Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሰንደቅ’

A Cuban Assaulted in Pamplona for Carrying the Flag of Spain | Age of Darkness | Racism & Ethnocentrism

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2022

🐂 ኩባዊው የስፔንን ባንዲራ በመያዙ በፓምፕሎና ከተማ ጥቃት ደረሰበት | የጨለማ ዘመን | ዘረኝነት እና ጎሰኝነት

ጥቃቱ የደረሰበት በስፔኗ ናቫራ ግዛት ዋና ከተማና በዝነኛዋ የበሬ ውጊያ ፌስቲቫል ከተማ በፓምሎና ነው። ልክ የእኛ ”ኬኛ” ዘረኞችና ጎሰኞች እንደሚጣሉባቸው ቁርስራሽ አካባቢዎች የናቫራ ግዛትም በተቀረው ስፔይን እና በባስክ ግዛት መካከል በንብረትነት የሚጋጩባት ግዛት ናት። በስፔይን በተለይ ካታላኖች (Barcelona) እና ባስኮች (Vitoria-Gasteiz, Bilbao) ልክ እንደኛዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ለከት-የለሽ ጎሰኝነት በጣምያሳያሉ። ምንም እንኳን በስፔይን ታሪክ ልክ እንደኛዎቹ አክሱማውያን ጽዮናውያን ከፍተኛ ዋጋ ከፍለው ስፔይንን ለዘመናት የገነቧትና ያቆዩት ስፓንኛ ተናጋሪዎቹ ካስቲያ-ላማንቻ፣ አንዳሉሲያ ወዘተ ቢሆኑም፤ ዛሬ በስፔይን የተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙት ግን ብዙ የሚጠይቁት “ተብድለናል” ባዮቹ ባስኮች እና ካታላኖች ናቸው።

ስፔኖች ግን እንደኛዎቹ ሰሜናውያን ጅሎችና መንደርተኞች አይደሉም፤ ለእነዚህ ጎሰኞች በግልጽ፤ “አባቶቻችንና እናቶቻችን አስከብረው፣ ገንበተውና ግማሽ አለምን እንቆጣጠር ዘንድ በየክፍለ ዓለሙ ተስፋፍተን እንኖር ዘንድ የሠሯትን ሃገራችንን ለማንም አሳልፈን አንሰጥም፤ መገንጠል የሚባለውን ነገር በጭራሽ እንዳታስቧት፤ ወይ በስፔይን ሕግና ሥ ርዓት ትኖራላችሁ አሊያ ደግሞ ግዛታችንን ለቃችሁ ትወጧታላችሁ!” ይሏቸዋል። በካታሉኒያ ከአምስት ዓመታት በፊት “ሬፈረንደም” ሲካሄድም በጭራሽ እንዳይሳካላቸው አድርገው ነበር የሠሩት። ተሳክቶላቸዋል። በብሪታኒያም እንግሊዞች ስኮትላንዶችን እንዳይገነጠሉ በስልት እንዳስቀሯቸው።

እኛም በተለይ አሁን ሰሜኑን በመደቆስ ላይ ያሉትን “ኦሮሚያ” እና “ሶማሌ” የተባሉትን ሕገ-ወጥ ክልሎች የማፈራረስ ግዴታ አለብን። እንዲያውም ከዚህ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ወንጀላቸው የተነሳ ወደፊት በጭራሽ አጋንንታዊ የሆኑትን ኦሮምኛና ሶማሊኛ ቋንቋዎቻቸውን እንዳይናገሩ በሕግ እንከለክላቸው ዘንድ ግድ ነው።

ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

“ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

🐂 This disgraceful act took place a few weeks ago.

💭 Pamplona, the capital of Navarra, is by far the largest and most noteworthy city of the area. It hosts one of the world’s biggest parties, the festival of San Fermín, where the exhilarating “Running of the Bulls” takes place.

Pamplona certainly owes some of its fame to its adopted son and one of my favorite writers, Ernest Hemingway, who spent a considerable amount of time in Navarra during the Spanish Civil War and was a big fan of the San Fermín Festival. Hemingway wrote about the festival and the “Running of the Bulls” (“Encierro” in Spanish) in his book, “The Sun Also Rises.”

This region in northern Spain is part of the greater Basque country, Basque nationalists would say — but local residents beg to differ.

Sadly, there is a similar thing occurring in Ethiopia

❖❖❖ [Romans 16:17] ❖❖❖

“I appeal to you, brothers, to watch out for those who cause divisions and create obstacles contrary to the doctrine that you have been taught; avoid them.”

💭 Subliminal Hypnotic Concordance: The COVID, Ukraine, Rothschild (Died today) Connection – Dualistic Yellow & Blue

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጤፍ እንጀራ ፈንታ የቻይና/ሉሲፈር ባንዲራ | እነ ደብረ ጽዮን የጽዮን ልጆች ወይንስ የዋቄዮአላህ ጭፍሮች?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 15, 2022

🛑 ማንነትን የማጥፋት ጅሃድ

✞ የጽዮንን ቀለማትና ክቡር መሰቀሉን በሉሲፈር ቀለማትና ኮከብ ☆ መተካት

💭 በተለይ ጽዮናውያን፤ ትንሽ ጊዜ ገዝተን ውይይቱን በጥሞና እናዳምጠው።

👉 የከበረ ምስጋና ለዶ/ር አረጋዊ መብርሃቱ እና ቡድናቸው

ግእዛዊት ኢትዮጵያ (Geez Ethiopia with its Red Sea) (ANU)

@OTNAAWorldwide

💭 በቪዲዮው ላይ የቀረቡ አንዳንድ ጽሑፎች

👉 ያለፈው ሐሙስ ፭ ዕለት የጀግናው የኢትዮጵያ ንጉሥ እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና አርበኛው

የአፄ ዮሐንስ ፬ኛ የልደት ቀን ነበር። እንኳን ተወለዱልን! አፄ ዮሐንስ እንዳይረግሙንና ለተተኪው ትውልድም ከእኛ የተሻለ ሕይወት ይኖረው ዘንድ እሳቸው በመንፈሳዊ አንደበታቸው ሲነግሩን ሲያስጠነቅቁንና ሲያቅዷቸው የነበሩትን ነገሮች ሁሉ መፈጸም ይኖርብናል።

👉 ሕወሓቶች ያዳናቸውን የአክሱም ጽዮን ሕዝብን የሚወዱትና የሚጠብቁት ቢሆኑ ኖሮ፤ ዛሬ ይህን የቻይና/ሉሲፈርን ባንዲራ አሽቀንጥረው በጣሉት ነበር። ፈተናውን ሁሉ የወደቁት እነ ደብረ ጽዮንም ተጸጽተውና “በቃን!” ብለው አጋሮቻቸውን እነ ግራኝ አብዮት አህመድን በእሳት በጠረጓቸው ነበር። እስካሁን አንድም የዚህ ጨፍጫፊ አገዛዝ ባለስልጣን አልተነካም! እነ ደብረ ጽዮን፤ ኦሮሞ፣ ሶማሌና አማራ የተባሉት ክልሎች ይፈርሱ ዘንድ ሥልጣናቸውን እንደ አፄ ዮሐንስ ፈሪሃ-እግዚአብሔር ላላቸው ለትክክለኞቹ ጽዮናውያን ባስረከቡም ነበር። የሩሲያው ቦሪስ የልሲን ለአገሩና ለሕዝቡ ሲል ለቭላዲሚር ፑቲን እንዳስረከቡት፣ ወይንም የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን “ጭፈራ ላይ ተገኝቷል” በሚል ክስ ከሥልጣናቸው ተወግደው በሴቲቱ እንዲተኩ ዛሬ በመሠራት ላይ እንዳሉት። ሕወሓቶች ግን በየትም ዓለም ታይቶና ተሰምቶ በማያውቅ መልክ ስልጣኑን፣ ታንኩን፣ አውሮፕላኑን፣ ባንኩን፣ አዲስ አበባን፣ ግድቦቹን፣ ሜዲያውን ሁሉ ለነጣቂ ጋላ-ኦሮሞ አውሬ አስረክበው “ሕዝባቸውን” በጭካኔ ያስጨፈፈጭፋሉ በረሃብ እንዲቆላ ያደርጋሉ። እነ ደብረ ጽዮን አክሱም ጽዮን በተወረረችበት ማግስት ከስልጣን መወገድ ነበረባቸው።

👉 አክሱም ጽዮናውያን እናቶቻችን የሚለብሱትን ነጭ ቀሚስ እና ክቡር መስቀሉን

በሉሲፈር ቀለማትና ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ መተካት የሕወሓቶች ዋና ዓላማ መሆኑን እያየነው ነው። ከዚህ ሁሉ ግፍና በደል በኋላ ምናልባት ከስህተታቸው ተምረው ሊሆን ይችላል የሚል ትንሽ የተስፋ ጭላንጭል ነበር። ነገር ግን ዛሬም ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው የሚያዟቸውን ነገር ሁሉ በመፈጸም ላይ ናቸው። እውነት ሕወሓቶች በትግራይ ሕዝብ ተምርጠው ከነበረ የመረጣቸውን ሕዝብ ከነጣቂ ጋላ-ኦሮሞ እና አህዛብ ተኩላ ሙሉ በሙሉ ሊጠብቁት በቻሉ ነበር። ግን “ፈንቅል” በተሰኘው የግራኝና ደብረጽዮን መፈተኛ ድራማ የተፈተነው የትግራይ ሕዝብ አልመረጣቸውም፤ ስለዚህም እየተበቀሉት ነው፣ እንዲንበረከክላቸው ሁሉም በጋራ እየሠሩ ነው።

👉 ሕወሓቶች፤ በተለይ በዲያስፐራ ያሉት ከሁሉም ነገር አብልጠው በትጋት የሚያስተዋውቁት ይህን የቻይና/ሉሲፈርን ባንዲራ ነው። ላለፉት አሥራ አምስት ወራት ስለ ጋላ-ኦሮሞ “ምርኮኞች” እንጅ አክሱም ጽዮናውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ የሚናገሩ መረጃዎችን ከማውጣት ተቆጥበዋል። በሱዳን ስደት ላይ ስለሚገኙት ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን እንኳን በጭራሽ አይናገሩም። በአክሱም ጽዮን፣ በደብረ ዳሞ፣ በማርያም ደንገላት፣ በደብረ ዓባይ፣ በውቅሮ አማኑኤል፣ በዛላምበሳ ጨርቆስ ወዘተ የተፈጸሙትን ጭፍጨፋዎችና ግፎች ዝም ጭጭ ብለዋል። ስለዚህ ጉዳይ በየቀኑ መናገር ነበረባቸው።

👉 ለመሆኑ በፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ ደርግ አገዛዝ አውሮፕላኖች በሐውዜን ለተጨፈጨፉት ሦስት ሺህ ወገኖቻችን የመታሰቢያ ኃውልት፣ ቀን ወይም መሰል ነገር ተዘጋጅቶላቸዋልን? የለም፤ እኔ አላውቅም! የማውቀው ግን የዚህ ጭፍጨፋ ወንጀል ፈጻሚዎቹ እነ ለገሰ አስፋው፣ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ለእስር ቢበቁም በቀን ሦስት ጊዜ እየተመገቡ፣ ሐኪሞች እንዲጎበኟቸውና ከዘመዶቻቸውም ጋር እንዲገናኙ ተፈቅዶላቸው፤ “ተንደላቅቀው” መኖራቸው፣ ከሁለት ዓመታት በፊት ሲሞቱም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንዲፈጸም መደረጉን ነው።

👉 የአሜሪካ ድምጽ በቻይና/ሉሲፈር ባንዲራ የተሸፈነውን የአክሱም ጽዮንን ቤተክርስቲያንን ምስል ማሳየቱ ያለምክኒያት አልነበረም! ሉሲፈራውያኑ የሚፈልጉት ይህን ስለሆነ።

👉 በዘመነ ፍጻሜ፤ በጀነሳይድ ማግስት፤ ዘፈን፣ ዳንኪራና ፌስቲቫል!

አዎ! ሊሲፈርና ጭፍሮቹ ተደስተዋል፣ ባንዲራውንም ለማስተዋወቅ አጋጣሚ አግኝተዋል! በቪዲዮ ለማቅረብ እሞክራለሁ፤ ባለፈው በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮን የወደመው ወፍጮ የዋልድባ ገዳም ንብረት ነው | ፲፱ እናቶች ተሰውተዋል

😠😠😠 የጨለማ ዘመን ኢትዮጵያ😢😢😢

💭 ባለፈው የጌታችን ልደት በዓል ዕለት በደደቢት ከተማ፤ ሃምሳ ዘጠኝ እናቶችና ሕፃናት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ተጨፍጭፈው የሰማዕትነትን አክሊል በተቀዳጁበት ማግስት ሕወሓቶች በጨፍጫፊዋ ቱርክ ከተሞች የቱርክንና የቻይና/ሉሲፈርን ባንዲራን የሚያውለበልቡበት በዓል ላይ ተገኝተው ነበር። በፍጻሜ ዘመን ማግስት ዳንኪራ። ይህን ሳይ እጅግ ከፍተኛ ሃዘን ውስጥ ገብቼ ነበር።

👉 በኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል ዕለት ሕወሓቶች በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ

የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በመስቀል ከባድ የድፍረት ወንጀል ፈጽመዋልና አብቅቶላቸዋል።

👉 በጽዮን ቀለማት ያሸበረቀው ጥንታዊው የደብረ ዓባይ ገዳም

👉 ሰሜናውያኑን ዲያብሎሳዊ በሆነ የእልህ ባህል ውስጥ እንዲገባ ያደረጉት እባቦቹ ጋላ ኦሮሞዎች በመቀሌ የቻይናን/ሕወሓትን/ሉሲፈርን ባንዲራ እንዲህ ሲያወርዱ በቪዲዮው ቀርጸው ልከውት ነበር። ጽዮናውያን ከሕወሓትና ባንዲራው ጋር በእልህ እንዲጣበቁ!

👉 ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ በአረመኔው ኦሮሞ ግራኝና በኮሙኒስቱ ደብረጽዮን ሤራ የተሰውት የጄነራል አሳምነው ጽጌ ምስክርነት።

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአዲስ አበባ የኦሮሞ ፖሊሶች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ረጋገጡት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2022

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክልል ባንዲራን አቃጥሉ | የትንቢት መፈጸሚያዎቹ ጋሎች ጽዮናውያኑን ፩በ፩ እየጨረሷቸው ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 13, 2022

የሉሲፈርን ባንዲራ አቃጥሉት! የጽዮን ቀለማት ያረፉበትን ኃያሉን የአፄ ዮሐንስ ሰንደቅን አውለብልቡ። ግብዝ የአማራ ልሂቃን ስላውለበለቡት በእልህ ለመቃረን አትሞክሩ፤ ጅልነት ነው! አደገኛ የሆነ ዔሳዋዊ አካሄድም ነው! በምቀኝነት መንፈስ መንጠቅ ለሚወዱት ለእነርሱ አያምርባቸውምና አይገባቸውም፤ ለእናንተ ግን ስለሚገባችሁ ያምርባችኋልና የጽዮንን ሰንደቅ አውለብልቡ፤ ኢትዮጵያዊነታችሁን ከፍ አድርጉ፤ እግዚአብሔር አምላክ ‘ተጋሩ’፣ ‘አማራ’፣ ‘ኦሮሞ’ ወዘተ የተሰኙትን የስጋ ማንነቶችንና ምንነቶችን እንዲሁም መጠሪያዎችን አያውቃቸውም። ሐቅ ሁሌም ሐቅ ነውና ይህን ሐቅ ተቀብላችሁ ዲያብሎስን በትጋት ከተቃውማችሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተዓምር እናያለን! 100%

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፰፡፳]❖❖❖

ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ። እናንተም ከቅዱሱ ቅባት ተቀብላችኋል፥ ሁሉንም ታውቃላችሁ።

ዛሬም ሕጻኗ ዘመዴ የሕወሓትን ባንዲራ፣ የቻይናን እና የአሜሪካን ባንዲራ (ኳስ ላይ የተቀባ) ስታይ ሁሌ በከፍተኛ ፍራቻና ድንጋጤ ትበረግጋለች! በተለያዩ ቀናት አሳይተናት ነበር። የሚይስደንግጣት የሉሲፈር ኮከብመሆኑ ነው።

ሕወሐት ከሰላሳ አንድ ዓመታት በፊት ድል የቀናውና እስከ አዲስ አበባ ዘልቆ ሃገሪቷን ሊቆጣጠር የቻለው፤ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ከትግራይ ክልል ባለማውጣቱ የጽላተ ሙሴ ድጋፍ ስለነበረበት፣

፳፩ ኅዳር ፳፻፲፬ ዓ.

በጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለት ሕወሓቶች የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በቤተ ክርስቲያን ላይ በመስቀላቸው እግዚአብሔር ተቆጥቷል፤ እመቤታችንም ከጥልቅ ሐዘን ጋር እንባዋን እያነባች ነው።

ጽዮናውያን ደማቸውን በከፈሉት መስዋዕት ላይ ኢአማንያኑ እንዲህ ያለ ትልቅ ድፍረት በማሳየታቸው የትግራይ ሠራዊት ከደብረ ብርሃን ይመለስ ዘንድ ግድ ሆኗል፤ ሕወሓትም ያበቃለት ያኔ ነበር፤ በወቅቱ፤ ! ወዮላችሁ!” ብለን ነበር።

አብዛኛው ወገን ጠላቱን ለይቶ ለማወቅ ስለአልቻልና ስለአልፈለገ ነው እንጂ እነዚህ አረመኔውች እኮ ምኞታቸውንና ጎላቸውን በግልጽ ነግረውናል፣ በተግባርም እየሳዩን ነው። ባዕድውያኑ እነ ፔካ ሃቪስቶ (የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር) ኦሮሞዎች ሰሜናውያኑን በተለይ የትግራይ ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ የማጥፋት ካልቻሉም በመቶ ዓመት ወደኋላ ሊመልሷቸው እንዳቀዱ ጠቁመውናል። ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኳቸው ደግሞ ደቡባውያንን፣ አማራዎችን፣ ጉራጌዎችን፣ ሕወሓቶችን፣ ሻዕቢያዎችን (የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ጅሃዳውያን) እንዲሁም ባዕዳውያኑን መሀመዳውያንና ዔዶማውያኑን ከጎናቸው አሰልፈዋቸዋል።

እንግዲህ ላለፉት አራት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናስጠነቅቅበት የነበረ ጉዳይ ነው። “የትግራይ ዲያስፐራ የሕወሓትን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ አታውለብልቡ፤ ምንም የሚያመጣው በጎ ነገር የለም፤ እንዲያውም የሕዝባችንን የሰቆቃ ጊዜ ያራዝምብናል፤ የትንቢት መፈጸሚያ ለሆኑት የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ጉልበት ይሰጣቸዋል።

ለወንድማችን ለድምጻዊ ዳዊት ነጋ ነፍሱን ይማርለት።✞✞✞ የእርሱም ገዳዮች ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ እነ ሽመልስ አብዲሳ፣ እነ ጀዋር መሀመድና አጋሮቻቸው የሻዕብያና ሕወሓት ምንሊካውያን እንደሚሆኑ አልጠራጠረም። በትግራይ ከፈጸሙት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል ሰውን ለማስረሳት፣ አጀንዳ ለመቀየርና ጭፍጨፋውንም ለመቀጠል አርቲስቶችን፣ ጋዜጠኞችን፣ ስፖርተኞችን ወዘተ ያግታሉ፣ ይገድላሉ። ግራኝና ጭፍሮቹ እነ ብርሃኑ ጁሉ፣ ጂኒ ጀዋርና እስክንድር ነጋ ወደ ወጭ እንደተላኩ እነዚህ እስራቶችና ግድያዎች መፈጸማቸው በድጋሚ በአጋጣሚ አይደለም። እነዚህ ግድያዎች በዚህ መልክ እንደሚካሄድ ላለፉት አራት ዓመታት መዝግበነዋል።

ጽዮናውያን የዋሖችና ግድየለሾች ስለሆኑ ሁሉንም ነገር ተገቢ ባልሆነ መልክ “እግዚአብሔር ያውቃል!” እያሉ በዝምታና በትዕግስት እያለፉት ነው እንጅ በጽዮናውያን ላይ ብዙ ያልተጣሩ ግድያዎች በአዲስ አበባ ሳይቀር ተፈጽመዋል። እኔ በግሌ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከተገደሉ በኋላ ላለፉት አሥር ዓመታት በአዲስ አበባ ኦሮሞዎች ጽዮናውያንን ባገኙበት፣ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እያሳደዱ እንደሚገድሏቸው ምስክር ለመሆን በቅቻለሁ። ቤተሰቦቼ ከድኽነት አውጥተዋቸው፣ ቤት ሰርተውላቸውና ቤተሰብ እንዲመሠርቱ የረዷቸው ኦሮሞዎች እኔን ራሴን ወትውተው ወደ ጫካ ከወሰዱኝ በኋላ ሊተናኮሉኝ ሲሉ ገደል ገብተው የተከሰከሱ በኋላም ለእብደት መብቃታቸውን አስታውሳለሁ። ሌሎች ብዙ ምሳሌዎች አሉ። በአዲስ አበባ ለሚኖሩ ጽዮናውያን ወገኖቼ፤ “በየሕክምና ማዕከላቱ/ በየሆስፒታሉ ካሉ መሀመዳውያን/ኦሮሞ/ኦሮማራ ‘ሐኪሞች’ ተጠንቀቁ፤ የረጅም ጊዜ ሤራዊ ተልዕኮ ያላቸው የዲያብሎስ ጭፍሮች ናቸው ይመርዟችኋል” በማለት ሳስጠነቅቅ ነበር። አገር ቤት ምን እየተካሄደ እንደሆነ በይበልጥ ልናይ የምንችለው የዲያስፐራ ኢትዮጵያውያን ነን። እነ አቶ ልደቱ አያሌውን፤ “ላንድማርክ” በተሰኘው ክሊኒክ ሕክምና ከማግኘት ተቆጠቡ፤ ኦሮሞ ያልሆኑ ተዋሕዷውያን በቃሬዛ ሲወጡ ለአምስት ዓመታት ያህል በግሌ ተከታትየ/ታዝቤ ነበር፤ የክሊኒኩ ባለቤት ኦሮሞ ናቸው። እነዚህ አውሬዎች በሰሜናውያን ላይ ከፍተኛ፤ እጅግ ከፍተኛ ጥላቻ ነው ያላቸው።” ስል ነበር። አንዳንዴ እንዳውም በአዲስ አበባ አደባባዮች ላይ ሆኜ በድፍረትና በእብደት!

ዛሬ የኦሮሞዎችን ጅሃድና ከሁሉም አቅጣጫ የተሠነዘረውን ጥቃት በግልጽ እያየነው ነው። ይህ ደግሞ ኦሮሞዎችን ለማንገስ በሚሠሩትና ከራሳችን አብራዝ በወጡት የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ከሃዲዎች ጭምር (የሉሲፈርን ባንዲራ ከጽዮን ማርያም አስበልጠው በማስተዋወቅ ላይ ባሉት ‘ተጋሩዎች’ ጭምር። ሁሉም ስለ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ ምን ያህል ግድ እንዳልሰጣቸው በእነዚህ ቀናት ታዝበናቸዋል። ሜዲያዎቹ ምን? እንዴትና ለምን? እንደሚያቀርቡ እንታዘባቸው።

ባጠቃላይ የጽዮን ለሆኑት ሰሜን ኢትዮጵያውያን በተለይ ለትግራይ ኢትዮጵያውያን ዛሬም ደግሜ የምለው፤ በደቡባውያኑ/ኦሮሞዎቹ የትንቢት መፈጸሚያዎች በኩል ዲያብሎስ የእናንተ የሆኑትን ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትን፣ ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ጽላተ ሙሴን፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ የጽዮንን ሰንደቅ፣ ግዕዝ ቋንቋን፣ ባጠቃላይ ማንነታችሁን እና ምንነታችሁን ብሎም ድንግል ነፍሳችሁን ሊነጥቃቸው ዳርዳር በማለት ላይ ነውና ዋ! በጣም ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ!

የትግራይ ሕዝብ ኢትዮጵያን + ተዋሕዶን + አፄ ዮሐንስ የሰጡንን የጽዮንን ሰንደቅ በጭራሽ ለጠላት ማስረከብ የለበትም፤ አሊያ ወጣቱ የኤርትራ እጣ ፈንታ ብቻ ነው የሚገጥመው፤ አሁን ሞኝነት በቃ! በቃ! በቃ!

❖ ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ”ዲያቢሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዷልና” ብሎ ስለነገረን ወደ ሕይወታችን በቅናት ቁጣ እየመጣ የሚያመሰቃቅለንን፣ ግራ የሚያጋባንን፣ የሚያባክነንን፣ የእኛ የሆነውን የሚነጥቀንን ዲያቢሎስ በሰይፈ ሥላሴ ጸሎት ልናርቀው እና ልንርቀው ይገባል። [ራዕ. ፲፪÷፲፪]

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጀችበት ምስጢር አክሱማዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያን የምትመራ ሞተር ስለሆነች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2022

🏃‍ በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

💭 ማን ለማን እንደሚሮጥና ምን እንዳመጣ እንታዘብ፤

👉 ‘ዳንኤል’ ለኤርትራ (የአባቷ ስም)

👉 ‘ተፈሪ’ ለእስራኤል

💭 እኅቶቻችን የሚሮጡት እስራኤል ዘ-ነፍስ ለሆነችው ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጂ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለጊዜው ለታገተችው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አይደለም። ለመፍረድ የምትቸኩሉ ተጠንቀቁ! እዚህ ላይ ትልቅ መለኮታዊ ምስጢር አለ። የቃል ኪዳኑ ታቦት ሥራውን እየሠራ ነው፣ ማንም ምንም ሊያደርገው አይችልም!

የውድድሩን ውጤት አስመልክቶ በጽዮናውያኑ ሴታማነት ቀንታ (ከምኒልክ ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያኑ ላይ የሚካሄዱት የዘር ማጥፋት ጦርነቶች ሁሉ መንስዔያቸው ቅናትነው) እየተቃጠለች ያለችው ኢትዮጵያ ዘስጋ‘(የሜዲያውን ትኩረት አልባነት እንመልከት) እንዲሁም የተለያዩ ሃገራት ሜዲያዎችን ተከታትዬ ነበር፤ ሁሉም ተገርመዋል! ተደናግጠዋል! ብዙዎቹ ይህን በሁላችንም ዘንድ ያልተጠበቀውንና በጣም አስገራሚ የሆነውን ክስተት የሚያበሥረውን ዜና ደብቀውታል! ይህ ሁሉ ጀነሳይድ የሚካሄድባትና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ የተጋረጡባት ሃገር እንዴት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምን አንደኛ ለመሆን በቃች? ብለው እራሳቸውን እየጠየቁና እያቁነጠነጡ ነው።

የሉሲፈረን/ቻይናን ባንዲራ በምዕራባውያኑ ከተሞች አደባባዮች ላይ ማውለቡ ምንም ነገር አላመጣም፣ ሊያመጣም አይችልም። ቀደም ሲልም፤ “ጽላተ ሙሴን ተሽክመንና ጽዩናዊ በሆነው ነጭ በነጭ አለባበስ አሸብርቀን ለሰልፍ እንውጣ፤ ብዙም ድምጽ ሳናሰማ እንዲያውም ጸጥ ብለን እንደ አክሱም ምሕላ የዓለም ከተማዎችን ጎዳናዎች እናጥለቅልቃቸው፣ ዓለም ይህን እንጂ ቋቅ! የሚያሰኘውን የቻይናን ባንዲራ አይፈራውም ለጉዳያችን ትኩራት አይሰጠውም” በማለት አውስተን ነበር። ይህ የዛሬው የእኅቶቻችን ድል ግን ዓለምን ስውር በሆነ መንገድ በማንቀጥቀጥ ላይ እንደሚገኝ እንታዘበው።

ጽላተ ሙሴን የተሸከመ፣ የጽዮን ቀለማትን የያዘና ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የጠራ በመጨረሻ አሸናፊ ነውና ድልበድል ይቀናዋል። አክሱም ጽዮን በባዕዳውያኑ እምብዛም ያልተገዛቸው ይህን አጥብቃ በመያዟ ነበር፣ እነ ታላቁ አበበ ቢቂላ(በሮም ኦሎምፒኮች ልክ ሮም ከተማ አደባባይ ላይ ቆሞ የነበረው የአክሱም ኃውልት ላይ ሲደርስ ጫማውን አሽቅንጥሮ በመጣል በባዶ እግሩ ድል የተቀዳጀ ጀግና)፣ ማርሽ ቀያሪውና ሞስኮን ያርበደበደው ምሩጽ ይፍጠር እንዲሁም የዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ያልበከላት ድንቋ ደራርቱ ቱሉ ድል የተቀዳጁት እኮ ኢትዮጵያ ዘስጋን ሳይሆን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን በመውደዳቸውና የጽዮንን ቀለማትም በፍቅር ከፍ ከፍ ለማድረግ በመፈለጋቸው ነበር። ያውም በኋላ ላይ በሰንደቁ ላይ የተለጠፈው የሉሲፈር ኮከብ ወደኋላ እየጎተታቸው እንኳን። መለኮታዊ ኃይል ከበስተጀርባው እንዳለ ሆኖ ስለተሰማኝ አሁን ደግሜ ደጋግሜ በመደነቅ ነው የማየው የትናንት ወዲያው 800 ሜትር ውድድር፤ ጽዮናዊቷ እኅታችን ፍሬወይኒ እንደ ሮኬት የተተኮሰችው የጽዮን እርዳታ፣ የጽላተ ሙሴ ኃይል ስላለ ነው።

👉 በውድድሩ እንዳትሳተፍ የታገደችው ሩሲያ ከዛሬዋ ኢትዮጵያ ጎን የቆመችው “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም ክብርና ፍርሃትስላላት ነው። በሩሲያው የሥነ ጽሑፍ ዓለም እንደ አምላክ በሚቆጠረው በአሌክሳንደር ሰርጊየቪች ፑሽኪን ከኢትዮጵያ ጋር በደም፣ በታሪክና በሃይማኖት የተሳሰረችው የሩሲያ/ሶቬየት ሕብረት መሪ አንዴም እንኳን ኢትዮጵያን ጎብኝቶ አያውቅም፤ ለዚህም የምጠረጥረው መለኮታዊ ፍራቻ ስላላቸው ነው።

💭 Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

💭 ሚስጢራዊ የኢትዮጵያ “ታቦተ ገብርኤል” ከሳውዲ አረቢያ ወደ አንታርክቲካ ሩሲያ መጓጓ

🏃‍ በሰርቢያ ቤልግሬድ የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር

ውድድሩ የተካሄደባት የቤልግራድ ከተማ የኦርቶዶክስ ሰርቢያ ዋና ከተማ ናት። እ.አ.አ በአፕሪል 11/1999 – ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991ዓ.ም እሑድ በኦርቶዶክስ የትንሳኤ በዓል ዕለት የያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኗ ሰርቢያ (የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ) የጀመረው የሉሲፈራውያኑ የቀለም አብዮትጥንታውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ሕዝቦች ዘንድ እንዲቀጣጠል ነው እየተደረገ ያለው። ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ ወደ ኦርቶዶክስ ጆርጂያ፣ ዩክሬይን እና ሩሲያ እንዲቀጥል ተደርጓል።

አዎ! የሳጥናኤል ግብ ኢትዮጵያ ነው። ዲያብሎስ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ሰንደቅ ዓላማችን በጣም ይጠላቸዋል፣ ይፈራቸዋል። ይህን በሃገራችን እያየን አይደለም?! የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ እንኳን የኩርድ ሕዝብን በመጨፍጨፍ ላይ ያለቸው ኩርዶች የኢትዮጵያን ቀለማት በመያዛቸው ነው።

👉 የኢትዮጵያን ቀለማት በመረጠችው ቦሊቪያ በአ’ማራ ዜጎች ላይ የዘር ጭፍጨፋ እየተካሄደ ነው።

ቦሊቪያ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያላረፈበትን ቀለማችንን ስለመረጠች ጥንታውያኑ አማራ ነዋሪዎቿ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ስቃይ በመጋራት ላይ ናቸው።

በጥንታዊው ክርስትና፣ በጥንታውያን ሕዝቦች እና በኢትዮጵያ የማርያም መቀነት ቀለማት ላይ የሚካሄድ የቀለም አብዮት

💭 የሩሲያው መሪ ጥምቀትን በኦርቶዶክሷ ሰርቢያ ሲያከብሩ፡ የኛዎቹ ደግሞ የኢትዮጵያን በር ለአረቦች ከፈቱ

ኦርቶዶክሱ ፕሬዚደንት ፑቲን ለጉብኝት እህት አገር ወደ ሆነችው ወደ ሰርቢያ አምርተዋል። በሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዝነኛው የቅዱስ ሳቫ (የሰርቢያ ቅዱስ) ቤተክርስቲያን የሞቀ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በሉሲፈራዊያኑ የቱርክ፣ የናዚዎች እና፡ በቅርቡም፡ የኔቶ ሠራዊት፡ በታሪኳ ብዙ ጥቃት የደረሰባት ኦርቶዶክስ ሰርቢያ፡ መጀመሪያ በእርሷ እርዳታ ኃያል ለመሆን የበቃችውን ዩጎዛላቪያን በታትነው አደከሟት፤ ከዚያም፡ በቅርቡ፡ የክርስትና ስልጣኔዋ ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን ኮሶቮን ገንጥለው ወሰዱባት።

💭 ..በአፕሪል 11/1999ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991.ም እሑድ በኦርቶዶክስ ትንሳኤ በዓል ዕለትየያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ

War on Christians: FOUR Orthodox Churches Burn — All on Orthodox Easter

የአድዋ ድል ከእግዚአብሔር የተገኘ ድል ነው

የነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ

ቅዱስ ጸበላችን የጽላተ ጽዮን ተዓምር ነው

The Crimea: Luciferian Conspiracy Against Orthodox Christians

Axumite Tigray is the Motor that Runs Ethiopia

Ethiopia topped the table with four gold medals, three silver and two bronze. United States finished second with three golds, seven silver and nine bronze, with third spot going to Belgium with two gold medals.

😇 በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው፣ ዓለም ሁሉ ሊመስክርበት የሚገደድበት የቃልኪዳኑ ታቦት ተዓምር ነውና ነው።

❖❖❖ [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፥፳፱] ❖❖❖

ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲]❖❖❖

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።”

😈 አሁን ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገን ማስወጣት አለብን! 🏃‍ ግራኝ፤ መጣንልህ!

🏃‍ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጠናቀቀው ፲፰/18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 🏃‍

በአክሱማውያኑ ጽዮናውያን የተመራችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የበላይነትን ይዛ ያጠናቀቀችው በአራት ወርቅ፣ በሦስት ብር እና በሁለት ነሐስ በድምሩ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።

በውድድሩ ከ2008 እስከ 2018 በነበሩት ተከታታይ ውድድሮች ሰንጠረዥ በአንደኝነት ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ስትሆን፣ ዘንድሮ ይህንን የበላይነት በኢትዮጵያ ተነጥቃለች።

በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች።

በዘንድሮ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ ሲዊትዘርላንድ እና ስዊዲን ኢትዮጵያን ተከትለው በውድድሩ ሰንጠረዥ ከሁለት እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

የኢትዮጵያ የዘወትር ተፎካካሪ የሆነችው ኬንያ 1 ብር እና 1 ነሐስ በማግኘት በረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ መካተት ከቻሉት 29 አገራት በ22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ሌላኛው አፍሪካዊት አገር ኡጋንዳ ደግሞ አንድ ነሐስ ማግኘት ችላለች።

680 አትሌቶች [308ቱ ሴቶች] የተወደደሩበት የዘንድሮ 18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 136 አገራት ተሳትፈውበታል።

ከተለያዩ አገራት የተወጣጡ ስድተኞችን የያዘው ቡድንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበር።

ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከ800 እስከ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ ላይ የሚሳተፉ 5 ወንድ እና 9 ሴት አትሌቶችን የላከች ሲሆን በወንዶች 2 ወርቅ እና 1 ብር ስታገኝ የተቀረው 6 ሜዳሊያ በሴቶች የተመዘገበ ነው።

ጉዳፍ ጸጋዬ እና ሳሙኤል ተፈራ በ1 ሺህ 500 ሜትር ለሀገራቸው ወርቅ ያመጡ ሲሆን፤ ሰለሞን ባረጋ እና ለምለም ሃይሉ ደግሞ በ3 ሺህ ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቀዋል። ሳሙኤል ተፈራ በርቀቱ የውድድሩን ክበረወሰን አሻሽሏል።

ሰለሞን ባረጋ 1ኛ በወጣበት 3ሺህ ሜትር ለሜቻ ግርማ 2ኛ መሆን የብር ሜዳሊያ አግኝቷል። የተቀረውን የብር ሜዳሊያ ደግሞ ፍሬወይኒ ሃይሉ በ800 ሜትር እና አክሱማይት እምባዬ በ1 ሺህ 500 ሜትር ያስመዘገቡበት ነው።

ሒሩት መሸሻ በ1 ሺህ አምስት መቶ ሜትር እና እጅግአየሁ ታዬ 3 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። በሶስት ሺህ ሜትር የሴቶች አትሌቲክስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለው ደረጃ ኢትዮጵያውያኑ የተቆጠጠሩት ሲሆን አንደኛ የወጣችው ለምለም ሃይሉ በርቀቱ የውድድሩን ሪከርድ ሰብራለች።

💭 ኢትዮጵያ በ፲፰/18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና

🏃‍ የተሳታፊዎች ብዛት: ፲፬/14 [/5 ወንድ እና ፱/9 ሴት]

  • የተወዳደሩባቸው ርቀቶች: 8001 ሺህ 500 እና 3 ሺህ ሜትር
  • የሜዳሊያ ብዛት: 9 [4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ]
  • የሜዳሊያ ብዛት በጾታ: 6 በሴቶች [2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 2 ነሐስ] 3 በወንዶች [2 ወርቅ፣ 1 ብር]

የሜዳሊያ ብዛት በርቀት: 2 ወርቅ በ3 ሺህ ሜትር፣ 2 ወርቅ በ1 ሺህ 500 ሜትር፣ 1 ብር በ800 ሜትር፣ 1 ብር በ1 ሺህ 500 እና 1 ብር በ3000 ሜትር እንዲሁም 1 ነሃስ፣ በ1 ሺህ 500 ሜትር እና 1 ነሃስ በ3000 ሜትር

🏃‍ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች

🥇 ወርቅ

  • ሰለሞን ባረጋ: 3,000 ሜትር
  • ለምለም ሃይሉ: 3,000 ሜትር
  • ጉዳፍ ጸጋዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • ሳሙኤል ተፈራ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥈 ብር

  • ለሜቻ ግርማ: 3,000 ሜትር
  • ፍሬወይኒ ሃይሉ: 800 ሜትር
  • አክሱማይት እምባዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥉 ነሐስ

  • ሂሩት መሸሻ: በ1 ሺህ 500 ሜትር
  • እጅግአየሁ ታዬ: በ3,000 ሜትር

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የታሪካዊ ቅርስ ዘረፋ | ግራኝ አህመድ አሊ እና ቄሮ ፥ ወይንም አሊባባ እና አርባዎቹ ሌቦች | ጨለቖት ሥላሴ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2022

✞ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ✞

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ የጨለቖት ሥላሴ ቅርስን 😇 በደም በጨቀየ ቆሻሻ እጁ በጭራሽ መንካት አልነበረበትም።

ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ አደረገ። አሊባባ እና አርባ ሌቦቹ ይህን ቅርስ ለምን እንዳመጡት እንግዲህ አሁን በግልጽ እያየነው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ከፊሉን ለእስማኤላውያኑ መሸጥ፣ ከፊሉን ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ በቤተክርስቲያን ላይ የበለጠ ክፍፍል ለመፍጠር እንደቻለው፤ ዛሬ ቤተ ክህነቱንና “አባቶችን” የእነ ዋቄዮአላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ እና አቴቴ እዳነች እባቤ መፈንጫ ይሆኑ ዘንድ እንዳደረጋቸው።

😇 ተልዕኮው ሙሉ የሆነ የዘር ማጥፋት ተልዕኮ ነው። ይህን ለአውሮፓውያኑ በግልጽ ነግሯቸዋል።

ይህን የሥላሴ ቅርስንም ያስመጣው፤ ለሠላሳ ዓመት ያህል ሲሰለጥንበትና ሲዘጋጅበት የነበረውን ዲያብሎሳዊ ዓላማውን፣ ተልዕኮውይን እና ምኞቱን ለማሳካት መሆኑ ነው። አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን ማውደም፣ ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ምጮቱ ነው። ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ እንደ በሻሻየመንፈሳዊ ሕይወት ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው። ከዚህ በተጨማሪ የድሮን መግዣ ገንዘብና ድሮኖቹን ለሚያንቀሳቅሱለትት እስማኤላውያን የቱርክ፣ አረቦችና ኢራናውያን ጂሃዳውያን ቅጥረኞች ደሞዝ መክፈልም አለበት።

እንደው መቼ ነው ኢትዮጵያ ይህን ያህል፣ ዓለምም ሁላችንም በግልጽ እያነው የኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ቀንደኛ ጠላቶች በመጋበዝ፣ ያውም ከአክሱም ኢትዮጵያውያን በተዘረፈው ገንዘብ፣ ወርቅና ንብረት ደሞዝ እየከፈለ ጽዮናውያንን ለመጨፍጨፍ የበቃው? አዎ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የነገሰችው ኢትዮጵያ ዘስጋ ወይንም በዛሬው ቋንቋ ኦሮሚያ ናት።

የግራኝ ኦሮሞ አባቶቹና እናቶቹ ያደረጉትን ጽንፈኛ ተግባር ነው ዛሬም ከእነርሱ ስህተት ተምሮበከፋ ሁኔታ የቀጠለው። ሞኙ ወገኔ ቢታቸውም እንኳን ሥልጣን ላይ ያወጡትም ሕወሓቶችም ከተጠያቂነት አያመልጧትም። የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም፣ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ፣ ከምኒልክ ጊዜ ኦሮሞዎችና አማራ አሻንጉሊቶቻቸው በጽዮናውያን ላይ የሠሯቸውን ግፎች ሁሉ መጽሐፍ ላይ እያነበበቡ እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ታንኩንም፣ ባንኩንም፣ ተዋጊ አውሮፕላኑንም፣ እህሉንም፣ ውሃውንም፣ ግድቡንም፣ መድሃኒቱንም፣ ራዲዮ፣ ቴሌቪዥንና ጋዜጣውንም አዲስ አበባንም ለጨፍጫፊዎቹ ኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ ገቡ። እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል! ያው ከአረቦች፣ ሶማሌዎችን፣ ኦሮማራዎችና የኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠርና እስከ መቀሌ ድረስ ተክትለዋቸው በመምጣትም በትግራይ ሕዝብ ላይ አስከፊ ግፍና በደል እንዲፈጽሙ ፈቀዱላቸው። እንግዲህ ሉሲፈርንና ባንዲራውን ለማንገስ ካልሆነ ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ? ስለ ኢትዮጵያ ታሪካዊና ወቅታዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ ያለው ዓለም ነው ይህን ክስስተት በመጠየቅ ላይ ያለው።

👉 እስኪ ይህን መራራ ሐቅ የያዘ የታሪክ ቅደም ተከተል በድጋሚ እናስታውስ፤

☆ ንጉሣዊው የአፄ ምኒልክና አቴቴ ጣይቱ አገዛዝም ከጣልያን ጋር አብሮ ጽዮናውያንን በስልት ከፋፍሏል፣ የአክሱም ጽዮንን ግዛቶች ለቱርክ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይ አሳልፎ ሰጥቷል(ኤርትራንና ጂቡቲን)በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፈዋቸዋል በረሃብ ጨርሰዋቸዋል፣

☆ ንጉሣዊው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ኦሮሞ አገዛዝም ከብሪታኒያ ጋር አብሮና ተዋጊ አውሮፕላኖችም ከየመን ሳይቀር አስመጥቶ ጽዮናውያንን ጨፍጭፏቸዋል፣ በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኦሮሞ አገዛዝም ጽዮናውያንን አሳድዷል፣ በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፏቸዋል በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝም፤ ምናልባትም፤ ከምንሊክ ዘመን አንስቶ ፬ኛውና የመጨረሻው ትውልድ ወኪሎች ከሆኑት ከሕወሓቶቹ ከእነ ዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ተናብቦ በመስራት፤ ጽዮናውያንን በድጋሚ በመጨፍጨፍ፣ በማሳደድ፣ በማገት፣ በማስራብ፣ መሬታቸውን በመበከል፣ ዕጽዋቶቻቸውን፣ ዛፎቻቸውን (ውዶቹን የእጣን እና ማንጎ ዛፎች) ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን በመጨረስ ላይ ይገኛል።

ግራኝን ሕወሓቶች እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ቢተውትና ቢለቁት እንኳን እኛ ጽዮናውያን ግን በፍጹም፣ በጭራሽ ይቅር አንለውም፣ አንተወው፣ አንለቀውም። በጭራሽ! የእርሱን እና የአጋሮቹን አንገት ቆርጠን በአክሱም የምንሰቅልበት ጊዜ በቅርቡ እንደሚመጣ ፈጽሞ አንጠራጠር። አለቀ፤ የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል!

😇 ለትግራይ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2022

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ኮከብ የጽዮናውያንን ደም ለግብሩ አፈሰሰ፣

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ጭፍራውን አጎለመሰ፣ የጋኔን ሃይል አለበሰ፣

የኢትዮጵያን ምድር በንጹሕና ድንግል ክርስቲያን ደም አራሰ፣ አረከሰ።

👉 አምና ላይ የቀረበ ጽሑፍ፤

💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

/9 መድኃኒት ፩/1 መርዝ ☆

💭 የሳጥናኤል ጎል በተዋሕዶ ኢትዮጵያ/አክሱም/ትግራይ ላይ መሆኑን በግልጽ እየየን ስለሆነ “ተዋሕዶ እና አማራ ብቻ” የሚለውን የአማራ ልሂቃን ቃኤላዊ ከንቱነት ቸል እንበለው

(ፀሐፊ ፍሰሐ ያዜ ይህን መጽሐፍ እንዲጽፍ በሉሲፈራውያኑ ታዟልን?)

👉 የእርሱም ተልዕኮ ይህ ይመስላል፤

አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 አክሱማውያን ብዙ መስዋዕት የከፈሉበትን የአደዋውን ድል አፄ ምኒልክ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አስረክበውታል። ከዚህ ዘመን አንስቶ ቅኝ ተገዝተናል! መሪዎቹ የሚመርጡት ባዕዳውያኑ ሆነዋል። ለኢትዮጵያ ሁሌ ልምድ የሌላቸውን ወጣቶችን ነው ለሥልጣን የሚያበቋቸው!

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

የአፋር ክልል ባንዲራ

የአማራ ክልል ባንዲራ

የጋንቤላ ክልል ባንዲራ

የሶማሊ ክልል ባንዲራ

የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ–ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

የአማራ ክልል

የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘ–ነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢ–አማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

እንግዲህ እስራኤል ዘ–ስጋም (አይሁድ) በዚህ እጠቀማለሁ ብላ ስላሰበችና አክሱም ጽዮንን እና አርሜኒያን ስለተተናኮለች ልክ እንደ እስማኤላውያኑ(እስራኤል ዘ–ስጋ) ጎረቤቶቿ በቅርቡ መቅሰፍቱ ይላክባቸዋል፤ እርስበርስ መባላትም ይጀምራሉ። በአሜሪካ ፕሬዚደንት ትራምፕ በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ምክኒያት እንደተወገዱት ሁሉ በእስራኤልም ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁም እስራኤል ከቱርክ ጋር አብራ ለአህዛብ አዘርበጃን ድሮኖችና ሮኬቶችን አቀብላ ክርስቲያን አርሜንያውያን ወገኖቻችንን በማስጨፍጨፏ፣ በትግራይም ከግራኝ እና አማራ ተስፋፊዎች ጎን ሆና “ጽላተ ሙሴን” ለመውሰድ ሙከራ በማድረጓ (ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የአንበጣ መከላከያ ድሮኖችን ወደ ትግራይ ልካ ነበር) በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘመት በመፍቀዷ ብሎም ግብረ–ሰዶማዊነትንም በእስራኤል በማንገሷ ያው በአንድ ሌሊት የእስራኤል ማሕበረሰብ ከፍተኛ የእርስበርስ ክፍፍል ውስጥ ሊገባ ችሏል።

✞✞✞[ትንቢተ አሞጽ ፱፥፯]✞✞✞

የእስራኤል ልጆች ሆይ እናንተ ለእኔ እንደኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር”

___________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Big Explosion in Ghana Kills 17 People – 500 Houses Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2022

🔥 አረመኔዎቹ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ጠላቶች ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈወርቂ ባፋጣኝ በእሳት ይጠረጉ! ይህን የሚፈጽም ታሪካዊ ጀግና ነው!

💭 The blast happened when a vehicle carrying mining explosives collided with a motorcycle.

💭 በጋና ባጋጠመ ፍንዳታ ቢያንስ ፲፯/17 ሰዎች መሞታቸውማ አምስት መቶ ቤቶች መውደማቸው ተገለጸ

ለማዕድን ቁፋሮ የሚያገለግሉ ተቀጣጣይ ፈንጂዎችን ጭኖ ሲሄድ የነበረ ተሽከርካሪ ቦንጎሶ በምትባለዋ ከተባ ከሞተርሳይክል ጋር መጋጨቱን ተከትሎ ነው ፍንዳታው የደረሰው።

ተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ እንደሚታየው ፍንዳታው በደረሰበት አካባቢ ትልቅ ጥቁር ጭስ ጉዳት ከደረሰባቸው ትልልቅ ህንጻዎች ከፍ ብሎ ታይቷል። በአካባቢውም የህንጻዎች ፍርስራሽ ተከምሮ ተስተውሏል።

በሚዘገንን መልኩ የሞቱ ሰዎች አስክሬን በፍንዳታው አካባቢ ታይተዋል። አደጋው የደረሰበት መኪና የነበረበት ቦታ ደግሞ ትልቅ ጉድጓድ ፈጥሯል።

💭 ጋና እና ኢትዮጵያ ሰይጣናዊ ፔንታግራምን በየኢትዮጵያ-ጽዮናዊ- ባለሶስት ቀለም ባንዲራዎቻቸው ላይ አስቀምጠዋል።

💭 Both Ghana and Ethiopia placed the ‎satanic pentagram on their respective Ethiopian-Zionist-Tricolor Flags

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በ፪ኛው የዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሩሲያን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያኑ እነ ስታሊን ተስፋ ሲቆርጡ ፊታቸውን ወደ ጽዮን ማርያም ነበር ያዞሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

👉ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል፤ ምን እየጠበቁ ነው? ለምንድን ነው ከሩሲያ ኢ-አማንያኑ ከእነ ስታሊን እና በይፋ፤ “መስቀሉና የካዛን ኪዳነ ምህረት ናቸው ያዳኑኝ” ከሚሉት ከቀድሞው ኢ-አማኒ ከፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ሳይረፍድ የማይማሩት? የትግራይ ሰው ሆኖ ጽዮናዊ ሆኖ ኢ-አማኒ መሆን ውርደት ነው፣ የሞት ሞት ነው። ሰሞኑን በአክሱም ጽዮን ላይ በተሠራው ቅሌታማ ተግባር፣ በዚህ ውለታ-ቢስ የድፍረት ሥራ እናታችን እመቤታችን ጽዮን ማርያም እጅግ በጣም ነው ያዘነችው! ልባችን በጣም ነው የቆሰለው!

👉 ይህን የጽሑፍ መልዕክት አምና ላይ አስተላልፌው ነበር፤

✞✞✞የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጇን ምስል ሳይ እግዚእትነ እና እግዚእነ ነበር የታዩኝ✞✞✞

በስተግራ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ የሳሉት የወላዲተ አምላክ እና ልጇ ስዕል፥ በስተቀኝ ከሁለት ወራት በፊት የተነሳው የስደተኞቹ የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጅ። ከአክሱም የተፈናቀሉት ስደተኞቹ እናትና ልጅ እንዴት እንደሆኑና የት እንደገቡ ለማወቅ ከፍተና ፍላጎት ነው ያለኝ። 😢😢😢

ኦርቶዶክስ ሩሲያውያን የሚታያቸው ይህ ነው፤ ጥቁር(ኢትዮጵያዊ)እግዚእትነ & እግዚእነ። ከ፲፮ኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ሩሲያንና ሩሲያውያኑን ከብዙ ችግሮችና ረሃቦች ያተረፈቻቸው፣ በታላላቅ ጦርነቶች ላይ (በአህዛብ ቱርኮች ላይ፣ በፖላንዶች፣ በናፖሊዮኗ ፈረንሳይና ጃፓን ኢምፔሪያሊስቶች ላይ፣ በናዚ ጀርመን ላይ)ድል እንዲቀዳጁ የረዳቻቸው ይህችው ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያን የምትመስለውን የ”ካዛን ወላዲተ አምላክ” /Our Lady of Kazanእንደሆነች ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ ይመስከራሉ።

በሁለተኛው ዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሶቪየት ህብረትን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያን የነበሩት እነ ጆሴፍ ስታሊን ተደናግጠውና ተስፋ ቆርጠው ወደ ከዳነ ምሕረት ለመመለስ በኮሙኒስቱ ከሃዲ ቭላዲሚር ሌኒን ተዘግተው የነበሩ ሃያ ሺህ ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ ተደረጉ፤ እ.አ.አ በ1942 ለመጀመሪያ ጊዜ በዘመነ ኮሙኒዝም የትንሣኤ በዓል እንዲከበር ተፈቀደ። በኪዳነ ምሕረትም እርዳታ ሶቪየት ሩሲያ በናዚ ጀርመን ላይ ድል ተቀዳጀች። በተራቸው በዚህ የተደናገጡት ናዚዎች ታዋቂውን የወላዲተ አምላክን ስዕል(ቅጂውን) ከሩሲያ ወደ ጀርመን ወስደውት ገና ከ ፲፪/12 ዓመታት በፊት በ2009 ዓ.ም ነበር ለሩሲያ የተመለሰላት

ይህን የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት ልጅ ምስል ካየሁበት ዕለት አንስቶ ላለፉት ሁለት ወራት ያለማቋረጥ እራሴን “የት ነው ያየኋቸው?” በማለት እየጠየቅኩ ነበር። ፎቶውንስ ማን ነው አንስቶት ለዓለም አቀፉ የዜና አውታሮች ያሰራጨው? እንዴት? በጣም ይገርማል! ፊልሙን ፈልጌ ማግኘት አቃተኝ እንጅ ልክ ይህንን የአክሱም ጽዮን ሕፃን የሚመስል ጌታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚታይበት ፊልም ይታወሰኛል። አዎ! ዛሬም ኪዳነ ምሕረት እናታችን እግዚእትነ እና ጌታችን እግዚእነ ከየትኛውም ቦታ ይልቅ በትግራይ ከማንኛውም ሕዝብ ይልቅ ከአክሱም ጽዮን ልጆች ጋር ናቸው። ፻/100%.

😈 አክሱምን ከአረመኔዎቹ ወራሪዎቹ የአህዛብ (ሰ)አራዊቶች ነፃ የምታወጣው 😇 ጽዮን ማርያም ብቻ ነች!!!

አዎ!

እናት አለኝ የምታብስ እንባ

አያታለሁ ስወጣ ስገባ

ክዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

አንባ መጠጊያችን ናት!

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን በጾመ ሑዳዴ ያበረረና ዝምታውን የመረጠውንና ድርጊቱንም የደገፈ ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_____________________

Posted in Ethiopia, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብዙ ተዓምራትን የምናይባቸው ቀናት እየመጡ ነው | ተዘጋጁ! እንዘጋጅ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

💭 ይህን አስደናቂ ክስተት ዓምና ልክ በዚህ ወቅት ነበር ያቀረብኩት፤

❖❖❖ ዛሬ ያጋጠመኝን ነገር ሁሉ ለመግለጽ ቃላት የሉኝም!❖❖❖

👉 ፀሐይ 👉 ብርሃን 👉 የኢትዮጵያ ቀለማት 👉 መስቀል 👉 የኢትዮጵያ ካርታ 👉 እርግብ 👉 ግራር 👉 ገብስ 👉 እጣን

ቀለማቱን አስመልክቶ ከሳምንታት በፊት ካቀረብኩት ቪዲዮ ጋር የተያያዘ ነው።

👉 ❖❖❖የጸሎት ቤቴ መስኮት ብርሃን❖❖❖

ጽዮናውያኑ የሰንደቃችን ቀለማት

👉 ዛሬ ደግሞ መንገዱ ላይ ቀለማታችን

❖❖❖ክቡር መስቀሉን ሠርተውልናል❖❖❖

👉 ወደ ቤቴ ስመለስ መንገድ ላይ እርግቧ ሞታ አገኘኋት

❖❖❖ እየተጨፈጨፉ ያሉትን ወገኖቼን አስታወስኩ ❖❖❖

ግራር? አይደለም! ጽድ ነው።

👉 ቃሪያ (ቀለማታችን) እና ፍራፍሬ ገዝቼ ቤት ገባሁ፤

እጣን ማጨሻ አሉ ወረቀቱን እንዲሁ ስቦጭቀው

❖❖❖ የሰራልኝ ተዓምር ይህን ይመስላል❖❖❖

👉 ከዚያም የገብሱ ቡናየ ላይ ❖❖❖ሌላ ተዓምር❖❖❖

ኢትዮጵያ ሃገሬን አይተዋትም! ይብላኝ ጦርነት ለከፈቱባት ጠላቶቿ! ወዮላቸው!

+++ ባለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት (ይገርማል፤ በማግስቱ ነበር ምቀኛው አውሬ ያኛውን ቻነሌን ያዘጋብኝ) በሃገራችን ታይታ የነበረችውን የማርያም መቀነት እናስታውሳለን? በጊዜው የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

👉 “አውሬው ቤተክርስቲያንን ለጌታ ቍርባን ዘግቶ በ666የተከተቡትን ዶሮዎች እንድትገዙ ገበያዎችን ፈቀደ”

👉 እርግብ እና በግ ታሥረዋል

የቤተ ክርስቲያናችንን እንቅስቃሴ በደንብ ነው የሚከታተሉት፤ በዕለተ ስቅለት የተነሳው ቪዲዮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ብርቱ የሆነ የእምነት ፍቅርና ጽናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ብቻ እንደሚታይ የአውሬው ዓለም እያየው ነው። እናት፣ አባት፣ ህፃናት ከጥዋት እስከ ማታ ለጌታቸው ሲሰግዱ፣ ካህናትና ቀሳውስትም ሌሊቱን ሙሉ ቆመው የሚቀጥለውንም ቀን ያለማቋረጥ በሥርዓተ ጸሎትና ቅዳሴ ሲያሳልፉ የሚታዩባት ብቸኛ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት። ለመሆኑ በፕሮቴስታንቶች በተለይም በእስላሞች ዘንድ ሕፃናት ወደ አምልኮ ቦታዎች ሲሄዱ አይታችሁ ታውቃላችሁን? እኔ አልገጠመኝም።

አውሬው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በጣም ይቀናል! ለዚህም ነው ልክ ፪ሺ፲፪/ 2012 ዓመተ ምሕረትን ጠብቆ፣ ልክ የሑዳዴ ጾም ሲገባ የኮሮና ቫይረስን ዓየር ላይ የለቀቀው። የአውሬው አምላኪዎች የሆኑት መሀመድውያንም ልክ ፋሲካ ሲገባደድ ረመዳናቸውን መጀመራችውም አውሬው ይህችን ዓመተ ምሕረት በጉጉት ሲጠብቅት እንደነበር ይጠቁመናል።

የአውሬው ተቀዳሚ ዓላማው ሕዝበ ክርስቲያኑን ከክርስቶስ ደም እና ስጋ እንዲሁም ከጥምቀት ማራቅ ነው። ይህንም በግልጽ እያየነው ነው። የተዋሕዶ ልጆች ስጋና ደሙን “በነጻ” እንዳይቀበሉ ቤተ ክርስቲያንን በሠራዊቱ አሳጠረ ፤ ፋሲካ ሲቃረብ ገበያዎቹን ከፍቶና የ”አበሻ” ዶሮዎችንና እንቁላሎችን አጥፍቶ በአውሬው መንፈስ የተበከሉትን የአላሙዲን ኤልፎራ ዶሮዎች ክርስቲያኑ ሺህ ብር እየከፈለ እንዲገዛና ለአውሬው የደም መስዋዕት እንዲያደርግለት ፣ እግረ መንገዱንም የዶሮውን ስጋና እንቁላል ተመግቦ በአጋንንት እንዲታሠር ያደርጋል። ይህ ግልጽ የሆነ የዲያብሎስ አካሄድ አይደለምን? በደንብ እንጅ!

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: