Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሰይፍ’

This Viral Video Shows Birds Flying Chaotically ‘Before Earthquake in Turkey’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

🐦 ይህ ብዙ ተመልካች ያገኘ ቪዲዮ ወፎች በቱርክ ከመሬት መንቀጥቀጥ በፊት በግርግር ሲበሩ ያሳያል።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፪]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች። በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤“”ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች። በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤

]❖❖❖[Revelation 18:2]❖❖❖

And he called out with a mighty voice, “Fallen, fallen is Babylon the great! She has become a dwelling place for demons, a haunt for every unclean spirit, a haunt for every unclean bird, a haunt for every unclean and detestable beast.

🐦 Can Animals And Birds Predict Earthquake?

According to a report from United States Geological Survey, The oldest account of strange animal behaviour prior to a large earthquake dates back to 373 BC in Greece. Rats, weasels, snakes, and centipedes reportedly fled their homes several days before a devastating earthquake.

Animals and birds may sense earthquake by various ways. Some animals may be sensitive to changes in the electromagnetic field that occur before an earthquake. Some may detect changes in barometric pressure, which can occur before an earthquake.

Animals that are close to the ground, such as those in burrows or nests, may be able to feel the ground movements that occur before an earthquake. Earthquakes generate low-frequency vibrations that can be felt by some animals, such as dogs, before they can be felt by humans.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Myanmar Junta Torches Century-Old Catholic Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | እ.አ.አ በ1894 ዓ.ም ተመሠረተ

😲 ካረን/Karen“ የሚለው ቃል ሰሞኑን ተደጋግሞ እየመጣብኝ ነው።

👉 ካረን/ Karen፤

  • . እንደ አክሱም ጽዮናውያን ከፍተኛ አድሎ የሚካሄድበት የምያንማር ጎሣመጠሪያ ነው
  • ፪.’ የሴት ስም’ ነው
  • ፫. አማካይ እድሜ ያላቸው ቀበጥባጣ የምዕራባውያን ነጭ ሴቶች ‘የቅጽል ስም’ ነው

ግን ይህ መገጣጠም ምን ይሆን?

እጅግ በጣም አሳዛኝና አስገራሚ ነው፤ ታች እንደምናየው፤ ከሦስት ወራት በፊት የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እንዲሁ በቃጠሎ ወደሟል።

ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ፤የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ዓብያተ ክርስቲያናትለምን? ሰይጣን ከእስር ስለተለቀቀ ይመስላል፤ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የወጡት የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ናቸው፤ በአክሱም ጽዮን፣ በማርያም ደንገላት፤ በጉንዳጉንዶ ማርያም ወዘተ አረመኔዎቹ እነ ዳግማዊ ግራኝ፣ ጂኒ ጁላና ጃዋር የፈጸሙትም ይህን ነው።

ለፈሪሳውያኑ የቤተ ክህነት ዓባላት አጀንዳ የሰጡ ሰለመሰላቸው የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ክብር ለማሳነስ የሚደፍሩት ፕሮቴስታንት ጋላኦሮሞ ፓስተሮችም የተለቀቀው ሰይጣን ጭፍሮችና የክርስቶስ ተቃዋሚው መልዕክተኞች ናቸው። አብዛኛዎቹ የኤሚራቱ እርኩስ መንፈስ ከነገሰባት ከሐረር አካባቢ መሆናቸው አያስደንቅም፤ ለጊዜው ይለፈልፉ ዘንድ አፍ ተሰጥቷቸዋል!

አዎ! የክርስቶስ ተቃዋሚ ይነሳል ግን በክርስቶስ ተሸንፎ ወደ ገሃነም ይጣላል። ቅዱሳን “ከመጀመሪያው ትንሣኤ” በኋላ ሲነግሱ ሰይጣን ለ “ሺህ ዓመታት” በሰንሰለት ታስሯል። ከዚያ ጊዜ ጊዜ በኋላ ፣ ሰይጣን ከእስር ተለቋል ፣ ከዚያ በኋላ በቤተክርስቲያኑ ላይ የመጨረሻ ጥቃት ይሰነዝራል። ግን እሳት ከሰማይ ወደቀች እና “አውሬው እና ሐሰተኛው ነቢይ” ወደ ነበሩበት “ወደ እሳቱ ገንዳ” የተጣለውን ዲያብሎስን ይበላዋል። ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያኑን ለመቀበል በክብር ተመልሷል ፣ ሙታንን እንደየሥራቸው ይፈረድባቸዋል ፣ እሳት ይወድቃል እናም አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር ተሠርተዋል ፣ ዘላለማዊነትን ከፍተዋል። [ራዕይ.፳፩፥፩]

😈 የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች፤ ወዮላቸው!

✞ The 129-year-old Assumption Church in Chan Thar in Ye-U township in the northwestern Sagaing region was set ablaze on Jan. 15, along with many villagers’ homes.

Myanmar junta forces have continued their attacks on Christian communities by torching a more than century-old Catholic church in a predominantly Christian village.

The church was completely destroyed in the inferno. However, there were no human casualties as villagers managed to flee before the army arrived.

The place of worship built in 1894 had a ‘priceless’ historical value for Catholics and non-Catholics alike. Before setting fire to it, soldiers desecrated it by drinking and smoking inside. Catholics and Buddhists have lived together in harmony in the area for centuries. In the past year, the village has been attacked four times by militia, without any clashes or provocations.

It is a new wound for the religious minority, after two air force fighter jets carried out a raid in Karen State in recent days, destroying a church and killing five people including a child.

The first Catholic presence in the area, which refers to the diocese of Mandalay, dates back about 500 years and the village of Chan Thar itself arose and developed thanks to the work of descendants of Portuguese Catholics who then inhabited it for centuries.

In the village, the population has always been predominantly Catholic, scattered in 800 houses in close contact and harmony with two neighbouring Buddhist centres. Last year, the military set fire to the houses of Chan Thar on 7 May and a second time a month later, on 7 June 2022, destroying 135 buildings.

The third assault took place on 14 December, just before the start of the Christmas celebrations; the last was a few days ago, on 14 January 2023, when the Tatmadaw (Armed Forces) men razed and burnt almost all the houses.

Local sources, on condition of anonymity, report that the soldiers attacked and set fire to the church “for no apparent reason”, because there was no fighting or confrontation going on in the area, and without any provocation.

The soldiers had been stationed in the area in front of the church since the evening of 14 January, and before leaving the area, they carried out an “atrocity” by setting fire to the building and “completely burning” the church, the parish priest’s house and the centuries-old nunnery, which collapsed after being enveloped in flames.

The Church of Our Lady of the Assumption was a source of pride for Catholics in Upper Myanmar not only because of its centuries-old tradition, the baptism of the first bishop and the birth of three other archbishops and over 30 priests and nuns.

The place of worship was in fact a historical and cultural heritage for the entire country, including Buddhists, and proof of this is the climate of fraternal cooperation that was established between the different communities.

The church, bell tower and other buildings were destroyed on the morning of 15 January. Government soldiers, an eyewitness revealed, also “desecrated” the sacredness of the place by “looting, drinking alcohol and smoking” inside.

In response to the attack, a number of Burmese priests on social networks have been raising appeals to pray for the country and for the Christian community itself. On the other hand, there have been no official statements or declarations from the Archdiocese of Yangon and Card. Charles Bo.

“We are deeply sorrowful as our historic church has been destroyed. It was our last hope,” a Catholic villager, who did not want to be identified due to repercussions by the army, said.

Villagers said a Marian grotto and the adoration chapel were spared. But the parish priest’s house and the nuns’ convent were destroyed.

They said the army arrived in the village in the conflict-torn Sagaing region on the evening of Jan. 14 and set many houses on fire and stayed in the church overnight before setting it ablaze early on Jan. 15, when local Catholics were expected to arrive for worship.

More than 500 houses in the village were also destroyed. in what was the fourth raid on the village in eight months.

“We have no more houses and the church where there was an antique painting of St Mary, which can’t be replaced,” another resident who wished to remain anonymous said.

The junta is targeting the Sagaing region to tackle growing resistance to its rule by people’s defense forces who are suspected to be based there.

Christians make up around 8.2 percent of Myanmar’s 55 million population. The junta has repeatedly raided Chan Thar since May, 2022. Nearly 20 houses were destroyed and two Catholics, including a mentally disturbed person, were killed during a raid on May 7, 2022. More than 100 houses were set ablaze a month later on June 7. In a raid on Dec.14, more than 300 houses were torched.

Thousands have fled the village since last May and taken shelter in churches near Mandalay, Myanmar’s second-largest city, and at relatives’ homes in other parts of the country.

Chaung Yoe, Mon Hla and Chan Thar, which are part of Mandalay archdiocese, are known as Bayingyi villages because their inhabitants claim that they are the descendants of Portuguese adventurers who arrived in the region in the 16th and 17th centuries. These villages have produced many bishops, priests, and nuns for the Church.

✞ São Paulo: The Oldest Orthodox Church in Brazil Was Destroyed by a Fire

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

  • ኢትዮጵያ
  • ግብጽ
  • ናይጄሪያ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬይን
  • ኮሶቪ/ሰርቢያ
  • ቱርክ
  • ብራዚል
  • አሜሪካ
  • ምያንማር

.…ዓብያተ ክርስቲያናት በየቦታው እየተቃጠሉ ነው

💭 ሳዖ ፓውሎ፤ የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በቃጠሎ ወደመ | ..አ በ1904 .ም ተመሠረተ

2016 .ም ላይ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል ይህን የብራዚል የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ቤተ ክርስቲያንን ጎብኝተውት ነበር።

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል እሁድ በሳኦ ፓውሎ ሜትሮፖሊታን ኦርቶዶክስ ካቴድራል ሥርዓተ ቅዳሴ አከበሩ። ይህ ካቴድራል፣ ለብዙዎቹ የብራዚል ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዋና የጸሎት ቤታቸው ነው።

✞✞✞ አቤቱ ምህረትህን ስጠን ✞✞✞

  • ❖ Ethiopia
  • ❖ Egypt
  • ❖ Nigeria
  • ❖ Russia
  • ❖ Ukraine
  • ❖ Kosovo/Serbia
  • ❖ Turkey
  • ❖ Brazil
  • ❖ USA
  • ❖ Myanmar

….Churches are burning everywhere

💭 The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, in São Paulo, was destroyed in a fire yesterday and today. It had been founded in 1904 by Syrian and Lebanese immigrants, seven years after the first Divine Liturgy in Brazilian history had been celebrated in a room in the same street. The community had mostly merged with that of the Orthodox Metropolitan Cathedral, but there were still weekly liturgies that kept the memory of the temple alive. Only the altar survived, but some icons could be retrieved from the walls.

The fire started in a nearby store, and it doesn’t seem anyone was hurt.

In 2016, Patriarch Kirill, the leader of the Russian Orthodox Church visited The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, which was founded in 1904

✞✞✞ Lord, have mercy. ✞✞✞

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CHURCH BOMBING: Islamists Kill at Least 10 Christians in East Congo | Satan on The Move

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

✞ በምስራቅ ኮንጎ የእስልምና እምነት ተከታዮች በፈጸሙት ጥቃት ፲/10 ክርስቲያኖችን ገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው። ነፍሻቸውን ይማርላቸው!

ከትናንትና ወዲያ አንድ የሞሮኮ ሰው ጋር ማውራት ጀመርኩ። መቼስ፤ “ባዕድ መጀመሪያ ላይ ወርቅ ነው፣ ቆየት ብሎ ግን ወደ መዳብነት ይቀየራል” እንዲሉ ግለሰቡ መጀመሪያ ላይ ሞቅና ለስለስ ያለ ነበር። “መሠረትህ ከየት ነው? ከየት ሃገር ነው የመጣሁ?” ብሎ ከጠየቀ በኋላና ኢትዮጵያዊ መሆኔን ስነግረው፤ ወዲያ፤ ፊቱ ተቀያይሮ፤ “ኢትዮጵያ በአይሑዳውያን ሥር ያለች ሃገር ናት፤ ሕዝቧም ብዙ አማልክት ነው ያለው፣ ሙስሊሙም ጥቂት ነው…” ልክ እንዳለኝ፤ “በል፤ ሂድ ወዲያ!” በማለት ተሰናበትኩት።

👉 ለመሆኑ፤ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ፤ በተለይ ኦሮሚያ በተሰኘው ሲዖል እየታረዱ ስላሉት ክርስቲያን ወገኖቻችንና እየተቃጠሉ ስላሉት ዓብያተ ክርስቲያናት የዓለም አቀፍ ሜዲያዎች ዝም ጭጭ ያሉት? በትግራይማ ሁሉም ሁሉንም ነገር አፍነውታል!

✞ Congo church bombing – At least 10 dead as bomb explodes during packed Sunday service in ISIS-linked terror attack

Horrifying pictures show blood stained pews, screaming parishioners and bodies being hauled away after the explosion.

People are seen covered in blood and children are feared to be among the dead or wounded.

The bombing is already believed to have been a terror attack carried out by Islamist rebels in the Democratic Republic of Congo.

At least 39 others others are believed to have been injured in the blast that happened in a pentecostal church in the town of Kasindi in North Kivu.

Military officials have said the bombing was likely carried out by the Allied Democratic Forces (ADF).

The ADF are a Ugandan military group that has pledged allegiance to the terror group ISIS.

Videos and pictures from the scene show chaos as people were left fleeing the scene screaming or helping carry others out of the church.

A Kenyan national found at the scene without documents was detained.

👉 (ስለ ናይሮቢ ካረን ክፍለ ከተማ እና ምያንማር ‘ካረን’ የቀረበውን ይመልከቱ)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Myanmar: Government Planes Bomb Church, Five Killed, Including a Child | Satan on The Moveድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

💭 ምያንማር (በርማ)፤ የመንግስት አውሮፕላኖች ቤተክርስቲያንን በቦምብ አፈነዱ፣ ህፃንን ጨምሮ አምስት ክርስቲያኖች ተገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው

💭 ተራራማ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩት ጎሳዎችና ዝምድናቸው

ስለዚህ አሳዛኝ ዜና ባለፈው ዓርብ ስሰማ ወዲያው ምርመራ የጀመርኩት “ካረን” ስለተሰኘው የምያንማር (በርማ) ጎሣ ነው። ብዙ ጊዜ የሚወራው “ሮሂንጋ” ስለተሰኙት የባንግላዴሽ ሙስሊም ወራሪዎች እጣ ፈንታ ነው። ነገር ግን በምያንማር ብዙ በደል የሚደርስበት፤ አጥባቂ ቡድሃ እና ክርስቲያኖች የበዙበት ይህ “ካረን” የተሰኘው ጎሣ ብዙ በደል ይደርስበታል። ይህ ጎሣ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ብዙ መጮኽ ስለማይችል ብሶትን ብዙም አንሰማም። ምርመራየን ስቀጥል ይህ ጎሳ ከቲቤታውያን ጋር ዝምድና እንዳለው ተረዳሁ። ቲቤታውያን ምንም እንኳን የቡድሃ እምነት ተከታዮች ቢሆኑም ብዙ ነገራቸው ግን ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር በጣም ይመሳሰላል። ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ከጽዮናውያን ጋር የሕብረት ጸሎት ካካሄዱ ጥቂት ሕዝቦች መካከል ትቤታውያን ነበሩ። በወቅቱ ይህን መረጃ አቅርቤ ነበር።

👉 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

የ“ካረን” ብሔረሰብን አስመልክቶ አንድ ቪዲዮና ምስሎችን ሳይ (ነገ አቀርበዋለሁ) አለባበሳቸው ልክ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ሆኖ አየሁት። ቀጥሎም በኬኒያዋ ናይሮቢ “ካረን” በተሰኘው ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያውያን/ኤርትራውያን ምግብ ቤቶች እንዳሉ ተረዳሁ።

ከዚያም የሆነ ነገር ወደ ኔፓል ወሰደኝ፤ ኒፓላውያንም ሳያቸው ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚመሳሰል ብዙ ነገር እንዳላቸው በማስታወስ ከእኔ ጋር ትምህርት ቤት የነበሩ ግሩም ኔፓላውያን ትዝ አሉኝ። ፈልጌ አንድ ቀን ብጎበኛቸው ደስ ይለኛል” አልኩ በሃሳቤ። ዛሬ ተጋሩ ከሚባለው ወገናችን ጋር ብዙ ተመሳሳይነት ስላላቸው አንዳንድ ኮርያውያን ሳይቀሩ ዘራችን ከአክሱም ነው” ይላሉ።

ታዲያ ዛሬ አንድ የኔፓል ዓውሮፕላን ተከስክሱ ብዙ መንገደኞች መሞታቸውን ስሰማ አዘንኩ፤ ወዲያው የታየኝም ከአራት ዓመታት በፊት በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ቍ. ፩ የአክሱም ጽዮናውያን ጠላት በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ትዕዛዝና ሤራ ደብረ ዘይት (ሆራ) ላይ እንዲከሰከስ የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ነው። አውሮፕላኑ “አህመድ” በተሰኘው ረዳት ፓይለት አማካኝነት እንዲከሰከስ መደረጉን በጊዜው አውስቼው ነበር። ታዲያ ሰሞኑን የአሜሪካ & ፈረንሳይ መርማሪዎች “ከፓይለቶቹ በኩል የሆነ ነገር” አለ በሚል የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መርማሪዎች ያወጡትን የ’ምርመራ ውጤት’ ውድቅ ማድረጋቸው የእኔን መላምት አጠናክሮታል።

👉 የካረን ብሔረሰብ አለባበስ

BACKGROUND OF THE KAREN PEOPLE

The Karen are a large and dispersed ethnic group of Southeast Asia. They trace their origins to the Gobi Desert, Mongolia, or Tibet. Karen settled in Burma/Myanmar’s southern Irrawaddy Delta area and in the hills along the Salween River in eastern Myanmar and in neighboring Thailand. In the past numerous peoples were considered Karen sub-groups: the Pwo Karen (mostly delta rice-growers), the Sgaw Karen of the mountains; and the Kayahs (also called Karennis), Pa-Os, and Kayans (also called Padaungs), who live in the Karenni and Shan States of Myanmar. Now all of these groups consider themselves distinct ethnic groups.

The total population of Karen in around 6 million (although some it could be as high as 9 million according to some sources) with 4 million to 5 million in Myanmar, over 1 million in Thailand, 215,000 in the United States(2018), more than 11,000 in Australia, 4,500 to 5,000 in Canada and 2,500 in India in the Andaman and Nicobar Islands and 2,500 in Sweden,

🔥 ‘A Living Hell’: Churches, Clergy Targeted By Myanmar Military

On Thursday, a Baptist pastor and a Catholic deacon were killed in Lay Wah village, two women wounded, hundreds flee. Karen rebels call the attack a “war crime”, urge the international community to cut off fuel supplies to ruling military junta. Myanmar’s government-in-exile condemns the attacks, extends condolences to victims’ families.

Thursday afternoon two jet fighters attacked Lay Wah, a village located in Mutraw district, Karen State, south-eastern Myanmar.

The area is under the control of the Karen National Union (KNU) whose armed wing, the Karen National Liberation Army (KNLA), has been repeatedly engaged in heavy fighting with Myanmar’s regular army.

At least five people were killed as a result of the bombing. Hundreds of residents hastily left their homes and fled, fearing further raids and more violence.

Local sources report that at least two bombs were dropped. Over the past few days, two churches and a school, as well as several other buildings were hit.

The mother and the child died instantly, while a Baptist pastor and a Catholic deacon succumbed later to their injuries. Two other women were wounded albeit not seriously.

The child, Naw Marina, would have turned three next month; she died along with her mother, Naw La Kler Paw; Catholic deacon Naw La Kler Paw; Rev Saw Cha Aye; and the last victim, Saw Blae, a villager who helped out in church.

Four large craters now dot the area, the result of the blasts; some believe the churches were the target. But luckily, the death toll was limited because the school was closed. For some time, its pupils have been attending lessons in a nearby forest.

KNU spokesperson Padoh Saw Taw Nee described the bombing as a “war crime”. For him, “It is very important to stop the supply of fuel for the junta military’s aircraft,” to limit the attacks.

“I ask again that the international community take more effective action against the junta,” he added.

Following the bombing of Lay Wah, Myanmar’s exiled National Unity Government (NUG), which includes former MPs from Aung San Suu Kyi’s National League of Democracy, issued a statement condemning the raid.

“We convey our condolences to all those who have lost their lives,” the press release said. “ We pledge that we will do our utmost to bring justice for all those lives lost, be it national or international,”

Myanmar’s military junta has repeatedly attacked civilian targets in Karen and Kachin states and Sagaing and Magwe regions. So far, the bombing campaign has killed at least 460 civilians, including many children.

👉 Just in:

One person was killed and eight others wounded when rebels opposed to the ruling junta attacked a state celebration in eastern Myanmar today, the military said.

The nation has been in turmoil since Aung San Suu Kyi’s civilian government was toppled in an army coup almost two years ago.

Long-established ethnic rebel groups, as well as dozens of “People’s Defence Forces” (PDF), have emerged in opposition.

The junta said one man was killed when a rebel group and PDF shelled an event in eastern Kayah’s capital Loikaw early Sunday as people gathered to celebrate the anniversary of the state’s recognition.

“The artillery fell at the celebration area near city hall and at the ward where people were staying,” a junta statement said.

Among those wounded were six students, as well as a man and a woman, the military said, adding that some security services personnel were also hurt.

No group has claimed responsibility for the attack.

More than 2,700 civilians have been killed since the military grabbed power in February 2021, according to a local monitoring group.

The junta blames anti-coup fighters for a civilian death toll it has put at almost 3,900. — AFP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ፤ ኢ-አማኒያኑ ጥንታዊውን የጨለቖት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያንን ለጠላት አሳልፈው ሰጡትን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

❖❖❖ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ❖❖❖

💭 በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ.…ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰]❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

No Pain, No Gain — No CROSS No CROWN – ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም! | ይህን ተዓምር ተመልከቱማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2022

❖❖❖ መስቀል ኢየሱስ / መስቀል የመጣበት/ ጴዴንያ (የቅድስት ማርያም በዓል) ❖❖❖

❖❖❖

፩. ላለፉት ሦስት ቀናት ያህል ይህ ሰሞኑን አንገቴ ላይ የነበረው መስቀል ተሠውሮብኝ ለማግኘት በጣም ብዙ ፍዳዬን አየሁ። ዛሬ በመስቀለ ኢየሱስ ዕለት ያልጠበቅኩበት ቦታ ላይ አገኘሁት፤ ድንቅ ነው!

❖❖❖

፪. ሌሊት ላይ ደግሞ የተሰወረውን መስቀል ለመፈለግ ስነሳ ቴሌቪዥኑ ላይ ከዚህ በፊት ይታዩኝ የነበሩት የማርያም መቀነት ቀለማት ይህን ድንቅ መስቀል ሠርተው አየኋቸው፤ ድንቅ ነው!!

❖❖❖

፫. ዛሬ በመስቀለ ኢየሱስ ዕለት ከሥራ ስመለስ በከተማው የሜትሮ (ምድር ውስጥ ባቡር)ጣቢያዎች ውስጥ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች ላይ ይህን ሰይፍ የያዘውን ልጅን በጽዮን ቀለማት ያሸበረቀ ሱሪ ነገር ለብሶ አየሁት፤ ድንቅ ነው!!!

የማስታወቂያው ሠሪዎች ምን አስበው ልጁን ሰይፍ እንዳያዙትና በጽዮን ቀለማት እንዳለበሱት የማውቀው ነገር የለም። ሆኖም አዕምሮዬ ላይ ወዲያው የመጣልኝ፤ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት በሰሜን ኢትዮጵያ በመገፋትና በመሰቃየት ላይ ያሉት ልጆቻችን ናቸው። ምን ዓይነት አርመኔነንት፣ ምን ያህል ድፍረት ቢኖራቸው ነው ሕፃናትን የሚያስርቡትና የሚጨፈጭፉት? እነዚህ ሕፃናት እኮ እንደ መላዕክት ናቸው! አንድ የተገደለ ህፃን እንደ ሚሊየን መላዕክት ሰይፍ ይዞ በመመጣት በዳዮቹን፣ በወንድማማቾች (ትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ) መካከል ጠብን የሚዘሩትን ገዳዮቹን ጋላኦሮሞዎችን በእንባው ሰይፍ፣ መለኮታዊ ንዝረቱ በሚፈጥረው የግጭት እሳት ያረበደብዳቸዋል፣ ይጠራርጋቸዋል! ይህን ደግሞ እያየነው ነው!

በእውነት ጋላ-ኦሮሞዎች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ስላሳዩን ክፉነታቸው ሳስብ ያቅለሸልሹኛል፤ በጥልቁ ያስጠሉኛል፤ ያስቆጣኛል! የበቀል አምላክ ልዑል እግዚአብሔርማ እንዴት እንደሚጸየፋቸው ሳስበው ደግሞ በአስከፊው ዕጣ ፈንታቸው ያሳዝኑኛል፤ ሆኖም ወዮላቸው፤ በእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች መፈጸም ያለበት ይፈጸም ዘንድ ግድ ነው! አምስት መቶ ዓመታት ለንሰሐና ለምሕረት ከበቂ በላይ ጊዜ ነበርና።

የአረመኔዎቹ ኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፍጻሜ ተቃርቧል፣ አሟማታቸው ከአክዓብና ኤልዛቤል የከፉ ይሆናል/መሆንም አለበት። እንደ ፋሺስቱ ጣልያን እንደ ቤኒቱ ሙሱሊኒ በአክሱም ጽዮን ተዘቅዝቀው መሰቀልና ሕፃናቱም ይሸኑባቸው ዘንድ ዝግጅተ መደረግ አለበት። አጋሮቻቸውም የትም አያመልጧትም፤ ከእንግዲህ ምሕረት የለም! የጽዮናውያንን ቁስል የሚፈወስወ ይህ ብቻ ነው!አሁን በቃ! በቃ! በቃ!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እረኛ ያጡት ምስኪን በጎችና የዋቄዮ-አላህ ባሪያ የሆነችው ‘ቤተ ክሕነት!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፳፫፥፩]❖❖❖

የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።

💭 “የዛሬዎቹ አባቶቻችን ምን ይመስላሉ? | ለተዋሕዶ አባቶች የተጻፈ ኃይለኛ ደብዳቤ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 2, 2020

“ቤተ ክርስቲያናችን ተዋህዶ እምነታችን በጠራራ ፀሐይ በመንግሥት ተቀናብሮ የከሱ በጎች ሁሉ በአውሬው መንግሥት ተብዬ ሲታረዱ፣ ሲዘረፉ የአፍ ውግዘት ብቻ፤ ይብስ ድርድር አልፎም መሸለም ገንዘብ መለገስ። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ወንጀል አለ። ለመሆኑ በመትረየስ የተረሸኑት አቡነ ጴጥሮስ ስለበጎቻቸው አደራ አይደልም እንዴ የተዋጉ? ከጣሊያን ተስማምተው መነገድ፣ ሕንፃ መገንባት፣ መወፈር፣ ብር ማከማቸት አይችሉም ነበር እንዴ? እውነተኛ እረኛ ስለበጎቹ ነፍሱን ይሰጣል። እናንተ እንኳን ነፍሳችሁን በወደቀበት በደቀቀበት ስፍራ እንኳን ብቅ ብላችሁ አላያችሁትም። ተመዘናችሁ ቀለላችሁ። ተፈረደባችሁ። ግብራችሁ ተክተላችሁ። አብራችሁ የምትሞዳሞዱበት መንግሥት ይታደጋችሁ። እናንተ ለምትፈሩት፣ ለምትታመኑበት ለምትለማመጡት ዓለምን ሁሉ እያጠፋ ያለው በነአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ቻይና፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ በነግብጽ፣ በነአውሮፓ የሚደገፈውን የአብይ የእስላምና የመናፍቅ መንግሥት ፍፃሜውን እናንተም እየተፈፀማችሁ የምታዩት ይሆናል። ትላንት ለወያኔ ዛሬም ለከፋው ዘረኛ ጭምብል ለባሽ የምትታዘዙ ለሥጋ ትርፋችሁ ስትሉ በአገሪቱ የተበተኑትን የተዋህዶ ልጆች ሲበሉና ለአውሬ ንጥቂያ ሲሆኑ እያያችሁ፣ ለአውሬው የምትሰግዱ ከሆነ፣ ጠባችሁ ግጭታችሁ ከማን ነው? አዎን ከልኡል ነው። ካከባራችሁ፤ የከበረውን ሃላፊነት የእረኝነት ሥራ ከሰጣችሁ ከሃያሉ እግዚአብሔር ጋር መሆኑን በተግባራችሁ አረጋግጣችኋል። እግዚአብሔር ፈራጅ አምላክ ነው። በጎቹን ለአውሬ የሰጣችሁ። እግዚአብሔር ፈርዶባችኋል። ከእረኝነቱም ተሰናብታችኋል። ፍርዳችሁም ይከተላችኋል።”

ከደብዳቤው ጋር ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ። ወቅቱን ጠብቆ በጥንቃቄ የተጻፈ ደብዳቤ ነው። እስኪ ተመልከቱት፦ የቅኔ ተማሪ ህፃናት እየተራቡ(አቡነ ሀብተማርያም ገዳም) ቤተክህነት ግን “ከንቲባ” ለተባለው ወሮበላ አሥር ምሊየን ብር ትሰጣለች። ከንቲባው ደግሞ ይህን ገንዘብ የሰይጣን አምልኮ መስጊድ ማሰሪያ ይውል ዘንድ ለአህዛብ ይለግሳል። በዚህ አጋጣሚ የማሳስበው የተዋሕዶ ልጆች መሀመዳውያኑ እራሳቸው ላቃጠሉት መስጊድ ማሰሪያ ብለው አንድም ሳንቲም ማዋጣት እንደማይኖርባቸው ነው። ይህን ካደረጉ ትልቅ ቅሌት ነው።

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፻፮ እስከ ፻፲]❖❖❖

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰] ❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የታሪካዊ ቅርስ ዘረፋ | ግራኝ አህመድ አሊ እና ቄሮ ፥ ወይንም አሊባባ እና አርባዎቹ ሌቦች | ጨለቖት ሥላሴ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2022

✞ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ✞

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ የጨለቖት ሥላሴ ቅርስን 😇 በደም በጨቀየ ቆሻሻ እጁ በጭራሽ መንካት አልነበረበትም።

ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ አደረገ። አሊባባ እና አርባ ሌቦቹ ይህን ቅርስ ለምን እንዳመጡት እንግዲህ አሁን በግልጽ እያየነው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ከፊሉን ለእስማኤላውያኑ መሸጥ፣ ከፊሉን ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ በቤተክርስቲያን ላይ የበለጠ ክፍፍል ለመፍጠር እንደቻለው፤ ዛሬ ቤተ ክህነቱንና “አባቶችን” የእነ ዋቄዮአላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ እና አቴቴ እዳነች እባቤ መፈንጫ ይሆኑ ዘንድ እንዳደረጋቸው።

😇 ተልዕኮው ሙሉ የሆነ የዘር ማጥፋት ተልዕኮ ነው። ይህን ለአውሮፓውያኑ በግልጽ ነግሯቸዋል።

ይህን የሥላሴ ቅርስንም ያስመጣው፤ ለሠላሳ ዓመት ያህል ሲሰለጥንበትና ሲዘጋጅበት የነበረውን ዲያብሎሳዊ ዓላማውን፣ ተልዕኮውይን እና ምኞቱን ለማሳካት መሆኑ ነው። አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን ማውደም፣ ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ምጮቱ ነው። ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ እንደ በሻሻየመንፈሳዊ ሕይወት ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው። ከዚህ በተጨማሪ የድሮን መግዣ ገንዘብና ድሮኖቹን ለሚያንቀሳቅሱለትት እስማኤላውያን የቱርክ፣ አረቦችና ኢራናውያን ጂሃዳውያን ቅጥረኞች ደሞዝ መክፈልም አለበት።

እንደው መቼ ነው ኢትዮጵያ ይህን ያህል፣ ዓለምም ሁላችንም በግልጽ እያነው የኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ቀንደኛ ጠላቶች በመጋበዝ፣ ያውም ከአክሱም ኢትዮጵያውያን በተዘረፈው ገንዘብ፣ ወርቅና ንብረት ደሞዝ እየከፈለ ጽዮናውያንን ለመጨፍጨፍ የበቃው? አዎ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የነገሰችው ኢትዮጵያ ዘስጋ ወይንም በዛሬው ቋንቋ ኦሮሚያ ናት።

የግራኝ ኦሮሞ አባቶቹና እናቶቹ ያደረጉትን ጽንፈኛ ተግባር ነው ዛሬም ከእነርሱ ስህተት ተምሮበከፋ ሁኔታ የቀጠለው። ሞኙ ወገኔ ቢታቸውም እንኳን ሥልጣን ላይ ያወጡትም ሕወሓቶችም ከተጠያቂነት አያመልጧትም። የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም፣ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ፣ ከምኒልክ ጊዜ ኦሮሞዎችና አማራ አሻንጉሊቶቻቸው በጽዮናውያን ላይ የሠሯቸውን ግፎች ሁሉ መጽሐፍ ላይ እያነበበቡ እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ታንኩንም፣ ባንኩንም፣ ተዋጊ አውሮፕላኑንም፣ እህሉንም፣ ውሃውንም፣ ግድቡንም፣ መድሃኒቱንም፣ ራዲዮ፣ ቴሌቪዥንና ጋዜጣውንም አዲስ አበባንም ለጨፍጫፊዎቹ ኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ ገቡ። እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል! ያው ከአረቦች፣ ሶማሌዎችን፣ ኦሮማራዎችና የኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠርና እስከ መቀሌ ድረስ ተክትለዋቸው በመምጣትም በትግራይ ሕዝብ ላይ አስከፊ ግፍና በደል እንዲፈጽሙ ፈቀዱላቸው። እንግዲህ ሉሲፈርንና ባንዲራውን ለማንገስ ካልሆነ ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ? ስለ ኢትዮጵያ ታሪካዊና ወቅታዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ ያለው ዓለም ነው ይህን ክስስተት በመጠየቅ ላይ ያለው።

👉 እስኪ ይህን መራራ ሐቅ የያዘ የታሪክ ቅደም ተከተል በድጋሚ እናስታውስ፤

☆ ንጉሣዊው የአፄ ምኒልክና አቴቴ ጣይቱ አገዛዝም ከጣልያን ጋር አብሮ ጽዮናውያንን በስልት ከፋፍሏል፣ የአክሱም ጽዮንን ግዛቶች ለቱርክ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይ አሳልፎ ሰጥቷል(ኤርትራንና ጂቡቲን)በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፈዋቸዋል በረሃብ ጨርሰዋቸዋል፣

☆ ንጉሣዊው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ኦሮሞ አገዛዝም ከብሪታኒያ ጋር አብሮና ተዋጊ አውሮፕላኖችም ከየመን ሳይቀር አስመጥቶ ጽዮናውያንን ጨፍጭፏቸዋል፣ በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኦሮሞ አገዛዝም ጽዮናውያንን አሳድዷል፣ በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፏቸዋል በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝም፤ ምናልባትም፤ ከምንሊክ ዘመን አንስቶ ፬ኛውና የመጨረሻው ትውልድ ወኪሎች ከሆኑት ከሕወሓቶቹ ከእነ ዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ተናብቦ በመስራት፤ ጽዮናውያንን በድጋሚ በመጨፍጨፍ፣ በማሳደድ፣ በማገት፣ በማስራብ፣ መሬታቸውን በመበከል፣ ዕጽዋቶቻቸውን፣ ዛፎቻቸውን (ውዶቹን የእጣን እና ማንጎ ዛፎች) ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን በመጨረስ ላይ ይገኛል።

ግራኝን ሕወሓቶች እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ቢተውትና ቢለቁት እንኳን እኛ ጽዮናውያን ግን በፍጹም፣ በጭራሽ ይቅር አንለውም፣ አንተወው፣ አንለቀውም። በጭራሽ! የእርሱን እና የአጋሮቹን አንገት ቆርጠን በአክሱም የምንሰቅልበት ጊዜ በቅርቡ እንደሚመጣ ፈጽሞ አንጠራጠር። አለቀ፤ የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል!

😇 ለትግራይ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2022

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ኮከብ የጽዮናውያንን ደም ለግብሩ አፈሰሰ፣

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ጭፍራውን አጎለመሰ፣ የጋኔን ሃይል አለበሰ፣

የኢትዮጵያን ምድር በንጹሕና ድንግል ክርስቲያን ደም አራሰ፣ አረከሰ።

👉 አምና ላይ የቀረበ ጽሑፍ፤

💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

/9 መድኃኒት ፩/1 መርዝ ☆

💭 የሳጥናኤል ጎል በተዋሕዶ ኢትዮጵያ/አክሱም/ትግራይ ላይ መሆኑን በግልጽ እየየን ስለሆነ “ተዋሕዶ እና አማራ ብቻ” የሚለውን የአማራ ልሂቃን ቃኤላዊ ከንቱነት ቸል እንበለው

(ፀሐፊ ፍሰሐ ያዜ ይህን መጽሐፍ እንዲጽፍ በሉሲፈራውያኑ ታዟልን?)

👉 የእርሱም ተልዕኮ ይህ ይመስላል፤

አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 አክሱማውያን ብዙ መስዋዕት የከፈሉበትን የአደዋውን ድል አፄ ምኒልክ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አስረክበውታል። ከዚህ ዘመን አንስቶ ቅኝ ተገዝተናል! መሪዎቹ የሚመርጡት ባዕዳውያኑ ሆነዋል። ለኢትዮጵያ ሁሌ ልምድ የሌላቸውን ወጣቶችን ነው ለሥልጣን የሚያበቋቸው!

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

የአፋር ክልል ባንዲራ

የአማራ ክልል ባንዲራ

የጋንቤላ ክልል ባንዲራ

የሶማሊ ክልል ባንዲራ

የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ–ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

የአማራ ክልል

የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘ–ነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢ–አማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

እንግዲህ እስራኤል ዘ–ስጋም (አይሁድ) በዚህ እጠቀማለሁ ብላ ስላሰበችና አክሱም ጽዮንን እና አርሜኒያን ስለተተናኮለች ልክ እንደ እስማኤላውያኑ(እስራኤል ዘ–ስጋ) ጎረቤቶቿ በቅርቡ መቅሰፍቱ ይላክባቸዋል፤ እርስበርስ መባላትም ይጀምራሉ። በአሜሪካ ፕሬዚደንት ትራምፕ በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ምክኒያት እንደተወገዱት ሁሉ በእስራኤልም ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁም እስራኤል ከቱርክ ጋር አብራ ለአህዛብ አዘርበጃን ድሮኖችና ሮኬቶችን አቀብላ ክርስቲያን አርሜንያውያን ወገኖቻችንን በማስጨፍጨፏ፣ በትግራይም ከግራኝ እና አማራ ተስፋፊዎች ጎን ሆና “ጽላተ ሙሴን” ለመውሰድ ሙከራ በማድረጓ (ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የአንበጣ መከላከያ ድሮኖችን ወደ ትግራይ ልካ ነበር) በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘመት በመፍቀዷ ብሎም ግብረ–ሰዶማዊነትንም በእስራኤል በማንገሷ ያው በአንድ ሌሊት የእስራኤል ማሕበረሰብ ከፍተኛ የእርስበርስ ክፍፍል ውስጥ ሊገባ ችሏል።

✞✞✞[ትንቢተ አሞጽ ፱፥፯]✞✞✞

የእስራኤል ልጆች ሆይ እናንተ ለእኔ እንደኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር”

___________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: