Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሮማኒያ’

Romania’s Most Famous Football Team, Steaua Bucharest, Announce a Ban on VACCINATED Players

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

If it’s Good Enough for Owners to Ban Non-Vaccinated Players it Should Be Good for This…

💭 የሮማኒያ በጣም ዝነኛ የእግር ኳስ ቡድን ስቴዋ ቡካሬስት የኮቪድ ክትባትን የተከተቡ ተጫዋቾች ላይ እገዳ መጣሉን አስታወቀ። የቡድኑ ባለቤት አቶ ጂጂ ቤካሊ ባካሄዱት ጥናት መሠረት የእግርኳስ ተጫዋቾቻቸው ከተከተቡ በኋላ ‘ጥንካሬ ያጣሉ’ አንዳንዶቹም በሆስፒታል ውስጥ እንደሚሞቱ ተናግረዋል።

Romania’s most famous football team, Steaua Bucharest, announce a ban on VACCINATED players, because their madcap owner says that athletes ‘lose strength’ – and claims those that are jabbed die in hospitals.

  • Mr Gigi Becali believes players vaccinated against coronavirus are ‘powerless’
  • He claims players at Steaua Bucharest and rival clubs are struggling after taking the vaccine
  • The Romanian businessman singled out 36-year-old winger Ciprian Deac as an example of vaccine allegedly affecting older players
  • Becali also recently said Steaua Bucharest striker Claudiu Keseru can no longer play at a high level
  • His latest statement has drawn a furious reaction from the country’s government
  • Romania’s vaccination rate of 86.52 doses per 100 population means they have the second lowest in Europe

The owner of Romanian side Steaua Bucharest has sensationally announced the club will ban all players vaccinated against Covid-19 from playing for them.

Mr Gigi Becali – a Romanian businessman and politician – said he is not allowing vaccinated players to play anymore because they are ‘powerless’.

Becali went on to claim that people who are vaccinated against the virus die in hospitals, as opposed to those who have refused the jabs.

He also claimed players at Romanian rivals CFR Cluj and Rapid Bucuresti were struggling as a result of taking the vaccine, singling out 36-year-old winger Ciprian Deac.

‘You’re going to laugh, but I might be right. Those vaccinated lose their strength. That’s something scientific,’ he said according to Romanian journalist Emanuel Rosu.

‘Haven’t you seen it at CFR? With Rapid, the players seemed to be fainting. They slept on the ground. All vaccinated people lose their strength!

‘I also see mine, the vaccinated ones. It doesn’t affect some, but it does affect those who are older. Haven’t you seen [Ciprian] Deac? There is no more storm.’

The same journalist also said Becali suggests he only allowed players who faked getting vaccinated to play, though this information remains unconfirmed.

Becali also recently said Steaua Bucharest striker Claudiu Keseru- who returned to the club in August after six years at Bulgarian outfit Ludogorets – can no longer play at a high level because he was vaccinated.

‘I gave him the money, I had a contract with him, he was a football player, I was the owner,’ Becali said via sport.ro about Keseru’s return.

‘I said, ”You can’t go to this level anymore. You can play in Romania, but not at FCSB (Steaua Bucharest) and CFR!”.

‘He said he would show me, but he has nothing to show me. It can’t be at this level anymore. It’s possible because of the vaccine. I say what I think. I don’t want to offend him.’

But his latest statement has drawn a furious reaction from the country’s government.

In a statement, RO Vaccinare, the official Facebook page of the government’s national information platform on vaccination said: ‘Vaccinated footballers do NOT lose their strength after being vaccinated against COVID-19!

‘From a medical and scientific point of view, there are no studies that would support a singularity like the one recently promoted on Facebook accounts in Romania.

‘Vaccination against COVID-19 does not affect the performance of football players. In contrast, there are enough studies showing that going through SARS CoV-2 infection leaves long-term sequelae (Long COVID), and these can influence athletes’ performance.

‘The bottom line is simple: to stay healthy, to enjoy football, to look at those who trust science and medicine. Please inform yourself ONLY from credible, official sources!’

Journalist Grigore Cartianu meanwhile added via sport.ro: ‘From my point of view, if I were to make a top 10 of the stupid and vile statements of the century – I’m not saying that man is like that, but the statements… the statement is stupid, incorrect, miserable and discriminatory.’

Romania are one of eight countries with a vaccination rate below 60 percent according to The Local, with the other consisting of Slovenia, Croatia, Serbia, Hungary, Slovakia, Poland and Russia.

However, their current rate of 86.52 doses per 100 population means they have the second lowest in Europe, ahead of only Bulgaria, according to Statista.

Earlier this month, the coordinator of the Romanian national vaccination campaign, Valeriu Gheorghita, confirmed nearly one million doses of the AstraZeneca vaccine, had expired and would therefore be destroyed.

‘We have received a total of 4,478,000 doses, and 852,356 doses have been administered. Some 3.3, entered the resale or donation mechanism, including the 917,800 that have expired,’ Gheorghita explained.

Source: DailyMail

_______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦርቶዶክስ ሮማኒያ ስለ አክሱም የጅምላ ጭፍጨፋ | ቤተ ክህትነት ግን ዛሬም ስለ ጽዮን ዝም ብላለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2021

❖❖❖ኦርቶዶክስ ሮማኒያ ስለ ጽዮን ዝም አላለችም❖❖❖

👉 ስለ አክሱም ጽዮን የጅምላ ጭፍጨፋ የሮማኒያ ቴሌቪዥን

❖ ኢትዮጵያዊቷ(ጥቁሯ)ወላዲተ አምላክ በሮማኒያ በጣም ተወዳጅ ናት።

❖ ሮማኒያውያንን ወላዲተ አምላክ ናት ከቱርኮች እና ኮሙኒዝም የባረንት ቀንበር ነፃ ያወጣቻቸው።

❖ ሮማኒያ ብዙውን ጊዜ ‘የእግዚአብሔር እናት የአትክልት ስፍራ’ ትባላለች።

፹፪/82% ሮማኒያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው።

የሠራችላቸውን እጅግ በጣም ከፍተኛ ውለታ ተከትሎ ለኢትዮጵያዊቷ(ጥቁሯ)ወላዲተ አምላክ ከፍተኛ ፍቅር ካላቸው ሕዝቦች መካከል ፖላንድና ሮማኒያ ይገኙበታል።

ስለ ፖላንድ ባለፈው ጊዜ ይህን አውስተን ነበር፦

👉“Poland Condemns Perpetrators of Massacre In Axum Ethiopia as ‘Barbaric’”

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ‘አረመኔያዊ’ ሲል አወገዘ፡፡

👉 በፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

በአክሱም ጽዮን ብቻ ሺህ የሚሆኑ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጨፈው የውጭ ሃገራት መሪዎችና ሜዲያዎች በየቀኑ አክሱምን ያስታውሷታል የኢትዮጵያ ናቸው የሚባሉት፤

ፖለቲከኞችና ባለሥልጣናት

የሃይማኖት አባቶች

ሜዲያዎች

ከትግራይ ውጭ ያሉ ዜጎች

በውጭ ያሉና ትግሬ ያልሆኑ ሐሰተኛ ኢትዮጵያውያን ግን በህብረት ጸጥ፣ ጭጭ ብለዋል፤ ጽንፈኛ ድርጊቱን ይደግፉታልን?

የሚገርም ነው፤ በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት ጸሎት የማደርስበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንዲት አረጋዊት ፖላንዳዊት ወደኔ ቀርባ በመምጣት የቦታ አድራሻ ከጠየቀችኝ በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሳዋራት ነበር። ፖላንዶች ለጽዮን እመቤታችን ከፍተኛ ፍቅር አላቸው። ሆላንድ እና ፖላንድ እንዳይምታታብንና አምና ላይ ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

👉 “ሆላንድ | የጥቁሯን “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕልን በጥቁሮች መፈክር አበላሹት”

..አ በ1656 .ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነ። ብልሕ ንጉሥ!

እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፕላንዳውያን አልቀዋል ) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያውያን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላንድ ወታደሮች በ1954 ዓ.ም የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረ-ዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች “BLM“ ( Black Lives Matter – BLM “የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል”) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረ-ሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላላቸው ለምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል።

ሮማውያን በ 66 ዓ.ም. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር። እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር። ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (እ.ኤ.አ. ግንቦት 21/ 326 ዓ.ም) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራን/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ “እየሱሳውያን”፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው “ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷን” ማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: