Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሮማውያን’

‘Schism Plain and Simple’ – German Catholic Bishops Vote to Bless Same-Sex Unions

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

💭 ከባድ ሃጢዓት፤ የጀርመን ካቶሊክ ጳጳሳት የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን ለመባረክ ድምጽ ሰጥተዋል

💭 German Catholic bishops have voted to bless same-sex marriages as part of the German Church’s Synodal Assembly, with blessings set to be introduced in March of 2026. Some have called the move schismatic.

The Synodal Assembly on the Reform of the Catholic Church voted in Frankfurt, Germany, to bless same-sex couples on Friday, with 176 of the 202 assembly members voting for the proposal, including two-thirds of the bishops in attendance.

According to a report from the newspaper Donaukurier, same-sex blessings have already been going on in the German church — but were in a canonical grey area and took place in private, rather than openly in churches.

The move stands in direct contradiction to the Vatican, which has explicitly declared that “the Church does not have, and cannot have, the power to bless unions of persons of the same sex.”

The Vatican argued that while God and the Church can bless individuals, including homosexuals, it cannot bless sin, including sexual activity that takes place outside of a valid marriage.

The issue of same-sex couple blessings is one of the main demands from the German Synodal Path, a series of conferences of the Catholic Church in Germany since 2019 that have been looking to greatly transform the Church.

The Synodal Way has proposed radical reforms, such as ordaining priestesses, declaring homosexual acts not to be sinful, and allowing all priests to be married.

According to the Catholic news website The Pillar, bishops in the Flemish region of Belgium have also been blessing same-sex unions since last year in September.

Bishop Johan Bonny claimed that despite the Vatican’s stance against the blessings of same-sex couples, Pope Francis had not commented on the issue and indicated that it was up to local bishops to decide.

Other bishops, however, have slammed the Germans, including U.S. Bishop Joseph Strickland, who stated on Twitter: “This action is schism plain & simple. As the Vatican made clear months ago, ‘We cannot bless sin’. The 38 bishops who voted for this need to repent and return to the Catholic Church, the Bride of Christ.”

“The president of every Bishop’s Conference around the world should denounce the schismatic vote of the 38 German bishops who have voted to bless same sex unions. We must speak out and call them to return to Catholic teaching. They have hardened their hearts to the Truth,” he added.

Last month, members of the Synodal Way, four women, announced they were quitting the assembly due to fundamental disagreements regarding the direction of the assembly and claiming it was looking to fundamentally change the Church.

The women also noted that major concerns about the Synodal Way from Pope Francis and the Vatican had been kept from participants.

The controversial vote comes just weeks after the Church of England also voted to bless same-sex marriages, with many of the conservative branches of the Anglican Communion reacting highly negatively to the vote.

Some Anglican bishops have even declared that they no longer recognize Archbishop of Canterbury Justin Welby as the de facto leader of the Anglican Communion or first among equals among Anglican bishops.

💭 Selected Comments from Breitbart

– It’s schismatic and heretical.

– Let’s face it: The very nature of our CULTURE is schismatic, whereby half the population is following a “New! Improved!” value system and the other half is sticking with tradition. Because all progressivism is based upon idealism and not fact, it is doomed to failure. The question is: how long?

– Any normal pope would have squashed this. The church is in deep trouble as long as Borgoglio is running things.

– These so called bishops can bless all they want to but it changes nothing. God will not bless sin. Never has and never will. One verse of scripture comes to mind. “Woe unto him that says bad is good and good is bad. Emphasis on the word WOE.

– Churches that bless homosexual marriage are apostate and false teachers. They have clearly chosen to respect people’s feelings more than God’s law.

– The end of The Roman Empire. Next it will be legalizing pedophilia. The church has fallen as a victim of liberal mental disorder.

– Seems like Lucifer is winning currently.

– He has been winning in all false religions since Nimrods time. He will continue to do so until, God uses the UN to destroy all of them just before the system ends.

👉 Courtesy: BreitbartNews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰቆቃወ ደብረ ሊባኖስ | ልክ እንደ ግራኝ አህመድ ፋሺስት ጣልያንም ፈጸመችው ፥ ዳግማዊ ግራኝስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2020

፹፫ /83 ዓመታት በፊት በዝነኛው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ቀደም ሲል ግራኝ አህመድ ፈጽሞት የነበረው ዓይነት ጭፍጨፋ ሮማውያኑ ጣልያኖችም አውሬነት በተሞላበት አረመኔነት በመንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን ላይ አካሄዱ።

ይህ በሃገራችንና በመላው ዓለም በአግባቡ የማይታወቅና ብዙ ጊዜ የማይነገርለት ክስተት ነው። ይኼ የሮማውያኑ የጣልያን ፋሽዝም ከፈጸማቸው ጆሮ ጭው የሚያደርጉ የጭካኔ ሥራዎች አንዱ ነው።

ፋሺስቶች የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ ዐጽም የተከናወነበትን በዓል ለማክበር የተሰበሰቡትን ምዕመናንንና መነኮሳትን ነበር በጭካኔ የጨፈጨፉት፡፡ በጫጋል፣ በውሻ ገደል፣ በሥጋ ወደሙ ሸለቆና በደብረ ብርሃን አጠገብ በእንግጫ በተከናወነው ጭፍጨፋ ገና ነፍስ ያላወቁ ሕጻናት የቆሎ ተማሪዎችን ጨምሮ ከ1801 እስከ 2201 የሚደርሱ ምእመናንና መነኮሳት በግፍ ተረሽነዋል፡፡ አውሬ እንዲበላቸውም የትም ተወርውረው ነበር፡፡

በዚህም አላበቃም፡፡ በገዳሙ የነበሩ መጻሕፍት፣ የከበሩ ዕቃዎች፣ ንዋያተ ቅድሳት፣ ገንዘብና ሌሎች ንረቶች ተዘረፉ፡፡ ገዳሙም ነጻነት እስኪመለስ ድረስ በመከራ ውስጥ ኖረ፡፡

አስገራሚው ነገር ከ500 ዓመታት በፊት ግራኝ አሕመድ ገዳሙን ሲያቃጥል የሞቱት መነኮሳት ቁጥር 450 ነበር፡፡ ፋሽስት ኢጣልያ የጨፈጨፈቺው ከእርሱ አምስት ጊዜ እጥፍ የሚበልጥ መሆኑን ስናስበው የጭካኔውን መጠን ያመለክተናል፡፡

ሕጻናት፣ ወጣቶች፣ ጎልማሶችና አረጋውያን በሃይማኖታቸውና በኢትዮጵያዊነታቸው ምክንያት ብቻ የደረሰባቸውን ግፍ ስናስበው ልባችን በኀዘን ፍላጻ ይወጋል፡፡ በተለይ ዛሬም ኦሮሞ ነንየሚሉት የፋሺስት ኢጣልያ የግብር ልጆችም በዚህ ታሪካዊ ገዳም ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ለመፈጸም ያዙን ልቀቁን እያሉ ሲፎክሩ ስንሰማ ሁሉም ዲያብሎስ ከተከለው ዛፍ የተገኙ ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን የሚጠሉ ሥጋዊ ፍጥረታት መሆናቸውን እንረዳለን።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

[1 ዜና መዋዕል 12:32]

ዘመኑን የተረዱና እስራኤላውያንም ምን ማድረግ እንደሚገባቸው የተገነዘቡ የይሳኮር ሰዎች ሁለት መቶ አለቆች፤ በእነርሱም ሥር ሆነው የሚታዘዙ ዘመዶቻቸው

ምንም በአጋጣሚ ወይም በድንገት የሚከሰት ነገር የለም። ነገሮች ሁሉ እርስበርስ የተገናኙ ናቸው። እያንዳንዱ ሀሳብ ቃል እና ድርጊት በማይታየው የኃይል ድር ላይ በየቦታው ተጽእኖ ይፈጥራል። እንደ፡ ጥሩ ወይም መጥፎ፣ ጤና ወይም በሽታ፣ ደስታ ወይም ሃዘን፣ ፍቅር ወይም ጥላቻ፣ ብርሃን ወይም ጨለማ የመሳሰሉት ተቃራኒ ጥንዶች፡ ተቃራኒ ውጤት ያላቸው የሚመስሉትን ምርጫዎችን ወይም ሁኔታዎችን ይፈጥሩልናል። ምንም እንኳን በጥንድዮሽ ግዛት ውስጥ መንቀሳቀስ እንደሌለብን ብናውቅም፣ እነዚህ ተቃራኒ ሁኔታዎች መኖራቸውን ልንክድ ግን አንችልም። ዋናው ቁምነገር ምርጫችን ነው፤ ወይ ቅዱሱን ወይ ርኩሱን ነው መያዝ የምንችለው፤ ወይ እግዚአብሔር ለሰጠን ለጥሩው፣ ለጤናማው፣ ለደስተኛው፣ ለአፍቃሪውና ብርሃናማው ዓለም እንታገላለን ወይም ለተቃራኒው የዲያብሎስ ዓለም እጃችንን እንሰጣለን፤ ሌላ ምርጫ ሊኖረን አይችልም።

ሰይጣን በትእቢቱ ምክንያት ከገነት ከመባረሩ በፊት የንጋት ልጅ፣ ብርሃን ያዥ ይባል ነበር፣ [ትንቢተ ኢሳይያስ 1412] ይህ ማዕረጉ መገፈፉ ግን ለተከታዮቹ አልተዋጠላቸውም፣ አሁንም ድረስ እውቀት ይሠጣል፣ “ብርሃኑን ይዞ ነው ከገነት የወጣው” ብለው ያስተምራሉ፡፡ ይህም ሉሲፈራዊነት ይባላል።

ለተቃራኒው የዲያብሎስ የጨለማ ዓለም እራሳቸውን አሳልፈው የሰጡት እነዚህ ኃይሎች (ሉሲፈራውያን) የተሰጣቸው ጊዜና ኃይል ውሱን በመሆኑ ተልዕኮዎቻቸውንና ሥራዎቻቸውን በደንብ አድርገው ያውቃሉ፤ እያንዳንዷ ዕለት የትግልና የፍልሚያ ዕለት መሆኗንም ይገነዘባሉ። እግዚአብሔርን በመካዳቸው ትግላቸው ሁልጊዜ ከእግዚአብሔር ልጆች ጋር ነው፤ ተጣድፈዋል፤ ፍልሚያውንም ከመቼውም በላይ በማጧጧፍ ላይ ይገኛሉ።

እነዚህ ሉሲፈራውያን ሥራዎቻቸውን በተግባር ላይ የሚያውሉበት ጊዜና ቦታ እንዲሁ በአጋጣሚ ሳይሆን፡ በጥንቃቄ ተመረጦና አስፈላጊውን ውጤት ሊያመጣ እንዲችል ተደርጎ ነው።

እንደምሳሌ ብንወስድ፡ ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ አቅርቤዋለሁ፤ መስከረም ፩፤ የኢትዮጵያ አገራችን አዲስ ዓመት፣ የብዙ ቅዱሳን የልደት ዕለት ነው። ይህ ዕለት በሉሲፈራውያኑ ዘንድ ለሽብር መመረጡ ያለምክኒያት አልነበረም።

ባለፈው የብርሃነ ትንሳኤ በዓል ዕለታችንም ጸረክርስቶሱ የቱርክ መንግስት ቁልፍ የሆነ ሕዝባዊ ሬፈረንደም ለማካሄድ መምረጡ፡ አውሬው ከጉድጉዱ እየወጣ፡ እንዲሁም ኃይልና ድፍረትንም እያገኘ መሆኑን ለማሳየት በማሰብ ነበር።

ርኩስ የሆነው የሰይጣን ቀን መቁጠሪያ

ሚያዚያ 23 (May 1) ይህ ዕለት ከቀጰዶቅያ አገር (በአሁኒቷ ቱርክ ግዛት ሥር ነው የሚገኘው) የሆነው የኢትዮጵያ ጠባቂ የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለ እረፍት ዓመታዊ የመታሰቢያ በዓል ነው። ይህን ዕለት የእግዚአብሔር ልጆች ከጥንት ጊዜ ጀምረን ሲያስቡት፤ ሉሲፈራውያኑ ደግሞ፤ በቅርብ ጊዜ “ሜይ ደይ” ወይም “ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን” ብለው ሰይመውታል። ሌላ ብዙ የማይታወቀው፤ እ..አ ከ April 30 (ሚያዚያ ፪፳ / May 1 ሚያዚያ ፳፫) እስከ May 6 (ሚያዝያ ፳፰) ድረስ ያሉት ቀናት (የቅዱሳን ዕለታት ጊዮርጊስ፣ ተክለ ሃይማኖት፣ መርቆርዮስ፣ ዮሴፍ፣ መድኃኔዓለም እና አማኑኤል (6) የሚውሉበት) ከጥንት ጀምሮ በሉሲፈራውያኑ ዘንድ በጣም ኃይለኛ የሆኑ ቀኖች ናቸው። እነዚህ ቀናት የ “ቤልታኔ በዓል” የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸዋል። እነዚህ ቀኖች ሉሲፈራውያኑ በይበልጥ በጨለማ ቁጥጥር ሥር የሚገኙበትና ጨለማን ተገን አድርገው ርኩስ ተግባር የሚፈጽሙባቸው ርጉም ቀናት ናቸው።

እነዚህ ጥንታዊ ቀኖች በሉሲፈራውያኑ በአጋጣሚ የተመረጡ አልነበሩም፤ በጣም ኃይለኛ የሆኑ ቀናት በመሆናቸው እንጂ።

ከጥንት ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በ April 30 (ሚያዚያ ፪፳ / May 1 ሚያዚያ ፳፫) እና May 6 (ሚያዝያ ፳፰) ያሉት ቀናት ቀንዳማው ፍየል ባፎሜትን የሚያመልኩት ሉሲፈራውያን አምልኮታችውን፣ መሠዊያዎችን የሚሠሩበት እና ሰብዓዊ መሥዋዕት የሚያቀርቡባቸው ቀናት ናቸው።

ሶርያ እስክ ኢትዮጵያ ፡ ቁልፍ በሆኑ ቦታዎች ምን እየተካሄደ እንደሆነ እንመልከት። ሊሲፈራውያኑ ሰብዓዊ ስሜት ለማነሳሳት፣ ደም ለመፋሰስና ሞትን ለመፍጠር ግልጽ የሆኑ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ፦

1. ሴቶችን እንደ እንስሳት የትምትቆጥርዋ ሳዑዲ አራቢያ በተባበሩት መንግሥታት የሴቶች መብት አስከባሪ ኮሚቴ ውስጥ በሉሲፈራውያኑ ተመርጣለች። ለ እግዚአብሔር ፍጥረታት ግድ የሌላቸውን፣ በተለይ በእስራኤላውያንና ኢትዮጵያውያን ላይ እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ ጥላቻ ያላቸውን ሰነፍ አረቦችን ስልጣን ላይ በማስቀመጥ ቁልፍ ዓለም አቀፋዊ ድርጅቶችን እንዲመሩ እየተደረጉ ነው። ከእነዚህም አንዱ የዮርዳኖሱ አረብ፡…. የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብቶች አስከባሪ ድርጅት አለቃ አል=ሁሴን ኢትዮጵያውያንን ለማስጠንቀቅ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዟል። እስከ ነገ ይቆያል። ወቸውጉድ፡ እሳት እና ውሃ፡ አረብ እና የሰብዓዊ መብት!

2. በፈረንጆቹ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት፡ በ 23 Apr 2017፡ በፈረንሳይ የመጀመሪያው ዙር የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ተካሄደ። አሁን ደግሞ ሲፈራውያኑ ይህን ርኩስ ተግባር በሚያገባድዱበት ማግስት፡ በ 6 Apr 2017፡ ፈረንሳይ ፕሬዚደንቷን ትመርጣለች፤ ይህም በአጋጣሚ አይደለም። ልክ በመላው አውሮፓ እንደሚታየው ምርጫው በኮሌራና በወረርሽኝ መካከል ነው። የሚመረጠው ግን ማክሮን የተባለውና የጸረክርስቶሱ ርኩስ መንፈስ ያደረበት አውሬ እንደሚሆን የሚያጠራጥር አይደለም። በ25 ዓመት እድሜ የምትበልጠውን አስተማሪውን “አግብቷል” የተባለው ማክሮን ሰዶማዊ መሆኑ አፍንጫው ይናገራል። ጂቡቲን ከኢትዮጵያ የሰረቀችው ፈረንሳይ በመጪው ጊዜ ዋና የሽብር ፈጣሪዎች መናኽሪያ ትሆናለች

3. የተባበሩት መንግሥታትን፣ አውሮፓን እና አሜሪካን የሚመሩት ሮማውያን (ቫቲካን) ናቸው። የቫቲካን ጳጳሶች የምድራችን ቀዳሚ የክርስቲያኖች ሃገር የሆነችው ኢትዮጵያን አንዴም ጎብኝተው አያውቁም፤ ለዚህም ታላቅ ምስጢር አለ፡ በቅርቡ ይገለጥልናል። አድርባዩ የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስ ባለፈው አርብ ወደ ግብጽ አምርተው ነበር። ግብጽን የጎበኙት በሙስሊሞች ከሚበደሉት ግብጻውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ጎን ለመቆም ወይም እነርሱን ለማበረታታት ሳይሆን በሮማውያን ቁጥጥር ስር ለሚገኘው ዲያብሎሳዊ የአረብ ግብጻውያን መንግስት ድጋፍ ለመስጠት ነው። ቀደም ሲል ወደ ግብጽ ከማምራታቸው በፊት ፓፓስ ፍራንሲስ አንድ አስገራሚ የሆነ ንግግር አሰምተው ነበር፦

With a heart full of joy and gratitude,” said Pope Francis, “I will soon visit your beloved country, the Cradle of Civilization, the Gift of the Nile, Land of the Sun and Hospitality

ደስታ እና ምስጋና በተሞላው ልቤ እኔ በቅርቡ የሥልጣኔ ምንጭ, የአባይ ስጦታ, የፀሐይ እና የእንግዳ ተቀባዮች ምድር ውዲቷን አገራችሁን እጎበኛለሁ…“

አባይ ስጦታ (አዎ! ግሪኮችም እንዲህ ይሉ ነበር) ሥልጣኔ ምንጭ እና የፀሐይ ምድር። እምም.. አይገርምም? እንደሚታወቀው ግብፃውያን “አሞፅ ራ” የተባለውን የፀሐይ አምላክ ያመልኩ ነበር፡ አሁን ደግሞ “አላህ” የተባለውን የጨረቃ አምላክን ያመልካሉ፤ እነዚህ አማልክት የጌቶች ጌታ እና የነገስታት ንጉሥ የሆነው እግዚአብሔር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለም። ጳጳስ ፍራንሲስ እባቡን የግብጽ ሸህ ጥምጥም አድርገው ሲያቅፉት፤ “ወቸው ጉድ! ለፓትርያርክ ታዋድሮስ ይህን ያህል ሞቅታ አላሳዩም፡ አይ ቫቲካን ሁለት‘! (እዚህ አንብቡት)“ አልኩ።

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ቤል (አራሜይክ) ወይምበኣል የሐሰት አማልክት አምልኮ፡ እንዲሁም ስለ ኤልዛቤል እና ጥንቆላዊ ልምዶቿ በግልጽ ያስጠነቅቀናል።

ከግብፅ ምድርም ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ተዉ፥ በዙሪያቸውም ካሉት ከአሕዛብ አማልክት ሌሎችን አማልክት ተከተሉ፥ ሰገዱላቸውም፤ እግዚአብሔርንም አስቈጡ።

13፤ እግዚአብሔርንም ትተው በኣልንና አስታሮትን አመለኩ[መጽሐፈ መሣፍንት 2: 1213]

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል። [ትንቢተ ኤርምያስ 5144]

የሚገርም ነው! አንዳንድ ሰዎች፡ ቫቲካን የእስልምና እምነት መስራች መሆንዋን ይጠቁሙናል። እንደ ኢንሳይክሎፒዲያ ስለሀይማኖት ዘገባአላህ ” የመጀመሪያ የኢስላም ስም ሲሆን ስያሜውን ያገኘው ከባቢሎናውያን “ቤል(በኣል) ነው ይለናል::

አላህ” እሱ የጨረቃ አምላክ ነው:: ከጸሀይ አምላክ ጋር ተጋብቶ አንድ ላይ በመሆን ሶስት የአማልክ ወልደዋል:: እነዚህ ሶስቱ አማልክት ባንድ ላይ ሲጠሩ አላህ ይባላሉ:: እነዚያ ሶስት አማልክት አልላት : አልዩዛ እና ማናት ይባላሉ:: ለዚህም ነው የማጭድ ቅርጽ ያለውን ጨረቃ እና ኮከብ የሚጠቀሙት።

ለማንኛውም፡ አገራችንን፣ ጥንታዊ እምነታችን እና ቅዱሱን የአባይ ውሃ በሚመለከት ግብጻውያን ብቻ ሳይሆኑ፣ ሁሉም በሮማውያን ሥር ያሉት ሉሲፈራውያን አገሮች ተጨንቀዋል። የቫቲካን ሰዎች በታሪክ ከገዳይ አረቦች ጋር በመተባበር ይሰሩ እንደነበር የሚታወቅ ነው፤ ፀረኢትዮጵያ ዘመቻዎችም በታሪክ አጋጣሚ ተደጋግመው ተከስተዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ የሚያከናውነው የጣሊያኑ ሳሊኒ ኩባንያ መሆኑ ይከነክነኝ ነበር፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ ላይ በተጠነሰሰው ሴራ ምን ዓይነት ሚና እንደሚጫወት ባላውቅም፤ ግን የአባይ ጉዳይ ግብጽን ብቻ ሳይሆን፡ ወንዛችን የሚነካቸውን መላውን የሚዲቴራንያን ባሕር አገራት፡ ጣሊያንን ጨምሮ፡ በጥልቅና በጥብቅ የሚመለከት ጉዳይ ነው።

ትንቢት ዳንኤል 11÷ 4 ጋር በተያያዘ ሮማውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው ይሉናል።
አይሁዱ የ ዩቱብ ሰባኪ Steven Ben-DeNoon ምን እንደሚሉ እናዳምጥ፦

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: