Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሰብዓዊነት’

A Horrible Sight’: CNN Investigation Reveals Evidence of Torture, Detention & Execution in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 10, 2021

😠😠😠 😢😢😢

👉 ይህ እጅግ በጣም አሰቃቄና አሳዛኝ ዜና የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝ የአዲስ ዓመት ስጦታ “ለኢትዮጵያውያን” መሆኑ ነው! ጊዜውን ጠብቆ ልክ በ 9/11 የሃያኛው ዓመት መታሰቢያ። አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! የስጋ ማንነታችሁና ምንነታችሁ እንዲሁም ጥላቻችሁ ለሰባ ትውልድ የሚተርፍ እዳ ውስጥ እያስገባችሁ መሆኑን እንዳታዩትና እንዳትረዱት አድርጓችኋል። እናት ኢትዮጵያን ምን ያህል ብትጠሏት ነው ሰንደቋን እያውለበለባችሁ በወገናችሁ ላይ ይህን ዓይነት ግፍ ያለማቋረጥ የምትሠሩት?! እህ ህ ህ! እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር በቪዲዮ ቀርጾ መዝግቦታል።

#HumeraMassacre #የሑመራእልቂት

💭 አሰቃቂ እይታ ከሁመራ፤ የሲ.ኤን.ኤን ምርመራ የግርፋት ፣ የእስራት እና የግድያ ማስረጃዎችን ያሳያል።

A CNN investigation has uncovered evidence of the torture, mass detention and execution of residents in the the town of Humera in Ethiopia’s Tigray region. CNN’s Nima Elbagir reports.

💭 Selected Comments from CNN Channel:

This is horrible. I can’t wrap my brain around the amount of violence human beings are willing to inflict on each other.

The people who did this are nothing at all but rabid, cruel and most reprehensible monsters on the planet. They deserve the same fate and THEN some.

People are capable of such horrific evil …. I don’t understand why, 😓, I hope there will be some justice. These people need help. International pressure must be placed on the Ethiopian govt. I have so much respect for those people in the Tigray region trying to help bury the dead and act as witnesses to the atrocities happening to their people. Such anguish and misery for these poor people.

I am ashamed by the callously apathetic attitude of the comments below. These are our fellow human beings! Maybe we cannot save all of them but the absolute minimum owed them, as people, is to speak respectfully of them and their experiences until independent investigation finds evidence that torture and murder is NOT at work. You always assume the victim is telling the truth until evidence to the contrary is found.

This is surely the tip of the iceberg! The world is just watching it with bare eyes…

I worked in Atlanta at a Whole Foods about 15 years ago, and we had a huge population of east africans there. Ethiopians, Somalis and Yemenis. There was a huge amount of tension between one of our Ethiopian workers and the two Tigrayans, and one of the Tigrayan women told me about all sorts of hideous things she witnessed at the hands of the Ethiopian military. The oppression has been there for years, but it seems like it’s escalating

The meek shall inherit the earth. May God rest their souls.

_____________________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

How Far Will Ethiopia’s PM Go to Fight Rebels in Tigray | Al Jazeera

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021

Ethiopia’s Nobel Peace Prize-winning Prime Minister is raising the stakes in the battle for Tigray. Abiy Ahmed is urging ‘all capable citizens’ to join the army and stop the region’s rebels ‘once and for all’. His government launched an offensive against the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) last November. So how far will Abiy go to win the battle?

________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Civil War Has Turned into a State-Sponsored Bloodbath | The Apathy & Cruelty of A. Ahmed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021

💭 Dead bodies float in Ethiopian river

👉 Courtesy: WION

👏 Thank you, dear Palki Sharma! I followed all your reports on Tigray for nine months — you will be richly rewarded for your passionate reports about Tigrayan women — you’re more Ethiopian than many Ethiopian women. Namaste!

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ከትግራይነት ደምሽን ለማፅዳት ነው” ያሉት ፋሺስት ኦሮማራዎች የወደቁት መላዕክት ኒፊልሞች (ሪዓይት) ዝርያዎች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 10, 2021

💭 የማይታመነው ጭካኔ እና የማይነገረው ሰቆቃ… ወደሱዳን የጎረፈው የተበዳዮች እንባ… የአይን እማኙ ሀኪም ይናገራል

👏 በእውነት፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ እጅግ በጣም ትልቅ ሰው! ከእኔ ጀምሮ ብዙዎቻችን ማድረግ የማንችለውን በጣም ከባድ ተግባር ነው እየፈጸመ ያለው። እግዚአብሔር ደኅንነቱን፣ ጸጋውን እና በርከቱን ይስጥልን።

💭 ፋናዬ ሰለሞን የትግራይ ሴቶች ሲደፈሩ፣ በምን መልክ እንደሆነ እንዲ ሲሉ አብራርተዋል፤

አንዲት ሴት ወታደሮች ለቀናት ያህል እየተፈራረቁ ሲደፍሯት ከቆዩ በኋላ በጋለ ብረት ጉዳት እንዳደረሱባት ገልፃለች። ይህን ሲያደርጉ ደግሞ ለወደፊቱ ልጆች እንዳልትወልጂ ነው ይህን የምናደርገው። ማንኛዋም የትግራይ ሴት አድገው የሚዋጉን ጠላቶችን እንዳትወልድ ለማረጋገጥ ነው እንዳሏት ገልፃለች። ሌሎች ሴቶች ደግሞ የመደፈር ሰቆቃ ከተፈፀመባቸው በኋላ ለቀናት ያህል ህክምና እንዳያገኙ እንደተከለከሉ ተናግረዋል። ዓላማው በኤችአይቪ እንዲያዙ ነው። ወታደሮቹ እነሱን ለመድፈር የተመረጡት ኤድስ ሰላለባቸው እንደሆነ፣ እነሱን አስይዘው ሴቶቹ ደግሞ መላ ማኅበረሰቡን ኤድስ እንዲያስይዙ ሆን ብለን ነው እንዳሏቸው፣ ዋናው ነገር ግን ጤናማ ልጆች እንዳይወለዱ ለማድረግ መሆኑን እንደነገሯቸው የተደፈሩት ሴቶች ጠቁመዋል።”

ሌሎች የወሲብ ጥቃት ሰለባ የሆኑት ሴቶች ደግሞ የወሲብ ጥቃት በሚፈፅሙባቸው ወቅት “ከትግራይነት ደምሽን ለማፅዳት ነው” እንደሚሏቸው መናገራቸውን ፋናየ ሰለሞን ጠቁመዋል። “በቡድን የፆታ ጥቃት የተፈፀመባቸው ሴቶች በአሁኑ ወቅት ሽባ ሆነው መንቀሳቀስ አይችሉም። የማህፀን መገልበጥ ችግርም ደርሶባቸዋል” ብለዋል ፋናየ ሰለሞን።

😠😠😠 😢😢😢

👉 ታዲያ እነዚህ የሪዓይት ዝርያዎች ካልሆኑ ሌላ ማን ሊሆን ይችላል?! እነ ሂትለር ያልፈጸሙትን ጭካኔ እና ግፍ እኮ ነው በጽዮን ልጆች ላይ የፈጸሙት! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ቴዲ ፀጋዬ፤ እንደ ዶ/ር ቴዎድሮስ፣ ፕሮፌሰር ጌታቸው፣ ጋሽ ክፍሉ፣ ጋዜጠኛ አብራሃ በላይ ወዘተ ከመሳሰሉት ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን ጋር ነው በስፋት መሥራት ያለብህ። የኢትዮ360ቹን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከአጠገብህ አርቃቸው፤ በጭራሽ የኢትዮጵያዊነት ማንነት የላቸውም። በትግራይ ጀነሳይድ ከምንጠይቃቸው ብዙ መሰሪ የኒፊሊም/ራዓያት ዝርያዎች መካከል ርዕዮት አለሙ፣ ሃብታሙ አያሌው፣ ተወልደ በየነ፣ ኤርሚያስ ለገሰ ወዘተ ይገኙበታል። ግብዞች ናቸውና ባክህ አስጠግተህ ኦክስጅን አትስጣቸው!

የጽዮን ልጆች እንዲህ ናቸው። አየነው አይደል፣ ጊዜ ብዙ ነገር አሳየን እኮ! ፖለቲከኞችን ጨምሮ ትግራዋይ ልሂቃኑ ሁሉ አዲስ አበባን፣ አሜሪካን እና አውሮፓን በመተው ከሕዝባቸው ጎን ሆነው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕዝብና ምድር ይከላከላሉ፤ እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ በሱዳን በርሃ ወገኖቻችንን ያክማሉ፣ ይንከባከባሉ፤ በተቃራኒው ግን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ በአዲስ አበባ ቤተ መንግስት ተንፈላሰው እየኖሩና ልጆቻቸውንም ወደ አሜሪካ እና አውሮፓ እየላኩ፤ ምስኪን የአማራ ገበሬዎችን የእሳት እራት እንዲሆኑ ወደ ጦር ሜዳ እየላኳቸው ነው፤ ልጆቻቸውንም ቤተሰብአልባ እንዲሆኑ በማድረግ ለዲያብሎሳዊው/ለ ሪዓያታዊው የሞጋሳ ባርነት በማዘጋጀት ላይ ይገኛሉ።

አማራውን ለሺህ ጊዜ እያታለሉ ሊጨርሱት የተዘጋጁት እነዚህ ኦሮሞዎች ታዲያ የወደቁት መላዕክት ኒፊልሞች (ሪዓይት) ዝርያዎች አይደሉምን? “ከውሃ ውስጥ የወጡ/ከማደጋስካር የመጡ ናቸው የሚለውን ነገር ማመን በመጀመር ላይ ነኝ።

ሰሞኑን መጽሐፈ ሔኖክን ደጋግሜ በማንበብ ላይ መሆኔ ያለምክኒያት አልነበረም። በመጽሐፈ ሔኖክ ላይ ግዕዙኒፊልሞች (ሪዓይት) “መላእክት ውሉደ ሰማያት” የሚል መጠሪያን ይጠቀማል፡፡ ይህም ሲተረጎም የሰማያት ልጆች መላእክት ማለት ይሆናል፡፡ አንደ ማስረጃ ከሚጠቀሱት ጥቅሶች መካከል የሚከተለውን እንመልከት፦

“የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልከ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው፡፡ የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸውም – “ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ ለእኛም ልጆችን እንውለድ” አሉ፡፡ አለቃቸው ስማዝያ – “እኔስ ይህ ሥራ ይሠራ ዘንድ ምናልባት አትወድዱ እንደ ሆነ እፈራለሁ፡፡ የዚህችም ታላቅ ኀጢያት ፍዳ ተቀባይ እኔ ብቻ እሆናለሁ” አላቸው፡፡ “ይችን ምክር እንዳንለውጣት÷ ይችንም ምክር ቁም ነገር እንድናደርጋት ሁላችን መሐላ እንማማል፤ እርስ በእርሳችንም እንወጋገዝ” ብለው ሁሉም መለሱለት፡፡ ያንጊዜም ሁሉም አንድ ሆነው ማሉ፤ እርስ በርሳቸውም በነገሩ ተወጋገዙ፤ ሁሉም ሁለት መቶ ሆኑ፡፡ አርዲስ ወደሚባል ቦታም ወረዱ፤ ይኸውም የኤርሞን ተራራ ራስ ነው፡፡” [ሔኖክ ፪፡፩፡፯]

ይህ መጽሐፈ ሔኖክ በእነዚህ “መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩትን “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረቶች ሲገልጽ እንዲህ ይላል፡-

እነርሱም ፀንሰው ረጃጅሞች ረዓይትን ወለዱ፡፡ ቁመታቸው ሦስት ሦስት ሺህ ክንድ ነበር፡፡ እነዚህም ሰዎች እነርሱን መመገብ እስኪሳናቸው ድረስ ሰው የደከመበትን ሁሉ በሉ፡፡ ረዓይትም ሰዎችን ይበሏቸው ዘንድ ተመለሱባቸው፡፡ በወፎችና በአራዊት÷ በሚንቀሳቀሱና በዓሳዎቸም ይበድሉ ዘንድ ጀመሩ፡፡ እርስ በርሳቸውም ሥጋቸውን ተባሉ፤ ከእርሷም ደምን ጠጡ፡፡ ያን ጊዜም ምድር ዐመፀኞችን ከሰሰቻቸው፡፡” [ሔኖክ ፪፥፲፪፡፲፮]

በ፮ ሚሊየን ትግራዋያን ላይ እንደ ሂትለር የጅምላ ጭፍጨፋ እየፈጸሙ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች መሆናቸውን ባዕዳውያኑ ሳይቀሩ ጠቁመውናል።

ሁውማን ራይትስ ዋች / Human Rights Watch (HRW ) እ.አ.አ በ1991 ዓ.ም ላይ ባወጣውና ብዙ ጠቃሚ መረጃዎችን በያዘው ዘገባው ፤ “EVIL DAYS 30 YEARS OF WAR AND FAMINE IN ETHIOPIA” ላለፉት ፻፴/ 130 ዓመታት የኢትዮጵያ ፈላጭ ቆራጮች የነበሩት ዲቃላዎቹ ኦሮማራዎች መሆናቸውን እንዲህ ሲል ጠቁሞናል፦

At the end of the 19th century, the center of power in Ethiopia decisively shifted from the north to Shewa, with the assumption of the title of Emperor by Menelik, King of Shewa. The majority of the inhabitants of the rest of Shewa were Oromo – as is the case today. In terms of descent, the group that became politically dominant in Shewa (and subsequently in Ethiopia) was a mixture of Amhara and Oromo; in terms of language, religion.

ታዲያ ለናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? በዳዩ ተበዳይ ሆኖ የሚቀርብበት ዓለም ፈሪሃ እግዚአብሔር የሌለበት የዋቄዮአላህ ዓለም ብቻ ነው።

እንደምናየው ዛሬ አማራዎች ጽዮንን በመርሳት በፈቃዳቸው በተቀላቀሏት የአህዛብ(መሀመዳውያን፣ ሂንዱዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ግብረሰዶማውያን፣ ዘረኞች)ዓለም ይህ ዓይነት ባሕርይ ወይም የውጊያ ስልት፤ በእንግሊዝኛው Projection” አንጸባራቂነት (ማስመሰል/ማሳየት)ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በአመንዛሪነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸት፣ በስድብ፣ በግድያ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው ሌሎች እነዚህ ሃጢአቶች ፈጽመዋል ብለው ይኮኑኗቸዋል ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ወራሪዎቹ አቴቴ ኦሮሞዎች “ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነበር” ሲሉ “እኛ ጡር ቆራጮች ነበርን ወደፊትም እንሆናለን” ማለታቸው ነው። እነ ግራኝ የትግራይን ሕዝብ፤ “ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ከሃዲ ወዘተ” ሲሉን ሳይቀደሙ በመቅደም የራሳቸውን ማንነትና ምንነት እየገለጹልን ነው።

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ሩሲያ እና ቻይናን ጨምሮ) ድጋፍ አለው።

ጦርነቱን ሲጀምር ሆን ብሎ ከመሪዎች በቀር ኦሮሞ ወታደሮችን አላሳለፈም፤ ያሰለፋቸው ደቡብ ኢትዮጵያውያንን እና አማራ ወታደሮችን እንዲሁም የቤን አሚር ኤርትራውያንን እና ሶማሌዎችን ነበር። ይህም በስልት፣ በተንኮል ነው። እነዚህ ወታደሮች በሰሜን በኩል በትግራይ ታጣቂዎች እጅ እንዲወድቁ በደቡብ በኩል ደግሞ በኤሚራት ድሮኖች እንዲጨፈጨፉ ለማድረግ ነው። አዎ! ምናልባት እስከ አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ አማራ እና ቤን አሚር ወታደሮች መቀሌ እስክትያዝ ድረስ በከንቱ ረግፈዋል። እግዚኦ! መቀሌን እንደተቆጣጠሯት ሴት ደፋሪ የኦሮሞ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሰተት ብለው እንዲገቡና የትግራይን ሕዝብ ተፈጥሯዊ ስብጥር ለመቀየር ይችሉ ዘንድ “ድፈሩ! ደቅሉ!” የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው። የግራኝን “በአደዋ ጦርነት ወቅት “እኛ ኒፊሊሞች” ደቅለናል” የሚለውን የግራኝን ንግግር እናስታውስ። ኦሮሞዎቹ ይህን ተልዕኳቸውን ካገባደዱ በኋላ “ደጀን” ወዳሉት ሕዝባቸው ፈርጥጠው እንዲሄዱ ተደረጉ። የቀረው የግራኝ ሰአራዊት በትግራይ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።

አሁን በሁለተኛው ዙር የክተት ዘመቻው ለኦሮሙማው ተልዕኮው ማካተት የማይፈልጋቸውን ብሔር ብሔሰቦች ከየክልሉ በመሰብሰብ ወደ ጦር ግንባር (ሰሜናውያኑ የትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች) በመላክ ለኦሮሞ ተጻራሪ የሆኑትንና ኦሮሞ ያልሆኑትን ሕዝቦች ይጨርሳል፣ ያስጨርሳል። “የኦሮሞ ልዩ ሃይል ወደ ትግራይ ተልኳል የተባለው በከፊል የማታለያ ስልቱ ነው። የማይፈልጓቸውን፤ ምናልባት ከሌላ ብሔሮች ጋር የተዳቀሉትን ኦሮሞዎችመርጠው በመላክ እነርሱንም ሊያስጨርሷቸው ስላቀዱ ነው። የኦሮሞ ልዩ ኃይል ከናዝሬት አዳማ አይነቃነቅም። “ኦነግ ሸኔ፣ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ሰራዊት፣ ጃል መሮ ቅብርጥሴ” የሚባለው ሁሉም የግራኝ፣ የሽመልስ፣ የለማ እና የጃዋር ኃይሎች ናቸው። “በምዕራብ ወለጋ ውጊያ አለ፣ የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ…” ሲሉ የነበረውም ነገር ሁሉ የማያልቀው ውሸታቸው አካል ነው። ሐቁ ግን በእዚያ ወታደራዊ ልምምድ ነው የሚያደርጉት፣ ኤርትራውያኑም አሰልጣኞቻቸው ናቸው። ያው የትግራይ መከላከያ ሰአራዊት ብቻውን እየተዋጋ አዲስ አበባን ለመያዝ ሲቃረብ፤ “ከአዲስ አበባ በሰላሳ ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የነበሩት ኦሮሞዎቹ አሁን ፀጥ ለጥ ብለዋል። እንግዲህ እንደለመዱት እኛም ተዋግተን ነበር፣ ታስረናል፣ ተሰውተናል ቅብርጥሴ” በማለት የ“ፊንፊኔ ኬኛ” ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ሲሉ የሚሰሩት ድራማ መሆኑ ነው። “ትግሬ ሞኝ ነው፤ ያኔም መቶ ሺህ ልጆቹን ገብሮ የማይገባንን ሰፊ ግዛት ሰጥቶናል፤ ዛሬም በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ገብሮ እስከ ወሎ ያለውን ግዛት ለእኛ ይሰጠናል፤ ራያ ኬኛ!’።” የሚል ጽኑ እመንት ያላቸው ምስጋና ቢሶች፣ እራስ ወዳዶችና ከንቱዎች ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎች የሚመሩት ጽንፈኛ ኃይል በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፈጸመው ወደረየለሽ ግፍ በኋላ በዚህ ሃፍረተቢስ የኦሮሞ ምኞት የሚታለል የትግራይ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም።

አሁን በተለይ የትግራያን፣ የአማርን እና ኦሮሞ ያልሆኑ የደቡብ ሕዝቦችን በትግራይ እና አማራ ግዛት እንዲሰባሰቡ ካደረጉ በኋላ የቱርክን ወይም የኤሚራቶችን ድሮኖች ከኤርትራ ግዛት ለመጠቀም የወሰኑ ይመስላሉ፤ ኢሳያስም ወታደሮቹን ከትግራይ ያስወጣውና ጸጥ ያለውም ይህን የጭፍጨፋ ቴክኖሎጂ አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ስለሆነ ይመስላል። የእርሱም ሰአራዊት አልቋልና።

በጣናው እምቦጭም የሳውዲዎች፣ የአላሙዲን እና የግራኝ እጅ እንዳለበት ከሁለት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር። ግራኝ የትግራይን ሕዝብ “እንቦጭ፣ ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ዶሮ ወዘተ” ማለቱ፤ እነ አገኘው ተሻገር ደግሞ “የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ጠላት ነው! ቅብርጥሴ” ማለታቸው የተለመደውን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ፋሺስቶችን ስልት መጠቀማቸው ነው፤ ሕዝብን ለጅምላ ጭፍጨፋ ለማመቻቸት/ Conditioning

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US warns Ethiopia of ‘Dehumanizing Rhetoric’ on Tigray – Samantha Power to NPR

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 6, 2021

After Ethiopia Trip, USAID Administrator Samantha Power Shares View Of Conflict.

Abiy Ahmed’s Brutal Campaign Against the People of Tigray Pushes Ethiopia to the brink.

Samantha Power Has Long Championed Humanitarian Intervention. Ethiopia’s Crisis Is Putting Her to The Test.

On the day Samantha Power landed in Ethiopia this week, its civil war — now escalating and spreading beyond the northern region of Tigray — entered its 10th month.

Amid allegations that Ethiopian troops and their allies have committed war crimes and ethnic cleansing and have driven parts of Tigray into famine, the United States has already withheld security assistance and effectively banned travel for top officials.

But Power, who is in charge of the U.S. Agency for International Development, or USAID, holds the biggest American lever of influence over Addis Ababa: more than $1 billion in annual aid ranging from health and education support to food and emergency humanitarian response, which makes the United States the largest aid donor to Ethiopia.

It’s a moment seemingly made for Power, the former U.N. ambassador under President Barack Obama who came to prominence in 2002 with her book “A Problem From Hell,” which excoriated American inaction during mass killings in Rwanda and the Balkans in the 1990s, Europe during World War II and the Ottoman Empire during World War I.

“Samantha Power is a world-renowned voice of conscience and moral clarity — challenging and rallying the international community to stand up for the dignity and humanity of all people,” President Biden said in a statement when he appointed her.

Her work inspired a generation of humanitarian activists and helped popularize the notion that Washington bore a unique responsibility to protect the world’s most vulnerable populations, including with military force if necessary.

Power’s one-day trip Wednesday to Ethiopia, which didn’t include a meeting with Prime Minister Abiy Ahmed, was a test of whether she can restore faith in America’s role in preventing mass atrocities beyond its borders. So far, the U.S. measures curtailing security assistance and sanctioning officials have had little effect beyond turning Ethiopian sentiment against Washington.

“The United States has been working in Ethiopia for 60 years. USAID has spent a billion dollars in the last year in this country, including several hundred million dollars in development assistance. We’re delivering tomorrow 1.4 million vaccines,” Power said in a phone interview from the airport in Addis Ababa as she wrapped up her visit.

“There is so much we want to do together, but this is an own-goal,” she added, referring to the government’s increasingly antagonistic attitude to humanitarian aid groups, journalists and allies in the West.

Unable to control Tigray, Ethiopia isolates region already beset by famine and war

Ethiopia’s government accuses those allies of failing to back its military offensive against the Tigray People’s Liberation Front, a group the government has designated as terrorists but whom the West dealt with over three decades when the TPLF controlled the country before Abiy’s rise.

Top Ethiopian officials have also accused some international aid groups of not just siding with the TPLF but also helping smuggle arms to it, and they have alleged that Western governments and media have overplayed atrocities linked to Ethiopian government forces while overlooking those allegedly committed by the TPLF.

Addis Ababa has responded defensively to allegations that it has committed crimes against civilians and hindered aid. The government puts nearly all the blame on the TPLF.

Inside the Biden administration, the option of using military force to stop the bloodshed in Tigray is seen as a non-starter. But withdrawing substantial amounts of aid is also seen as a poor option, because it is unlikely to change the Ethiopian government’s war strategy and instead deepen what is already one of the world’s most dire humanitarian crises.

Pressed on how and when punitive measures on aid might come into play, Power said she was still in wait-and-see mode. As for what she achieved at her meetings in Addis Ababa, she said she only got more commitments.

“It’s not the kind of track record that would give one confidence yet that those commitments are imminently to be met,” she said. Her requests were in line with the State Department’s recent public statements: that humanitarian aid be unhindered in delivery and that government-aligned troops from neighboring Eritrea as well as militias from the country’s Amhara region withdraw beyond Tigray’s prewar borders.

The State Department has also called on Tigrayan forces to withdraw from the Amhara and Afar regions, where they have recently gone on the offensive, displacing around a quarter of a million civilians.

“If we do not see progress in these domains, I think the administration made clear that we will not be left with much of a choice,” she said. The European Union has already withdrawn most of its financial support for aid programs in Ethiopia.

The outlook in Ethiopia is decidedly grim. The government initially pushed the TPLF out of Tigray’s main towns, but the TPLF retook most of the region last month in an offensive that analysts say resulted in a large portion of the Ethiopian army being killed or captured.

The TPLF has since moved into neighboring regions with the stated objective of obliterating what’s left of the government and its allies’ military capacity. On Thursday, Reuters reported that the TPLF had taken control of Lalibela, a sizable town within the Amhara region and home to Ethiopia’s famed 12th-century rock-hewed churches.

The Ethiopian government has in turn sought to recruit widely from regional militias, drawing in fighters from parts of the country previously uninvolved in the conflict.

Asked at a news conference in Addis Ababa about Abiy’s recent use of words like “weeds,” “cancer” and “disease” to refer to the TPLF, Power cautioned that “there are many, many people out there who hear rhetoric, hateful rhetoric or dehumanizing rhetoric and take measures into their own hands.”

Power’s past advocacy for humanitarian intervention, including with U.S. military force, has fallen out of favor in recent years as public confidence in Washington’s ability to reshape distant lands wanes. U.S. forces will conclude a 20-year occupation in Afghanistan in September, and the military will formally end combat operations in Iraq by the end of the year, Biden said last week. The two missions have cost thousands of lives, trillions of dollars and fallen far short of U.S. ambitions to bring about stability, democracy or prosperity. The protracted chaos and bloodshed in Libya following the ouster of Moammar Gaddafi in a NATO-led military operation in 2011 also dampened the appeal of humanitarian interventions.

Defenders of the administration say its lack of bold action in confronting the Ethiopian crisis does not indicate a lack of concern.

“There is a false narrative that the Biden administration does not care about mass atrocities, fueled by its decision to risk mass violence in Afghanistan,” said Richard Gowan, a U.N. analyst at the International Crisis Group. “But if you look at Washington’s approach to Ethiopia in particular, you see that the new administration does still have strong humanitarian instincts.”

Power, U.S. Ambassador to the United Nations Linda Thomas-Greenfield and the U.S. special envoy for the Horn of Africa, Jeffrey Feltman, “have all thrown themselves into efforts to halt the Tigrayan war, which hardly seemed to register with the outgoing Trump team,” Gowan said.

Thomas-Greenfield took to Twitter on Wednesday to denounce the Ethiopian government’s decision this week to revoke the operating licenses of Doctors Without Borders and the Norwegian Refugee Council, two humanitarian organizations known for their work in war zones.

“This suspension is unacceptable. I know the work of MSF and NRC well, and they are internationally respected,” she wrote, using the French abbreviation for Doctors Without Borders. “Ethiopia must reconsider this decision.”

At least a dozen aid workers have been killed since November, when Abiy sent troops to Tigray to fight the TPLF after the group allegedly staged an attack on a military base.

The United Nations says the war has left 400,000 people facing famine, while UNICEF estimated last week that more than 100,000 children in Tigray could suffer from life-threatening acute malnutrition in the next 12 months — 10 times the annual average.

Meanwhile, “supplies are just running out,” Power said.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አህዛብ ኦሮሞ አማራውን ጨፈጨፉት ፥ አማራው ከአህዛብ ኦሮሞ ጋር ሆኖ ተዋሕዶ ትግራዋይን ጨፈጨፋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2021

#HumeraMassacre #የሑመራእልቂት

✞ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ‘አጽድተዋቸው’✞

☆በቦታቸው አህዛብን በመተካት ላይ ናቸው!

❖❖❖በአሰቃቂ ሁኔታ በጭካኔ ለተሰውት ለወንድሞቼ እና ለእኅቶቼነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን ፥ አረመኔዎቹን ኦሮማራ ገዳዮቻቸውንእግዚአብሔር ይበቀላቸው!❖❖❖

🔥 አይይይ! የአህዛብ ኦሮማራ ልሳን VOA! “ዘግበን ነበር!” ለማለት ነው ነካነካው?! የተባበሩት መንግስታት ሠራተኞችና እርዳታ ሰጭዎች እንዳይገቡ በተደገረጉበት በዚህ ወቅትወደ ሑመራ እንድትገቡስ ማን ፈቀደላችሁ? አይይይ!

😈 አይይይ! ኦሮሞ! አይይይ! አማራ (ኦሮማራ)፤ እናንት አረመኔ የሰይጣን ጭፍሮች፤ እንግዲህ ጽዋዎቹ አንድ በአንድ እየሞሉ ነው፤ የየሰባቱ ጽዋዎች ቅጣት ይገጥማችኋል፤ ወደ ዘላለማዊው የሲዖል እሳት ትጣላላችህ!

አብዛኛዎቹ በአገር ቤትም በውጭም ያሉት ልሂቃን ፺፱/99% የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች መሆናቸውን በተግባራቸው አይተነዋል። እኔ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በትንሹም ቢሆን ተስፋ አድርጌ የምጠብቀው ታዋቄነት ካላቸው የቤተ ክህነት አባቶች፣ ካህናት፣ ዲያቆናት፣ ሰባኪያን መምህራን ነበር። በይፋ ወጥተው፤ “ተዉ! ጦርነት አቁሙ! ወንድም ወንድሙን አይኮንን! አያስርብ! አይግደል!” ሺህ ጊዜ ማለት ነበረባቸው። “ተከልክለው ነው! ታግተው ነው! ፈርተው ነው” የሚለው ነገር አይሰራም። በጉዳዩ ላይ ወጥቶ ለመናገር ትልቅ ድፍረት የሚጠይቅ አይደለም። በዚህ ወቅት ወጥተው ተገቢ የሆነውን ነገር መናገርና ማሳወቅ ክርስቲያናዊ ግዴታቸው መሆን ነበረበት።

😈 ግራኝ እና ሽመልስ ያዘጋጇቸው ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ይህ ሁሉ ጨካኝና ጽንፈኛ ተግባር ከኦሮሚያ ሲዖልና ከጎንደር አካባቢ በመጡ ኦሮሞዎችና አማራዎች መፈጸሙን ታሪክ እያስተማረን ነው፤ እነ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸውን ገድለው በባሕር ዳር ሥልጣኑ የያዙት ኦሮሞዎች ናቸው፤ እነ አገኘው ኦሮሞዎች ናቸው ጭፍሮቻቸው ሁሉ ኦሮሞዎች ናቸው፤ አሁን “በቂ ነው የሚሉትን ጭፍጨፋ ካካሄዱ በኋላ” ሹልክ ብለው በመውጣትና አማርኛ ተናጋሪ የአሩሲ እና ወለጋ አረመኔዎችን በየቦታው በመሸጎጥ የታሪክ እዳውን ሁሉ ለአማራዎች እና ኤርትራውያን ለማሸከም ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። አህዛብን ለማንገስና መላዋ ኢትዮጵያን ለዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ለማውረስ። “የክርስቲያኖች አምላክ እግዚአብሔር አያይም! አያውቅም” የሚል እምነት ስላላቸው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ከፍተኛ ግፍ የመጀመሪያዎቹ ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ናቸው፤ ከዚያ ቀጥለው ነው አማራዎች፣ አፋሮች፣ ሶማሌዎች፣ ጉራጌዎች፣ ደቡባውያን፣ ኤሚራት አረቦች እና ቤን አሚር ኤርትራውያን ሁሉም ተጠያቂዎች ሆነው አንድ በአንድ ለፍርድ የሚቀርቡት። የእግዚአብሔር የሆነ መንፈሳዊ ወገን ሁሉ ይህን እውነት በግልጽ የሚያየው ነው።

ግራኝ፤ በሰማይ ላይ የተበተነ ዱቄት አድርገናቸዋል!” ያለን የሕወሓትን ፖለቲከኞች ሳይሆን (እነርሱማ ያው በሕይወት አሉ)መነኮሳቱን፣ ካህናቱን፣ ቀሳውስቱንና ምዕመናኑን ማለቱ ነበር። እያንዳንዱ እየተሰዋ ያለው ወገን ሕዝበ ክርስቲያኑ ነው፤ አዎ! ትናንትናም ዛሬም ለኢትዮጵያ እየተሰዋላት ያለው የትግራይ ተዋሕዶ ሕዝብ ነው።

አሁን በይበልጥ ሊያሳስበን የሚገባን የትግራይ አባቶቼና እናቶቼ ዘጠኝ ወራቱን ምን እየበሉ፣ ምን እየጠጡ አሳለፏቸው? ለምንድንስ ነው ሁሉም ስለ ጽዮን ልጆች ሁኔታ ጸጥ ጭጭ ያለው? ለምንድን ነው የሕወሓት ፖለቲከኞች ብቻ ቃለ መጠይቅ እና መግለጫ ሲሰጡ የሚሰሙትና የሚታዩት? ሌሎቹ TDF ወገኖች ለምን አይታዩም? ለምንድን ነው ኦሮሞ/ኦሮማራ ምርኮኞች እንዲናገሩና እንዲታዩ የተደረጉት ግን ካህናት፣ ቀሳውስት እና ምዕመናን፣ የጭፍጨፋ ሰለባ የሆኑት ሁሉ ድምጻቸው የማይሰማው? ስለተሠሩት ግፎችስ ለምንድን ነው የሰነዶች ምዝገባ እና የመረጃ ማጠናከሪያ ሊሆኑ የሚችሉት ስራዎች በይፋ ሲወጡ የማይሰማው? ይህ ብቻ እኮ የኢሳያስን እና የግራኝ አብዮት አህመድን አገዛዞች ጥይት ሳይተኮስ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሊጥላቸው ይችላል። ምን እየተሠራ ነ? አደራ አደራ! የግራኝን ወንጀል ለድርድር በማቅረብ ጭፍጨፋዎቹን እና የተሰውትን አባቶች፣ እናቶች፣ ወንድሞች፣ እኅቶች፣ ቀሳውስት፣ ካህናት ማንነት ለመደበቅ እንዳይሞከር፤ እያንዳንዷ በትግራይ የጠፋች ወገናችን ነፍስ ስም ዝር ዝር መውጣት ይኖርባታል። ይህ እጅግ በጣም አንገብጋቢ ጉዳይ ነውና በጥሞና እንከታተለዋለን፤ ከዚህ በኋላ የኦሮሞዎች አገልጋይ ለመሆን የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለምን ካርታ የመጫወቻው ጊዜ አክትሟል፤ የኦሮሞው ምኒልክ አራተኛው ትውልድ አገዛዝ ዘመን አብቅቶለታል።

💭 ለመሆኑ ስንቶቻችን ነን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ብቻ እየተሰው እና እያለቁ እንደሆነ እያየን እና እየታዘብን ያለነው?

ኢትዮጵያ ሀገሬ (አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ) ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

✞✞✞ በአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ የሚመራው የኦሮሞ እና አማራ ሰአራዊት ከእነ መንጋው በእሳት የሚጠረጉበት ቀን እሩቅ አይደለም። 🔥 በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። አዎ! የትግራይን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ዓለማችን አይታው የማታውቀውን እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል እየፈጸሙ ያሉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The World is Noticing The Evil Outrageousness & Cruel Deeds of Oromos & Amharas

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2021

💭 130 Years of Cruelty 😈 Against Tigrayans

😈 The level of their cruelty is difficult to comprehend

💭 131 Incidents of Blocking Tigray Aid by:

Oromo / ENDF 👉 54x

Eritrea / Somalia/ EDF 👉 50x

Amhara Militias 👉 21x

Oromo / ENDF + EDF 👉 4x

TPLF 👉 1x

Oromos & Amharas have been working together for the past 130 years to persecute, starve massacre and expel all Tigrayans. It all begun with the Reign of Oromo/Amhara emperor Menelik. The naked and bitter truth.

There is no protest, or some kind of activism to show some solidarity with the people of Tigray by the Oromos, Amharas and other southern ethnics and tribes. Seven months into the #TigrayGenocide, but zero, zilch, zip, nada, nothing from these morally disengaged, unemphatic and cruel ethnic groups. Just two weeks ago, we saw a pro Abiy Ahmed huge rally organized by the authorities to show support for their positions – for the continuation of The #TigrayGenocide. We haven’t seen counter rallys or anti-genocide protests. Current Ethiopia is entirely lead by the Oromos – who have become a curse to historical Ethiopia since their disastrous to Ethiopia migrations five hundred years ago.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

🔥 Amhara & Oromos Used/ Using Rape & Hunger as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilk’s Reign, Tigray was split into two rgions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara adminstration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans are again starving.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

የኢትዮጵያ የጥፋትና የውድቀት ምስጢር የተገለጠበት የእግዚአብሔር ቃል በሁላችንም ፊት ምስከር በሆነበት በዚህ በእኛ ዘመን የእግዚአብሔር የመጨረሻው ፍርድ በዚህ የጥፋት ዙፋን ላይ ይሆናል ማለት ነው። በሌላም አገላለጽ የሞትና ባርነት አምልኮ የአራት ትውልድ ዕድሜ ያህል በተቀደሰችው ምድር ላይ ቆይቷል ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት አሁን ያለውን የእኛን ትውልድ ፩/1 ብለን ወደኋላ ፪/2፣ ፫/3 እና ፬/4 ትውልድ ስንቆጥር ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ የጥፋት አምልኮ ወደ ምድሪቱ ገብቷል ማለት ነው። ከሶስትና አራት ትውልዶች በፊት ነው የሉሲፈር ዙፋን በኢትዮጵያ የቆመው። አሁን ያለንበትን ትውልድ አንድ ብለን ተነስተን ወደኋላ ሶስትና አራት ትውልዶች ስንቆጥር ይህ የዲያብሎስ አምልኮ በኢትዮጵያ ምድር የተተከለበትንና ይህ ርኩሰት ወደ ምድሪቱ የገባበትን ጊዜ/ዘመን እንደርስበታለን። እዚህ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ የአንድን ትውልድ ዘመን/እድሜ የሚገልጸው በጊዜው ያን ትውልድ ይመራ በነበረው መንግስት የጊዜ ቆይታ (ዘመነ መንግስት) ነው። የትውልዱ ዕድሜ የሚወሰነው በዘመነ መንግስቱ ነው ማለት ነው።

👉 ከዚህም በመነሳት ከባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፩ኛ. የህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ

☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ

ናቸው።

😈 እንግዲህ ይህ ምኞታዊ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው በአፄ ምኒልክ ትውልድ ነው ማለት ነው።

ለዚህ የምኞች መሻት ምኒልክ የቀደመውን የእግዚአብሔር ስምና ክብር የተገለጠበትን የትክክለኛዋን ኢትዮጵያን መንፈሳዊ አካል ዙፋኑ ላይ ለነገሱበት የሸዋ ግብር መስዋዕት አድርገው አቀረቡት። በዚህም የምኒልክ መንግስታዊ ራዕይ(ፈቃድ) የተገደለውና የሞተው ደግሞ የቀደመው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር ሆነ። እንግዲህ በዚህ ያ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ነበር የተገደለው። በደንብ መታወቅ ያለበትና ትኩረት ሌሰጠው የሚገባው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበት ህግ ነበር። ይሁን እጁ ይህ ሳይደረግ ቀርቶ ባልተማሩና ክፉ በሆኑ ነገስታት ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ድረስ እንዲሁ ስሟንና ክብሯን ስታጣ፣ ስትዋረድ እንመለከታለን። የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበትን የተፈጥሮ ሀብት ለተፈጠረበት ትክክለኛ መለኮታዊ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችል ይህ ገዥ አካል ብቻና ብቻ ነበር። የፈጠራት የእግዚአብሔር መንግስት በተፈጠረችበት ህግ በኩል እንድትመራና እንድትተዳደር እንዲሁም እንድትገዛ የፈለገበትም ዋናው መለኮታዊ ዓላማ የተፈጥሮ ሀብቷን ለተፈጠረችበት ትክክለኛ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችለው ይህ የፈጠራት የመንግስት ህግ ብቻ ስለሆነ ነው። የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ ስምና ክብር የተዘጋጀው ምድሪቱ በተፈጠረችበት ህግ በኩል ሲሆን ይህም ደግሞ ስለ መንፈስ አካል ይናገራል። ያ ህይወትና ነፃነት(ሳራ፣ ይስሐቅ ወዘተ)የተባለለት የመንፈስ ህግ ሞተ ማለት ደግሞ ምድሪቱም ትሁን ሕዝቦቿ እንዲሁም መንግስቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፈው ተሰጡ ማለት ይሆናል። አፄ ምኒልክ ግን ይህን መንግስታዊ አካል (ሕዝብ) ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያም እና እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ ለስጋ ምኞት(ብልጽግና)መስዋዕት አድርገው ለሸዋው ግብር ባቀረቡበት ጊዜ የኢትዮጵያ ምድር ሞትና ባርነት ዕውን ሆነ።

የኢትዮጵያ መንግስት በስጋ አካል ላይ የተመሠረተ ከሆነ፤ ሕዝቦቿም በስጋ ህግ የተዘጋጀ ማንነትና ምንነት ካላቸው ምድሪቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፋ የተሰጠች ትሆናለች። ባርነትን፣ ጥፋትን፣ ዕልቂትና ሞትን ብቻ ነው የሚሠሩት። የስጋ ራዕይና ዓላማ ይህ ነውና። “እኔ ወይም ለእኔ ብቻ/ኬኛ”የሚል ዛሬ በአክሱም ጽዮን እንደምናየው ወንድሙን የሚገድል፣ የሚሰርቅ፣ የሚዘርፍ፣ የሚበድል፣ የሚክድ፣ ከጠላት ጋር አብሮ የሚያርድ፣ የሚያስጨንቅ ህግ ወይ ስግብግብና ራስ ወዳድ የስጋ ማንነትና ምንነት ነው። ስጋም ሲነግስ ሞትና ባርነት ይነግሳል። በስጋ ህግ (መንግስት) የኢትዮጵያን ብልጽግና፣ ነፃነትና ልዕለኃያልነት ዕውን ማደረግ በጭራሽ አይቻልም። የበረከትና የህይወት ምድር እንዲሁም ነጻነት ያላቸው ሕዝቦች አገር መሆንዋን በስጋ ማነነትና ምነነት (ህግ) ለመግለጥ መሞከር አላዋቂነት፣ ጅልነትና ከንቱነት ብቻ ይሆናል። የስጋ ህግ የመርገም፣ የሞትና የባርነት ህግ ነውና። በተለይም መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ለነበረውና ያን ስሙንና ክብሩን ለጣለና ላቃለለ የምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱና ግራኝ አብዮት ትውልድ። ኢትዮጵያን በስጋ ህግ መግዛት ምድሪቱን ለሞትና ለባርነት አስልፎ ከመስጠት የተለየ ትሩጉም አይኖረውም። ዛሬ የምናየው ይህን ሐቅ ነው!

የትግራይን ሕዝብ ማን በረሃብ እያሰቃየውና እየገደለው እንደሆነ የተባበሩት መንግስታት ልዑክ ማርክ ሎኮክ ያረጋገጡልንም ይህን ሐቅ ተከትለው ነው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia | Hunger As a Weapon Facing Famine in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2021

Seven Months of #TigrayGenocide later, Secretary-general of the United Nations Mr. António Manuel de Oliveira Guterres is awake from winter sleep.

✞ They all knew 100% seven months ago a catastrophe is coming, but they didn’t care enough to avoid it through sincere and humane engagement. They They didn’t want to take serious action because they wanted to protect their evil Nobel Laureate darling PM of Ethiopia. Isn’t this the reason why they put him into power – and awarded the Nobel Peace Prize – license for genocide – to him in the first place?

All the parties, all sides in the conflict involved work towards the same goal: the Extermination of ancient Christians of Tigray – It’s a Battle for ‘THE TREE OF LIFE’. The Almighty is watching!✞

👉 USAID will provide enough food to feed three million people, as well as seeds, tools and fertilizers to help farmers replant crops.!

Problem Reaction Solution” for ‘THE TREE OF LIFE‘.

One of the reasons they waited for so long is, because they want to show images of emaciated Ethiopian men, women and children to the world – so that they could blame Russia & China and kick them out of The SC.

Look around, the world immediately stands up with the Muslim Uyghurs of China, Muslim Rohingya of Myanmar and Muslim Palestinians — not with Christians of Syria, Armenia and Tigray. It’s all clear now!

Imagine The worldwide outrage if the 150,000 already dead Tigrayans in this genocide had actually been Palestinian, and the aggressors Israeli Troops.

👉 Now, I’m almost convinced that evil Abiy Ahmed + Isaias Afewerki + Debretsion all work for the UN-Agenda 21- its main aim is to control the world & “reduce” human population. The Almighty God is watching!✞

The UN allowed Afewerki & Ahmed to destroy plantations &Trees The intent of the armies rampaging through Tigray. Their goal is to reduce the Tigrayan people to penury, to grind them down so that “THE TREE of LIFE” can never grow again.

❖“When you besiege a city for a long time, making war against it in order to take it, you shall not destroy its trees by wielding an axe against them. You may eat from them, but you shall not cut them down. Are the trees in the field human, that they should be besieged by you?” [Deuteronomy Chapter 20:19]

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | Mai Kadra Massacre | የማይካድራ ጭፍጨፋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2021

💭 ግራኝ እና ሽመልስ ያዘጋጇቸው ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ጽዮን ማርያም ዛሬ ከትግራዋያን ጋር ብቻ ናት። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray Six Months into Northern Ethiopia’s Shadow War its Atrocities Are Becoming Harder to Hide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2021

For the last six months, communications blackouts and appalling access for human rights researchers and journalists alike have shrouded a conflict raging across the Tigray Region.

But as tens of thousands of Eritrean and Ethiopian national army troops have battled forces loyal to the regional government of Tigray, information has slowly and surely leaked out.

Continuing Atrocities and Denial of Humanitarian Access in Ethiopia’s Tigray Region

US Department of State PRESS STATEMENT

The United States is gravely concerned by the increasing number of confirmed cases of military forces blocking humanitarian access to parts of the Tigray region. This unacceptable behavior places the 5.2 million people in the region in immediate need of humanitarian assistance at even greater risk. The United States unequivocally calls upon the Governments of Eritrea and Ethiopia to take all necessary steps to ensure that their forces in Tigray cease and desist this reprehensible conduct. We also again call on all parties to comply with obligations under international humanitarian law, including those relevant to the protection of civilians, and to cease immediately all hostilities and allow relief to reach those suffering and in greatest need of assistance. The Ethiopian government should lead in this regard and immediately facilitate full and unhindered access for humanitarian actors to all parts of the Tigray region.

There are many credible reports of armed forces in Tigray committing acts of violence against civilians, including gender-based violence and other human rights abuses and atrocities. The conduct of the Eritrean Defense Forces and Amhara regional forces have been particularly egregious. The continued presence of Eritrean forces in Tigray further undermines Ethiopia’s stability and national unity. We again call upon the Government of Eritrea to remove its forces from Tigray. Both Eritrean and Ethiopian authorities have repeatedly promised such a withdrawal, but we have seen no movement towards implementation. We equally urge the Government of Ethiopia to withdraw Amhara regional forces from the Tigray region and ensure that effective control of western Tigray is returned to the Transitional Government of Tigray. Prime Minister Abiy and President Isais must hold all those responsible for atrocities accountable.

______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: