VIDEO
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
✞✞✞
፲፩ ወራት የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይ
😈አረመኔው ግራኝ ልክ በተክለ ሐይማኖት ዕለት ጦርነቱን ጀመረው😈
❖ ዛሬ በተከለ ሐይማኖት ዕለት በሰይጣን ተቀባ ☆
💭 ይህ እርግጠኛ የሆንኩበት እይታ ነው፤ ይህ የእኔ ድምዳሜ ነው ! ኢትዮጵያውያን፤ እየተሠራ ስላለውና ቅዠት ስለሚመስለው አረመኔያዊ ተግባር በጥሞና እናዳምጥ !
የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ እና መናፍቃን አጋሮቹ በአክሱም ጽዮን ልጆች ላይ፣ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ፣ በአቡነ አረጋዊ ልጆች ላይ፣ በአባ ዓቢየ እግዚእ ልጆች ላይ፣ በነገሥታት አፄ ካሌብ እና አፄ ዮሐንስ ልጆች እንዲሁም በፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ልጆች ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋውን ከጀመሩ ልክ ዛሬ ፲፩ኛ ወሩ ነው። አዎ! ይህን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጦርነቱን በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ጀመረው። ለዋቄዮ-አላህ-ሰይጣን የክርስቲያኖችን ደም የገበረበትን ዕለት እና ሥልጣኑን ለማደላደል ‘በዓለ ንግሥናውን’ የሚያከብርበትን ዕለትም የመረጠው ሆን ብሎ በሰይጣናዊው ኢሬቻ ማግስት በዚሁ ዕለተ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ነው።
ልክ ጦርነቱ እንደጀመረ፣ ገና የ“ምርጫ” ተብዬውና የመንገሻውን ዕለት አዘዋውሮ ሳያውጅ ከዕለት አቡነ ተክለ ሐያማኖት ጋር በተያያዘ እርሱና የዋቄዮ – አላህ – ዲያብሎስ ተከታዮቹ ትልቅ ተንኮል ሊሰሩ እንደሚችሉ በወቅቱ ጠቁሜ ነበር። በእኔ በኩል እንኳን፣ በግሌ፤ ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በእኔ እና በጽዮናውያኑ ቤተሰቦቼ ላይ ለዘመናት የተለያዩ ተንኮሎችና ግፎች የፈጸሙበት ዕለት የአባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር። አስገራሚ ነው ! ለቅርብ ዘመዶቼ ልክ ግራኝ ሥልጣን ላይ ሊወጣ ከሁለት በፊት በደብረ ሊባኖስ ገዳም የማልርሰው ክስተት ተከስቶ ነበር። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ገና ሳይታወቅና ወደ ስልጣን ሳይመጣ፤ ጂኒዎቹ ቄሮዎች ገና “ያዙን ልቀቁን” ሳይሉ፡ በደብረ ሊባኖስ ገዳም መግቢያ ላይ አንድ ድንቅ የሆኑ ባሕታዊ ብዙ ሰዎች በተሰበሰቡበት፤ “የኢትዮጵያ መከራ “ኦሮሞ” የተባለው ነገር ነው፣ የኢትዮጵያ መከራ “ኦሮሞ” የተባለው ነገር ነው !” እያሉ ደጋግመው ተዓምረኛ የሆነ ስብከት ሲያደርጉ ነበር፤ ( ምነው ዛሬ ባገኘኋቸው ?! ግን በመንፈስ እንገናኛለን፤ ዛሬ ከአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጋር እየተገናኘሁ እንዳለሁት”፤ በወቅቱ አንድ ብልጭ ብሎ የታየኝ ነገር ነበር፤ ሰው ተመስጦ ነበር ሲያዳምጣቸው የነበረው። ሌላም ብዙ ነገር አለ፤ ግን ላሳጥረውና፤ በዓመቱ አዲስ አበባ ተመልሼ ወደ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተ ክርስቲያን ( መርካቶ ) ሳልወድ በግድ አውቶብስ ውስጥ ገብቼ ስጉዝ ከበስተኋላ መቀመጫ ላይ ያለ አንድ ሰው ጮክ ብሎ፤ “ወዮ ኦሮሞ፤ ለኢትዮጵያ መከራ ልታመጡ ነው !…” ስናገር ስሰማው ሁሉም ነገር ተገጣጠመለኝ፤ በልጅነቴ የቀበሌ እስር ቤት አጉረው ውስጥ እግሬን ለአስራ አምስት ደቂቃ የገረፉኝን የእነ ደበላ ዲንሳ ጭፍሮች እነ አብዲሳንና ወርቁ ለማን አስታወስኩ፤ ከልጅነቴ አንስቶ አብዛኛውን እድሜየን በውጩ ዓለም ስላሳለፍኩ ብዙ የልጅነቴን ታሪኮችን አላስታውሳቸውም እነ አብዲሳን ጋር በጭራሽ በጭራሽ አልረሳቸውም። ለነገሩማ እኔን ከእስር በለቀቁኝ በስድስተኛው ወር ግማሾቹ እርስበርስ መጨራረሳቸው ከፊሎቹ ደግሞ በኤድስ መርገፋቸውን ሰምቻለሁ። አላነባላቸውም።
ያኔ በወቅቱ በተለያዩ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት ተዘዋውሬ ካየኋቸው አስደናቂ ክስተቶችና ተዓምራት በመነሳት ለቅርብ ዘመዶቼ እንዲሁም በጦማሬ እና የግራኝ ጭፍሮች እንደ ዘመድኩን በቀለ እና “አቡነ” ፋኑ ኤል ( ሸህ አቡ ፋና ) ባዘጉብኝ ዩቲውብ ቻኔሌም በተለያዩ አጋጣሚዎች አውስቼው ነበር፤ የቅርብ ዘመዶቼም በጽዮን ልጆች እየመጣ ካለው የኦሮሞዎች ጥቃት እራሳቸውን ይጠብቁ ዘንድ በስጋ እና በነፍስ ዝግጅት እንዲያደርጉና እንዲጠነቀቁ ስጠቁማቸው ማመን ነበር ያቃታቸው። አዎ ! ዛሬ የምናየው ጉድ ሁሉ ይደርሳል ብሎ የገመተ የትኛው ኢትዮጵያዊ ነው ? የለም !
አረመኔው ግራኝ እና ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አማካሪዎቹ/መካሪዎቹ/ረዳቶቹ በቀላሉ ሊቆጣጠራቸው የሚችላቸውን ክልሎች መሪዎች አንድ በአንድ እየደፉ የዋቄዮ-አላህ-አዛዝኤላዊ ዝርያ ያላቸውን(እርስበርስ ይተዋወቃሉ) ወንድሞቻቸውን እና እኅቶቻቸውን በአማራ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ወደ ሥልጣን አምጥተው ሁሉንም ነገር ተቆጣጠሩት። ከዚያም በቂ ገንዘብና ቴክኖሎጂ ከአረቦች፣ ከቱርኮችና ከምዕራባውያኑ ካገኙ በኋላ እያታለሉ ያሳመኗቸውን ብሔሮችና ጎሣዎች ይዘው የኢትዮጵያን መሠረት ለማናጋት፣ የጀርባ አጥንቷን ለመስበርና እጆቿንም ለመቆራረጥ ልክ ከአስራ አንድ ወራት በፊት፤ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ወደ ትግራይ ዘመቱ። ስለዚህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ዝግጅት ሁላችንም ገና ከሦስት ዓመታት በፊት እናየው እና “ኤሜራቶች የድሮን ማረፊያዎችን በአሰብ አሏት፤ ለአክሱም ጽዮን ነው!” ስንል ነበር። ታዲያ እውነት ሕወሓቶች ይህን ሳያውቁ ቀርተው ነው? ወይንስ የሚፈልጉትን ጦርነት አብረው አቅደውታል? በቅርቡ የምናየው ነው፤ ግራኝ ኦክስጅን እንዲተነፍስ የአንድ ቀን እድሜውን ባረዘሙለት ቁጥር ይህ ጥያቄ መልስ ያገኛል።
አይሳካላቸውም እንጂ በሉሲፈራውያኑ የሚመራውና የወነጀለኛው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ዲያብሎሳዊ ዕቅድ ይህ ነው፤
VIDEO
አረመኔው ግራኝ እና ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አማካሪዎቹ/መካሪዎቹ/ረዳቶቹ አሁን ደቡቡን እና ቤኒሻንጉልን እንዲሁም በሐረር እና ድሬዳዋ ዙሪያ ያሉትን ቦታዎች ሁሉ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋቸዋል። ከሦስት ወራት በፊት “አብይ ሌባ!” እያሉ ለአንዲት ቀን ብቻ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ የነበሩትን ደካሞቹን አማራዎች ደግሞ ከበስተ ሰሜን ሕወሓትን ከበስተ ደቡብ ደግሞ ኦነግን በመጠቀም ከቤኒሻንጉል በከፋ ያዳክሙታል። በሚገባ መዳከሙንና ቢለዋ እንኳን ማንሳት እንደማይችል ሲገነዘቡ የዋቄዮ-አላህ-አዛዝኤላዊ ዝርያ ያላቸውን (እርስበርስ ይተዋወቃሉ) ወንድሞቻቸውን እና እኅቶቻቸውን በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር እና ጎንደር የሥልጣን ወንበር ላይ በማስቀመጥ አማራን ሙሉ በሙሉ ይቆጣጠሩታል። በዚህ ወቅት ከሕወሓት ጋር ድርድር ያደርጉና የኤርትራ ሠአራዊት ከምዕራብ ትግራይ እንዲወጣ ይደረጋል፤ ምዕራብ ትግራይን እና ራያ ቆቦንም ለትግራይ መልሰናል ብለው ይፈርማሉ። ሕወሓት ከአማራ ክልል ይወጣ እና “ሀገረ ትግራይ!” ብሎ እንዲያውጅ ያደርጉታል። እነ ግራኝ ለተወሰነ ጊዜ ለትግራይ እውቅና አይሰጡትም፤ ብዙም ሳይቆይ በሱዳን፤ ወይ ሰሞኑን በኢትዮጵያ አየር መንገድ መሣሪያዎች ልከው የሞከሩትን መፈንቅለ መንግስት ዓይነት መፈንቅለ መንግስት ያደርጋሉ፤ አሊያ ደግሞ የሱዳንን መንግስት እንደተለመደው የ“ሙስሊማዊ ወንድማማችነት” ዘይቤያቸውን ተጠቅመው በማሳመን በምዕራብ ትግራይ እና ሱዳን በኩል ግንብ እንዲሠራ ያደርጉታል፤ ድንበሩን ይዘጉታል።
“ኢትዮጵያ” የሚለው ልዩና ታሪካዊ የሆነ ቦታ መጠሪያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተመዝግቦ እስከቆየ ድረስ፣ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በተለይ የአፍሪቃውያን ሃገራት ያከብሩታል ወዘተ። ይህን ጽዮናውያን እንደ እባብ ብልህ ሆነው ማወቅ ነበረባቸው። ለዚህም ነው ሕወሓት ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች አስርከበው መውጣታቸው፣ ከወጡም በኋላ እንኳንና ምርጫ ካደረጉም በኋላ ትልቅ ስህተት/ወንጀል ሠርተዋል የምለው። ወደ መቀሌ ከተመለሱ በኋላም እንኳን መናገሻቸውን ወዲያው ወደ አክሱም በመለወጥ፤ “የኢትዮጵያ መንግስት እኛ ነን፣ የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ መሠረቶች እኛ ነን” በማለት እራሳቸውን ለማጠናከር የሚረዳ መሠረት መጣል ይችሉ ነበር፣ በዓለም ዓቀፋፊው ማሕበረሰብ ደረጃም በተለይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነው ዓለም ዘንድ፣ በሃገርም ደረጃ በተለይ በአማራው ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍና እውቅና ባገኙ ነበር። እንደው በግብዝናቸውና በድንቁረነታቸው ኢትዮጵያዊነታቸውን ቢክዱ እንኳን ‘እንሞትለታለን’ ለሚሉት ”የብሔር ብሔረስበ ተረተረት” ሲሉ እንኳን የተቀሩትን ኦሮሞ ያልሆኑ፣ ግን ታሪክ እንዳስተማረን በኦሮሞዎች ሊዋጡና ሌሰለቀጡ ብሎም ሊጨፈጨፉ በመዘጋጀት ላይ ላሉት ንዑስ ብሔሮች፣ ጎሳዎች እና ነገዶች ሲሉ እንኳን ኃላፊነት ተሰምቷቸው እነርሱን በማስተባበር እራሳቸውንም ኦሮሞ ያልሆኑትን ሌሎች ጥንታውያን ኢትዮጵያውያንም ለማዳን ሲሉ ዛሬም ቢሆን “ትግራይ እንደ ሃገር ነፃ ናት” ብለው ከማወጅ መቆጠብ ይኖርባቸዋል። ጽዮናውያን እንደ እባብ ልባም መሆን ይኖርባቸዋል። ተናዳፊዎቹ እባቦቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን ይህን በደንብ ያውቁታል፤ የተቀረውን የኢትዮጵያን ግዛት ለመስለቀጥ ትግራይን አዳክመው ከሌላው የአክሱማዊት ኢትዮጵያ ግዛቶች መገንጠል ዋናው ፍላጎታቸውና ዓላማቸው ነው። ለዚህም ዛሬ ትግራይ በተዳከመችበትና ዙሪያዋን በጠላቶች ተከብባ በታጠረችበት ወቅት ትግራይ ነፃነቷን እንድታውጅ የሚመኙት። ነፃነቷን ስታውጅ በአዲስ አበባ ዘንድ እውቅና አይሰጣትም፤ በአዲስ አበባ ዘንድ እውቅና ካልተሰጣት ደግሞ በዓለም ዓቀፉ ባሕበረስበ ዘንድ እውቅናን አታገኝም። እውቅና ያላገኘችና የተከበበችና የተዘጋች ትግራይ እንኳን መሳሪያዎችን የምግብ እርዳታ እንኳን ከውጭ ማግኘት አትችልም። የትግራይ ሃይሎች ከእባቦቹ የዋቄዮ-አላህ ሰአራዊት የተረከቧቸውን መሣሪያዎች ተጋሩዎች (የኤርትራን ጨምሮ) እና አማራዎች እርስ በርስ ተላልቀው ልክ ሲያባክኑት በኢትዮጵያ ስም ገንዘብ፣ መሣሪያ እና የሰው ኃይል እየሰበሰበ ሲደራጅ የነበረው የኦሮሞ ዘንዶ ከደቡብ እና ግማሽ ሶማሌ ቀጥሎ አዲስ አበባን፣ ቤኒ ሻንጉል እና አማራ የተባሉትን ክልሎችን ሙሉ በሙሉ ይቆጣጠርና ራያ እና ቆቦንም በቀላሉ ጠቅልሎ፤ “በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ … ለኦሮሞ ሕዝቤ ስል ኢትዮጵያን ማጥፋት እንደነበረብኝ እኮ ዕቅዴን በግልጽ ነግሬህና አሳይቼህ ነበር፣ ኦሮሞ እኮ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ለጠላትህ ለግብጽ እኮ “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” ብዬ ስምልልህ ነበር፤ አልሰማህም አላየህም እንዴ? ሃ!ሃ!ሃ!ሃ!” እያለ ጣና ሐይቅ ውስጥ በደስታ ይዋኛል።
ልብ ብለናል? ዛሬ በአረመኔው ግራኝ ንግስና’ በዓል ላይ የተገኙት አፍሪቃ መሪዎች አብዛኛዎቹ መሀመዳውያን ናቸው። ሴኔጋል + ጂቡቲ + ሶማሊያ + ናይጄሪያ ወዘተ
VIDEO
እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ትግራይን ከኢትዮጵያ አባርረው፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ከፊል ሶማሌን እና ቤኒሻንጉል ጨፍልቀው በኢትዮጵያ ስም በዋቄዮ – አላህ – ዲያብሎስ መንፈስ የምትመራዋና እስላማዊት ኦሮሚያ ካሊፋትን ለመመስረት በማለም ዛሬ በመጨፈር ላይ ያሉት እነ ግራኝ አብዮት አህመድም በእሳት እንደሚጠረጉ ለእነርሱ በቆመው ሕዝባቸውም ላይ እሳቱ እንደሚወርድባቸውና በፈርዖን ግብጽ የታዩት መቅሰፍቶች ሁሉ እንደሚመጡባቸው ምንም አልጠራጠርም። በእግዚአብሔር ፈቃድ እኛም የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን።
አዎ ! የማይገባቸውን ያልማሉ፤ ዲያብሎሳዊ እቅዳቸው ም ይሄ ነው፤ ነገር ግን በጭራሽ አይሳካላቸውም፤ የማይሳካላቸውም በተዋጊዎቹና በጦረኘኞቹ ኃይል አይደለም፤ እኛ ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የጽዮን ልጆች እስካለን ድረስ ምንም ነገር እንደማይሳካላቸው፣ እርስበርስ እንደሚተላለቁ፣ እንደማይሳካላቸውና አንድ በአንድ ከሃገረ እግዚአብሔር በእሳቱና በመቅሰፍቱ ተጠረራረገው ወደ ኤርታ አሌ እን ደሚጣሉ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ስም ቃል ልገባ እወዳለሁ ።
የጠላቶቻቸውን ሜዲያዎች እንደ መዥገር ተጣብቀው የሚያዘወትሩ ግብዝ ኢትዮጵያውን የበዙበት ዘመን ስለሆነ ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንደማይደርሳቸው አውቃለሁ፤ ምን ይደረግ ከዚህ በላይ ለመጮህ አልተፈቀደልኝም። “በስመ አብ ወወል ወመንፍ ቅዱስ!” በማለት ቅዱስ ሥላሴን የምንጠራበትን ኃያል የጸሎት አካል አታልለው ለመንጠቅ፤ “Share, Subscribe, Like“ የተባሉትን የሰይጣን ሦስተዮሽ ‘ልመናዎች’ንም በጭራሽ አልጠቀመም፤ አንባቢዎቼና ተመልካቾቼም ታዝባቸው ከሆነም እነዚህን ቃላት በጭራሽ አልጠቀምም፤ ክርስቲያን የሆነ ሁሉም፤ “Share, Subscribe, Like” ባይል ይሻለዋል፤ ይህም የባዕድ አምልኮ ልምድ ነው ለማለት እወዳለሁ። በሌላ በኩል ግን ሁሉም የጽዮን ጠላቶች ማን እንደሆንክ ያውቃሉ፤ ቻነሌንን እና መልዕክቴን ለማፈን የሚሞክሩትም ማን እንደሆንኩ ስለሚያውቁ ነው፤ ስለዚህ ደግሜ ደጋግሜ እነግራቸዋለሁ፤ አረመኔዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!
🌞🌞🌞“ለዓለም ጨው ለራሴ አልጫ ሆንኩ፤ ለዓለም ብርሃን ለራሴ ጨለማ ሆንኩ”🌞🌞🌞
VIDEO
✤✤✤ ፃድቁ አባታችን ብፁዕ አቡነ ተክለ ሐይማኖት በመልአኩ ትዕዛዝ ከደብረ ዳሞ ገዳም ወደሌላ ገዳም ለመሄድ ሲነሡ አበምኔቱ አባ ዮሐኒና መነኰሳቱ ሲሸኟቸው አቡነ ተክለ ሐይማኖት አርባ ክንድ ርዝመት ባለው ገመድ ገደሉን ለመውረድ እንደጀመሩ ገመዱን ሰይጣን ከካስማው ሥር ቆረጠባቸው፡፡ ቅዱስ አባታችን ግን በዚህ ጊዜ ስድስት የብርሃን ክንፎች ተሰጣቸውና እየበረሩ ክንፎቻቸውን እያማቱ ሦስት ምዕራፍ ሄደው ሲያርፉ አበምኔቱና መነኰሳቱ አይተዋቸው እጅግ ተደስተዋል፡፡ አባታችን ወደ ትግራይ ሄደው ከአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ ገብተው በጊዜው ከነበሩት አበምኔት ከአባ ዮሐኒ ቆብና አስኬማ ከተቀበሉ በኋላ ተመልሰው ወደ ሐይቅ በመሄድ ለአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ቆብና አስኬማን ሰጥተዋቸዋል፡፡ ከዚያም ወደ ዋሊ ገዳም ገብተው ከቅዱሳን ጋር ተገናኝተው በትሩፋት ላይ ትሩፋትን በገድል ላይ ገድልን ጨምረዋል፡፡
ከ ፩ሺ፪፻፷፮ እስከ ፩ሺ፪፻፷፯ /1266-1267 ዓ . ም ለአንድ ዓመት ያህል የትግራይን ገዳማት በሙሉ በመጐብኘት ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ግብፅም በመሄድ በዚያ ያሉ ቅዱሳት መካናትን ጎብኝተው መጥተዋል፡፡ ከዚህ በኋላ “ዳዳ” በተባለ ስፍራ ይመለክ የነበረውን ፸፭ /75 ክንድ የሚረዝመውን ዘንዶ በጸሎት ኃይል በመስቀል ምልክት አማትበውበት በተአምራት ገድለውታል፡፡ በቦታው ላይ በአርባዕቱ እንስሳ ስም ቤተ ክርስቲያን አንጸው ታቦተ ሕግ አስገብተውላቸዋል፡፡ ከሴቶችና ከልጆች ሌላ ሦስት ሺህ በጣዖት የሚያመልኩ ወንዶችን አስተምረው መልሰው አጥምቀው አቊርበዋቸዋል፡፡ ✤✤✤
✤✤✤ የፃድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎታቸውና በረከታቸው ረድኤታቸውና ምልጃቸው በመላው ሕዝበ ክርስቲያን ላይ አድሮ ይኑር ለዘለዓለሙ፤ አሜን!✤✤✤
💭 ክፍል ፪
ከአብዛኛዎቹ ከእርሱ ትውልድ ርዕዮተዓለማውያን ጋር እደማልስማማው ሁሉ ከጋሽ ዮሴፍ ጋርም በአንዳንድ ምልከታዎቹ አልስማማም ( ለምሳሌ የብሔር ብሔረሰብን ተረት ተረት በሚመለከት ) ግን ዛሬ በትግራይ እየታየ ስላለው ዓለም አይቶትና ስምቶት ስለማያውቀው ጭቃኔ፣ አረመኔነት በሚመለከት በጥሩ ሁኔታ በዚህ ቪዲዮ የሳለለን ምስል ፻ /100% ትክክል ነው። ወደ ሌላ ርዕዮተ ዓለማዊ አርእስቶች ሳይገቡ በዚሁ ርዕስ ላይ በጥልቁና በተከታታይ ቢወያዩበት ተጽዕኖ ለመፍጠር በጣም ይረዳል። በተለይ “ማን ? ይህን ወንጀል እየፈጸምው እንዳለና ለምን ?” የሚሉትን ጥይቄዎቹ ምንም ይሉኝታ በሌለበት መልክ ነጭ ነጯን ቢያቅርቡ የተሻለ ይሆናል።
ለእኔ ዛሬም ሆነ ላለፉት አራት ትውልዶች ( ፻፴ /130 ዓመታት ) በጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ተጋሩ ላይ አድሎ፣ ግፍና ጭፍጨፋ ሲያካሂዱ / እያካሄዱ ይሉት በተለይ ኦሮሞዎች እና አምሓራዎች ናቸው። ምንም ወለም ዘለም ማለት የለም፤ አፄ ምኒልክ / አቴቴ ጣይቱ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሁሉም በኢትዮጵያ መፈሳውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያን ለማጥፋት በባዕዳያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የተመለመሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኦሮሞዎች ናቸው። ሕወሓቶች ሳያውቁትም ሆነ አውቀውት ይህን ዲያብሎሳዊ የስጋ ማንነትና ምንነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋውሪ የተጠሩ ግብዞች ናቸው፤ ከሠላሳ ዓምታት በፊት ግማሽ ኢትዮጵያን ያላግባብና ሃላፊነት በጎደለው መልክ ለኦሮሞዎች በመስጠት ኦነግን በቀጥታ እንዳነገሡት ሁሉ ዛሬም ተጋሩ እየተሰው እና እያለቁ ብሎም አማራው ለዕልቂት እንዲዳረግ እየተደረገ እንኳን በተዘዋዋሪ በኢትዮጵያ ለመፍጠር እየተዘጋጁ ያሉት ለብዙ ተዋሕዷውያን ማለቅ ተጠያቂ በሆነው ወንጀለኛ ጃዋር መሀመድ የምትመራዋን እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ እነ ቴዲ በድፍረትና በቀጥታ ብዙ ልትናገሩበት ይገባል፤ አገርን እና ብዙ ሚሊይን ሕዝብን ሊያድን የሚችል ጉዳይ ነውና።
ጌታችን አማላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬ በትግራይ እየተካሄደ ስላለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ፣ አረጋውያኑን፣ ወንዶችንና ሴቶችን፣ ወጣቶችንና ሕፃናትን፣ እንስሳቱን፣ አፅዋቱን፣ ውሃውን ወዘተ ለማጥፋት ስለሚካሄደው ዘመቻ ማንን ነው ተጠያቂ የሚያደርጋቸው ? እንግዲህ ብሉይ ኪዳንንም አዲስ ኪዳንንም በደንብ አንብቦ ለተረዳ፤ ተጠያቂዎች የሚሆኑት / የሆኑት ልሂቃኑ / ፍሪሳውያን / ሳዱቃውያኑ ብቻ አይደሉም፤ ሕዝቦችም ናቸው። ለእኔ እስካሁን ለአምስት መቶ ዓመታት፣ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ከዚያም በተለይ ላለፉት ሦስት ዓመታት እና አሥር ወራት በቅድሚያ የሚጠየቁት የኦሮሞ እና አማራ ሕዝቦች ናቸው። እነዚህ ልሂቃን የሚከተሏቸው እነዚህን ሕዝቦች ነው፣ እነዚህ ልሂቃን በሰአራዊቶቻቸው በኩል የሚፈጽሟቸው ግፎች እነዚህ ሕዝቦች ይፈጸሙ ዘንድ የሚሿቸው ግፎች ናቸው። እነዚህ ሕዝቦች በምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ጊዜ በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎች “አያውቁም ነበር” ብንል እንኳን ( ልሂቃኖቻቸው ይህን በታሪክ መዝገበው ሲጸጸቱና ንስሐ የገቡበት አንድም ማስረጃ አላገኘሁም። በዚህም ጽዮናውያን ጸጥ ለጥ ብለው በትዕግስት ለመኖር በመወሰናቸውና በዳዮቻቸውም ለንስሐ እንዲበቁ ኃጢዓቶቻቸውን ባለመጠቆማቸው እወቅሳቸዋለሁ፤ ሕወሓትም የቀይ ሽብር ፈጻሚ ስለነበረው ደርግ ብቻ ነበር በመጠኑም ቢሆን ቅሰቀሳ ሲያደርግ የነበረው። ) ፤
ዛሬ ግን በትግራይ እየተሠራ ስላለው ግፍ የኦሮሞም የአማራም ሌሎቹም “የብሔር ብሔረሰብ” ሕዝቦች በደንብ በሚገባ ያውቃሉ። ታዲያ ይህ ሁሉ ግፍ አንድ “ወገን” በሚሉት ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ባለፉት ሦስት ዓመታትና ባለፉት አሥር ወራት “ይህ ጦርነት ይቁም፣ መንገዶች አይዘጉ፣ ምግብ፣ መድሃኒት፣ ውሃ እና መብራት አይከልከል፣ ስደተኞቹም ቢሆኑ ወደ ሱዳን ከሚሄዱ ወደ እኛ ይገቡ ዘንድ መንገዶቹ ይከፈቱላቸው” በሕዝብና ማሕበረሰብ ደረጃ ( የተቃውሞ ሰልፍና የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በአደባባይ ወጥተው በመጮህ፣ በሜዲያ ወጥተው ቅስቀሳዎችን በማድረግ፣ “የትግራይ ደም ደማችን ነው ! የፋሺስቱ ግራኝ ኦሮሞ አገዛዝ እኛን አይወክልም !” በማለት ከተጋሩ ጎን ተሰልፈው የፋሺስቱን ሰአራዊት ለመዋጋት በመወሰን ይህ በጽዮናውያን ላይ የሚካሄደው ጭፍጨፋ “ሕዝባዊ” አለመሆኑን ሊያሳዩን ችለዋልን ? በጭራሽ ! እንዲያውም በተቃራኒው ከጨፍጫፊው ፋሺስት ጎን ተሰልፈው “ያዘው ! በለው ! ግደለው ! እሰየው !” እያሉ ሲዘምቱ፣ ሲገድሉ፣ ሲያፈናቅሉ፣ ከስራ ሲያባርሩ ነው ያየነው። በአዲስ አበባ፣ በናዝሬት በወለጋ እንዲሁም ብዙ ዜና በማይወራባት ግን የዘር ማጽዳት ዘመቻ በግልጽም በድብቅም ለሚካሄድባት በኦሮሚያ ሲዖል ተጋሩዎች እና አማራዎች ( ተዋሕዷውያን ) ተላልፈው የተሰጡት ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለማ መገርሳና ጃዋር መሀመድ “ስውር” ቡድን ለሆነው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ሰራዊት (OLA) ለተባለው ፋሺስታዊ ቡድን ነው።
ዛሬ በኦርሞዎች፣ አማራዎች እና ኤርትራውያን አማካኝነት በጽዮናውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው ዓይነት ግፍ በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ወይንም በኤርትራ ተፈጽሞ ቢሆን ኖሮ ፻ /100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ ጽዮናውያን ከኦሮሞዎች፣ አማራዎችና ኤርትራውያን ጎን ተሰልፈው በዳዩን ቡድን በተዋጉት ነበር። ታሪክም እኮ የሚነግረን ይህን ነው። በሚሊየን የሚቆጠሩ የኤርትራ ስደተኞችን ላለፉት ሰላሳ ዓመታት አስተናግደው የነበሩት እኮ ጽዮናውያን ናቸው። ባለፉት ሦስት ዓመታት እንኳን በአዲስ አበባ፣ ናዝሬትና ደብረዘይት ነዋሪዎች ላይ የኦሮሞ ሽብር እንዳንዣበበ ከትግራይ የመጡ ጽዮናውያን ነበሩ በየቤተ ክርስቲያኑ እና ገዳማቱ በጾምና በጸሎት መንፈሳዊውን ውጊያ ለእነዚህ ከተሞች ነዋሪዎች ሲዋጉላቸው የነበሩት። ይህን እራሴ በዓይኔ ምስክር ሆኜ ያይሁት፤ ተጋሩ ብዙም የመናገርና የሜዲያ ብቃት ስለሌላቸው ነው ይህ ክስተት በሰፊው ሊታወቅ ያልቻለው።
ይህ የጽዮናውያን ማንነትና ምንነት እኮ ነው ጠላት ዲያብሎስንና ጭፍሮችን በቅናት የሚጨርሳቸው። ይህ ቃኤላዊ የቅናት መንፈስ እኮ ነው በሕዝብ ደረጃ የትግራይ ሕዝብ እንዲጠፋ ኦሮሞዎች፣ አማራዎች እና ሌሎችም በሕዝብ ደረጃ ከፍተኛ ሰይጣናዊ ምኞት አላቸው ለማለት የደፈርኩት። እኔ በዚህ በጣም እርግጠኛ ስለሆንኩ እና እውነቱም ስለሆነ ለመናገር የመድፈር ግዴታ አለብኝ። ክርስቶስ ለፍርድ ሲመጣ ተመሳሳይ ነገር በመናገር በእነዚህ ሕዝቦች ላይ እንደሚፈርድ መጽሐፍ ቅዱስ በደንብ ነግሮናል።
ይህ ችግር እንዲፈታ የምንሻ ከሆነና እነዚህ ሕዝቦች ተመልሰው ለንስሐ በመብቃት እንዲድኑ የምንሻ ከሆነ በጽዮናውያን ላይ ግፉ ከዚህ በፊትም ዛሬም እየተሠራ ያለው “በሕዝብ ደረጃ ነው ! ፣ ተጠያቂዎቹም በተለይ የኦሮሞ እና አማራ ሕዝቦች ናቸው” ማለት ግድ ነው። ይህ እስካልተባለ ድረስ፤ እነዚህ ሁለት ሕዝቦች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት፣ ላለፉት መቶ ስላሳ ዓመታት የሠሯቸውን ግፎችን ጽዮናውያን እስከሚያልቁ ድረስ እንደገና ለመድገም ሌላ መንግስት ወይም ሥርዓት ይዘው መምጣታቸው አይቀርም። ኩነኔው ወደ ሕዝብ ደረጃ ከፍ የሚል ከሆነ ግን ግፍ አድራጊውን መንግስት አንድም ቀን በሥልጣኑ እንዳይቆይ የማድረግ ብቃት ያለው ሕዝብ ለፍትሕ ሲል ለአመጽ ይነሳል። የኦሮሞ ሕዝብ እና በኦሮሞዎች የስጋ ማንነትና ምንነት ተጽእኖ ሥር የወደቀው የአማራ ሕዝብ ዛሬ እንደምናየው “እኔ / የእኔ / ኬኛ”ከማለት ውጭ “ፍትህ” የሚባለውን ነገር በጭራሽ አያውቁትም። ‘ ሃቁን ሃቅ፣ ሃሰቱን ሃሰት ‘ ማለት ተገቢ ነው።
በዘመነ ናዚው ሂትለር አብዛኛው የጀርመን ሕዝብ “ፍትህን” የሚያውቅ ጥሩ ሕዝብ ነበር። ሆኖም ይህ ስድስት ሚሊየን አይሁዳውያንን በጋዝ ጓዳ ታፍነው ከመገደል አላዳናቸውም። እንዲያውም ከዛሬይቷ ምንሊካዊት ኢትዮጵያ ጋር ሲነጻጸር በናዚው ሂትለር ዘመን እንኳን ብዙ ጀርመኖች አይሁዳውያንን እየደበቁ አድነዋቸዋል፣ ከሂትለር ጋር አንሰለፍም ብለው ሂትለርን ለመግደል ሞክረዋል፤ ያውም የሂትለር የቅርብ ሰዎች። የትኛው ኦሮሞ፣ የትኛው አማራ ነው እንኳን በትግራይ ካሉት ጽዮናውያን ጎን ሊቆም በአዲስ አበባ እና በናዝሬት የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ለሚገኙት የትግራይ ልጆች ድምጽ የመሆንና ጥብቅና የመቆም ፍላጎት እንኳን ያላቸው ?
ጽዮናውያን ላይ ለአስራ አንድ ወራት ያህል ያካሄዱት የቦምብና ጥይት ጭፍጨፋና ሴት መድፈር አልበቃቸውም፤ ዛሬም ላቀዱላት የእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት ምስረታ ሲሉ “ሰማዕታት ለመሆን” ሕዝቡን በረሃብና በጥሜት ፈጅተው ከመጨረስ ወደኋላ እንደማይሉ መላው ዓለም ““ምን ዓይነት ጉድ ነው?!” ብሎ በመገረም ጭካኔውን በጥሞና እየተከታተለው ነው። “ምን ዓይነት አረመኔዎች ናቸው? ያውም በዘመነ ኮሮና?” እያስባለ ብዙ ሃገራትን፣ ተቋማትንና ሜዲያዎችን በማስቆጣት ላይ ይገኛል። እነ ሂትለር እንኳን ያላሳዩትን ዓይነት ጭካኔ የራሱን ሕዝብ በዚህ መልክ ለመጨረስ የወሰን የሌላ ሃገር አገዛዝ በታሪክ እንኳን የተመዘገበ አይመስለኝም!
___________ __________ ___________
Like this: Like Loading...