ ከሃዲ ወኪሎቻቸው አማካኝነት ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የሚያካሄዱበት ዋናው ምክኒያት ይህ ነው። ነገር ግን ወዮላቸው! ላለፉት አምስት መቶ/ መቶ ሰላሳ/ ሦስት ዓመታት አክሱም ጽዮናውያን የታቦተ ጽዮን ጠባቂዎችን ከጠላት ጋር አብረው በማጥቃት ላይ ያሉ ኢትዮጵያ ዘስጋም ወዮላቸው! “የዚህ ሲኖዶስ፣ የዚያ ሲኖዶስ” በማለት አጀንዳና ድራማ እየፈጠሩ ከፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች ለመሸሽና ሕዝቡንም ለማታለል የሚያደርጉት ሙከራ በእግዚአብሔር ዘንድ ተጨማሪ ቁጣ ነው የሚያመጣባቸው። ፖለቲከኞቹና ከሃዲዎቹ ፓርቲዎች ጦርነት ቀስቅሰው ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገኖቼን ከጨረሱ በኋላ፤ “ለድርድር ተቀመጥን፣ ታረቅን” ብለው ሕዝቡን ለማታለል እንደሞከሩት የሃይማኖት ተቋማቱም በተመሳሳይ መልክ ቀጣዩን ድራማ ሠርተውና ምናልባት በብዙ ሚሊየን ዜጎች እንዲያልቁ ካደረጉ በኋላ፤ “እንደራደር! አንድ እንሁን፤ ሰላምና እርቅ አመጣን!” እንደሚሉን ለሰከንድ አልጠራጠረም። እያየነውና እየሰማነው እኮ ነው። ለምሳሌው የማይመቹኝ ኦሮሙማው ጳጳስአቡነ ናትናኤል፤ ሰሞኑን፤ “ሀይማኖቴ አትከፈልም!” ሲሉ ሰምተናል። ለመሆኑ ይህን ዓይነት ንግግር ከማን ነው የሰማነው? አዎ! ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ኢትዮጵያ አትፈርስም! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አትፈርስም!” እያለን አይደለም። አይይይ!

በእውነት እኔ በእነርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ “በቃኝ!” ብዬና ተንበርክኬ ቀን ተሌት እያነባሁ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ይቅርታ በጠየቅኩ ነበር። ንሰሐ በገባሁና አዲስ ሰው ለመሆን በተጋሁ ነበር። ጊዜውና አጋጣሚው እያመለጣቸው ነው፤ እንደው ቢጎብዙና መዳን ቢፈልጉ ያላቸው አማራጭ ይህ ብቻ ነው።

ሴረኞቹን ጂኒዎች ግራኝ አብዮትን፣ ግራኝ ጃዋርን፣ ግራኝ ለማ’ን እንዲሁም የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ቱርክን እና ግብጽን በደንብ ለማየት የንስር ዓይኖች ይስጠን

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፤

💭 ኢትዮጵያውያንን እያስጨፈጨፉ ያሉት አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ናቸው | ጋሎች፡ እሳቱን ያውረድባችሁ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2020

“ በወለጋ ለተካሄደው አሰቃቂ ጀነሳይድ ቍ.፩ ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ ነው!!! ጋሎቹ ከዓማሌቃውያን በከፋ ብሔራቸውን ወደ ሲዖል የሚወስድ ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው እየፈጸሙ ያሉት። ይህ ትውልዳቸው ምናልባት ለመቀጠል ቢፈቀድለትም እንኳን በምድር ሲዖል ለመኖር የሚያበቃ የሃጢዓት ሸክም ተሸክሞ የሚኖር ትውልድ ነው የሚሆነው።

‘አብን’ የተሰኘው ሌላ የአውሬው ድርጅት ዛሬ በወለጋ ለተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ መንደርደሪያ ነበር። የተቃውሞ ሰልፍ ትጠራለህ፣ ስልፉን ታስቀራለህ፣ የድጋፍ ሰልፍ ትጠራለሁ ቀጥሎ ጭፍጨፋውን በድፍረት ታካሂዳለህ። ሕዝቡ ብሶቱን ለመግለጽ ወደ አደባባይ እንዳልወጣ በተደጋጋሚ አዩት እኮ ስለዚህ ተደፋፈሩና ግድያቸውን ቀጠሉ። እያንዳንዱ ለተቃውሞ የሚጠራ ሰልፍ በአብዮት አህመድ ካድሬዎች በኩል እንዲጠራ የሚደረገውም ለዚህ ነው።

ላለፈው ሳምንት ተጠርቶ የነበረው ሰልፍ ልክ እንደተሰረዘ፤ “ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን?” በማለት ጠይቄ ነበር።

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ነው ገዳይ አብይ ለተባባሪው ፓርቲ ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ልክ ሲኖዶሱ ሲሰባሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ በመዘጋጀት ባለበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም። ልብ እንበል፤ ይሁዳ እራሱን ሰቀለ እንጂ ከተቀሩት የክርስቶስ ሐዋርያት ጋር ተመልሶ እንዲሰለፍ አልተደረገም። የኛዎቹ ግን በተቃራኒው ከሃዲ ይሁዳዎቹን በድጋሚ ተቀብለዋቸዋል።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው።”

💭 በአራት ቀናት ልዩነት “ክቡር“ መልአኩ ሰይጣን ሆነ | ምዕመናኑን የማስተኚያ ዲያብሎሳዊ ስልት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2020

“ሊቀ መልአክት የነበረው ሉሲፈርም እንዲህ ነው የወደቀው…የወደቁት ቤተ ክርስቲያናችንም ውስጥ ሰርገው ገብተዋል…እዩት…

ለመሆኑ እባባዊ የሆነውን የዲያብሎስን አካሄድ እየተከታተልን ነውን? ዘንዶው እዚህ እዚያ፣ ወዲያ ወዲህ እያለ ግራና ቀኝ ይዝለገለጋል፤ አንዴ እነደዚህ ሌላ ጊዜ እንደዚያ፣ አንዴ ሙቅ ውሃ ቆየት ብሎ ቀዝቃዛ፣ ትናንት ሽብር ፥ ዛሬ ፍቅር ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተቃዋሚ፣ ዛሬ ኬኛ በበነገታው ኢትዮጵያ ሱሴ። ይህ እንግዲህ በቅርቡ ላዘጋጁት የዘር ጭፍጨፋ ሰውን በማለማመድ ላይ መሆናቸውንና፤ ሕዝቡም ከሲዖል ጣዕም ጋር እንዲተዋወቅ እየተደረገ መሆኑ ነው የሚነግረን። ነገሮችን ሁሉ በማዘበራረቅ የሰውን አንጎል ማጠብ፣ መበጥበጥና መቆጣጠር እንደሚቻል አውቀውታል / አምነውበታል። ሰው ነቅቶ ከአልጋው በመነሳት ለአመጽ እንዳይነሳሳና በአዲስ አበባ ለፈሩት የተቃውሞ ሰልፍ እንዳይወጣ የገዟቸውንና ያሰማሯቸውን የፖለቲካ፣ የሃይማኖት፣ የስነ ልቦና እና የሜዲያ “ልሂቃን” ይጠቀማሉ። እንደምናየው “ተቃዋሚ ነን” ሲሉ የነበሩ ደካሞች ሳይቀሩ ሁሉም በገንዘብና በልጆቻቸው ሊከተል በሚችለው የግድያ ማስፈራሪያ ወይ አፋቸውን ዘግተውባቸዋል ወይ ወደ እነሱ ካምፕ አምጥተዋቸዋል።“

💭 The Church of England convened a synod this past week, a gathering of bishops, clergy and laypeople for the purpose of reviewing and possibly changing church doctrine.

The result of this particular gathering was that the national assembly voted, after two days of debate, to let Anglican priests bless same-sex weddings and civil partnerships. The blessings will come despite the fact gay and lesbian weddings will still be prohibited in the church.

Intended as a compromise measure after five years of discussions on the church’s position on human sexuality, the result is confusing to many. The ban on same-sex weddings is because the church believes it is sinful behavior, yet the church will now bless those same “sinful” partnerships?

That announcement wasn’t the most shocking to come out of the Church of England’s gathering, however.

The biggest news story to come out of the church’s gathering was that some within the Church of England are calling for 2000-year-old references to God as He, Him or Father to be banished, instead using gender-neutral or female alternatives.

Leaders at the synod took written questions from those attending. One question came from the Reverend Joanna Stobart, an Anglican minister, who wanted to know what steps were being taken to offer alternatives to God with male pronouns. Specifically, she hoped “to develop more inclusive language in our authorized liturgy.”

The Bishop of Lichfield, Michael Ipgrave, serving as Vice Chair of the church’s Liturgical Commission provided a reply that excited those seeking the change. “We have been exploring the use of gendered language in relation to God for several years in collaboration with the Faith and Order Commission. After some dialogue between the two commissions in this area, a new joint project on gendered language will begin this spring.”

The fact that The Church of England bills itself as a Christian church apparently isn’t slowing down this project intended to determine if the words of Christ should be believed or whether they should be tossed aside.

The story of Jesus Christ may be the best known and certainly the most read of any man to have ever set foot on planet earth. Christians believe Jesus was born to the ever-virgin Mary, sometimes referred to as “the mother of God.” She conceived Jesus through a miracle, thanks to the Holy Spirit. While some doubters have questioned her virgin status, virtually nowhere in history has there been any credible debate that Mary was Jesus’ mother. At no point has there been a serious discussion that Mary herself was God.

With those two points undisputed, it seems illogical that Christians could take to referring to God as She or Her. If one believes Jesus was the son of God and that Mary was His mother, and that she wasn’t God, simple logic tells us God can’t be referred to as She.

Far more importantly, though, are the words of Jesus himself. He spoke frequently about his Father in Heaven. He gave us the Lord’s Prayer, which begins with the words “Our Father.” He was not ambiguous.

Unless Jesus was lying to us, unless Jesus was intentionally misleading all of humankind, it seems incredibly arrogant to think that we know better, 2000 years later than the Savior. If Jesus was lying, or even if he was unintentionally mistaken when he referenced the Father, doesn’t that undermine the entire belief in him as the Son of God?

That is the quagmire the Church of England is leading itself into. In an effort to placate the current cultural whims of members of their clergy and laity, they would question whether Jesus, on whom their church is founded, was wrong. Toss out the Savior to fit the current cultural narrative.

No small irony, of course, and probably no coincidence, that the Church of England was created originally by King Henry VIII because of his own issues with sex and marriage. In 1536 King Henry wanted to get a divorce from his wife and marry his mistress. England was a Catholic nation at the time, and the Pope pointed out to Henry that trading in for a new wife was a no-no, even for a King. Unhappy that the Pope wouldn’t change the rules for him, Henry VIII and all of England left the Catholic Church. The King created his own church instead and then felt free to marry and carry on as he pleased.

Obedience to God and doing the right thing got lost somewhere in the process.

That’s where the Church of England finds itself again in 2023. There are some liberal Christians who, rather than adhere to 2000 years of scripture, four Gospels documenting the life of Christ, or to the words of Jesus himself, would rather change the rules. They want to do this because, like King Henry VIII, the change will make it more convenient for them and what they want.

Lost again is obedience to God and the serious study of scripture.

If the Church of England walks down the path of ignoring Jesus and instead referring to God in gender-neutral terms, it will have abandoned its role as a Christian organization.

👉 Courtesy: The Washington Times

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Anti-Pope Francis The Heretic & Co. Denounce Anti-Gay Laws in Unprecedented Airborne News Conference

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

💭 መናፍቁ የሮማው ፀረርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ፣ የእንግሊዝና ስኮትላንድ ዓብያተ ክርስቲያናት ጳጳሳት ከአፍሪቃ ጉብኝታቸው ሲመለሱ ታይቶ በማይታወቅ የአየር ወለድ የዜና ኮንፈረንስ ላይ ፀረ ግብረሰዶማውያን ሕጎችን አውግዘዋል ፤ ማለትም ግብረሰዶማዊነትን ደግፈዋል! 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

👹 ሮማ ጣልያን ጨፍጫፊውን የሰዶም ዜጋ አረመኔውን ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን ወደ ጣልያን እንደጋበዘችው እየተወራ ነው። ከጳጳስ ፍራንሲስኮ ጋር ሊገናኝና በ“ድል ለ ልዑላችን!” መንፈስ የደም ጽዋቸውን እያጋጩ የሁለት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያውያንን መጨፍጨፍ ሊያከብሩ ይሆን?! እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

💭 Returning From Africa, Pope Francis, the Archbishop of Canterbury and the foremost Presbyterian minister in Scotland church leaders condemn anti-Gay laws.

In an in-flight news conference after six days in the Democratic Republic of Congo and South Sudan, Francis also denounced conservative critics who he said had “instrumentalized” the death of Benedict XVI.

The three Christian leaders were returning home from South Sudan, where they took part in a three-day ecumenical pilgrimage to try to nudge the young country’s peace process forward.

They were asked about Francis’s recent comments in which he declared that laws that criminalise gay people were ‘unjust’ and that ‘being homosexual is not a crime’.

South Sudan is one of 67 countries that criminalises homosexuality. In 11 countries, people can be sentenced to the death penalty for being part of the LGBT community.

The Archbishop of Canterbury, Justin Welby, said LGBTQ rights were very much on the current agenda of the Church of England and committed to quoting the pope’s own words when the issue is discussed at the church’s upcoming General Synod.

The Church of Scotland allows same-sex marriages.

Catholic teaching currently holds that gay people must be treated with dignity and respect, but that homosexual acts are ‘intrinsically disordered’.

👉 Pregnant Secretary of Pope Francis Found Dead in Her Rome Apartment

👉 Did Someone Kill the Pope’s Receptionist?

👉 Italian Archbishop Suggests Pope Benedict XVI Resigned Under Obama ‘Pressure’

👉 Jeanine Pirro: Why Aren’t President Obama & The Pope Helping Christians in Middle East?

👉 Pope REFUSES to Accept Charity Donation of 16,666,000 Pesos Because it Includes 666 – The Number of The Devil

👉 እጅግ በጣም የሚገርም ነው | በዛሬው ዕለት የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ስለ ንቅሳት የሚከተለውን ተናግረዋል፦

“ንቅሳትን አትፍሩ፣ ለበርካታ አመታት ኢሬቴራውያን/ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች እና ሌሎችም በግምባራቸው ላይ መስቀል ያደርጋሉ“።

ዋውውው!

👉 “Don’t be afraid of tattoos, for many years ERITREAN / ETHOPIAN Christians and others have gotten tattoos of THE CROSS on their foreheads.“

Pope Francis Gives His Blessing for Tattoos

👉 Donald Trump has called Pope Francis “disgraceful” over the pontiff’s suggestion the Republican presidential frontrunner was “not a Christian” for his plan to build a wall at the Mexican border.

Flying back to Rome from a trip to Mexico, the pope said: “A person who thinks only about building walls, wherever they may be, and not building bridges, is not Christian.”

👉 Some think, excuse me if I use the word, that in order to be good Catholics, we have to be like rabbits — but no.

Pope Francis, january 19, 2015, interview, on a flight to Rome

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sodom and Gomorrah Are Alive and Well in America | የዛሬዎቹ ሰዶም እና ገሞራ አሜሪካ ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2022

መጽሐፍ ቅዱስ ከሺህ ዓመታት በፊት እግዚአብሔር እሳትን ከሰማይ አውርዶ ሰዶምና ገሞራን በሰዶማዊነት ኃጢአት እንዳጠፋቸው ይነግረናል ፥ ወንዶች ከወንዶች ጋር ወሲብ ሲፈጽሙ፣ ሴቶች ከሌሎች ሴቶች ጋር ተመሳሳይ ነገር ያደርጉ ነበር።

መጽሐፍ ቅዱስም ሚልክያ ፫፥፮ እኔ እግዚአብሔር ነኝ አልለወጥምይላል። ገና በአሜሪካ ውስጥ፣ የተበላሹ ሰዎች የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን የሚፈቅድ ሕግ አውጥተዋል፣ እናም ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በህግ ፈርመውታል ፥ የሶዶም ዜጋው ጋላኦሮሞ አቢይ አህመድ አሊ በተገኘበት። ይህ አረመኔ ይህን ሁሉ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና ወንጀል ሠርቶ ወደ አሜሪካ የተጋበዘበትም ዋናው ዓላማ ፕሬዚደንት ባይደንን በዚህ ሰዶማዊ ስነ ሥርዓት ለማጀብና የኢትዮጵያንም በር ለግብረሰዶማውያኑ ይከፍትላቸው ዘንድ ነው። ይህ አሜሪካ የፈጸመችው ከባድ ታሪካዊ ስህተትና ኃጢዓት ነው። እዚያ ያሉ አንዳንድ የፖለቲካ መሪዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ትምህርት ችላ በማለትና ግብረ ሰዶማውያኑን ለማስደሰት ሲሉ ለዘላለም ሞት የሚያበቃ ወንጀል እየሠሩ ነው።

ይህን ስጽፍ ከሃዲው ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ ላሊበላን አሳልፎ ሊሸጥለት የተዘጋጀው የፈረንሳዩ ግብረ-ሰዶማዊ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን በኳታሩ የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ በመገኘት ለፈርንሳይ እንባውን በማንባት ላይ ይገኛል። ጣልያን 2.0 (አርጀንቲና) 3 – አፍሪቃ 2.0 (ፈረንሳይ)

ፈጠነም ዘገየም፤ የሰዶምና ገሞራ ዕጣ ፈንታ ይህ ነው፤ መሲሁ (ሌኦኔል ሜሲ) ድል ተቀዳጅቷል!

✞ The Holy Bible tells us that thousands of years ago, the Lord sent down fire from heaven and destroyed Sodom and Gomorrah for their sin of sodomy – men having sex with men and women doing the same with other women.

The Bible also says in Malachi 3:6 “I am the Lord. I change not.” Yet in America, degenarates have passed legislation protecting same-sex marriage and President Joe Biden has signed it into law — where the Galla-Oromo PM of Ethiopia Abiy Ahmed Ali, a citizen of Sodom, was present. The main purpose of this barbarian who has committed all this unheard of violence and crime and was invited to America is to accompany President Biden in this Sodomie ritual and open Ethiopia’s door to Sodomites. This is a grave historical mistake and sin committed by America. Some political leaders out there are committing a crime that ends in eternal death by ignoring the teachings of the Bible and trying to please the homosexuals.evil Abiy Ahmed Ali of Ethiopia. This is the root of what is wrong with America; some of the political leaders over there are disregarding the teachings of the Bible in favor of pleasing the lesbian and homosexual element (sodomites) in America.

As I write this, France’s sodomite president Emmanuel Macron, who is ready to buy Lalibela from the renegade Gala-Oromo Abiy Ahmed Ali, is attending the World Cup final in Qatar, shedding tears for France. Italy 2.0 (Argentina) 4 – Africa 2.0 (France) 2.

Sooner or later, this is the fate of Sodom and Gomorrah. The Messiah (Leonel Messi) has won!This is the fate of Sodom and Gomorrah. The Messiah (Leonel Messi) has won!

America is in judgment? Absolutely! Look around! Genesis teaches us that God also sees everything and will judge accordingly, not just some things, but everything. Yet in Genesis 19 after God destroys Sodom and Gomorrah, He instructs Abraham and Sarah to keep going forward.

As individual men and women of God, we are to do the same in these times. There’s work to do. People despite these times still don’t know who Jesus Christ is, they don’t know the connection between God and Begotten Son during this Christmas Season and everyday before and after.

We all should be asking The Almighty Egziabher God daily, Are You the One who will accomplish all Your promises to those who trust You, as Abraham did?

❖❖❖ [Genesis 18:16-33] ❖❖❖

Abraham Pleads for Sodom

When the men got up to leave, they looked down toward Sodom, and Abraham walked along with them to see them on their way. Then the Lord said, “Shall I hide from Abraham what I am about to do? Abraham will surely become a great and powerful nation, and all nations on earth will be blessed through him. For I have chosen him, so that he will direct his children and his household after him to keep the way of the Lord by doing what is right and just, so that the Lord will bring about for Abraham what he has promised him.”

Then the Lord said, “The outcry against Sodom and Gomorrah is so great and their sin so grievous that I will go down and see if what they have done is as bad as the outcry that has reached me. If not, I will know.”

The men turned away and went toward Sodom, but Abraham remained standing before the Lord. Then Abraham approached him and said: “Will you sweep away the righteous with the wicked? What if there are fifty righteous people in the city? Will you really sweep it away and not spare the place for the sake of the fifty righteous people in it? Far be it from you to do such a thing—to kill the righteous with the wicked, treating the righteous and the wicked alike. Far be it from you! Will not the Judge of all the earth do right?”

The Lord said, “If I find fifty righteous people in the city of Sodom, I will spare the whole place for their sake.”

Then Abraham spoke up again: “Now that I have been so bold as to speak to the Lord, though I am nothing but dust and ashes, 28 what if the number of the righteous is five less than fifty? Will you destroy the whole city for lack of five people?”

“If I find forty-five there,” he said, “I will not destroy it.”

Once again he spoke to him, “What if only forty are found there?”

He said, “For the sake of forty, I will not do it.”

Then he said, “May the Lord not be angry, but let me speak. What if only thirty can be found there?”

He answered, “I will not do it if I find thirty there.” Abraham said, “Now that I have been so bold as to speak to the Lord, what if only twenty can be found there?”

He said, “For the sake of twenty, I will not destroy it.” Then he said, “May the Lord not be angry, but let me speak just once more. What if only ten can be found there?”

He answered, “For the sake of ten, I will not destroy it.” When the Lord had finished speaking with Abraham, he left, and Abraham returned home.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Joe Biden Repeats False War Story at Town Hall with Veterans

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2022

💭 ሁሌ ግራ የተጋባው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የተምታታና የውሸት ጦርነት ታሪክን ለ አሜሪካ አርበኞች በድጋሚ ተረከ

  • ☆ President Joe Biden, 16 December 2022
  • ☆ Candidate Joe Biden 2020

President Joe Biden repeated a false war story on Friday during a visit with veterans in Delaware.

Speaking with veterans at a town hall, Biden told a story of when he was in Iraq as Vice President and he was asked to pin a Silver Star on a service member for rescuing a comrade that had fallen 150 feet.

“This young man climbed down the hill, put a guy on his shoulder, and brought him back up and was shot at on the way up,” Biden explained. “And he got there and I went to present it to him, too.”

The president continued by recounting the story of the soldier telling him that he did not want the medal because his friend had died.

But the president got his facts wrong.

The event took place in Afghanistan, not Iraq. The medal Biden presented was a Bronze star, not a Silver Star. The award for the soldier was for the heroic act of going into a burning vehicle to save one of his friends, not for repelling into a ravine carrying his comrade 150 feet up a hill under gunfire.

This is not the first time that Biden has been called out for getting the story about a soldier he met horribly wrong.

He delivered different versions of the story throughout the 2020 presidential primaries but as the Washington Post detailed, Biden appeared to be jumbling three different stories into one, making his more dramatic.

“In the space of three minutes, Biden got the time period, the location, the heroic act, the type of medal, the military branch, and the rank of the recipient wrong, as well as his own role in the ceremony,” the Post reported.

Politifact also rated Biden’s story during the campaign as “Mostly False.”

“The emotional element of a soldier who feels his medal is unwarranted is accurate. But Biden embellished the tale with details to give the story an unimpeachable ring of truth, and the facts don’t back that up,” they wrote.

The only thing true about the story was that Biden awarded a Bronze Star to Staff Sgt. Jeremiah Workman at Forward Operating Base Airborne in Wardak Province, Afghanistan, on Jan. 11, 2011.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

TRUNEWS: A Sexual Perversion DEMONIC CULT is in Control of The USA

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2022

💭 ትሩኒውስ፤ በወሲብ መዛባት ሱስ የተጠመደ አጋንንታዊ አምልኮ አሜሪካን ተቆጣጥሯታል።

አዎ! ቆሻሻውን ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን ወደ አሜሪካ የጋበዙት የኢትዮጵያ ሕፃናትን ለዚህ ቅሌታማ ተግባር አስላፎ ይሰጣቸው ዘንድ ነው። አስጠንቅቀናል፤ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ ልጆቻችሁን ለዓለም አቀፉ ወሲባዊ የግብረሰዶማውያን ስብስብ አሳልፎ ሊስጥባችሁ/ እየሰጠባችሁ ነው። እንጦጦን እና ተያያዥ የተራራ ሰንሰለቶቹን በመቆጣጠር፣ ፓርኮችንና አዲስ ቤተ መንግስትን የሚገነባው ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮው ሲል ነው። ይህ አውሬና አምላኪዎቹ ባፋጣኝ በእሳት መጠረግ አለባቸው፤ አሊያ ወገን ገና ብዙ ደም ታለቅሳለህ።

💭 Joe Biden + Jeffrey Epstein + Abiy Ahmed + A.I. Robot Sophia + The Nobel Committee + Genocide = NWO

💭 Welcoming a Genocider-Jihadist PM of Ethiopia to the United States | America Committing Suicide

💭 Roger Stone: Demonic portal over Washington DC | Jihadist-Jinni Abiy Ahmed Ali is in Town

💭 ሮጀር ስቶን፡ የአጋንንት ፖርታል በዋሽንግተን ዲሲ ላይ | ጂሃዲስትጂንኒ አብይ አህመድ አሊ ከተማ ውስጥ ናቸው። ይህን ነው እየጠቆምን ያለነው!

💭 Roger Stone Says There’s a ‘Demonic Portal’ Above the Biden White House That the Media Refuses to Cover. There is a swirling demonic hole over the white house since Biden took office . It’s on the drudge report this morning.

😈 The Genocider Oromo-Jihadist PM of Ethiopia Who Masscared Over a Million Orthodox Christians is Now in the USA

💭 Is America Committing Suicide?

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate. US/NATO Kosovo created State to protect Muslims good. After Ukraine they’re preperaing to attack Orthodox Serbia, again!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

What’s REALLY Going On With Madonna? Material Girl Looks Demonic

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 What Happened to Madonna? Material Girl Looks Demonic in New Video – In Her Latest Desperate Public Display for Attention

The Material Girl is looking a little weathered.

Madonna posted a video on TikTok this weekend teasing that she might be gay.

Does anyone care?

After her several soft porn videos, her pointy tits, her sex book, her masturbating on stage… does anyone really care if she sleeps with women too? Didn’t we already know that?

This one is not aging gracefully. That’s certain.

💭 People Are Horrified After Madonna Shares Creepy VIDEO

______________

Posted in Ethiopia, Infotainment, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

666 ALERT: 66 Clinics in 15 US States Have Stopped Doing Abortions

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 666 ማንቂያ፤በ ፲፭/15 የአሜሪካ ግዛቶች ፷፮/66 ክሊኒኮች ፅንስ ማስወረድ አቁመዋል

  • Colors of Zion
  • የጽዮን ቀለማት

💭 At least 66 clinics in 15 states have stopped providing abortions since the U.S. Supreme Court overturned Roe v. Wade, according to an analysis released Thursday.

The number of clinics providing abortions in the 15 states dropped from 79 before the June 24 decision to 13 as of Oct. 2, according to the Guttmacher Institute, a research group that supports abortion rights.

All 13 of the remaining clinics are in Georgia. The other states have no providers offering abortions, though some of their clinics are offering care other than abortions.

Nationally, there were more than 800 abortion clinics in 2020, the institute said.

The new report does not include data on hospitals and physician offices that provided abortion and stopped them after the court ruling, but Guttmacher researcher Rachel Jones noted that clinics provide most U.S. abortions, including procedures and dispensing abortion medication. Recent Guttmacher data show just over half of U.S. abortions are done with medication.

States without abortion providers are concentrated in the South.

Dr. Jeanne Corwin, who provides abortions in Indiana and Ohio, said clinic closures harm “women’s physical health, mental health and financial health.’’

In several states, access is under threat because bans were put on hold only temporarily by court injunctions. These include Indiana, Ohio and South Carolina, the analysis found.

“It is precarious from a medical standpoint and certainly from a business standpoint,’’ said Dr. Katie McHugh, an OB-GYN who provides abortions in Indiana. “It’s difficult to keep the doors open and the lights on when you don’t know if you’re going to be a felon tomorrow.”

💭 666 ALERT: India-Made Cough Syrups Linked to Deaths of 66 Children in Gambia: WHO

👹 666 አውሬው በዓለም ፍጻሜ በእጅ አዙር፤ በቀድሞ ቅኝ ግዛቶቻቸው በኩል፤ ሕንድ + ፓኪስታን + ኬኒያ + ናይጄሪያ + ደቡብ አፍሪቃ

💭 የዓለም ጤና ድርጅት ዛሬ እንዳሳወቀው፤ በህንድየተሠራ የሳል ሲሮፕ በጋምቢያ ውስጥ ከ66 ህጻናት ሞት ጋር ተያይዟል። 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible In A Toilet

______________

Posted in Ethiopia, Health, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Lebanese Christians Destroy Monument of Sodom in Beirut | የሊባኖስ ክርስቲያኖች በቤይሩት የሰዶምን ሀውልት አወደሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2022

የእግዚአብሔር ወታደሮችብሎ እራሱን የሚጠራው ቡድን በፌስቡክ ባሳተመው ቪዲዮ ላይ አንድ ግለሰብ ለካሜራው ቤተክርስትያኖች ባሉበት በዚህ ሰፈር የግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ትሰቅሉ ዘንድ ትደፍራላችሁን? በውስጥህ ሰይጣን አለብህ።” ሲል ይደመጣል።

በአክራፊህ ሰፈር ሰይጣን አይኖርም ፤ ይህ ሰፈር የእግዚአብሔር ወታደሮች ነው!” ሲል ሌላው የቡድኑ አባል ሲጮኽም ይሰማል። እሱም የግረሰዶማውያኑን ሀውልት ሲያፈርሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነው።

ምስራቅ ቤይሩት የክርስቲያኖች የከተማ ክፍል ነው። ከሙስሊሞቹ ም ዕራብ ቤይሩት ጋር ሲነጻጸር የክርስቲያኖቹ ክፍለ ከተማ በይበልጥ የዳበረ፣ የበለጸገ፣ የሰለጠነና የተሻለ ሰላም ያለበት ነው። የሊባኖስ ክርስቲያኖች ለረጅም ጊዜ በመሀመዳውያኑ ስለሚጨቆኑና ግፍ ስለሚደርስባቸው በክፍለ ከተማቸው ሙስሊሞች ድርሽ እንዲሉ አይፈልጉም። ቤቶቻቸውንም አያከራይዋቸውም። ታዲያ ይህ በጣም የሚያስቀናቸው ሙስሊሞች አሁን ከግብረሰዶማውያን ጋር በማበር ሕዝበ ክርስቲያኑን በሰዶምና ገሞራ ዜጎች በኩል ሰይጣናዊ ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ቅናት በጣም አደገኛ ነገር ነው። በሃገራችንም ቀናተኞቹ ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎችና መሀመዳውያኑ የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች በትግራይ ላይ የዘመቱበት አንዱ መንስዔ የቅናት መንፈስ ሰለባ ስለሆኑ ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደመቀ መኮንን ሀሰን ከግብረሰዶማውያኑ + ከመናፍቃኑ + ከአረቦቹ + ከቱርኮቹ + ከኢራኖቹ + ከሶማሌዎቹ ጋር አብረው በጽዮናውያኑ ላይ መዝመታቸው የምንጠብቀው ነበር።

ሰዶማዊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ከአለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲል ከግብረሰዶማዊው ዓለም ጋር ማለቱ ነበር።

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችልአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችንም ላይ ግብረሰዶማውያኑ + ቱርኮች + አዘርበጃናውያን + ፓኪስታናውያንና አረቦች ነበሩ በተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን ሲያካሂዱ የነበሩት። ዛሬም ከዩክሬይን ሰዶማዊ አገዛዝ ጎን ተሰልፈው በሩሲያም በዩክሬይንም በኩል ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ፣ በማፈናቀልና በማሳደድ ላይ ያሉት በዋነኝነት የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሉሲፈር ለግብረሰዶማውያኑ ባሪያዎቹ የመረጠላቸው የጣዖት አምልኮ እስልምና ነው።

ይገርማል በትናንትናው ቪዲዮ አንቀጽ ፳፩ን ጠቅሼው ነበር፤

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።”

❖❖❖[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፯]❖❖❖

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

Christians have torn down a flower monument depicting the rainbow flag in East Beirut

In a video published by “Soldiers of God” on Facebook, one individual shouts to the camera “This neighborhood has churches in it, and you dare put up the gay flag? You have the devil inside you.”

The flower flag was designed by members of the community who, according to the video, were given permission by the city’s authorities to construct the flag in solidarity with the LGBT community in Beirut.

“There will be no Satan in Achrafieh – this neighbourhood is for the soldiers of God” shouted another member of the group, who quoted verses from the Bible as they tore down the installation.

On Friday, the Lebanese Minister of Interior added his voice to recent calls from religious authorities to condemn all public activities relating to the LGBT community.

In an open letter, Bassam Mawlawi claimed that “sexual perversion” was spreading in Lebanese society in contradiction to Lebanese customs.

According to Helem, a rights group that advocates for the LGBT community, “the letter was accompanied by extensive homophobic and transphobic hate speech on conservative print media and on social media”, as well as similar statements from religious leaders.

Helem accused political and religious elites of stirring up hatred and “moral sexual panic” as a distraction from Lebanon’s economic and political problems.

“Regimes and institutions who have failed in providing justice, safety and security for their people often rely on attacking and sacrificing marginalized communities to distract the public from their failures and corruption” said Helem in a statement published on Saturday.

Activists and allies of the LGBT community in Lebanon are meeting to protest the minister’s letter on Sunday, outside the interior ministry in Beirut.

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Supreme Court Justice Clarence Thomas Suggests That Gay Marriage Could Also Be Overturned

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2022

💭 የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ክላረንስ ቶማስ የግብረ ሰዶማውያን ጋብቻም ሊገለበጥ እንደሚችል ጠቁመዋል

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፴፩]❖❖❖

ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።”

❖❖❖ [Ephesians 5:31]❖❖❖

Therefore a man shall leave his father and mother and hold fast to his wife, and the two shall become one flesh.”

💭 Justice Clarence Thomas, the Supreme Court’s longest standing justice, has suggested that the case that constitutionalized gay marriage (Obergefell v. Hodges) could be overturned in the future, as we read in Politico:

Justice Clarence Thomas argued in a concurring opinion released on Friday that the Supreme Court “should reconsider” its past rulings codifying rights to contraception access, same-sex relationships and same-sex marriage.

The sweeping suggestion from the current court’s longest-serving justice came in a concurring opinion he authored in response to the court’s ruling revoking the constitutional right to abortion, also released on Friday.

In his concurring opinion, Thomas, an appointee of President George H.W. Bush, wrote that the justices “should reconsider all of this Court’s substantive due process precedents, including Griswold, Lawrence, and Obergefell” — referring to three cases having to do with Americans’ fundamental privacy, due process and equal protection rights.

Now that Roe v. Wade has been overturned, the next step would be to overturn the law of Sodom.

💭 US Supreme Court Gives States Green Light to Ban Abortion

😈 Legal Abortion in Ethiopia Has Led to The Deaths of Mothers as Well as Babies

💭 በኢትዮጵያ ህጋዊ ፅንስ ማስወረድ ለእናቶች እና ለህፃናት ሞት ምክንያት ሆኗል

😈 ከሦስት ወራት በፊት ቆሻሻው አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ ላልሆኑትና ለክርስቲያኖች፤

በኢትዮጵያ ሕዝብ በዝቷል፤ የህዝብ ቁጥር ያዝ ማድረግ አለብን! ወሊድ መቆጣጠር አለብን፣ ልጅ መውለድ አቁሙብላብላብላ!”

💭 Pro-Abortion Propaganda Aimed at Destroying Ethiopian Culture

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 20, 2012

______________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: