Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 12, 2019
የኢትዮጵያ ጠላቶች በአገር–ወዳዶች ላይ መዝመት በጀመሩበት በዚህ ወቅት፡ ጎን ለጎን፡ ተመሳሳይ ዘመቻ በ “ታናሿ ብሪታኒያም” እየተካሄደ ነው፤ ዛሬ ለዜጎች እና ለብሪታኒያውያን ህፃናት ደህንነት የቆሙትን ግለሰቦች ያለአግባብ በማሳደደ ላይ ናቸው።
ቶሚ ሮቢንሰን ይባላል፤ በተለይ የሚታወቀው በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ብሪታኒያውያን ህፃናት በሙስሊሞች የወሲብ ጥቃት ለዓመታት እንደተፈጸመባቸው በማጋለጥ ነው። አሁን በድጋሚ የተከሰሰበትና ለእሥርም ያበቃው ለምን የተያዙትን ህፃናት–ደፋሪ ሙስሊሞች ጉዳይ ለሜዲያ አሳውቅክ በሚል ተልካሻ ምክኒያት ነው።
ቶሚ ሮቢንሰን ብሪታኒያ ለእርሱ እና ቤተሰቦቹ አደገኛ ስለሆነች የአሜሪካውን ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕን “ባክህ እርዳን፤ በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ስጠን ብሎ ጠይቋቸዋል።” ዋው!
አዎ! በምዕራቡም ጋዜጠኞች እየተበደሉ ነው፤ ጁሊያን አሳንጅን እናስታውስ…ለዘብተኛው የግብረ–ሰዶማውያን መንግስት ስለሚፈጽማቸው ፍትህ–አልባ ሁኔታዎች ጋዜጠኞች መናገር የሚከለከሉበት ዘመን ላይ ደርሰናል፤ ልክ እንደ ሰሜን ኮሪያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ኢራን። በጋዜጠኛ ቶሚ ሮቢንሰን ላይ የምናየው ድራማ ልክ በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ላይ ከምናየው ዓይነት ድራማ ጋር በጣም ይመሳሰላል። ሁሉም ነገር በሃገረ ኢትዮጵያ ከሚካሄደው ሁኔታ ጋር መገጣጠሙ ያለምክንያት አይደለም።
ዛሬ እየታዘብን ያለነው፤ ወንጀለኞች እየነገሡ፥ እውነተኞች እየኮሰሱ፤ ዘራፊዎች እየፋፉ፥ ከልብ አገልጋዮች እየተገፉ፥ መንፈሳውያኑ ሜዳ ላይ እየተጣሉ የመጡበትን ዘመን ነው።
ሊበራል–ዲሞክራት ወይም ለዘብተኛ የሚባሉት ኃይሎች ከግብረ–ሰዶማውያን እና ሙስሊሞች ጋር በማበር ክርስቲያኖችን እና አገር–ወዳዶችን በመላው ዓለም በማጥቃት ላይ ናቸው። በምዕራቡ ዓለም ህፃናት ደፋሪዎቹን መሀመዳውያን በብዛት ወደ አገሮቻቸው ያስገቡት በየቦታው ሰርገው በመግባት ስልጣኑን ለጊዜው የተቆጣጠሩት ግብረ–ሰዶማውያኑ መሆናቸውን እየታዘብን ነው። መንግስቱን፣ ሜዲያውን፣ የትምህርት ተቋማትን፣ ፍርድ ቤቶችና ብዙ መሥሪያ ቤቶችን በመቆጣጠር ላይ ያሉት ግብረ–ሰዶማውያኑ ናቸው።
___________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: ህፃናት-ደፋሪዎች, ሜዲያ, ሰሜን ኮሪያ, ብሪታኒያ, ቶሚ ሮቢንሰን, ነፃነት, እሥር, እንሊዝ, ጋዜጠኝነት, ግብረ-ሰዶማውያን, ፍርድ ቤት, ፍትህ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2018
አንድ ነገር ብንጠይቅ መልስ የሚኖረን አይመስለኝም፦
ለመሆኑ ሰሜን ኮሪያ ምንድን ነው የምትፈልገው?
ስዊዘርላንድ ይኖር የነበረው ድንቡጬ ኪም የኢሉሚናቲዎቹ ወኪል እንደሆነ የሚያጠራጥር ነገር አይደልም፤ ታዲያ እነዚህ እርኩሶች በእሱ በኩሉ ለኑክሌር ጦርንት እየተዘጋጁ ይሆን? እዚያ አካባቢ ጦርነት ከተቀሰቀቃሰ በቻይና፣ በጃፓን፣ በኮሪያ፣ በሕንድና በፓኪስታን፡ በአንድ ሰዓት ብቻ እስከ 4 ቢሊየን እስያውያን ሊያልቁ ይችላሉ። ይህ የነጮቹ የረጅም ጊዜ ህልም እንደሆነም የተደበቀ ነገር አይደለም።
የሰሚን ኮሪያን ውዝግብ አስመልክቶ አንግሎ አሜሪካውያንን አካቶ 20 በ 1950-53ቱ የኮሪያ ጦርነት ወታደሮቻቸውን የላኩ 20 አገሮች ተካፋይ ሲሆኑ 6000 ያህል ወታደሮች ልካ የነበረችው ኢትዮጵያ ግን በቫንኮቨር ካናዳው ጉባኤ ላይ አልተገኘችም። ኢትዮጵያ ተጋብዛ እንደነበር ተገልጧል።
ባለፉት ሣምንታት ብቻ ኢትዮጵያ ይህን መሰሉን ጸረ–አሜሪካ የሆነ እርምጃ ስትወሰድ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው። ባለፈው ወር ላይ ኢየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ አትሆንም ብለው ከፈረሙት አገሮች መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ይገርማል፤ ከእስራኤልና አሜሪካ ይበልጥ ፓሌስቲናውያንን እና ቱርኮችን ፈርታ!
ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሰሞኑን አፍሪቃን “S**hole!“ “የቆሻሻ ጉድጉድ” ብለው እንዲሳደቡ ያደረጋቸው፡ ምናልባት ይህ የኢትዮጵያና ፡ በሙስሊሞች እየተመራ ያለው የአፍሪቃው ህብረት ውሳኔ ስላስቆጣቸው ሊሆን ይችላል።
በእነዚህ ጸረ–አሜሪካ በሆኑ የኢትዮጵያ ውሳኔዎች ላይ የቻይና ግፊት ይኖርበት ይሆን?
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: ሰሜን ኮሪያ, ቫንኩቨር ጉባኤ, ኑክሌር ጦርነት, ኢትዮጵያ, ኮሪያ, የኮሪያ ጦርነት, Canada, China, North Korea, Russia, USA, Vancouver Summit, War.Korean War | 1 Comment »