Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሰመማ’

Turkish Drones Reportedly Being Constructed in Addis Ababa | የቱርክ ድሮኖች በአዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 14, 2021

💭 የቱርክ ድሮኖች በአዲስ አበባ እየተገነቡ/ እየተገጣጠሙ መሆናቸው ተዘግቧል።

ከወር በፊት ወደ ኦዴሳ፣ ዩክሬይን ተልካ የነበረችውን የግራኝን “ጂግጂጋ” የተባለችውን መርከብ እናስታውሳለን? “የተናጠል የተኩስ አቁም ስምምነት” ለማድረግ የተገደደው በደንብ ስለተገረፈ የመዘጋጃ ጊዜ ለመግዛት ነው።

አረመኔው ግራኝ የሆነ ነገር ሳያገኝማ ጂሃድፋትዋ አያውጅም ነበር። በተለይ የትግርኛ ተናጋሪ ወገኖቻችንን በየቦታው ማደን መጀመሩ ሌላ አሰቃቂ ተግባር ለመፈጸም በመዘጋጀት ላይ መሆኑ በድጋሚ ይጠቁመናል። ጌዜ እየገዛ ነበር። የጽዮን ልጆች ጦርነቱንም በአዲስ አበባ ልታካሂዱት ግድ ነው፤ 100% መብታችሁ ነው፤ ጂኒውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ባፋጣኝ በእሳት መጥረግ ግድ ነው። አይሁዶች ቢሆኑ ኖሮ ይህን ገና ድሮ በፈጸሙት ነበር፤ የህልውና ጉዳይ ነው፤ ይሄ ፋሺስት የኑክሌር መሣሪያ ካገኘ በጽዮን ልጆች ላይ ከመጠቀም አይመለስም፤ ከእስራኤላውያን እንማር!

According to Tigrayan sources ten drones supplied by Turkey are being built in Addis Ababa with the support of Turkish technicians.

The weapons, which are said to be for both surveillance and tactical use, are being built at a training and intelligence centre of the Information Network Security Agency or INSA.

The director-general of INSA – Temesgen Tiruneh– is reportedly in overall charge of the program, and Prime Minister Abiy Ahmed is said to visit the site frequently.

The agency is said to be building a runway from which the drones can be launched, about ten kilometres from the centre of Addis.

Drones in the Tigray war

There have been previous reports that drones were being used in the Tigray war, being flown from United Arab Emirates bases in Eritrea.

This was discounted by the independent investigators, Bellingcat.

Bellingcat concluded in November 2020 that: “In sum, the claims made by the Tigray forces are not impossible, but so far they seem improbable.

Satellite imagery confirms the presence of Chinese-produced drones at the United Arab Emirates’s military base in Assab, but that is all it confirms. There is currently no further evidence that these same drones have been involved in operations in support of the Ethiopian airforce, though there have been confirmed sightings of Ethiopian jet fighters in the conflict zone.”

But the current report is different – quoting first hand accounts by people who have seen the drones currently under construction.

👉 It’s Drone Jihad Against ❖ Christian Ethiopia – that Babylon America executed via UAE.

💭 UAE Drone Massacre of Tigrayan Civilians | የኤሚራቶች ድሮን ድብደባ በንጹሐን የትግራይ ነዋሪዎች ላይ

💭 “አረብ ኤሚሬቶች በጽዮን ልጆች ላይ የድሮን ጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ካሟሉ በኋላ አሁን ከአሰብ ሊወጡ ነው”

አዎ! ኤሚራቶች በትግራይ የፈጸሙት የጦር ወንጀል እጅግ በጣም ከፍተኛ ነው፤ የትግራይ ሕዝብ መለማመጃቸው ነበር፤ አሁን አህዛብ አረቦቹ ተደናግጠዋል፤ ከተጠያቂነትና ከፍርድ ለማምለጥ እየሞከሩ ይሆናል፤ ነገር ግን አረመኔዎቹ አብዮት አህመድ፣ አፈቆርኪ እና ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን በእሳት ይጠረጋሉ!

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UAE Drone Massacre of Tigrayan Civilians | የኤሚራቶች ድሮን ድብደባ በንጹሐን የትግራይ ነዋሪዎች ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

UAE Drone Jihad Massacre of Semema Town Civilians | የኤሚራቶች የኤሚራቶች የድሮን ጂሃድ በንጹሐን የሰመማ ከተማ ነዋሪዎች ላይ

የክርስቲያኖች ሃገር ነኝ” የምትለዋ ግን የኤዶማውያኑ ሃገር የሆነችው ባቢሎን አሜሪካ ተዋጊ ድሮኖቿን በጥንታዊው የትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ለመሞከር የእስማሌላውያኑን ሃገር ባቢሎን ኤሚራቶችን ተጠቀመች። እግዚአብሔር አያድርገው እንጂ እስክ ሁለት መቶ ሺህ ክርስቲያን ትግራዋይን ጨፍጭፋለች የሚል ግምት አለኝ። ይህ በደንብ ታቅዶ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ የተካሄድ የድሮን 🔥ጂሃድ ነው 🔥It’s Drone Jihad Against ❖ Christian Ethiopia that Babylon America executed via UAE.

ከግራኝ አብዮት አህመድ እና ከ ኢሳያስ አፈቆርኪ እኩል የጦር ወንጀለኞች የሆኑት ኤሚራቶች ይህን ጭፍጨፋ በሚገባ ስለተረዱት በአሜሪካ ገፋፊነት ከአሰብ ባፋጣኝ ለቅቀው ወጡ። አሄሄሄ!

አረብ ኤሚሬቶች በጽዮን ልጆች ላይ የድሮን ጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ካሟሉ በኋላ አሁን ከአሰብ ሊወጡ ነው”

https://youtu.be/hZ3JunYA5a4 

ባቢሎን አሜሪካ ይህን ጭፍጨፋ ብትፈጽመው አያስደንቅም፣ ባቢሎን ኤሚራቶች፣ ቱርክ እና አህዛብ የዋቄዮ-አላህ አጋሮቻቸው ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ሱዳኖችና ቀናቸውን በመጠባበቅ ላይ ያሉት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን ይህን ጭፍጨፋ በጥንታውያኑ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ቢፈጽሙትም አያስደንቅም፤ የሚኖሩት ለዚህ ነውና፤ በጣም የሚያሳዝነው፣ የሚያስቆጣውና በዚህም በወዲያኛውም ዓለም በጥብቁ የሚያስጠይቀው ተግባር ግን “ተዋሕዶ ነን” የሚሉት አምሐራዎች ከእነዚህ የኢትዮጵያ፣ የክርስቶስ አምላኳ እና የተዋሕዶ እምነቷ ጠላቶች ጋር አብረው በጽዮን ልጆች ላይ መዝመታቸው ነው። እንደው እንደዚህ በየቀኑ “ዋይ! ዋይ! ዋይ!” እያለ የሚያስጮኸኝ እና የሚያስቆጣኝ ጉዳይ በሕይወቴ ገጥሞኝ አያውቅም።

ትክክለኛ የተዋሕዶ ልጆችና የክርስቶስ ተከታዮች ቢሆኑ ኖሮ የኢትዮጵያ ታሪክና ሥልጣኔ ማዕከል የሆነችውን፣ የተዋሕዶ ክርስትና የጀርባ አጥንት የሆነችውን ትግራይን/አክሱም ጽዮንን እንደ ዓይን ብሌናቸው አድርገው ሊንከባከቧት በተገባ ነበር። የጦርነት ቀጠና ማዕከል ከማድረግ ይልቅ አንድም ወታደር፣ አንድም ጠመንጃ፣ አንድም ታንክ፣ አንድም ድሮን፣ አንድም ፋብሪካ የማይደርሱባት ቅድስት ምድር ሊያደርጓት በተገባ ነበር። እንኳን ለኢትዮጵያ፣ ለአፍሪቃና ለመላው ዓለም ታላቅ መንፈሳዊ ማዕከል ስለሆነች ለጽዮን ወላዲተ አምላክ ክብር በሰጧትና ፈሪሃ እግዚአብሐር ሊኖራቸው በተገባ ነበር። ይህን በግልጽ የሚታየ ክስተት መገንዘብና ማወቅ ተስኗቸው እንዲያውም ይባስ ብለው በቃኤላዊ የቅናትና ምቀኝነት ባርነት ውስጥ ወድቀው በአባቶቻቸውን እናቶቻቸው ምድር ላይ ይህን ያህል ግፍና በደል በመፈጸምና በማስፈጸም ላይ ባሉት የአምሓራ ልሂቃን እና ተከታዮቻቸው እጅግ በጣም ነው የተቆጣሁት። 😠😠😠 😢😢😢።

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

👉 “Tigray Churches Shelled and Bombed by Abiy Ahmed | የሐውዜን ጭፍጨፋ 2.0”

👉“የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

👉 “የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ በኢትዮጵያ| ጋላው አማራ ተዋሕዶውን ሲገድል ፥ አማራው ደግሞ ተዋሕዶ ትግሬውን ይጨፈጭፋል”

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: