Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሦስት የጣዖት አማልክት’

ካቶሊኮች መሰከሩ | ጣልያን የዋቄዮ-አላህ ጣዖት አምልኮን በመፍቀዷ የኮሮና መቅሰፍት መጣባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2020

👉 ፓቻማማ + አቴቴ + ሺቫ

ይህ የጣልያን አሳዛኝ ሁኔታ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር ከተመሳሳይ መቅሰፍት ለመዳን መስቀል አደባባይ ላይ የተተከሉትን የኢሬቻ ዛፎች ዛሬውኑ ቁረጡ። አዲስ አበባ፣ ደብረዘይት፣ ናዝሬት መላዋ ኢትዮጵያ ከዋቄዮ አላህ፣ ከኢሬቻ ቃልቻ ቆሽሻ መንፈስ በፍጥነት መጽዳት እንዳለባቸውና መመለክና መፈራት ያለበት ብቸኛ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ነው። በመሰቀልደመራ ወቅት በመስቀል አደባባይ ሲፈረግጥ የነበረው በሬ እኮ እንደ አንድ ምልክት ሊሆነን በተገባ ነበር።

ዋቄዮአላህ የፈጠራቸው ሴት አማልክት በአፍሪቃ /በኦሮሞዎቹ አቴቴ፣ በደቡብ አሜሪካ አማዞናስ ዙሪያ ፓቻማማበህንድ ሺቫ ከእነ ሦስት ልጆቿ/ቹ፤ ሳትቫ፣ ራጃስ፣ ታማስ። ሁሉም የአልላት፣ አልኡዛ እና አልማናት አቻዎች መሆናቸው ነው።

የጨረቃው አምላክ አላህከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር፡፡

👉 ..አ ጥቅምት 4 ቀን 2019 .. – ጣዖት አምልኮ ሥነስርዓት በቫቲካን

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ እና ሌሎች ቀሳውስት በቫቲካን የአትክልት ስፍራዎች ላይ ያካሄዱት የዛፍ ተከላ ሥነስርዓት።

***በዓላቱ – መስከረም/ጥቅምት ላይ ተከታትለው ይውላሉ***

(ኢሬቻ + ሺቫ(ሙሩጋን) + ዱርጋ (ሴት የዛፍ አምላክ) + ፓቻማማ + ሃሎዊን)

በአምልኮ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከአማዞን የመጡ ሰዎች ሁለት ከእንጨት የተሠሩ እርጉዝ ሴቶች ሐውልቶች(ፓቻማማ)ጳጳሱ ፊት ተንበርክከው ሲያመልኩ ይታያሉ።

በዛፍ ተከላ ሥነ ስርዓት ላይ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የጣዖቷን ፓቻማም ሐውልት ባረኳት

👉 ካርዲናል በርክ ጳጳስ ፍራንሲስኮን ወቀሱ፦

ታዋቂው የአሜሪካ ካርዲናልና የቫቲካን ከፍተኛ ዳኛ ሬይመንድ በርክ፦ የደቡብ አሜሪካው የአማዞን ሲኖድ ያመጣት ጣዖት ፓቻማማ፣ እና የዛፍ ተከላ ሥነስርዓቱ አጋንንታዊ ኃይልን በቫቲካን አስገብተውብናል፤ ከፓቻማማ ጋር ሰይጣን ቤተ ክርስቲያን ገባ፤ ብቸኛዋ ወላዲተ አማልክ ድንግል ማርያም ናት። ከዚህች ጣዖት ጋር የመጣው የሰይጣን መንፈስ ከቫቲካን ይወገድ ዘንድ በክርስቶስ ስም መጸለይ ያስፈልጋል፤ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከእነዚህ የክፋት ኃይሎች መጽዳት አለበት።ሲሉ ብሶታቸውን ገና ኮሮና ከመታወቋ በፊት አሰሙ።

👉 የእስልምና ጣዖት አምልኮ በቫቲካን

ሮማን ካቶሊኮች እ..አ በ1960ዎቹ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም”/ “Chrislam” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው።

👉 ይህ በቫቲካን ታይቶ አይታወቅም፦

አንድ የቱርክ ኢማም ንግግር አድርግ ተብሎ ሲጋበዝ፤ ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን የሚረግመውንና አልፋቲሃየተሰኘውን የእስልምና ፀሎትክፍል “ እንደ እባብ እየነዘረ ለቀቀው።

👉 ሁለተኛው የፊሊፒንስ ካቶሊክ ቄስ፦

ጣዖታቱ ፓቻማማ” + “አቴቴ” + “ዮጋ” + “ሃሪ ፖተር” + “አላህቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመግባታቸው ሰይጣን ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖችን በአጋንንቱ ሊበክላቸውና ሊለክፋቸው በቅቷል።

እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፡፡[ዘጸ ፳፥፪፡፫፟]

የሚለውን ትዕዛዝ በመሻራችን ነው ኮሮናየመጣችብን።

ቸሩ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ከዋቄዮአላህ መንፈስ እና ከታዘዘው መቅሰፍት ሁሉ ይጠብቅልን! ለዘለዓለሙ አሜን!

👉 ገነ ማስተዋሌ ነው፦

ቪዲዮው ልክ የ2200 ደቂቃዎች እርዝመት አለው። ፳፪ / 22 ማክሰኞ ይውላል– ኡራኤል

በዚህ ዕለት ምን ይከሰት ይሆን?

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መካ የርኵሳን ወፎች መጠጊያ ሆነች | ኮሮና የአላህ ጋኔን እንደሆነች እራሳቸው ኢማሞቹ እየመሰከሩ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2020

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

አላሃችን እስላም ያልሆነውን ሁሉ አጥፍቶ እኛ ብቻ በሰላም፣ በጤና እና ብልጽግና እንኖራለን፣ ኩፋሮች ላይ መቅሰፍት ሲደርስና ሲያልቁ እኛ ግን በአላህ መላዕክት የሚጠበቀውን ካባን እየዞርን ጮቤ እንረግጣለን።ይሉናል ተከታዮቻቸውን ጥላቻ፣ እብሪትና ጥፋት ብቻ የሚያስተምሩት እነዚህ የእስልምና ሊቆች፣ ሸሆች፣ ኢማሞች፣ ኡስታዞችና ጠበቃዎቻቸው።

ሃቁ ግን ሌላ ምስል ይዞ መጥቷል። እኛ ክፉውን አንመኝላቸውም፣ ሆኖም እኛ ለሺህ ዓመታት ያህል ይሁንእይልን ታግሰናቸዋል፤ አሁን እነርሱን ለማይመስለው የሰው ልጅ በጎውንና መልካሙን ለማይመኙት ለእነዚህ የዲያብሎስ ልጆች የእኛ አምላክ እግዚአብሔር ተገቢውን መልስ ይሰጣቸዋል።

ይህን አስመልክቶ ቪዲይው ላይ እንደሚሰማው እህተ ማርያም እና ዝነኛው አረብ ክርስቲያን፡ ክርስቲያን ልዑልተገቢውን ድንቅ መልስ ሰጥተዋቸዋል።

የሚከተለው ከአራት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮና ጽሑፍ ነበር

ባለፈው ኅዳር ፳፯ ፪ሺ፰፡ ዲሴምበር 7 2015 ፎቶው/ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፡ የተገመሰችዋ ጨረቃ ከነ ኮከቧ ሰማይ ላይ ተሰካክተው ይታዩ ነበር። ዋናው የእስላም ምልክት ይህ ነው። በዚሁ እለት ነበር ለአሜሪካ ፕሬዚደንትነት እጩ ሆነው የሚወዳደሩት ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊሞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የማድረግ እቅድ እንዳላቸው የተናገሩት፤ በዚሁ ሳምንት ነበር፤ በአንዋር መስጊድ የቦንብ ጥቃት ተፈጸመ ተብሎ የተነገረው።

ቀደም ሲል ተመሳሳይ ድርጊት በቱርክ ተከስቶ ነበር፤ የቱርኩ ፕሬዚደንት እ..አ በ ኦገስት 14 2015፡ በዓርብ ዕለት፡ አንድ ተራራ ላይ የተሠራ አዲስ መስጊድ በሚመርቅበት ወቅት ከ እነዚያ ጅግራ መሰል ወራሪ ወፎች የምትዛመድ አንዲት ወፍ በራሱ ላይ አርፋበት ብዙዎችን ስታስገርም ነበር። በምረቃው ጊዜ፡ ፀረ–ክርስቶሱ የባቢሎኗ ቱርክ ፕሬዚደንት እርግ እና ጅግራ ነበር በአንድ ላይ የለቀቀው፤ ነገር ግን እርግቧ ሸሽታ ስታመልጥሲሄዱ፤ ጅግራዋ ግን መጥታ እራሱ ላይ አረፈች፤ ድንቅ ነው፣ የሚገርም ነው!

መጽሐፍ ቅዱስ እርግቦችን በጥሩ መንፈስ ሲያያቸው ሌሎች ወፎችን ግን የእርግማን ምልክቶች እንደሆኑ አድርጎ ነው የሚያስተምረን። ለምሳሌ፦

የማርቆስ ወንጌል ወፎችን ክርኩስ መንፈስ ጋር ሲያገናኛቸው፡

እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።[ማርቆስ :]

የሉቃስ ወንጌል ደግሞ ከዲያብሎስ ጋር፦

ዘሪ ዘሩን ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ ተረገጠም፥ የሰማይ ወፎችም በሉት።[ሉቃስ ]

ራእይ ዮሐንስ ደግሞ የፍጻሜ ዘመኗ ባቢሎን የርኩስ መንፈስ እና የአጋንንት ማደሪያ እንደምትሆን በመጠቆም ያስተምሩናል፦

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

ይህ ሁሉ ያለምክኒያት አይደልም፤ ካልታወርን፤ እግዚአብሔር ምልክቶቹን በየቦታው እያሳየን ነው። በጣም የሚገርም ነው፡ ተዓምር ነው! ግማሽ ጨረቃ፤ የወራሪ ወፎች ጫጫታ፤ በጥቁር ጨርቅ የተሸፋፈነችው ሙስሊም ሴት፥ የጮኽባት ውሻ፥ የዶናልድ ትራምፕ ጥቆማ፥ አንዋር መስጊድ… አሃ! የዲያብሎስ፣ የአጋንንት ማንነት/ምንነት ግልጥልጥ ብሎ እየታየን አይደለምን?

መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮ-አላህ ሴት ልጆች ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2020

የመሀመድ ሦስት የሴት አማልክት

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው፡፡ በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት፡፡ እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር፡፡

እንግዲህ መኮረጅና መስራቅ ተግባሩ የሆነው ዲያብሎስ የእግዚአብሔር የሆነውን ሁሉ ለመዋጋት የማይፈጠረው ነገር የለምና፣ ምስጢረ ሥላሴንም በመኮረጅ የራሱ የሆኑ ሥላሴዎችን በየሃገሩ በመፍጠር ተቀባይነትን ለማግኘት ይሞክራል።

ዋቄዮአላህ የፈጠራቸው ሴት አማልክት በአፍሪቃ /በኦሮሞዎቹ አቴቴ፣ በደቡብ አሜሪካ አማዞናስ ዙሪያ ፓቻማማበህንድ ሺቫ ከእነ ሦስት ልጆቿ/ቹ፤ ሳትቫራጃስታማስ። ሁሉም የአልላትአልኡዛ እና አልማናት አቻዎች መሆናቸው ነው። ኮፒ፣ ኮፒ፣ ኮፒ!

የመሀመዳውያኑ ቍርአን ክርስቲያኖች በሦስት አማልክት ነው የሚያምኑት፤ እነሱም አብ፣ ኢሳ እና መርያም/ማርያምበማለት ትልቅ ቅጥፈት ቀጥፏል። እርኩሱ መጽሐፉ ከዲያብሎስ ነውና ጣዖት አምላኪዎች ሁሉ በተመሳሳይ መልክ እየተንቀሳቀሱ ነፍሳትን የመግደል ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ አላቸው። ኦሮሞዎች አቴቴእና የደቡብ አሜሪካ ህንዶች ፓቻማማ” “መርያም/ማርያምቦታ በማስያዝ፡ ተመሳሳይ እምነት እኮ ነው ያለንበማለት ለማወናበድ ይደፍራሉ ማለት ነው።

እግዚአብሔር አምላክ የዋቄዮአላህን መቅሰፍት ከሃገራችን ያርቅልን!

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: