Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሩሲያ’

Foreign Minister of The Nazi Ukrainian Regime Headed to Ethiopia to See The Genocidal Fascist Oromo Junta

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2023

“Birds of a feather flock together / ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ።

💭 እርግጠኛ ነኝ ቀጣይዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯን ወይም መሪዋን ወደ ኢትዮጵያ የምትልከዉ ሀገር ሩሲያ እንደምትሆን እርግጠኛ ነኝ። ሩሲያም ሆነች ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጅምላ የጨፈጨፈውንና በረሃብ የጨረሰውን የፋሺስት ኦሮሞ በዲፕሎማሲም በጦር መሳሪያም ይደግፉታል። እ..አ ከ 2020 አንስቶ የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን አብራሪዎች ከቱርኮች ጎን ኢትዮጵያ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋሉ።

💭 Ukrainian Foreign Minister Dmytro Kuleba is urging African countries to abandon their stances of neutrality towards his country’s war with Russia

Many African countries have refused to take sides in the European conflict, with several abstaining from votes at the United Nations General Assembly condemning Russia’s invasion. Ethiopia is one of them.

Speaking in Addis Ababa, the Ethiopian capital, on Wednesday, Kuleba said Ukraine was “very upset that some African countries chose to abstain” and called them to lend Ukraine diplomatic support “in the face of Russian aggression.”

My Note: I am sure that Russia will be the next country to send its foreign minister or leader to Ethiopia. Both Russia and Ukraine are supporting the fascist Oromo regime of Ethiopia, who committed genocide, massacred and starved to death more than one million Ethiopian Christians, with diplomacy and weapons. Since 2020, Ukrainian drone pilots are actively involved in Ethiopia alongside the Turks.

Jewish Zelensky Gifts The Catholic Pope With an Orthodox Icon without Christ. A Blasphemy!

😲 አይሁዱ የዩክሬን ፕሬዚደንት ዘሌንስኪ ለካቶሊኩ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ክርስቶስ የሌለበትን የእመቤታችን የኦርቶዶክስ ስዕልን ሰጣቸው። ትልቅ ስድብ!

🔥 The War in Ukraine Shows Us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • 🔥 UKRAINE
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, indeed a very curios and tragic phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

50 U.S. Senators Have Been Issued Satellite Phones For Emergency Communication

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2023

📞 ለድንገተኛ ግንኙነት ፶/ 50 የአሜሪካ ሴናተሮች የሳተላይት ስልኮች ተሰጥቷቸዋል።

📞 Amid growing concerns of security risks to members of Congress, more than 50 senators have been issued satellite phones for emergency communication, people familiar with the measures told CBS News.

In testimony before the Senate Appropriations Committee last month, Senate Sergeant at Arms Karen Gibson said satellite communication is being deployed “to ensure a redundant and secure means of communication during a disruptive event.”

Gibson said the phones are a security backstop in the case of an emergency that “takes out communications” in part of America. Federal funding will pay for the satellite airtime needed to utilize the phone devices.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Duplicitous Biden Said in 2022; F16s Means WW3 – Now The US Provides F-16 fighter Jets to Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2023

💭 መንታ-አፉ ጆ ባይድን በ2022; F16s ማለት ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ነው ፥ አሁን ዩናይትድ ስቴትስ ዘመናዊውን የ F-16 ተዋጊ አውሮፕላኖችን ለዩክሬን ለማቅረብ ወስናለች።

ቀባጣሪው ባይደንና ሉሲፈራውያኑ ሠሪዎቹ የሦስተኛውን የዓለም ጦርነት በጣም ተመኝተውታል። እነርሱማ በሕይወት ተርፈው ለሺህ ዓመት በምድር ላይ ለመኖር የምድር ውስጥ ቤቶችን ሠርተው ጨርሰዋል። አይ ሞኞች! አይ ግብዞች!

ከዓመት በፊት ባይደን፣ F16s ማለት WW3 ማለት ነው፣ ብሎ ነግሮን ነበር። ስጋቱና ችግሩ የምዕራቡ ዓለም በዩክሬን ጦርነት በቀጥታ ለመሳተፍ ማወጅ አለመቻሉ/አለመፈለጉ ነው። ስለዚህ በተዘዋዋሪ መንገድ የዩክሬኑ አሻንጉሊታቸው ዜልንስክ በ’ሃገሩ’ ጦርነት እያለ እሱ ግን በመላው ዓለም ጉብኝት ሲያደርግ አሜሪካና ኔቶ ሙሉውን ሃላፊነት ወስደው አሁን የሩስያን ግዛት እየመቱ ነው።

እስኪ ይታየን ፤ የF16 ተዋጊዎችን ለማብረር የብዙ ዓመታት ሥልጠና ያስፈልጋል፤ ነገር ግን ዩክሬን ብዙ F16 አብራሪዎች አሏት አውሮፕላን፤ ታዲያ እነዚህ ተዋጊዎች ይላኩላት ዘንድ የአሜሪካን ፈቃድ እየጠበቀች ነውን? እዚያ ላይ F16 ዎችን ለመደገፍ የሚያስፈልጉትን የከርሰ ምድር ሰራተኞች፣ ክፍሎች ክምችት፣ የጥገና ተቋማት እና የኮምፒዩተር ሲስተሞች ይጨምሩ።

የኔቶ ፓይለቶች ዩክሬናውያን መስለው በጦርነቱ እየተሳተፉ እንደሆነ የኔ ግምት ይሆናል። ሌላ ማንም ሊሆን አይችልም። እንግዲህ ይህ በዕቅድ እየተፈጸመ ያለ ውጥረት በጥሩ ሁኔታ አያበቃም።

👉 ጦርነቱ ገና ከመጀመሩ ከወራት በፊት ያየሁትን ራዕይ እዚህ ገብተን በድጋሚ እንመልከት፤

💭 የቀድሞ የሩስያ ፕሬዝዳንት ስለ አራቱ የምጽአት ፈረሰኞች አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል

ዲሚትሪ ሜድቬድየቭ አራቱ የምጽአት ፈረሰኞች ቀድሞውኑ በዓለም ዙሪያ እየጋለቡ ነው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው” ብለዋል።

በአሁኑ ሰዓት በኔቶ ኤዶማውያን ምዕራባውያን ፍዬሎችና በሩሲያ በጎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት እንዲሁም በአህዛብ የዋቄዮአላህ የምስራቅ እስማኤላውያን ፍዬሎች በሰሜናውያኑ የኢትዮጵያ ጽዮናውያን በጎች ላይ እየፈጸሙት ያለውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን አስመልክቶ፤ ትሑቱ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚደንት (የፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪ) ዲሚትሪ ሚድቬዲዬቭ ሰሞኑን ለአልጀዚራ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዲ ብለዋል፤

አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች እየጋለቡ በመምጣት ላይ ናቸው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው።” ብለዋል።

እንደዚህ ዓይነት አስተዋይነት የምጠብቀው ከጽዮናውያን ነበር። አዲስ አበባስ ዛሬ ፍዬሎች ነው የነገሱት፣ ግን ትንሽም ቢሆን እንዲህ እንዲናገሩ የምጠብቀ በተለይ “ተምለስው ይሆናል” በሚል ተስፋ ትግራይን እናስተዳድራለን ከሚሉት ኢአማንያን ነበር። እነ ፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ተለውጠው ተስፋቸውን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ ብቻ ጥለዋል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ግን ዛሬም ስለ “ብሔር ብሔረሰብ እኩልነት” ተረተረት እየቀበጣጠሩ በጎቻቸውን ለአህዛብ ኦሮሞ ተኩላ አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል።

የፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ከዚህ ቀደም ያየሁት ኃይለኛ ሕልም እውን እየሆነ የመጣ ይመስላል፤ እግዚኦ! እኔ የምሰጋው እንደ እስከዛሬው በግድየለሽነት በሕይወታቸው ላይ እየቀለዱ ባሉት ትዕቢተኞች ፈርዖናዊ ቧልተኞች፣ ለንሰሐ ባልበቁትና የድኽነቱን መንገድ ላልተከተሉት፣ ገና ላልዳኑት ነው። እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ፤ “አስጠንቅቁ!” ካሉን ብዙ ዓመታት አሳልፈዋል፤ አብዛኛው ግን ባልሆነ ቦታ ላይ ጊዜውን፣ ጉልብቱንና ገንዘቡን ብሎም ነፍሱን በማጥፋት ላይ ይገኛል። ሁሉም የሚያየው ነው። በየቀኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖች በኢቲቪ፣ ፋና፣ ኢሳት፣ ኢትዮ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ቋቅና ሳቅ፣ ደረጀ ዲቺታል ወያኔ፣ ደሩ ዘሐረሩ እንዲሁም ሌሎች ብዙ አራተኛው የምንሊክ ትውልድ ባፈራቸው ከንቱ የዋቄዮአላህ ባሪያ ሜዲያዎች ጊዜውን ሲያባክን ሳይ እጅግ አዝናለሁ። “ምን የሚጠቅም ነገር አገኘሁ?” ብሎ በመጠየቅ ሕይወቱን ለመለወጥ የማይችል ትውልድ ሳይ በጣም ይከፋኛል።

🔥 ለማንኛውም ፤ በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭 The Biden Administration now is allowing Western allies to provide Ukraine with F-16 fighter jets — including American-made ones. But just over one year ago, Joe Biden warned that taking similar steps would enter America into World War 3.

Biden said, F16s means WW3, he actually said it, problem is that the west cannot announce a war in Ukraine, therefore US / NATO are now striking Russian territory.

Ukraine has a bunch of F16 pilots just sitting around waiting on US to send them planes? Add to that the ground crews, parts inventory, maintenance facilities, and computer systems needed to support the F16s.

NATO pilots disguising as Ukrainians would be my guess. This will not end well.

💭 Russia Threatens To Shoot Down US Fighter Jets

Russia has issued a warning that it will shoot down US F-16 fighter jets if they enter Ukrainian airspace.

The Russian Ministry of Defense conveyed the message, stating that any unauthorized incursion into Ukrainian airspace by foreign military aircraft would be seen as a violation of Russia’s borders.

They accused the United States of attempting to provoke conflict and made it clear that any incident involving US jets would be the sole responsibility of the U.S.

Russia also asserted its capability to detect and neutralize any threats to its airspace.

The situation in Ukraine remains highly tense, and Russia’s warning raises the stakes, adding to the already heightened tensions in the region.

This coupled with Russia’s takeover of Bakhmut, only adds a sense of uncertainty as to the outcome of this war.

I feel the more time passes, the less people seem to pay attention to one of the world’s most dangerous wars since WW2.

Is anyone still even concerned of a potential conflict between the U.S. and Russia?

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Did Antichrist Zelensky Wear an Inverted cross Sweatshirt During His Vatican Visit?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2023

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ የዩክሬን ፕሬዝደንት ዘሌንስኪ በቫቲካን ጉብኝቱ ወቅት የተገለበጠ የመስቀል ሹራብ ለብሷልን?

👹 ዘለንስኪ – አህመድ አሊ – ሜሎኒ 👹

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጋላ-ኦሮሞ አብይ አህመድ አሊን ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ይህ ክፉ የክርስቶስ ተቃዋሚ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ የጸሎት ጨርቆችን የክርስቶስን ትንሣኤ ከሚያሳይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሥዕል ጋር ለጳጳሱ በስጦታ መልክ አቅርቦላቸው ነበር። ዘለንስኪ ለጳጳሱ የሰጠው እና አህመድ አሊ ባቀረበው መካከል ያለውን ተመሳሳይነት ማየት ትችላላችሁን? ሁለቱም ወንጀለጆች (ዘለንስኪ አይሁዳዊ ነው፣ እና አህመድ አሊ ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ነው) በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እያካሄዱ ነው። ወዮላቸው!

👹 Zelensky – Ahmed Ali – Meloni 👹

Pope Francis also received the genocider Abiy Ahmed Ali of Ethiopia. This evil Oromo Antichrist offered a present of traditional Ethiopian prayer fabrics, along with a painting of the Risen Christ to the Pope. Can you see the similarity between what Zelensky gave the Pope and what Ahmed Ali presented? We remember that the dirty Ahmed Ali displayed the upside down cross in public during Easter. Both these criminal leaders (Zelensky is Jewish, and Ahmed Ali is Muslim-Protestant) are waging a genocidal war against the Orthodox Church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jewish Zelensky Gifts The Catholic Pope With an Orthodox Icon Without Christ. A Blasphemy!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2023

😲 አይሁዱ የዩክሬን ፕሬዚደንት ዘሌንስኪ ለካቶሊኩ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ክርስቶስ የሌለበትን የእመቤታችን የኦርቶዶክስ ስዕልን ሰጣቸው። ትልቅ ስድብ!

😈 እንግዲህ ባለቀንዶቹ የ 666ቱ ጭፍሮች ሲገናኙ ልዑላቸውን ሉሲፈርን ‘የሚያረኩት’በዚህ መልክ ነው።

😈 Well, when the hornets 666 armies meet, they ‘satisfy’ their prince Lucifer in this form.

😲 During a meeting with the Pope, Zelensky handed him an “icon” of the Mother of God with a void in the place where the Savior should have been.

Ukrainian President Vladimir Zelensky, who met with Pope Francis last week, presented the pontiff with gifts that are offensive to Orthodox Christian believers, the il Fatto Quotidiano newspaper wrote.

The controversial item is an icon of Virgin Mary holding the Child Jesus, who is depicted only as a black outline.

“It was supposed to symbolize the ‘loss’ of Ukrainian children in the conflict, but to the head of the Roman Catholic Church, the ‘loss’ of Child Jesus means the loss of the Messiah, the loss of the reason to exist for the institute of the church itself,” the paper quoted a prominent journalist, historian and former senator Raniero La Valle as saying.

In his opinion, the picture in fact symbolizes “erasing Christ from the cross and the denial of his resurrection.”

Another present by Zelensky was the painting of Madonna, made on a fragment of a bulletproof vest, against the bloody red background with stripes in colors of the Ukrainian flag.

In contrast, Pope Francis gave President Zelensky a bronze sculpture representing an olive branch, a symbol of peace. He also gifted him with several documents devoted to peace and fraternity.

👉 Selected comments courtesy of ‘Living Orthodox‘ who shared his reaction with us in the 2nd part of the video under the title: „The Heresy of Political Ideology—We Must Not Be of the World.„

  • – Though blasphemous…I can’t help but wonder if God allowed it as a message to His Children, and the world, that these two leaders are not cooperating with His Will to put it lightly, therefore, He is absent in the whole exchange for both the giver and receiver as depicted on the “icon”…where the giver is deliberate and obvious but the receiver’s current stance in corporation with the world portrays a cheap rendition of what our Lord and Savior is not (looks like it was created with magic markers or is a computer-generated print out amongst the “black void”)…therefore, this “icon” represents their truth as it relates to the war, social/political/global agendas, and the spiritual implications to all of it (unless they repent, God-willing). In other words, our Lord and Savior Jesus Christ is absent because the exchange and powers that be between these two are not in accordance with His Will…so in that way, the “icon” may be accurate in relaying God’s message regarding these affairs and possibly why He allowed such a disgraceful “icon” to be revealed openly to the public and the world at large.
  • – Living Orthodox: God does indeed permit things like this not only as a correction, but indeed to highlight and reveal different issues. More so, it is to spurn the faithful to action and to warn us from the sleep of worldliness and humanism. St. Justin Popovich wrote extensively on this matter.
  • – Not just blasphemous, but generally unskilled “icon” writing. The quality is as poor as the taste in which it was given. Kyrie Eleison!
  • – Father God Bless. If Zelensky views the ukrainian people only as a resource to exploit, why hasn’t he left Ukraine as soon as it got dangerous for him? Or do you think he is enjoying his portrayal as a brave and heroic leader in the western media so much that vainglory is his motivation?
  • – Lots of parallels to what Hitler did, he replaced the pastors, murdered or imprisoned those who wouldn’t go along, created his own churches, and wrote his own version of the bible. It is that same spirit.
  • – Father, do you think Zelenskyy is an Antichrist?
  • Living Orthodox: “I don’t have enough discernment to say for certain. But I would say he’s likely a type of one. He’s placed the identity of a nation in the place of God. Anti means “in place of or instead of”…”
  • – As an American, I feel grief and sorrow at my country’s role in this awful war and ecclesiastical confusion.
  • – Christ is Risen. So sad that many innocent people are dying because of this horrible behavior. Blessings to you and all Orthodox who are true to the faith

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

NUCLEAR?: Russians Missiles Hit Ukrainian Ammunition: Depot British Depleted Uranium Tank Shells Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023

🔥 ኑክሌር?፡ የሩስያውያን ሚሳኤሎች የዩክሬን ጥይት ማከማቻ ቦታዎችን መቷቸው፡ ብሪታንያ ለዪክሬን የምትልካቸው የተሟጠጠ ዩራኒየም ታንክ ዛጎሎች ወድመዋል። ምዕራባውያኑ በረጅም እጃቸው ልክ እንደ ሰሜን ኢትዮጵያውያን እዚህም ወንድማማች ሕዝቦችን በማጫረስ ላይ ናቸው።በሁለቱም በኩል እያለቁ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🔥 Gamma Radiation Spikes in the Region’s Atmosphere

Russia blew up an ammo depot in “Khmelnytsky” that was storing DEPLETED URANIUM ammo supplied by the UK.

That’s why now the Ukrainians are sending ROBOTS to put out the fire…. Not humans because that place IS RADIOACTIVE.

The West’s proxy war against Russia in the Ukraine has led to progressively more deadly weapons systems and ammunition to be delivered to Zelensky’s Nazi regime.

Possibly, the most controversial of these deliveries are the deadly radioactive shells for Challenger 2 tanks that the British government has given Ukraine.

Robert F. Kennedy Jr commented on Instagram:

“In another reckless escalation, Britain has confirmed delivery of depleted uranium munitions to Ukraine. DU munitions should be banned. They partially vaporize on impact, poisoning the environment with uranium dust that causes cancer and horrific birth defects.”

👉 Courtesy: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Irish Politician about the Dangers of Military Bases in Djibouti: ‘God Save Africa From Europeans!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 12, 2023

💭 የአይርላንድ ፖለቲከኛዋ ወ/ሮ ክሌር ዴሊ በጅቡቲ ስላሉት የጦር ሰፈሮች አደጋ፤’እግዚአብሔር አፍሪካን ከአውሮፓውያን ያድናት!’

በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ ነው ወ/ሮ ክሌር ያካፈሉን። በተለይ ኢትዮጵያውያን በማይራባ የመንደርተኞች ጉዳዮች በመጠመድ፤ ለምንድን ነው የመላው ዓለም ሃያላን የሆኑ እና ያልሆኑ አገሮች የጦር ሰፈሮችን በጂቡቲ እየመሠረቱ ያሉት?” በማለት እራሳችንን በጩኸት መጠየቅ አለብን። ጉዳዩ የምጣኔ ኃብት ጥቅማቸውን ወይንም የነዳጅ ዘይት መጓጓዝን በሚመለከት አስተማማኝ የባሕር መተላለፊያዎችን ለመጠበቅ ከሚለው የአብዛኛዎቹ ዓለማውያን ትንታኔ ጋር ብቻ የተያያዘ አይደለም። ይህ ትንሹ ጉዳይና ቀላሉ ሰበብ ነው። ልብ ካልን በጂቡቲ እየሰፈሩ ያሉት እርስበርስ ተፎካካሪና ጠላት መስለው የሚታዩት እንደ አሜሪካ፣ ቻይና፣ ጃፓን፣ ኮሪያ፣ ጀርመን፣ ስፔይን፣ ፈረንሳይ፣ ቱርክ፣ ኤሚራቶች፣ ሳውዲ ወዘተ ናቸው።

ለምን? ሁኔታው መለኮታዊ የሆነ ነውና ዋናው መንስዔ መንፈሳዊ መልስ የሚሻ ነው።

ጉዳዩ ዛሬ የጀመረ አይደለም። ዛሬ በምናየው መልክ የጀመረው የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዲቃላው ጋላኦሮሞ አፄ ምንሊክ ዳግማዊ ጂቡቲን ከዚያም ኤርትራንለሉሲፈራውያኑ አሳልፈው ከሰጡበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ሰሞኑን እንኳን እንደታዘብነው፤ ጎበዜ ሲሳይ የተሰኘው ጋዜጠኛ ከጂቡቲ ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ተላልፎ እንዲሰጥ ተደርጓል። ይህን ማን ፈጸመው? አዎ! ከሁለት ዓመታት በፊት የኤሚራቱ ወንጀለኛ (ተቃውሚዎቹን ሲገርፍና ሲያስገርፍ የነበረ ወንጀለኛ ነው) አህመድ (ሌላ አህመድ) የኢንተርፖል ፕሬዚደንት ሆኖ ሲመረጥ በትንሹም ቢሆን ማስጠንቀቂያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር።

💭 Interpol Elects UAE’s Ahmed as President to Save Abiy Ahmed & to Conceal UAE’s Tigray War Crimes

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2021

የአቶ ጎበዜ ሲሳይ ጉዳይ እነ ግራኝ ያቀነባበሩት “ሲችዌሽን ክፍል ውስጥ ሆነን እንደ ንሥር እናያችኋለን፤ የትም አታመልጡም!” ድራማ ተዋናይ ሊሆን ይችላል። ይህ ጋዜጠኛ ከአረመኔው ግራኝ ጋር ተደምሮ የነበረ ሰው ነው። ታዲያ አሁን ‘መደመር ልጆቿን በላች!’ ወይንስ የተቀበረለትን ቺፕ ሲግናል ለማጥመድ የተቀነባበረ የጋርዮሽ ድራማ ነው? ከዚህ በፊት ሕወሓቶች ቺፕ ተቅብሮበት ከእንግሊዝ እንዲዘዋወር የተደረገውን ወስላታውን አንዳርጋቸው ጽጌ በተመሳሳይ መልክ ነበር ከየመን ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ የተደረገው። አስቀድመን አስጠንቅቀናል፤ እያንዳንዱ ወደ ውጭ ሄዶ ከባድ ሕክምና ያደረገና የኮቪድ ክትባቶችን የወሰደ ኢትዮጵያዊ ልሂቅ ሁሉ (ጳጳሳቱን፣ ጋዜጠኞቹን፤ አክቲቪስቶቹንና፤ በጣም አዝናለሁ፤ እንደ አቶ ልደቱ ያሉትን ፖለቲከኞችን ጨምሮ) አውቆትም ሆነ ሳያውቀው በሉሲፈራውያኑ ጂ.ፒ.ኤስ ቁጥጥር ሥር ነው የሚገኘው።

👉 ወ/ሮ ክሌር የሚከተለውን ይላሉ፤

“የአፍሪካ ቀንድ የሚያስፈልገው የመጨረሻው ነገር የውጭ ጦር ሰፈሮች፣ ተጨማሪ የጦር መሳሪያዎች እና ተጨማሪ የአውሮፓ ጣልቃ ገብነት መሆኑን ለማወቅ አዋቂ መሆን ያለብዎት አይመስለኝም። “የስትራቴጂካዊ ግንኙነታችን” የምንለው ነገር ስለ ሰው ልጅ ልማትና ማበብ አይደለም፤ ስለ አውሮፓ ህብረት ልዕለ ሀያልነት ምኞት ነው እንጂ።

አሁን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ ታላቅ ጨዋታ አለ። ታላላቆቹ እና ታናናሾቹ ሀይሎች ቦታውን በወታደራዊ ሰፈሮች ወረርውታል፤ ፈረንሳይ ፣አሜሪካ ፣ቻይና ፣ጀርመን ፣ጃፓን ፣ጣሊያን ሳውዲ አረቢያ ሁሉም በትንሿ የጅቡቲ አካባቢ ሰፍረዋል። ቅጥረኞች ከየአቅጣጫው እየጎረፉ ነው፣ መላው አካባቢ በወታደራዊ ሃይል እየተዘመተበት ነው። ጦርነቱ በአየር ላይ ነው።

ስለተራቡት፣ የአየር ንብረት እና የምግብ ዋስትና እጦት ስላጋጠማቸው ሰዎችስ? ከእነዚህ ውስጥ አንዳቸውንም አይጠቅሟቸውም። ስለ አለመረጋጋት እንነጋገራለን፣ ነገር ግን በይበልጥ የከፋ እናደርገዋለን። ቦታውን በመሳሪያ እናጥለቀለቀዋለን፣ ትርፉን ለአውሮፓ የጦር መሳሪያ ኩባንያዎች እናስረክብ እና ሂሳቡን ዜጎቻችን እንዲከፍሉ እናደርጋለን። እና ከዛ እልቂት ጋር፣ ወደ ውስጥ እንመለሳለን እና እንደገና ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። ራኬት ነውን!’ስልታዊ ግንኙነት’? አንድ ነገር ከሌላው በኋላ፤ አይደለምን? በእውነቱ፤ ልክ እንደበፊቱ ሁሉም ነገር ተመሳሳይ ነው።

እውነታው ግን አሁን እንዳለው ከአውሮፓ ህብረት – የአፍሪካ የንግድ ፖሊሲ አንድ ሚሊዮን ማይል ርቀት ላይ ነው፤ ምክንያቱም ከአፍሪካ ጋር ያለን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የአውሮፓ ቅኝ አገዛዝ በሌሎች መንገዶች ብዝበዛን የሚያስቀጥል በመሆኑ ነው። አፍሪካ ከራሷ ጋር ከምታደርገው ንግድ ይልቅ ከአውሮፓ ጋር የበለጠ ትገበያያለች። ሁሌ እንደ ድሃ አህጉር ነው የምትገለጸው፣ ነገር ግን በምድራችን በተፈጥሮ ኃብት በይበልጥ የተባረከችዋ አህጉር አፍሪካ ነች፣ እዚያ ያሉ ሕዝቦች የደኸዩት የመሬታቸውንና የጉልበታቸውን ፍሬ ስለተነፈጉ፣ በእኩል ምጣኔ-ኃብታዊ ግንኙነት፣ ፍትሃዊ ያልሆነ የንግድ ህግ፣ የህገወጥ የካፒታል በረራዎች ወደ ምዕራባውያን ባንኮች፣ እና ወደ ተለያዩ ዓለም አቀፍ ወንጀለኛ ተቋማት በመካሄዱ እና በዋሽንግተን፣ ለንደን እና ብራሰልስ እገዳውን እንዲፈቱ ተፈቅዶላቸዋልና ነው።

እና እኔ አሁን ማለት የምችለው ነገር ቢኖር፣ እርዳታ ከሚሰጡ አውሮፓውያን እግዚአብሔር አፍሪካን ይታደጋት።

👉 Clare Daly –

💭 “I don’t think you’d have to be a genius to know that the last thing the Horn of Africa needs is more foreign military bases, more weapons, and more European meddling. What we call our ‘strategic relationship’ isn’t about human flourishing; it’s about the EU’s ambitions as a superpower. There’s now a new great game in the Horn of Africa. Greater and lesser powers are pockmarking the place with military bases: France, the US, China, Germany, Japan, Italy, Saudi Arabia all have a presence in the tiny area of Djibouti alone. Mercenaries are swarming in from all quarters. The entire region is being militarised. War is in the air.

And what about the people facing climate and food insecurity? None of this benefits them. We talk about instability, but we only make it worse. We flood the place with weapons, hand over the profits to European arms companies, and charge the bill to our citizens. And then with the carnage, we go back in and we do it all again. It’s a racket! ‘Strategic relationship’? It’s one thing after another, isn’t it? Really, it’s the same as it ever was. And all I can say is, God save Africa from Europeans offering help.”

“The truth is, it’s a million miles from the reality of EU—Africa trade policy as it exists now, because our economic relations with Africa are simply a continuation of European colonialism perpetuating exploitation by other means. Africa trades more with Europe than it does with itself. It’s portrayed as a poor continent, but actually it’s the richest. It’s just that the people there are denied the fruits of their land and their labour by unequal economic relations, by unfair trade rules, by illicit capital flights into Western banks, and by multinational corporations allowed off the leash by Washington, London and Brussels.”

+ Plus

💭 Irish MEP Clare Daly Names & Shames EU & America Over State-Sponsored Terrorism In Viral Speech

☆ Europe: 1 Million Orthodox Christians Killed in Ethiopia: PEACE for now;

☆ Europe: 10 Thousand Orthodox Christians Killed in Ukraine: Not enough, let’s continue the WAR

Ireland News Today: An Irish Member of the European Parliament has said it is “laughable” that those calling for arms to Ukraine do not support arms being supplied to other needy nations.

Clare Daly MEP voted against an October 5 resolution condemning an escalation of Russia’s war effort.

The motion followed a debate on “illegal and illegitimate” referendums used as a pretext by Russia to annex four eastern regions of Ukraine.

Islamic Jihad in Africa:Muslims Butcher 156 Christians in Burkina Faso

እስላማዊ ጂሃድ በአፍሪካ ሙስሊሞች ፻፶፮/156 ክርስቲያኖች በ ቡርኪናፋሶ ጨፈጨፏቸው

✞✞✞ R.I.P /./ነፍሳቸውን ይማርላቸው✞✞✞

💭 ምሳሌ፡-

👉 የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ጆሴፕ ቦሬል በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ጦርነት ተከትሎ ሕወሓትና ኦነግ/ብልጽግና ባደረጉት ‘የጠላትነት ማቆሚያ የሰላም ስምምነት’ ድራማ አስመልክተው የሚከተለውን ብለዋል፤

“የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ ባቀረቡት ጥሪ ላይ እኔም እሰማማለሁ፤ አዎ! ትግራይ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው ነገር ‘ወታደራዊ መፍትሄ የለም!‘። የአውሮፓ ህብረት የጦርነት ማቆሙን ስምምነት በደስታ ተቀብሎ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ለሰላም ላሳዩት ቁርጠኝነት እና ድፍረት እንኳን ደስ አላችሁ ይላል። የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ህብረት ሽምግልና እና ታዛቢዎችን እንዲሁም ደቡብ አፍሪካን አስተናግዶ በማመስገን የሰላሙን ጥረት በኢትዮጵያውያን ባለቤትነት እና መሪነት ለመደገፍ ያለውን ዝግጁነት ያረጋግጣል።”

👉 በአንፃሩ ጆሴፕ ቦረል ዩክሬንን በመደግፍ የተናገሩትን ያው ተመልከቱና ኡ! ! በሉ፤

“እንደው በእውነት ምን አደረግን? ለዩክሬን በተቻለን መጠን ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የገንዘብ እና ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጥተናታል። ይህ ትልቅ ነገር ነው፤ ግን በእኔ አስተያየት በቂ አይደለም።

በቅርቡ በዩክሬን ከኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት እና ከኮሚሽነሮች ባልደረቦቼ ጋር ነበርኩ፣ በዚያም በአውሮፓ ህብረት እና በዩክሬን ስብሰባ ላይ ተሳትፌ ነበር። እዚያም እንደገና ሉዓላዊነቱን እና ነፃነቱን የሚጠብቁለት ሕዝብ እና መሪዎች ይህን አስደናቂ ሁኔታ ለመጋፈጥ ሲሞክሩ ብሎም ወደ አውሮፓ የሚወስደውን መንገድ ሲከተሉ አየሁ።

አሁን ከፈረሱ በፊት ጋሪውን ላስቀምጥ ነው። እንደማንኛችሁም ጦርነትን እንደማልወድ እነግራችኋለሁ። እኔ ሙቀት ጠባቂ አይደለሁም። ለጦርነት ምንም ፍላጎት የለኝም፤ የጦርነት ደጋፊም አይደለሁም። በእርግጥ እኔ ሰላምን እመርጣለሁ። ሁላችሁም ማለት ይቻላል እንደምታደርጉት። ሁላችንም እንደምናደርገው። እራሳችንን መድገም አያስፈልገንም።

ነገር ግን ልንደግመው እና መወያየት ያለብን ሰላም እንዴት ሊመጣ ይችላል የሚለው ነው። ሰላም ለማግኘት ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ መስጠታችንን መቀጠል እና ያንን ድጋፍ ማጠናከር አለብን። ይህ አንዱ ቁልፍ መልእክቴ ይሆናል። ሰላሙን ለማስፈን መጀመሪያ ጦርነቱን ማሸነፍ አለብን።”

ዋው፣ ድርብ የሞራል ፍርድና ክፋት ይህን ይመስላል! ለማንኛውም እነዚህን ክፉዎች በቅርቡ የእግዚአብሔር ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

💭 My Note: Yes! The Bishop is right. Not only ignore, they actively support Jihadist groups and genocider regimes all over Africa – as they are their partners in the depopulation agenda. The Europeans and Americans support both sides of the conflicts by providing weapons, air support, soldiers, and mercenaries. The atheist, cold and empathyless high-ranking European and American politicians went to the capital of Africa, Addis Ababa, Ethiopia to meet and congratulate genociders like evil Abiy Ahmed Ali, who massacred over a Million Orthodox Christians – and who ordered his Oromo fighters to brutally rape up to 200.000 Christian Women. Let’s not forget, the cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020 – and still continuing via blockade, hunger and poison.

Because they don’t want to help the persecuted and massacred Christians of Ethiopia – and because they are content with the 1st stage of their target depopulating Christian Ethiopia by 1.5 million – they are talking about a nominal peace.

💭 An Example:

👉 EU’s High Representative Josep Borrell said the following on the announcement of a ‘Cessation of Hostilities’:

I join my voice to the call by UN Secretary-general @antonioguterres There is NO MILITARY SOLUTION to what is happening in #Tigray. The EU welcomes the announcement of a Cessation of Hostilities and congratulates both the Government of Ethiopia and the Tigray People’s Liberation Front for their commitment and courage towards peace. The EU commends the African Union mediation and its observers, as well as the South Africa host and reaffirms its readiness to support peace efforts moving forward in a process owned and led by Ethiopians”

👉 By contrast, look what the very same Josep Borrell said on supporting Ukraine:

What exactly have we done? We have provided Ukraine with as much military, economic, financial and diplomatic support as possible. This is considerable, but in my opinion not enough.

I was recently in Ukraine with the President of the Commission and my fellow Commissioners, where I also attended the EU-Ukraine Summit. There, once again, I saw a people defending their freedom and independence, and leaders trying to confront this dramatic situation, following a path towards Europe.

I am going to put the cart before the horse. I can tell you that I dislike war as much as any of you. I am not a warmonger. Je ne suis pas un va-t-en-guerre. I have no appetite for war. I am not a fan of war. Of course I prefer peace. As almost all of you do. As we all do. There is no need to repeat ourselves.

But what we do need to repeat and discuss is how peace can be achieved. To achieve peace, we must continue to provide military support to Ukraine and step up that support. This is going to be one of my key messages. To win the peace, one must first win the war.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Turkish Massacre of Orthodox Christians: The Chios Massacre of 1822 Repeats Itself Now in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርኮች በግሪክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የፈጸሙት አሰቃቂ እልቂት፤ እስከ መቶ ሽህ ኦርቶዶክስ ግሪካውያን ተጨፍጭፈዋል። የ1822 ‘የቺዮስ እልቂት’ አሁን በኢትዮጵያ ውስጥ ራሱን በይበልጥ በከፋ መልክ ደግሟል።

ያኔ ቱርኮች በኦርቶዶክስ ግሪካውያን ላይ የፈጸሙትን ዲያብሎሳዊ የዘር ማጥፋት ስልትና ዘዴ ነው ዛሬ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ወኪሎቻቸው በአክሱም ኢትዮጵያውያን ላይ እንዲፈጽሙ የተደረጉት። አዎ! ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የተጠቀማቸውን ስልቶችና ዘዴዎች ነው አረመኔ ልጆቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰን፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን እና ጌታቸው ረዳ በትግራይ የተጠቀሙት።

በድጋሚ “ለምርጫ” በመወዳደር ላይ ያለው፤ የግራኝ ሞግዚትና የቱርኩ መሪ ኤርዶጋን እጣ ፈንታ ምን ይሆን? ያም ሆነ ይህ እንደ እስላም ነብዩ መሀመድ ገሃነም እሳት ይጠብቀዋል።

👉 እነዚህን ቱርኮች የተጠቀሟቸውን ዲያብሎሳዊ ስልቶች በጥሞና እንታዘባቸው፦

ያኔ በግሪክ ‘ቺዎስ እልቂት’ ወቅት ወጣት ሴቶች፣ ወንድ እና ሴት ልጆች ተፈላጊ ስለሆኑና ዋጋ ስላላቸው በህይወት ተወስደው በባርነት ቱርክ ወደያዘው መኻል አገር ይላካሉ። (አፈወርቂ እንደሚያደረገው)

በ1042-1048 በቆስጠንጢኖስ ሞናማከስ በተመሠረተውና በተራሮች ላይ ወደሚገኘው የባይዛንታይን ኒያ ሞኒ ገዳም ወደ 2,000 የሚሆኑ ሴቶች ፣ ሕፃናት እና ካህናት መጠለያ ፈልገው ሄዱ። በመጨረሻም የኒያ ሞኒ ገዳም በሮች ተከፈቱ እና ሕንፃው ሲቃጠል በውስጡ ያሉት ክርስቲያኖች ሁሉ ታረዱ ወይም ተቃጠሉ ፥ የብዙዎቹ የራስ ቅላቸው እና አጥንቶቻቸው እስከ ዛሬ በገዳሙ ውስጥ ይታያሉ።

ብዙ ሴቶች በአረመኔ ቱርኮች እጅ ከመውደቅ ይልቅ ጨቅላ ሕፃናትን በእጃቸው ይዘው ከገደል ላይ እየዘለሉ ራሳቸውን አጠፉ። ዋይ! ዋይ! ዋይ! የሚመክራቸው ብዙ ወገን በጠፋበት በዛሬው ወቅት የእኛዎቹ ሴቶች ዛሬ ኢትዮጵያውያንን ከማገልገል ይልቅ ወደ አረብ አገር ሲዖል በፈቃዳቸው ሄደው እራሳቸውን ከፎቅ ላይ መጣሉን መርጠዋል።

በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ በሕይወት የተረፉ ሰዎች የቺያን ዲያስፖራ ተብሎ የሚጠራው አካል ለመሆን በመላው አውሮፓ በስደት ተበትነዋል።

💭 ታሪክን ማወቅና መማር በጣም፤ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው

እስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ቱርኮች ከሁለት መቶ ዓመታት በፊት በግሪክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ግፍና ወንጀል ነው ዛሬም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና አርሜኒያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ በመፈጸም ላይ ያሉት።

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት የመሀመድ ጂኒ መርቷቸው ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ውቕሮ አካባቢ ከገቡበት ጊዜ አንስቶ ነው ለሃገረ ኢትዮጵያ እርግማንና መጥፎ ዕድል ሊመጡባት የበቁት። ዛሬ አላግባብ፤ “አል-ነጃሺ” የተሰኘውን ነጃሻ ስም ሰጥተው አጋንንታቸውን ለማባዛት በመብቃታቸው ነው የአክሱም ሥርወ-መንግስት ቀስበቀስ ሊገረሰስ የበቃው። በእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ፣ በእምቤታችን ቅድስት ማርያም እና በታቦተ ጽዮን እርዳታ ጠንክሮ ያን ሁሉ የመሀመድ አጋንንት ጥቃት ተቋቁሞና በእግዚአብሔር አምላኩ ታምኖ እስከ ዛሬዋ ሰዓት ድረስ ጠንካራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያንነቱን ያረጋገጠው የአክሱም ጽዮን ሕዝባችን በእውነትየሚደነቅ ነው።

ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት በእነ ምንሊክ ዳግማዊ መሪነት ተጠናክሮ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ እየተፈመ ያለው የአጋንንቱ ጥቃት የመጨረሻው ነው። የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ የሆኑት የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ አጋንንት እስካሁኗ ሰዓት ድረስ እርበርስ የተጣሉ መስለው ግን በጋራ አክሱም ጽዮናውያንን አፍነው በመግደል፣ በማስራብ፣ በማሳደድና በመድፈር ላይ ናቸው። ከጥቂት ዓመታት በፊት የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ቱርኮችን ወደ ውቕሮ በማምጣት ‘አል-ነጃሽ’ የተሰኘውን የጣዖት ማምለኪያ መስጊድ ያሠሩት ሕወሓቶች/ኢሕአዴጎች ከሁለት ዓመት በፊት የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደ አላዲን ኩራዛቸውን እያሻሹ ወደ አክሱም ጽዮን ስበው አመጡት። ከዚያም ጭፍጨፋውና አፈናው ተጀመረ። እንደ ‘እድል’ሆኖ ወደ ሱዳን ለመውጣት የበቁትን ወገኖቻችንን በሰፈሩበት ቦታ ጂኒው ይከተላቸው ዘንድ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን ቱርኮች “ድንኳን ይሠሩላችኋል፤ ተመልከቱ ቱርኮች ደጎች ናቸው” በሚል ተጨማሪ የወንጀል ተግባር ቱርኮችን ወደ ሱዳን ጠሯቸው። ወገኖቻችን ዛሬም በሱዳን በከፍተኛ ስቃይ ላይ ይገኛሉ።

በምዕራባውያኑ ኤዶማውያን፣ በምስራቃውያኑ እስማኤላውያንና የሚመራውና በወኪሎቻቸው ጋላ-ኦሮሞዎች ለአምስት መቶ/መቶ ሃምሳ /ሃምሳ/አምስት ዓመታት በመካሄድ ላይ ያለው ይህ የዘር ማጥፋት ጂሃድ የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ ትርፍራዊዎች ከሆኑት ከሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ጋር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያከትም ዘንድ ግድ ነው። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ወደ ገሃነም እሳት ከበግባት ውጭ ሌላ ምንም ማድረግ አይችሉም።

አክሱም ጽዮናዊው ሕዝባችን ለተቀሩት ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለአፍሪቃ እና ለመላዋ ዓለም ነው እጅግ በጣም ከፍተኛ ዋጋ እየከፍሉ እስከዚህ ዘመን ድረስ የዘለቁት። ሃያ ስምንት ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገድችንና ጎሳዎችን ከምድረ ገጽ ያጠፋው ጋላ-ኦሮሞ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ባዕዳውያን ጋር ሆኖ እስከ ስልሳ ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን ባለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ብቻ ጨፍጭፏል። አሁን ግን በዚህ አይቀጥልም፤ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የበላይነትና አምባገነንት ይመጣ ዘንድ ግድ ነው። ይህን ሁሉ ግፍን መከራ በሕዝባችን ላይ ያመጣ ሁሉ ከሃገረ ኢትዮጵያ ይጠረግ ዘንድ ግድ ነው።

The Chios Massacre : The Worst Atrocity Committed by the Ottoman Turks

The Chios massacre of 1822 was perhaps the worst atrocity committed by the Ottomans against Greeks during the Greek War of Independence.

Approximately three-quarters of the population of 120,000 were killed, enslaved, or died of disease after thousands of Turkish troops landed on the eastern Aegean island to end a rebellion against Ottoman rule.

One of history’s most tragic and comprehensive acts of genocide takes place on the island of Chios in 1822. The Greek War of Independence begins in 1821. But the Orthodox population of peaceful and prosperous Chios, lying just off the coast of Turkey, finds itself caught between the competing nationalist ambitions of the old Turkish Ottoman Empire and the fledgling new state of Greece. A year later, during the Massacres around 20,000 islanders are hanged, butchered, starved or tortured to death. Untold thousands more are raped, deported and enslaved. The Greek word katastrofi – also meaning ‘destruction’ and ‘ruin’ – is usually used to describe these events.

The island itself is devastated In addition to setting fires, the troops were ordered to kill all infants under three years old, all males 12 years and older, and all females 40 and older except those willing to convert to Islam.

Those too old or too young to run for cover in the hills are murdered in their homes while about 15,000 Turkish and Samian troops are killed in clashes. Corpses fill the streets and clog the harbor. When they can find no more Christians to kill, any Christian buildings, farms, churches or monasteries are burnt or destroyed.

However, young women, boys and girls are taken alive for their value as slaves and shipped to the mainland.

Around 2,000 women, children and priests seek sanctuary in the Byzantine Nea Moni monastery in the mountains – founded by Constantine Monamacus in 1042-1048. Eventually the doors to Nea Moni burst open and all inside are slaughtered or burnt alive when the building is set on fire – many of their skulls and bones being displayed to this day at the monastery.

Rather than fall into the hands of the Turks, many women commit mass suicide by jumping from the cliffs with infants in their arms.

Tens of thousands of survivors dispersed throughout Europe to become part of what would become known as the Chian Diaspora.

A horrified Europe responds to the atrocity with shock

During the year 1822, European capitals were inundated with reports about a massacre of the Christian population of Chios. The island, a few kilometres from the mainland of Asia Minor in the eastern Aegean, and the supposed birthplace of the ancient poet Homer, had become the scene of one of the bloodiest episodes of the Greek War of Independence. At the time, Greece belonged to the Ottoman Empire.

The massacre shocked Europe, and protesters highlighted the atrocity with many famous artists dedicating works to this heinous event.

One of the greatest works of the great French painter Eugene Delacroix was a depiction of the Massacre of Chios, the purpose of which was to raise awareness throughout Europe of the horrors and atrocities committed by the Ottomans on the island. Furthermore, Victor Hugo’s poem about the massacre also highlights the brutality suffered at the hands of the Ottomans.

👉 Courtesy: Schoebat.com

💭 My Note: This was STATE TERRORISM and the birthplace of democracy destroyed ….. Orthodox Christian Greeks murdered for their faith. Western Edomite Anglo-Saxons and the French didn’t want to help Greek Christians.

And the History repeats itself now. Day by day same Massacre and killings continue. This hideous massacre on Chios is repeating itself in OUR times,,,,

Since November 4, 2020 The Turks Helped the fascist Oromo regime of Ethiopia to massacre more than 1 million Orthodox Christians

In the middle ages, Christian Europeans were searching for Prester John in Ethiopia, for their spiritual allies across the Ethiopian Ocean aka Indian Ocean, while anti-christian Europeans and the Ottoman Turks were massacring Christians in the Middle East. In the 16th century these Turks and Europeans ound the Gallas/Oromos and Somalis between Indonesia and Madagascar, moved them north – and settled them in the Horn of Africa. Since then Jihad has been waged again and again against non-Galla-Oromos and ancient Orthodox Christians of Ethiopia. They even were able to wipe out 28 idigeneous Ethiopian tribes completely.

💭 የመሰቀሉ ጠላቶች የሆኑት ቱርኮች የክርስቲያን አርሜኒያ መንደሮችን ሲያሸብሩ

☪ የመስቀሉ ጠላቶች ለሺህ አራት መቶ ያህል በክርስቲያኑ ዓለም ላይ ጂሃድ እያካሄዱ ነው። ኡስማን ቱርኮች በአስራ አምስተኛው ምዕተ ዓመት ላይ ዛሬ ቱርክ የተባለውን የኦርቶዶክስ ግሪኮችንና አርመኖችን እንዲሁም የዞራስትራውያን ኩርዶችን ግዛት ወርረው በመያዝ ቁስጥንጥንያን ሳይቀር ተቆጣጠሩ።

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ አምርተው በሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች በኩል ክርስቲያን ኢትዮጵያን ወርረው ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች አባቶቻችንንና እናቶቻችንን ጨፈጨፏቸው፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን እንዲሁም ብዙ ቅርሶችን አወደሟቸው። ከመቶ ዓመታት በፊት ደግሞ መጀመሪያ በአርሜኒያውያን ላይ ቀጥሎም፤ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀውን ጂሃድ በሃገራችን ኢትዮጵያ ላይ በማካሄድ ቀስበቀስ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ይገኛሉ። አዎ! ዛሬም በጋላ-ኦሮሞዎች፣ በመሀመዳውያኑ እና ፕሮቴስታንቶች እርዳታ ነው የዘር ማጥፋት ወንጀል በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ በመፈጸም ላይ ያሉት።

500 years ago the Ottoman Turks, together with the Somalis and Oromos of Africa massacred more than three million African Christians of Ethiopia. 300 years later, the Turks slaughtered as many as 1.5 million Armenians in the #ArmenianGenocide. Today, the Turks massacred Armenians in Azeirbajan, they even travelled accross Africa to work together with their natural allies — Somalis and Oromos– and are again bombing and starving to death millions of ancient African Christians of Ethiopia in the # TigrayGenocide.

👹 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በ አክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን ከመጀመሩ ከሦስት ወራት በፊት ይህን አጠር ያለ ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፣ ቪዲዮውን የመስቀሉ ጠላቶች ከእነ ቻኔሌ አሳግደውታል፤

💭 The Coming Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 22, 2020

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russian Space Agency Boss Says That ‘No Proof’ US Ever Landed on The Moon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2023

🎈 የሩስያ የጠፈር ምርምር ተቋም /ኤጀንሲ ሃላፊ ድሚትሪ ራጎዚን፤ “ዩ.ኤስ አሜሪካ ጨረቃ ላይ እንዳረፈች ምንም አይነት ማረጋገጫ የለም! የዩኤስ አፖሎ 11 ተልዕኮ የውሸት ነበር እና አሜሪካዊያን ጠፈርተኞች ጨረቃ ላይ አላረፉም!” ብለዋል።

🤔 የማወቅ ጉጉት፤ “በ 60ዎቹ ዓመታት የአሜሪካ ጠፈርተኞች/ ናሳ የጌምቦይ መጫወቻ ሃይል ካለው ኮምፒዩተር ጋር ወደ ጨረቃ ለመውጣት በቅተው ነበር። በ2023 ዓ.ም ግን አሁንም ወደ ጨረቃ ለመመለስ አልቻሉም፤ ለምን ይሆን? ቴክኖሎጂውን አጥተውታልን?”

🤔 Curiosity: “In the 60s NASA went on the moon with a computer which had the power of a gameboy. In 2023 still not returned to the moon Why? They lost the technology?”

🎈 Russia’s Roscosmos space agency’s former boss Dmitry Rogozin, believes that the US Apollo 11 mission was faked and that American astronauts never landed on the Moon. He further questions why, all of a sudden, did the US stop sending manned missions to the Moon.

Russian space agency boss says that ‘no proof’ US ever landed on the Moon

Russia’s Roscosmos space agency’s former boss Dmitry Rogozin, believes that the US Apollo 11 mission was faked and that American astronauts never landed on the Moon. He further questions why, all of a sudden, did the US stop sending manned missions to the Moon.

Dmitry Rogozin, the former head of Russia’s Roscosmos space agency, has ruffled some feathers among global astronomy circles. Rogozin has voiced his scepticism on the narrative of whether the US Apollo 11 mission ever landed on the Moon in 1969, claiming that he has yet to see sufficient proof.

In a post on his Telegram channel on Sunday, Rogozin said he began his personal quest for the truth “about ten years ago” when he was still working in the Russian government, and that he became sceptical about whether the Americans had actually set foot on the Moon when he saw how exhausted Soviet cosmonauts looked upon returning from their flights, compared to how seemingly unaffected the Apollo 11 crew appeared.

Rogozin stated that at the time, he addressed requests for evidence to Roscosmos. All he got in return was a book with Soviet Cosmonaut Aleksey Leonov’s story of how he met the American astronauts and learned they had travelled to the Moon.

When he was named head of Roscosmos in 2018, the former official said that he maintained his work. However, no proof was offered to Rogozin, according to him. Instead, he was chastised by numerous anonymous academics for damaging the “sacred cooperation with NASA,” as he claimed.

The former Roscosmos boss also claimed to have “received an angry phone call from a top-ranking official” accusing him of complicated foreign ties.

Rogozin finished by remarking that despite enormous technological advances since the late 1960s, the US was able to carry off the feat but is now unable to do so.

He also claims to have discovered that Washington has “its people in [the Russian] establishment.”

The Apollo 11 mission was the first manned journey to the Moon, with Neil Armstrong and Buzz Aldrin being the first people to walk on the lunar surface.

The unmanned Soviet Luna 2 programme, which paved the way for Moon exploration, came before the trip.

President Vladimir Putin committed in April to restart Russia’s lunar programme.

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine Apocalypse: Bakhmut is Hell on earth

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2023

🔥 የዩክሬን አፖካሊፕስ፤ ባክሙት ከተማ በምድር ላይ ሲኦል ሆናለች። ባክሙት፤ ዩክሬን የጦር ሜዳ፣ ትላንት፣ እ.ኤ.አ. እሁድ, 07 2023

ዋይ! ዋይ! ዋይ! እግዚኦ! ለዚህ ሁሉ አሰቃቂ ሁኔታ ተጠያቂው በዋናነት ስግብግቡና ከመጥፎ እቅዶች ጋር ከቦታ ቦታ እየተዘዋወረ በመጓዝ ዓለምን በማተራመስ ላይ ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ የሰሜን አትላትንቲክ የጦር ቃል ኪዳን NATO/ኔቶ ነው።

ኔቶ ወንድማማቾቹን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝቦች በማባላት ላይ ነው። ይህን አሰቃቂ ምስል ሳይ በድሮን፣ ተዋጊ አውሮፕላኖችና መተረየሶች የተጨፈጨፉት የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ከተሞችና መንደሮች ብልጭ ብለው ታዩኝ። ያው! እንግዲህ፤ “ሰላም አምጥተናል!” ካሉን ስድስት ወራት አለፈው፤ ሆኖም ከመቐለ ውጭ በሌሎች ከተሞችንና መንደሮች አባቶቻችንና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱና ገዳማቱ ምን ዓይነት ይዞታ እንደሚገኙ በጭራሽ ሊያሳዩን አልፈለጉም። አዎ! እራሳቸውን አምላክ አድርገው በመቁጠር ላይ ያሉት ሁሉ የወንጀሉ ተጠያቂዎች ናቸውና ወንጀላቸውን ከእግዚአብሔርም ሳይቀር ሊደብቁ ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፤ ምንም አያሳዩም/አይናገሩም ሁሉንም ነገር አፍነውታል። አይይይ!

በሃገራችን ሰሜናውያኑን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነገዶች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፤ በተለይ ደግሞ ላለፉት ሃምሳ እና አምስት ዓመታት ዲያብሎሳዊ በሆነ መንገድ በማባላት ላይ ያለውና የኔቶና አረብ ሊግ ሉሲፈራውያን መጥፎ ዕቅድ በማስተገበር ላይ ያለው ጋላ-ኦሮሞ ነው፤ አዎ! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈው በሕዝብ ደረጃ ጋላ-ኦሮሞ ነው። ጋላ-ኦሮሞ የስጋ ማንነቱንና ምንነቱን ብሎም መገለጫዎቹን አምልኮቶች፣ ባሕሎችና ቋንቋ እስካልካደ ድረስና በኢትዮጵያ ሥርዓት ሥር ጸጥ ለጥ ብሎ ለመገዛት፣ ለመለወጥና ለመሻሻል በጭራሽ ፈቃደኛ አለመሆኑን ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በግልጽ አሳይቷልን ዛሬ ከሃገረ ኢትዮጵያ ይጠረግ ዘንድ ግድ ነው። ፈለግንም አልፈለግንም፤ ይህ መፈጸሙ ግድ ነው፤ እየመጣባቸው ያለው መዓት እነርሱን አያድርገኝ ነው የሚያሰኘው፤ ግን ማንም ምንም ማድረግ አይችልም፤ አብቅቶለታል! ይህን ደግሞ ጋላ-ኦርሞ በደንብ ያውቀዋል።

ከአንድ ሚሊየን በላይ ወገኔን አስጨርሶ ዛሬም ዓይንና ጆሮ እያለው ያለሃፍረትና ጸጸት ከጋላ-ኦሮሞ ጋር ለስጋው ሲል በጭፍን ‘የስልት ሕብረት’ በመፍጠር የሕዝቤን መከራና ስቃይ ጊዜ በማራዘም ላይ ያለ ‘ትግሬ’ + ‘አማራ’ + ‘ጉራጌ’ + ‘ወላይታ’ + ‘ሐረሪ’ ወዘተ በቅዱሳኑ አባቶቻችን ስም የተረገመ ይሁን!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮]❖❖❖

፲፮እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ

  • ፲፯ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
  • ፲፰ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
  • ፲፱ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።

🔥Battleground Bakhmut, Yesterdy, 07th Sunday of 2023

😈 Mainly greedy Antichrist NATO – with wicked plans – is responsible for this.

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: