Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሥላሴ’

Antichrist Turkey: First The Earthquake, and Now Another Biblical Flood

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2023

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ፡ መጀመሪያ የመሬት መንቀጥቀጡ አሁን ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ጎርፍ

💭 At least 11 people have been killed according to Turkish authorities after flash floods caused by heavy rain submerged the southern Turkish provinces of Malatya, Sanliurfa and Adiyaman.

The water ruined homes, buildings, roads, and various other structures. It also swiftly carried away cars and debris. The area is home to about 2.7 million people still recovering from recent earthquakes. Because of the quakes, thousands have been staying in container homes and tents. Many of those structures are now flooding and drifting away.

💭 ይህን በቱርክ የተከሰተውን ጎርፍ አስመልክቶ የወጣውን ዜና ከማየቴ በፊት ዛሬ ጠዋት ላይ በባቡር እየተጓዝኩ ሳለሁ አንድ ረዘም ያለ ሰው ፊት ለፊት ካለው ወንበር ላይ መጥቶ ቁጭ አለ። ሰውየውን ሳይ ወዲያው የታየኝ አንድ የክርስትና አባቴ የሆነ አጎቴ ነበር። ነጭ ከመሆኑ በቀር ቁመናው፣ ቅጥነቱና ድምጹ/አንገጋገሩ እንዳለ እርሱ ነው የሚመስለው። በአጎቴ ቤት ዘንድ ፯/7 የሥላሴ ዕለት በትልቁ እንደሚከበርም ትዝ አለኝ። “ዛሬ ሥላሴ ነው፤ ምልክቱና መልዕክቱ ምን ይሆን?” ብዬ እራሴን ጠየቅኩ።

ከስውዬው ጋር ወሬ ጀመርንና፤ የሰባት ዓመት ሴት ልጅ እንዳለችው ካጫወተኝ በኋላ በሆነ ነገር ትናንትና እና ከትናንት ወዲያ ስለተካሄደው የአውሮፓ ቻምፕየንስ ሊግ ጨዋታዎች ማውራት ጀመርን። በዚህ ወቅት ብልጭ ብሎ የመጣልኝ፤ ማክሰኞ ዕለት ማንቸስተር ሲቲ፡ ላይፕዚግን 70 መቅጣቱን፤ ከሳምንት በፊት ደግሞ ትናንትና በሪያል ማድሪድ የተሸነፈው ሊቨርፑል፡ ማንቸስተር ዩናይትድን 70 መቅጣቱን ነበር። ሁለት ጊዜ 7/ ሰባት በማንቸስተር” ምን ይሆን ብዬ እራሴን እንደገና ጠየቅኩና፤ የሰውየውን ልጅ እድሜ 7 መሆኑን፤ እስከ 7 ዓመት እድሜ ያሉ ሕፃናት ልክ እንደ መላዕክት መሆናቸውን፤ ሰባቱ የራዕይ ዮሐንስ ዓብያተ ክርስቲያናት የሚገኙባትና ዛሬ ቱርክ በተባለችው አገር በደረሰው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ በኋላ ከሁለትና ሦስት ሳምንታት በኋላ በሕይወት ተርፈው ከየፍርስራሹ በተዓምር የወጡ ብዙ ሕፃናትና እንስሳት መኖራቸውን ከዛሬው ዕለት ጋር ሳገጣጥመው እንባዬ መጣ።

በመሬት መንቀጥቀጡ ክፉኛ የተመታችውና በደቡብ ቱርክ የሚገኘው የአንታኪያ (አንጾኪያ) አውራጃ በአዲስ ኪዳን ዘመን ብዙ ወንጌላዊ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበትና በኋላም አህዛብ ቱርኮች ብዙ የክርስቲያኖችን ደም ያፈሰሱበት ታሪካዊ አውራጃ ነው። ዛሬ ቱርክ በምትባለዋ ሃገር ከመካከለኛ እስያ የፈለሱት መሀመዳውያኑ ቱርኮች በግሪኮችና አረመን ክርስቲያኖች ሃገር ባለቤት ሆነው ይኖሩ ዘንድ አልተፈቀደላቸውም፤ ተምረው በክርስቶስ ይድኑ ዘንድ ነው ወደዚህ ሃገር እንዲገቡ የተፈቀደላቸው። ለዚህም እኮ ነው ቤቱ ሁሉ በመፈራረስ ላይ ያለው፤ ዘላቂ የሆነ ኑሮ መግፋት አይችሉም፤ መሀመዳውያን ሆነው እዚያ መኖር በጭራሽ አይፈቀድላቸውም። በእኛም ሃገር የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያ የሆኑት ጋላ-ኦሮሞ የቱርኮች ወገኖች በሃገረ ኢትዮጵያ ከእግዚአብሔር አምላክ ሥርዓት ውጭ ይኖሩ ዘንድ አይፈቀድላቸውም። እያንዳንዷ ሃገር ለተወሰነ ሕዝብ እንደተሰጠችው፤ ሃገረ ኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያን ብቻ ነው የተሰጠችው። ይህ መለኮታዊ የእግዚአብሔር ዕቅድና ፍላጎት ነው!

😈 በቱርክ ድሮኖች ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፈችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወዮላት!

😈 ባዕዳውያኑን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋብዘው ከሚሊየን በላይ ኦሮቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፉት ጋላ-ኦሮሞዎችና የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ አጋሮቻቸው ወዮላቸው!! ባቢሎን አሜሪካ በጭራ አታድናቸውም!

ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ”ዲያቢሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዷልና” ብሎ ስለነገረን ወደ ሕይወታችን በቅናት ቁጣ እየመጣ የሚያመሰቃቅለንን፣ ግራ የሚያጋባንን፣ የሚያባክነንን፣ የእኛ የሆነውን የሚነጥቀንን ዲያቢሎስ በሰይፈ ሥላሴ ጸሎት ልናርቀው እና ልንርቀው ይገባል። [ራዕ. ፲፪÷፲፪]

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

❖ አዎ፤ ድንቅ ነው፤ ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው!

በቅዱስ መጽሐፍ አቆጣጠር ሰባት (፯) ፍጹምና ሙሉ ቁጥር በመሆኑ ከአንድ እስከ ሰባት ( ፩–፯ ) የተዘረዘሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም እንከንና ጉድለት የሌለባቸው ፍጹማን ናቸው።
ሰባት ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓት ፍጹም ለመሆን ለማወቅ ከዚህ የሚከተሉትን ማስረጃዎች እንመልከት፦

ሰባት ቁጥር ምስጢራት በቤተክርስቲያን፤

በመጽሐፍ ቅዱስና በስርዓተ ቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ ስባት ቁጥር ብዙ ምሳሌ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በዕብራዊያን ዘንድም ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ ምሳሌ ፪፬፡፩፮ እግዚአብሔር ከሰኞ እስከ እሑድ ያሉትን ቀናት በሰባት ቁጥሮች ወስኗል ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት
የነበሩት በ፯ ደመና እንደነበረ ይታወቃል፡፡ ዘዳ ፩፫፡፪፩

ከዚህ ቀጥለንም ለቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ የ፯ ቁጥር ምስጢራትን ምሉዕነትን የሚያስረዱ ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፦

ሀ/ ሰባቱ አባቶች

፩. ሰማያዊ አባታችን እግዚአብሔር
፪. የነፍስ አባት
፫. ወላጅ አባት
፬. የክርስትና አባት
፭. የጡት አባት
፮. የቆብ አባት
፯. የቀለም አባት

ለ/ ሰባቱ ዲያቆናት

፩. ቅዱስ እስጢፋኖስ
፪. ቅዱስ ፊልጶስ
፫. ቅዱስ ጵሮክሮስ
፬. ቅዱስ ጢሞና
፭. ቅዱስ ኒቃሮና
፮. ቅዱስ ጳርሜና
፯. ቅዱስ ኒቆላዎስ

ሐ/ ሰባት የጌታ ቃላት /እኔ ነኝ

፩. የሕይወት እንጅራ እኔ ነኝ
፪. የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ
፫. እኔ የበጎች በር ነኝ
፬. መልካም እረኛ እኔ ነኝ
፭. ትነሣዔና ሕይወት እኔ ነኝ
፮. እኔ መንገድና ሕይወት ነኝ
፯. እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ

መ/ ሰባቱ ሰማያት

፩. ጽርሐ አርያም
፪. መንበረ መንግሥት
፫. ሰማይ ውዱድ
፬. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
፭. ኢዮር
፮. ራማ
፯. ኤረር

ሠ/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት

፩. ቅዱስ ሚካኤል
፪. ቅዱስ ገብርኤል
፫. ቅዱስ ሩፋኤል
፬. ቅዱስ ራጉኤል
፭. ቅዱስ ዑራኤል
፮. ቅዱስ ፋኑኤል
፯. ቅዱስ ሳቁኤል

ረ/ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት

፩. የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
፪. የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
፫. የጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
፬. የትያጥሮስ ቤተ ክርስቲያን
፭. የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን
፮. የፊልድልፍያ ቤተ ክርስቲያን
፯. የሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን

ሰ/ ሰባቱ ተዐምራት

ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት

፩. ፀሐይ ጨልሟል
፪. ጨረቃ ደም ሆነ
፫. ከዋክብት ረገፉ
፬. ዐለቶች ተሠነጠቁ
፭. መቃብራት ተከፈቱ
፮. ሙታን ተነሡ
፯. የቤተ መቅደስም መጋረጃ

ሸ/ ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት

፩. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ
፪. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው
፫. ዛሬ ከእኔ ጋራ በገነት ትሆናለህ
፬. እነሆ ልጅሸ እናትህ እነሆት
፭. ተጠማሁ
፮. ተፈጸመ
፯. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጥሃለሁ

ቀ/ ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

፩. ምሥጢረ ጥምቀት
፪. ምሥጢረ ሜሮን
፫. ምሥጢረ ቁርባን
፬. ምሥጢረ ክህነት
፭. ምሥጢረ ተክሊል
፮. ምሥጢረ ንስሐ
፯. ምሥጢረ ቀንዲል

በ/ ሰባቱ ዐበይት አጽዋማት

፩. ዐቢይ ጾም
፪. የሐዋርያት ጾም
፫. የፍልሰታ ጾም
፬. ጾመ ነቢያት
፭. ጾመ ገሀድ
፮. ጾመ ነነዌ
፯. ጾመ ድኅነት

ተ/ ሰባቱ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ነገሮች

፩. ትዕቢተኛ ዓይን ምሳ ፩፮፡፮-፲፱
፪. ሃሰተኛ ምላስ
፫. ንፁህን ደም የምታፈስ እጅ
፬. ክፉ ሃሳብን የምታፈልቅ ልብ
፭. ለክፋት የምትፈጥን እጅ
፮. የሐሰት ምስክርነት
፯. በወንድሞች መካከል ጠብን የምታፈራ ምላስ

ቸ/ ሰባቱ ፀሎት ጊዜያት

፩. ነግህ የጠዋት ጸሎት
፪. ሠለስት (የ፫ ሰዓት ጸሎት)
፫. ቀትር (የ፮ ሰዓት ጸሎት)
፬. ተሰአቱ (የ፱ ሰዓት ጸሎት)
፭. ሰርክ (የ፲፩ ሰዓት ጸሎት)
፮. ነዋም (የምኝታ ጸሎት)
፯. መንፈቀ ሌሊት (የሌሊት ጸሎት)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CHURCH BOMBING: Islamists Kill at Least 10 Christians in East Congo | Satan on The Move

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

✞ በምስራቅ ኮንጎ የእስልምና እምነት ተከታዮች በፈጸሙት ጥቃት ፲/10 ክርስቲያኖችን ገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው። ነፍሻቸውን ይማርላቸው!

ከትናንትና ወዲያ አንድ የሞሮኮ ሰው ጋር ማውራት ጀመርኩ። መቼስ፤ “ባዕድ መጀመሪያ ላይ ወርቅ ነው፣ ቆየት ብሎ ግን ወደ መዳብነት ይቀየራል” እንዲሉ ግለሰቡ መጀመሪያ ላይ ሞቅና ለስለስ ያለ ነበር። “መሠረትህ ከየት ነው? ከየት ሃገር ነው የመጣሁ?” ብሎ ከጠየቀ በኋላና ኢትዮጵያዊ መሆኔን ስነግረው፤ ወዲያ፤ ፊቱ ተቀያይሮ፤ “ኢትዮጵያ በአይሑዳውያን ሥር ያለች ሃገር ናት፤ ሕዝቧም ብዙ አማልክት ነው ያለው፣ ሙስሊሙም ጥቂት ነው…” ልክ እንዳለኝ፤ “በል፤ ሂድ ወዲያ!” በማለት ተሰናበትኩት።

👉 ለመሆኑ፤ ለምንድን ነው በኢትዮጵያ፤ በተለይ ኦሮሚያ በተሰኘው ሲዖል እየታረዱ ስላሉት ክርስቲያን ወገኖቻችንና እየተቃጠሉ ስላሉት ዓብያተ ክርስቲያናት የዓለም አቀፍ ሜዲያዎች ዝም ጭጭ ያሉት? በትግራይማ ሁሉም ሁሉንም ነገር አፍነውታል!

✞ Congo church bombing – At least 10 dead as bomb explodes during packed Sunday service in ISIS-linked terror attack

Horrifying pictures show blood stained pews, screaming parishioners and bodies being hauled away after the explosion.

People are seen covered in blood and children are feared to be among the dead or wounded.

The bombing is already believed to have been a terror attack carried out by Islamist rebels in the Democratic Republic of Congo.

At least 39 others others are believed to have been injured in the blast that happened in a pentecostal church in the town of Kasindi in North Kivu.

Military officials have said the bombing was likely carried out by the Allied Democratic Forces (ADF).

The ADF are a Ugandan military group that has pledged allegiance to the terror group ISIS.

Videos and pictures from the scene show chaos as people were left fleeing the scene screaming or helping carry others out of the church.

A Kenyan national found at the scene without documents was detained.

👉 (ስለ ናይሮቢ ካረን ክፍለ ከተማ እና ምያንማር ‘ካረን’ የቀረበውን ይመልከቱ)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Myanmar: Government Planes Bomb Church, Five Killed, Including a Child | Satan on The Moveድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

💭 ምያንማር (በርማ)፤ የመንግስት አውሮፕላኖች ቤተክርስቲያንን በቦምብ አፈነዱ፣ ህፃንን ጨምሮ አምስት ክርስቲያኖች ተገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው

💭 ተራራማ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩት ጎሳዎችና ዝምድናቸው

ስለዚህ አሳዛኝ ዜና ባለፈው ዓርብ ስሰማ ወዲያው ምርመራ የጀመርኩት “ካረን” ስለተሰኘው የምያንማር (በርማ) ጎሣ ነው። ብዙ ጊዜ የሚወራው “ሮሂንጋ” ስለተሰኙት የባንግላዴሽ ሙስሊም ወራሪዎች እጣ ፈንታ ነው። ነገር ግን በምያንማር ብዙ በደል የሚደርስበት፤ አጥባቂ ቡድሃ እና ክርስቲያኖች የበዙበት ይህ “ካረን” የተሰኘው ጎሣ ብዙ በደል ይደርስበታል። ይህ ጎሣ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ብዙ መጮኽ ስለማይችል ብሶትን ብዙም አንሰማም። ምርመራየን ስቀጥል ይህ ጎሳ ከቲቤታውያን ጋር ዝምድና እንዳለው ተረዳሁ። ቲቤታውያን ምንም እንኳን የቡድሃ እምነት ተከታዮች ቢሆኑም ብዙ ነገራቸው ግን ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር በጣም ይመሳሰላል። ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ከጽዮናውያን ጋር የሕብረት ጸሎት ካካሄዱ ጥቂት ሕዝቦች መካከል ትቤታውያን ነበሩ። በወቅቱ ይህን መረጃ አቅርቤ ነበር።

👉 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

የ“ካረን” ብሔረሰብን አስመልክቶ አንድ ቪዲዮና ምስሎችን ሳይ (ነገ አቀርበዋለሁ) አለባበሳቸው ልክ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ሆኖ አየሁት። ቀጥሎም በኬኒያዋ ናይሮቢ “ካረን” በተሰኘው ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያውያን/ኤርትራውያን ምግብ ቤቶች እንዳሉ ተረዳሁ።

ከዚያም የሆነ ነገር ወደ ኔፓል ወሰደኝ፤ ኒፓላውያንም ሳያቸው ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚመሳሰል ብዙ ነገር እንዳላቸው በማስታወስ ከእኔ ጋር ትምህርት ቤት የነበሩ ግሩም ኔፓላውያን ትዝ አሉኝ። ፈልጌ አንድ ቀን ብጎበኛቸው ደስ ይለኛል” አልኩ በሃሳቤ። ዛሬ ተጋሩ ከሚባለው ወገናችን ጋር ብዙ ተመሳሳይነት ስላላቸው አንዳንድ ኮርያውያን ሳይቀሩ ዘራችን ከአክሱም ነው” ይላሉ።

ታዲያ ዛሬ አንድ የኔፓል ዓውሮፕላን ተከስክሱ ብዙ መንገደኞች መሞታቸውን ስሰማ አዘንኩ፤ ወዲያው የታየኝም ከአራት ዓመታት በፊት በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ቍ. ፩ የአክሱም ጽዮናውያን ጠላት በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ትዕዛዝና ሤራ ደብረ ዘይት (ሆራ) ላይ እንዲከሰከስ የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ነው። አውሮፕላኑ “አህመድ” በተሰኘው ረዳት ፓይለት አማካኝነት እንዲከሰከስ መደረጉን በጊዜው አውስቼው ነበር። ታዲያ ሰሞኑን የአሜሪካ & ፈረንሳይ መርማሪዎች “ከፓይለቶቹ በኩል የሆነ ነገር” አለ በሚል የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መርማሪዎች ያወጡትን የ’ምርመራ ውጤት’ ውድቅ ማድረጋቸው የእኔን መላምት አጠናክሮታል።

👉 የካረን ብሔረሰብ አለባበስ

BACKGROUND OF THE KAREN PEOPLE

The Karen are a large and dispersed ethnic group of Southeast Asia. They trace their origins to the Gobi Desert, Mongolia, or Tibet. Karen settled in Burma/Myanmar’s southern Irrawaddy Delta area and in the hills along the Salween River in eastern Myanmar and in neighboring Thailand. In the past numerous peoples were considered Karen sub-groups: the Pwo Karen (mostly delta rice-growers), the Sgaw Karen of the mountains; and the Kayahs (also called Karennis), Pa-Os, and Kayans (also called Padaungs), who live in the Karenni and Shan States of Myanmar. Now all of these groups consider themselves distinct ethnic groups.

The total population of Karen in around 6 million (although some it could be as high as 9 million according to some sources) with 4 million to 5 million in Myanmar, over 1 million in Thailand, 215,000 in the United States(2018), more than 11,000 in Australia, 4,500 to 5,000 in Canada and 2,500 in India in the Andaman and Nicobar Islands and 2,500 in Sweden,

🔥 ‘A Living Hell’: Churches, Clergy Targeted By Myanmar Military

On Thursday, a Baptist pastor and a Catholic deacon were killed in Lay Wah village, two women wounded, hundreds flee. Karen rebels call the attack a “war crime”, urge the international community to cut off fuel supplies to ruling military junta. Myanmar’s government-in-exile condemns the attacks, extends condolences to victims’ families.

Thursday afternoon two jet fighters attacked Lay Wah, a village located in Mutraw district, Karen State, south-eastern Myanmar.

The area is under the control of the Karen National Union (KNU) whose armed wing, the Karen National Liberation Army (KNLA), has been repeatedly engaged in heavy fighting with Myanmar’s regular army.

At least five people were killed as a result of the bombing. Hundreds of residents hastily left their homes and fled, fearing further raids and more violence.

Local sources report that at least two bombs were dropped. Over the past few days, two churches and a school, as well as several other buildings were hit.

The mother and the child died instantly, while a Baptist pastor and a Catholic deacon succumbed later to their injuries. Two other women were wounded albeit not seriously.

The child, Naw Marina, would have turned three next month; she died along with her mother, Naw La Kler Paw; Catholic deacon Naw La Kler Paw; Rev Saw Cha Aye; and the last victim, Saw Blae, a villager who helped out in church.

Four large craters now dot the area, the result of the blasts; some believe the churches were the target. But luckily, the death toll was limited because the school was closed. For some time, its pupils have been attending lessons in a nearby forest.

KNU spokesperson Padoh Saw Taw Nee described the bombing as a “war crime”. For him, “It is very important to stop the supply of fuel for the junta military’s aircraft,” to limit the attacks.

“I ask again that the international community take more effective action against the junta,” he added.

Following the bombing of Lay Wah, Myanmar’s exiled National Unity Government (NUG), which includes former MPs from Aung San Suu Kyi’s National League of Democracy, issued a statement condemning the raid.

“We convey our condolences to all those who have lost their lives,” the press release said. “ We pledge that we will do our utmost to bring justice for all those lives lost, be it national or international,”

Myanmar’s military junta has repeatedly attacked civilian targets in Karen and Kachin states and Sagaing and Magwe regions. So far, the bombing campaign has killed at least 460 civilians, including many children.

👉 Just in:

One person was killed and eight others wounded when rebels opposed to the ruling junta attacked a state celebration in eastern Myanmar today, the military said.

The nation has been in turmoil since Aung San Suu Kyi’s civilian government was toppled in an army coup almost two years ago.

Long-established ethnic rebel groups, as well as dozens of “People’s Defence Forces” (PDF), have emerged in opposition.

The junta said one man was killed when a rebel group and PDF shelled an event in eastern Kayah’s capital Loikaw early Sunday as people gathered to celebrate the anniversary of the state’s recognition.

“The artillery fell at the celebration area near city hall and at the ward where people were staying,” a junta statement said.

Among those wounded were six students, as well as a man and a woman, the military said, adding that some security services personnel were also hurt.

No group has claimed responsibility for the attack.

More than 2,700 civilians have been killed since the military grabbed power in February 2021, according to a local monitoring group.

The junta blames anti-coup fighters for a civilian death toll it has put at almost 3,900. — AFP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ፤ ኢ-አማኒያኑ ጥንታዊውን የጨለቖት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያንን ለጠላት አሳልፈው ሰጡትን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

❖❖❖ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ❖❖❖

💭 በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ.…ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰]❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ከሃዲዎቹ ሁሉ ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

❖❖❖

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል የፈጸሙትን፣ የሠሩትን ወንጀል እስካሁን ደብቀው ሕዝቡን በማታለል ወደሌላ ጥፋት በመውሰድ ላይ ያሉትን የሚከተሉትን ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!

😈😈😈 🔥🔥🔥

  • ☆ አብዮት አህመድ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)
  • ☆ ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)
  • ☆ ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)
  • ☆ ስብሐት ነጋ (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ ዓርከብ እቍባይ (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ አረጋዊ በርሄ (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ ደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ ኢሳያስ አፈወርቂ (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ ጌታቸው ረዳ (ኢ-አማኒ/ኮሙኒስት)
  • ☆ ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)
  • ☆ ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)
  • ☆ መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)
  • ☆ ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)
  • ☆ ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)
  • ☆ ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)
  • ☆ ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)
  • ☆ አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)
  • ☆ ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም) (“የታሰረው” ለስልት ነው)
  • ☆ ለማ መገርሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ) (የጠፋው ለስልት ነው)
  • ☆ ታከለ ኡማ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ በቀለ ገርባ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ህዝቄል ገቢሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ዳውድ ኢብሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ እባብ ዱላ ገመዳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ አምቦ አርጌ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ፀጋዬ አራርሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ አዳነች አቤቤ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ታዬ ደንደአ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታ-መናፍቅ)
  • ☆ ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራ-አርዮስ)
  • ☆ ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራ-አርዮስ)
  • ☆ ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታ-አርዮስ)
  • ☆ አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌ-መናፍቅ)
  • ☆ ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ ታማኝ በየነ (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አበበ ገላው (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ☆ አበበ በለው (ኦሮማራ-አርዮስ)
  • ☆ መስከረም አበራ (ኦሮማራ-መናፍቅ)

ሌሎችም ብዙዎች….

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Bill Gates Exposed in Italian Parliament For Crimes Against Humanity. Called A Global Criminal

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2022

👹 ቢል ጌትስ በሰው ልጆች ላይ ለሚፈፀሙ ወንጀሎች በጣሊያን ፓርላማ ተጋለጠ። የዓለም አቀፍ ወንጀለኛ ተባለ

💭 ቢል ጌትስ እና አጋሮች የአለምአቀፉን የኮቪድ ምላሽ ለመቆጣጠር እንዴት ችሎታቸውን እንደተጠቀሙ ፥ በትንሽ ቁጥጥር

💭 How Bill Gates and partners used their clout to control the global Covid response — with little oversight

Four health organizations, working closely together, spent almost $10 billion on responding to Covid across the world. But they lacked the scrutiny of governments, and fell short of their own goals, a POLITICO and WELT investigation found.

When Covid-19 struck, the governments of the world weren’t prepared.

From America to Europe to Asia, they veered from minimizing the threat to closing their borders in ill-fated attempts to quell a viral spread that soon enveloped the world. While the most powerful nations looked inward, four non-governmental global health organizations began making plans for a life-or-death struggle against a virus that would know no boundaries.

What followed was a steady, almost inexorable shift in power from the overwhelmed governments to a group of non-governmental organizations, according to a seven-month investigation by POLITICO journalists based in the U.S. and Europe and the German newspaper WELT. Armed with expertise, bolstered by contacts at the highest levels of Western nations and empowered by well-grooved relationships with drug makers, the four organizations took on roles often played by governments — but without the accountability of governments.

While nations were still debating the seriousness of the pandemic, the groups identified potential vaccine makers and targeted investments in the development of tests, treatments and shots. And they used their clout with the World Health Organization to help create an ambitious worldwide distribution plan for the dissemination of those Covid tools to needy nations, though it would ultimately fail to live up to its original promises.

The four organizations had worked together in the past, and three of them shared a common history. The largest and most powerful was the Bill & Melinda Gates Foundation, one of the largest philanthropies in the world. Then there was Gavi, the global vaccine organization that Gates helped to found to inoculate people in low-income nations, and the Wellcome Trust, a British research foundation with a multibillion dollar endowment that had worked with the Gates Foundation in previous years. Finally, there was the Coalition for Epidemic Preparedness Innovations, or CEPI, the international vaccine research and development group that Gates and Wellcome both helped to create in 2017.

KEY TAKEAWAYS

  1. The four organizations have spent almost $10 billion on Covid since 2020 – the same amount as the leading U.S. agency tasked with fighting Covid abroad.
  2. The organizations collectively gave $1.4 billion to the World Health Organization, where they helped create a critical initiative to distribute Covid-19 tools. That program failed to achieve its original benchmarks.
  3. The organizations’ leaders had unprecedented access to the highest levels of governments, spending at least $8.3 million to lobby lawmakers and officials in the U.S. and Europe.
  4. Officials from the U.S., EU and representatives from the WHO rotated through these four organizations as employees, helping them solidify their political and financial connections in Washington and Brussels.
  5. The leaders of the four organizations pledged to bridge the equity gap. However, during the worst waves of the pandemic, low-income countries were left without life-saving vaccines.
  6. Leaders of three of the four organizations maintained that lifting intellectual property protections was not needed to increase vaccine supplies – which activists believed would have helped save lives.

Civil society organizations active in poorer nations, including Doctors Without Borders, expressed discomfort with the notion that Western-dominated groups, staffed by elite teams of experts, would be helping guide life-and-death decisions affecting people in poorer nations. Those tensions only increased when the Gates Foundation opposed efforts to waive intellectual property rights, a move that critics saw as protecting the interests of pharmaceutical giants over people living poorer nations.

“What makes Bill Gates qualified to be giving advice and advising the U.S. government on where they should be putting the tremendous resources?” asked Kate Elder, senior vaccines policy adviser for the Doctors Without Borders’ Access Campaign.

👉 Source: Politico

👹 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 ቢል ጌትስ ዛሬ በ6/6 66 ዓመቱ | ከ ፲፪/12 አመት በፊት በኢትዮጵያ ምን እየሰራ ነበር?

  • .አ.አ በ2012 .ም መጋቢት ወር ላይ ቢል ጌትስ ከጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና ከዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተገናኘ
  • ግንቦት ወር ላይ በአዲስ አበባ የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ World Economic Forum ስብሰባ ተካሄደ። በዚህ ስብሰባ ላይ ሉሲፈራውያኑ በአዕምሮ ለመጠቁትና ከስህተታቸው ተምረው አፍሪቃን ለመለወጥ ተነሳስተው ለነበሩት ለአቶ መለስ ዜናዊ የመጨረሻ ዕድል ሰጧቸው።
  • ☆ ነሐሴ ወር ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው (ነፍሳቸውን ይማርላቸው!)
  • ☆ መስከረም ወር ላይ ቢል ጌትስ በመለስ ዜናዊ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ ተገኘ

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ደመና፤ ሱራፌልን ያየሁ፣ በሕፃናቱ ፀሎት የሱራፌልን ድምጽ የሰማሁ መሰለኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2022

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ከሌሊት እስከ ማለዳ፤

ሥላሴ ፥ ቅዳሜ ፯/7መስከረም /፳፻፲፬ ዓ.ም ፤ ሌሊት ላይ፤

ቅርብ ኮከብ? የጠፈር ጣቢያ?

የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ በማለዳ፤

ሥላሴ ፤ ቅዳሜ መስከረም ፯/7 ፳፻፲፬ ዓ.ም

ደመናዎቹ እነዚህን ድንቃ ድንቅ ቅርጾች ሰርተዋል

ቅዱሳን? መላዕክት? ሱራፌል?

❖ ፀሎት፤ ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው ድንቅ ልጆች ጋር

ግዕዛችን፣ ጸሎታችን፣ ዝማሬያችን ከሕፃናቶቻችን አፍ ሲወጡ በጣም ያምራሉ፣ መንፈስን ያድሳሉ፣ የሱራፌልን ድምጽ ያሰሙን ይመስላሉ! በእውነት ጥዑመ ልሳን! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

❖❖❖[ኢሳ.፮፥፩፡፰]❖❖❖

ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች!’ እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡”

ምስጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን

እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር» [ዘፍ.፩፥፳፮] እዚህ ላይ «እግዚአብሔርም አለ» ሲል አንድነቱ፣ «እንፍጠር» ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ /ቃሉ/ ያመለክታል፡፡ በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡ ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡

እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡ እግዚአብሔር አምላክ አለ፡– «እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» [ዘፍ.፫፥፳፪] በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ሲል አንድነቱን፣ «ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡

በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡» [ዘፍ.፲፩፥፮፡፰]፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ብሎ አንድነቱን፣ «ኑ እንውረድ» ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ (እስትንፋሱ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡

ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ፡ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ «በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ» [ዘፍ.፲፰፥ ፩፡፲፭] በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡

የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» [ዘጸ.፫፥፮] ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል [መዝ.፴፪፥፮]፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» [ኢሳ.፮፥፩፡፰] በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ”[ኢሳ. ፮፥፰] በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡ የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Infertility: A Diabolical Agenda | “When They’re Through With Africa, They’re Coming for You.”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2022

💭 መካንነት፡ ዲያብሎሳዊ አጀንዳ | “አፍሪካን ከጨረሱ በኋላ ወደ እርስዎ ይመጣሉ!”

🛑 ማሳሰቢያ፤ ይህን በጣም ጠቃሚ መረጃ ባካችሁ ለብዙዎች ታካፍሉ ዘንድ ብትሕትና እናሳስባለን!

“አፍሪካን ከጨረሱ በኋላ ወደ እርስዎ ይመጣሉ!” – ዶር. ስቴፈን ካራንጃ

💭 ተሸላሚ ፊልም ሰሪ አንዲ ዋክፊልድ፣ ሮበርት ኤፍ ኬኔዲ፣ ጁኒየር እና የህፃናት ጤና ጥበቃ ፊልም። በሙከራ ቴታነስ የክትባት ፕሮግራም የወሊድ እድላቸው በአሳዛኝ ሁኔታ የተገፈፈባቸውን የአፍሪካ ሴቶች አስደንጋጭ ታሪክ ይመልከቱ። ቀጥሎ በሁሉም ቦታ ያሉ ሴቶች ናቸውን?

👉 ለበለጠ መረጃ፣ ጥናቶች፣ ትውስታዎች እና ሌሎች ተዛማጅ ይዘቶች ወደ InfertilityMovie.org ይሂዱ

አደጋ በሚኖርበት ጊዜ ምርጫ ሊኖር ይገባል

👉 በዚህ ዘጋቢ ፊልም የሚከተለውን ይማራሉ፡-

የአለም ጤና ድርጅት የህዝብ ቁጥጥር ሙከራ በክትባት ፕሮግራም ሽፋን በአፍሪካ ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሴቶችን ሳያውቁ እና ያለፈቃዳቸው ማምከን ያስከተለው አስፈሪ እና አሰቃቂ ታሪክ።

እርግዝናን እስከ ፅንስ የመሸከም አቅሙ እንዴት በሚያሳዝን ሁኔታ ከእነዚህ ሴቶች እንደተነጠቀና መንግስታቸውም ማስረጃውን ለመሸፋፈን እንዴት እንደሚሞክር።

ስለ አንድ ደፋር የኬንያ ዶክተር፤ ዶ / ር ስቴፈን ካራንጃ ፥ ከ አፍሪካን አንድ ጊዜ ከጨረሱ በኋላ ከጨረሱ በኋላ ለህፃናት እና ለሌሎች ሰዎች ሁሉ እንደሚመጡ ለዓለም ስለማስጠንቀቃቸው።

የኮቪድ ክትባትን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ ባሉ ሴቶች ላይ መካንነትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ሌሎች ክትባቶችን በተመለከተ ስጋታቸውን የሚገልጹ መሪ ባለሞያዎች አስተያየት።

የዓለም ጤና ድርጅት የቴታነስ ወይንም መንጋጋ ቆልፍ ክትባት መርሃ ግብሮችም በድብቅ የህዝብ ቁጥር መቀነሻ መሳሪያ ሊሆኑ ይችላሉ ሲ.ኤች.ዲ፤ “መካንነት፡ ዲያቢሎሳዊ አጀንዳ” ይለናል። የዓለም ጤና ድርጅት ከኬንያ መንግስት ጋር ያደረገውን አስከፊ ትብብር እና በሙከራ ቴታነስ ክትባቱ በኋላ ከእርግዝና ጋር አብሮ ተገኝቷል የሚለውን ከባድ እውነት አጋልጧል ብሏል።

ሆርሞን (ኤች...) በሚሊዮን ለሚቆጠሩ በመውለድ ዕድሜ ላይ ላሉ አፍሪካውያን ሴቶች ተሰጥቷል። በአለም ጤና ድርጅት የሚደገፈው የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት/መርፌ መርሃ ግብሮች በተለይ በወሊድ ጊዜ ውስጥ ሴቶችን ስለሚያጠቁ በጣም አጠያያቂ ናቸው።

የቴታነስ/ መንጋጋ ቆልፍ ክትባት/መርፌ የሕዝብ ቁጥር መቀነሻ ዘዴ ሊሆን ይችላልን? ... እስከ 1990 ዎቹ መጀመሪያ ድረስ ፣ የአሜሪካ የሰውሕይወትደጋፊ ዓለማቀፋዊ ተቋምንጨምሮ የተለያዩ ቡድኖች በሜክሲኮ ውስጥ በዓለም ጤና ድርጅት የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት ፕሮግራሞች ላይ የአሜሪካ ኮንግረስ/ምክር ቤት ምርመራ እንዲደረግ ጠይቀዋል።

ለነዚህ ሁሉ ዓመታት ክትባቶቹ በሚሰጡባቸው አካባቢዎች ያሉ ሴቶች ወደ መካንነት እየተቀየሩ ቆይተዋል፣ ሆኖም ግንኙነት እንዳለው ሁኔታውን ለማየት የተደረገ ምንም ነገር የለም። እ... 2014 .ም የኬንያ ካቶሊካዊ ጳጳሳት እና የኬንያ ካቶሊክ ዶክተሮች ማህበር በዓለም ጤና ድርጅት እና በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የተደገፈ የቲታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት ከፅንስ መጨንገፍ እና መካንነት ከሚያስከትል ሆርሞን ወይንም ንጥረ ቅመምጋር እንዴት እንደተጣበቀ/እንደተገናኘ የራሳቸውን ስጋት በወቅቱ ገልጸው ነበር።

እንደ ኤጲስ ቆጶሶች ገለጻ፣ ሆርሞኑ / ንጥረ ቅመሙ በእርግጥም በመርፌው ብልቃጦች ውስጥ እንደሚገኝ በርካታ ገለልተኛ ሙከራዎች አረጋግጠዋል። ይህ፣ ዘመቻውን በሙሉ “የተደበቀ የሕዝብ ቁጥጥር ፕሮግራምመሆኑን አጋልጧልሲሉ ደምድመዋል።

... 2017 .ም አንድ የክፍትመዳረሻ ጥናት እንዳመለከተው እ... እስከ 1976 ድረስ ተመራማሪዎች የተቀናጀ ቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ቶክሳይድ (ቲቲ)=ቴታነስ ቶክሳይድ ቴታነስን/ መንጋጋ ቆልፍን ለመከላከል ይጠቅማል) ሰው ኮሪዮኒክ ጎናዶትሮፒን‘ human chorionic gonadotropin (HCG)= በሴቶች ውስጥ እንቁላል እንዲፈጠር እና መካንነትን ለማከም የሚያገለግል ሆርሞን/ ንጥረ ቅመም)ጋር ሲያገናኙት እንደነበር አመልክቷል ፣ ይህም “የወሊድ መቆጣጠሪያ” ክትባትን አስገኝቷል። በዚያን ጊዜ ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ እንደዘገበው እነዚህ የተለበጡ ክትባቶች በሽታ የመከላከል ሥርዓትን ውጤታማ በሆነ መንገድ ያታልላሉ፤ (ሰውነታችን በሽታን እንዳይከላከል ያደርጋሉ) “ለሁለቱም ለቴታነስ ፕሮቲን እና ለኤች... ፀረ እንግዳ አካላት እንዲፈጠሩ” እና “አዲስ ለተፈጠረው ፅንስ ሕይወት በጣም አስፈላጊ የሆነውን የሆርሞን ተግባር ለመዝጋት” እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ለሕይወት አስፈላጊ የሆነውን ሆርሞንን/ንጥረ ቅመምን ከጥቅም ውጭ ያደርገዋል ማለት ነው።

ይህ ሁሉ በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ እና ሌሎችም በፊልሙ ውስጥ ግሩም በሆነ መልክ ተብራርተዋል። ይህንም ለመመልከት ጊዜ መውሰድ ተገቢ ነው።

በክትባት ፕሮግራሞቹ ቢያንስ ከ ዓለም ጤና ድርጅት የረዥም ጊዜ ግቦች አንዱ መሃንነት ነው። የCHD ዋና ሳይንስ ዶክተር ሁከር “በዚህ ፊልም ላይ የተገለጹት እውነቶች በአፍሪካ የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ሙከራ በዓለም ዙሪያ እየተከሰቱ ያሉትን የመሃንነት ምልክቶች፣ ከጋርዳሲል ክትባት እና ከኮቪድ ክትባቶች በኋላ የተደረጉ ዘገባዎችን ጨምሮ ረጅም ጥላን ጥሏል።

“When they’re through with Africa, they’re coming for you.” — DR. STEPHEN KARANJA

💭 A film by award-winning filmmaker Andy Wakefield, Robert F. Kennedy, Jr. and Children’s Health Defense. Watch the chilling tale of African women whose fertility was tragically stripped away through an experimental tetanus vaccination program. Are women everywhere next?

For more information, studies, memes, and other related content go to InfertilityMovie.org

Where there is a risk, there should be a choice

👉 In this documentary film, you’ll learn:

The chilling, harrowing story of how a World Health Organization (WHO) population control experiment, under the guise of a vaccination program, resulted in the sterilization of millions of women in Africa without their knowledge or consent.

How the ability to carry a pregnancy to term has been tragically stripped away from these women as their government attempts to cover up the evidence.

About a brave, Kenyan doctor — Dr. Stephen Karanja — who warned the world that once they’re done with Africa, they’re coming for the children and everyone else.

Perspectives from leading experts expressing their concerns regarding other vaccines that could cause infertility in women around the world, including the COVID shot.

WHO’s tetanus shot programs may also be covert depopulation tool CHD says that “Infertility: A Diabolical Agenda” exposes the hard-hitting truth about WHO’s “nefarious collaboration with the Kenyan government in which an experimental tetanus vaccination, later found to be laced with the pregnancy hormone (HCG), was given to millions of unknowing African women of childbearing age.” The WHO-sponsored tetanus vaccine programs are similarly questionable as they specifically target women in their childbearing years. Could it be that tetanus shots are another covert depopulation mechanism? As far back as the early 1990s, various groups, including the American pro-life organization Human Life International, have been calling for a congressional investigation into the WHO’s tetanus shot programs in Mexico. For all these years, women in areas where the jabs are being administered have been turning infertile, and yet nothing has been done to look into the situation to see if there might be a link. In 2014, the Catholic Bishops of Kenya and the Kenya Catholic Doctors Association expressed their own concerns about how a tetanus shot sponsored by both the WHO and the United Nations Children’s Fund (UNICEF) was “laced with a hormone that causes miscarriages and infertility.” Multiple independent tests, according to the bishops, revealed that the hormone was, in fact, present inside the injection vials. This, they concluded, exposed the entire campaign as a “disguised population control program.” In 2017 an open-access study pointed out that as far back as 1976, researchers had been lacing conjugated tetanus toxoid (TT) with human chorionic gonadotropin (hCG), which in effect resulted in a “birth control” vaccine. At the time, The New York Times reported that these laced shots effectively trick the immune system “into producing antibodies to both the tetanus protein and the HCG,” in effect working to “block the action of a hormone that is essential to the life of a newly formed embryo.” All of this and more is discussed in the film, which is worth taking the time to watch, as well as the above interview featuring Dr. Wakefield. At least one of the WHO’s long-range goals with its injection programs is clearly infertility. “The truths exposed in this film cast a long shadow from a tetanus trial in Africa to the symptoms of infertility that are happening all over the world, including reports after the Gardasil vaccine and the COVID shots,” says Dr. Hooker, CHD’s chief science director.

👉 Courtesy: https://childrenshealthdefense.org/

Black Women Targeted With Eugenics Drug, a Deadly Carcinogen Offered as a ‘Contraceptive’

Injected Contraceptive Increases AIDS Risk for African Women

የወሊድ መቆጣጠሪያ ሴቶቻችንን እያጠቃብን ነው

❖❖❖ ዋይ! ዋይ! ዋይ! እግዚኦ!❖❖❖

😈 ሰው-በላው ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ግራኝን ባወጣበት በ፳፻፲ ዓ.ም ላይ ልክ ከመስከረም ፩ የእንቍጣጣሽ ዕለት አንሥቶ የ’ጤና’ ሚንስቴሩ ለወሲባዊ ተላላፊ በሽታ የሚሰጠውን ይህን ‘Gardasil vaccine’ (ጋርዳሲል) ወይንም “የማኅፀን በር ካንሰር በሽታ መከላከያ” የተሰኘውን አዲስ ክትባት ለክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በሰፊው መስጠት ጀምሮ ነበር። ይህ ወንጀለኛ መንግስት በሉሲፈራውያን ሞግዚቶቹ የተሰጠውን ተልዕኮ ልክ በአዲስ ዓመት ዕለት በዚህ መኻን ማድረጊያ ክትባት መጀመሩ ምን ዓይነት ሰይጣናዊ ተልዕኮ እንደነበረው አረጋግጦልን ነበር። ተገድሎ ሊቆራረጥ የሚገባው አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከጥቂት ሳምንታት በፊት፤ “የሕዝብ ቁጥራችንን መቆጣጠር አለብን፣ ብዙ ልጆች አትውለዱ!” ለማለት መድፈሩ ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ ስልጣን ላይ ገና እንደወጣ ለኢትዮጵያ የተላከ መቅሰፍት መሆኑን ከጠቆሙት ጥቂት ግለሰቦች መካከል አንዱ እኔ ነበረኩ። በጊዜው ልክ በእነ 😈 ጂኒ ጀዋር ላይ አስቀድሜ እንዳየሁት በዚህም አውሬ 😈 ላይ ያየሁትን ነገር በግልጽ አይቻለሁ።

ይህ የክትባት አዋጅ እንደወጣም በወቅቱ እንዲህ ብለን ነበር፤ ይህ የክትባት ዓዋጅ እስከወጣበትና ክትባቱም እስከተጀመረበት፡ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ ያሉት የቀናት ቁጥር ብዛት፡ ፹፬/84 ቀናት ናቸው።

ስለዚህም ነገር፡ መካንየሚለው ቃል፡ በግዕዝ ቀመር፡ መ= ፬፤ ከ= ፶፤ ነ= ፴፤ ድምር= ፹፬ ይሆናል። እስከዛሬ የማይታወቀው የዚህ የልጃገረዶች ክትባት ዓላማ፡ ምን ታስቦ ነው?

እውን፡ የክርስቲያን ኢትዮጵያ ልጃገረዶችን፡ መካንለማድረግ ታስቦ ነውን?” መልሱን ዛሬ እያየነው ነው ነው።

ከኤች.አይ.. ቫይረስ ጎን ሁለት የወሲባዊ ተላላፊ በሽታ የሰው ፓፒሎማቫይረስ‘ (HPV (Human Papillomavirus)ክትባቶች አሉ። ከእነዚህም አንዱ ይህ ጋርዳሲል የተሰኘው የማህፀን በር ካንሰርን ይከላከላል የተባለለት ክትባት ነው።

😈 ይህ ጋርዳሲል ክትባት ፍቃድ ከተሰጠው ለ፲፩-፲፪ (11-12) አመት ለሆኑ ልጃገረዶች እና ታዳጊዎች እና ሶስት ዶዝ እንዲሰጣቸው ከታዘዘ በኋላ ውጤቱን በተመለከተ በሺዎች የሚቆጠሩ ሪፖርቶች በ ፳፬/24 ሰአት ውስጥ ወጥተው ነበር፤ ይህም፤ ድንገተኛ መውደቅ ፣ መናድ ፣ የጡንቻ ህመም እና ድክመት ፣ የአካል ጉዳትና ድካም ፣ ጉሊየን ባሬ ሲንድሮም (ጂ.ቢ.ኤስ/ GBS) ፣ የፊት ገጽታ ሽባነት፣ የአንጎል እብጠት፣ የሩማቶይድ አርትራይተስ/ቁርጥማት፣ ሉፐስ፣ የደም መርጋት፣ ኦፕቲክ ኒዩሪቲስ፣ ብዙ ስክለሮሲስ፣ ስትሮክ፣ የልብ እና ሌሎች ከባድ የጤና ችግሮች፣ የጋርዳሲል ክትባት ከተቀበለ በኋላ ሞትን ጨምሮ ተመዝግበዋል።

💭 The Ugly Truth About Gardasil, the ‘HPV Vaccine’.

After Gardasil was licensed and three doses recommended for 11-12 year old girls and teenagers, there were thousands of reports of sudden collapse with unconsciousness within 24 hours, seizures, muscle pain and weakness, disabling fatigue, Guillain Barre Syndrome (GBS), facial paralysis, brain inflammation, rheumatoid arthritis, lupus, blood clots, optic neuritis, multiple sclerosis, strokes, heart and other serious health problems, including death, following receipt of Gardasil vaccine.

💭Today in Vancouver, Canada | Freedom Fighters Yelling: “ARREST BILL GATES!, You Are not Welcome Here”

እንግዲህ ያው ዓይናችንን እየቆጠቆጠንም ቢሆን እንደምናየው የአፍሪካን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ሉሲፈራውያኑ እንደ ቢል ጌትስ የኛዎቹን ከሃዲዎች ሥልጣን ላይ አስቀምጠውልናል። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ከላይ በድሮን፣ በአውሮፕላንና በጨረር፤ ከታች ደግሞ በረሃብ፣ በኬሚካልና በክትባት ስኬታማበሆነ ዲያብሎሳዊ አካሄድ እየገደሏቸው ነው። አዎ! ኢትዮጵያውያን ሆይ፤ ዓይናችን እያየ አራጅ ገዳይ የኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያን ጠልፏታል።

ይህ ሰነፍና ደካማ ትውልድ ወልቃይት ራያቅብርጥሴ እያለ በትንሿ ነገር እየተጨቃጨቀና በጎሳ እርስበርስ እየተባላ እራሱንም መጭውን ትውልዱንም በፈርዖናዊ ግትርነቱ ለማጥፋት ወስኗል። የአጥፍቶ ጠፊ አካሄድ ያላቸው የዲያስፐራ ልሂቃንና ሜዲያዎች ደግሞ ብዙዎቻችን በማይገባን መልክ ሰይጣንን ለማገልገልና የሉሲፈራውያኑን ተልዕኮ ለማስፈጽም በአስር ጣቶቻቸው ፈርመዋል። በተለይ አሜሪካ የሚገኙት 95% የጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ጠላቶች ናቸው። እስኪ ሜዲያዎቹን እነማን እንደሚቆጣጠሯቸው ተመልከቱ፤ አዎ! ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘስጋ ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች፣ ሐረሬዎች ወዘተ ናቸው። አልፎ አልፎ ከመናገር ውጭ ለጽዮናውያን 100% የቆመ አንድም ታዋቂ ልሂቅ፣ አንድም ታዋቂ የቤተ ክርስቲያን አባት፣ አንድም ታዋቂ ሜዲያ የለም። ወንድሞቼን ለመጨረስ ከሰይጣንም ጋር ቢሆን አብራለሁ፣ የሁልጊዜ ወዳጅና ጠላት የለም ወዘተየሚሉትን ነገሮች የሚቀበጣጥር ትውልድ የኖረው በዚህ ትውልድ ብቻ ነው። መርኽና አቋም ያላቸውን ወገኖች በቴሌስኮፕ እንኳን ፈልገን ማግኘት አንችልም። ዛሬ የተናገሩትን ነገ ያፈርሱታል!

አማራዎቹ እና ኦሮሞዎቹ በድድብና፤ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትግሬ ሰልሆኑ ሥልጣኑ አይገባቸውምሲሉ፤ ትግሬ ደግሞ በእልህ፤ /ር ቴዎድሮስ የተጠሉት ከትግራይ ስለሆኑ ነውበማለት ድጋፉን እንዲሰጣቸው ተደርጓል። ሁሉም ያላወቁት ግን ዶ/ር ቴዎድሮስንም ሆን ኮፊ አናንን ከአፍሪቃ የመረጡበት ዋናው ምክኒያት እዚህ ቪዲዮ ላይ የተወሳውን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ በአፍሪቃ ለማካሄድ ዕቅድ ስላላቸው ነበር። ኮፊ አናን ለተመድ በተመረጡበት ወቅት ነበር ኤድሱም፣ ኢቦላውም፣ የሩዋንዳ የዘር ዕልቂቱም ሁሉ የተከሰቱት።

በኢትዮጵያም ተመሳሳይና ከቀድሞው የከፋ ነገር ነው እያየን ያለነው። አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የተመረጠበት ዋናው ዓላማ በተለይ ጥንታዊ ክርስቲያን የሆኑትን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለማጥፋት ይረዳቸው ዘንድ መሆኑን ግራኝ ገና አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ሲያመጣቸው ተናግሬ ነበር። አዎ! እነ አቡነ ማትያስ ያኔ ካባ ሲያለብሱት በቁጭት እንባ በእንባ ሆኜ እነደነበር አስታውሳለሁ።

ድንቁ አባታችን ቅዱስ ያሬድ ዛሬም ድረስ የሚገኙባቸው የትግራይና የሰሜን ተራሮች በሉሲፈራውያኑ የሃብል ቴሌስኮፕ ዓይን ውስጥ ከገቡ ቆይተዋል። አሜሪካን በየጊዜው የሚጎስሟት የአውሎ ነፋስ/ቶርናዶ/ሃሪኬን ድሮኖች መነሻቸው ከእነዚህ ተራራዎች መሆናቸውን ደርሰውበታል። መንስኤው ደግሞ የቃልኪዳኑ ታቦትና የቅዱሳኑ አባቶቻችን ጸሎት እንደሆነ አሁን እርግጠኞች ናቸው። ስለዚህ ምን ማድረግ ነበረባቸው? እንግዲህ መንፈሳዊውን ውጊያ ስላልቻሉት በስጋ በሚታዩአቸው ወገኖቻችን ላይ የበቀል እርምጃ መውሰድ ነበረባቸው! ሰሜኑን እርስበርስ እንዲባላ ብሎም እንዲጨፈጨፍ የኦሮሞዎን ቁራ ዙፋን ላይ ማውጣት ነበረባቸው። ይህም ተልዕኮ ሙሉ በሙሉ እንዲሳካ ሕወሓትን በተቃዋሚ ቡድን መልክ ወደ ትግራይ እንዲገባ ከዚያም ከእነ ግራኝ ጋር ተናብበው እንዲሠሩ ማድረግ ነበረባቸው። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል ሽልማቱን አስመልክቶ በአንድ ወቅት የጠቆሙን ይህን ነው። አዎ! “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) የሚለውን የሉሲፈራውያኑን ጨዋታ ነው በሕዝባችን ላይ እየተጫወቱበት ያሉት። ላለፉት አራት ዓመታት በግራኝ አብዮት አህመድና በዶ/ር ደብረ ጽዮን መካከል የስልክና ቪዲዮ ኮንፈረንስ ግኑኝነት ለአንዴም ተቋርጦ አያውቅም። በዚህ ጉዳይ አሁን 100% እርግጠኛ ነኝ!

የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያለውና ቱርክን በነፍስ አባትነት የያዘውን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘምት ያደረጉት፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ያስጨፈጨፉት፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን የደበደቧቸው፣ በሑዳዴ ጾም ፩ሺህ መነኮሳት አባቶችን ከዋልድባ ገዳም ያፈናቀሏቸው ይህ ዛሬ በገሃድ የምናየው ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ይሟላ ዘንድ ነው። ምናልባትም በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖቼን ከጨረሷቸው በኋላ አሁን በጭራሽ ሙሉ በሙሉ አይሳካላቸውም እንጅ የቀሩትን ወገኖቼን ዘሩ/ጥራቱ በማይታወቅ የእርዳታ ስንዴና ብስኩት፣ እንዲሁም በኬሚካሎችና ክትባቶች ለመጨረስ አቅደዋል።

እኅታችን ዶ/ር ቲምኒት ገብሩ በቅርቡ፤ “ከባድ ለሆነ ሐቅ የቆመ ሰው አድማጭ/ተከታይ የለውም፤ ሁሉም ነገር ካለፈ በኋላ ነው ትክክል መሆኑን የሚረዳው”፤ እንዳለችው በትክክል፤ እኔም አቡነ ማትያስን፣ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን፣ ዶ/ር ሊያን፣ ዶ/ር ተወልደ ብርሃንን በተመለከተ ከዚህ በፊት ስለው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

💭 “W.H.O. Head Dr. Tedros Adhanom Carries Olympic Torch at Beijing Winter Games”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

👨‍⚕️ የአለም ጤና ድርጅት. ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቤጂንግ የክረምት ጨዋታዎች የኦሎምፒክ ችቦ ተሸክመዋል 🔦

/ር ቴድሮስ የቻይና ወዳጅ ናቸው ፥ ቻይና ግን ትግራይን ክዳ ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብራ ትሠራለች። ሕወሓት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ለማንገስ በሚሊየን የሚቆጠሩ ጽዮናውያንን በማሰዋት ላይ ነው ፥ ቻይና ግን ለግራኝ አብዮት አህመድ ድሮኖችን እያቀበለች ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች ጋር ሆና የትግራይን ከተሞች በማስደብደብ ላይ ናት። የተገለባበጠባት አረመኔና ክፉ ዓለም!

👉 የሚከተለውን ጽሑፍ ከዓመት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤

💭 እነ አቡነ ማትያስ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና አቶ ተወልደ ገብረ መድኅን በቦምብና በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ በማለቅ ላይ ላለው የትግራይ ሕዝብ ምን ያደረጉለት በጎ ነገር አለ? አዲስ አበባ ያሉ ጽዮናውያን ምን እየጠበቁ ነው? የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

It is very serious and curious; preparing for The # TigrayGenocide evil Abiy Ahmed and his Luciferian overlords brought Tigrayans to occupy key positions nationally and internationally:

👉 Mr Tewolde Gebre Mariam Tesfay, Chief Executive Officer of Ethiopian Airlines

👉 His Holiness Abune Mathias, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

👉 Dr. Lia Tadesse Gebremedhin, Minister of Health of the Federal Democratic Republic of Ethiopia

👉 Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus. Director-General of the World Health Organization

💭 /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

https://addisabram.wordpress.com/tag/ዶ-ር-አድሃኖም/

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ቀደም ሲል ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ ወደተባለው ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!

💭 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፻፮ እስከ ፻፲]❖❖❖

ይህ መዝሙር ንጹሐን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን እንደ ዝንብ እስኪረግፉ ድረስ በመጨፍጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያሉትን፤ እነርሱ ግን ልጆቻቸውንና ሚስቶቻቸውን ወደ አውሮፓና አሜሪካ ልከው በሕዝቡ ላይ የሚሳለቁትን የምድራችን ቆሻሻ የሰይጣን ጭፍሮችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድንና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን ይመለከታል፦

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰] ❖❖❖

  • ፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥
  • ፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤
  • ፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።
  • ፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።
  • ፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።
  • ፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።
  • ፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።
  • ፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።
  • ፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።
  • ፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።
  • ፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።
  • ፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።
  • ፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።
  • ፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።
  • ፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።
  • ፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።
  • ፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።
  • ፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።
  • ፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።
  • ፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።
  • ፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።
  • ፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።
  • ፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።
  • ፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።
  • ፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።
  • ፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።
  • ፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።
  • ፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።
  • ፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።
  • ፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤
  • ፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የረመዳን ጂሃድ በአዲስ አበባ | የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ክርስቲያኖችን ከከተማዋ ‘ማጽዳቱን’ ቀጥሎበታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

😈“ካልተመቻችሁ ከተማዋን ለቃችሁ ውጡ!” ብሏችኋል ኦሮሞው “ሙሴያችሁ”። ከመካከላችሁ ይህን አረመኔ የሚደፋ የእግዚአብሔር ጀግና ስለጠፋ ገና ደም ታለቅሳላችሁ፤ ወገኖቼ!

💭 በስሪ ላንካ፡ በኢኮኖሚ ቀውስ ምክንያት የተናደደው ሕዝብ የፕሬዚዳንቱን ቤት ወረረው።

በኢትዮጵያ ግን ሕዝብ እንደ ቅጠል እየረገፈ ሁሉም ጸጥ! ለጥ! ዝም ጭጭ! ከንቱ ብላብላ! የወያኔ ጥፋት የእነዚህ ግብዞች ምላስ አለመቁረጡ ነበር። ልፍስፍስ ትውልድ

መንግስት የኢኮኖሚ ቀውስ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ቀውስ፣ የመሠረታዊ ሸቀጦችን እንደ ናፍታ ነዳጅ ለሰዓታት በወረፋ በመጠበቅ፣ እና የምግብ ጋዝ እና የምግብ የዋጋ ግሽበት ባለፈው ወር ሰላሳ በመቶ በመምታቱ በስሪላንካ ህዝባዊ ቁጣ እየነደደ ነው።

➡ እስኪ ከእኛ ጋር እናወዳድረው፤ በስሪ ላንካ የተራበና በጥይት የሚቆላ ዜጋ የለም፤ ሆኖም መንግስታቸው ትንሽ መስመሩን ሲስት ዜጎቿ ወደ ፕሬዚደንቱን መኖሪያ ቤት አምርተው፤ “ና ውጣ! መልስ ስጠን፤ አሊያ እንሰቅልሃለን!” በማለት ላይ ናቸው።

😈 አረመኔውና አጥፊው ኦሮሞ በሚመራት በዛሬዋ ኢትዮጵያ ግን፤

❖ የኢትዮጵያ መሠረት በሆነችው በትግራይ ከግማሽ ሚሊየን ክርስቲያኖች ሲጨፈጨፉ

❖ በሚሊየን የሚቆጠሩ ጽዮናውያን ሲፈናቀሉና ለረሃብና ለበሽታ ሲጋለጡ

❖ ከመቶ ሺህ በላይ ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች በኦሮሞ ሰአራዊት ሲደፈሩ

❖ በትግራይ ብቻ ከሺህ የሚበልጡ ካህናት፣ መነኮሳትና ቀሳውስት ሲገደሉና ሲፈናቀሉ

❖ በሺህ የሚቆጠሩ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ላይ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በጋበዛቸው ባዕዳውያን ድሮኖች ሲመቱ

❖ ኦሮሞ ያልሆኑ ሚሊየን ወጣቶች በጦርነት እሳት ሲማገዱ

❖ ኦሮሚያ በተባለው ሕገ-ወጥ ክልልና በቤኒሻንጉል ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎች ሲፈናቀሉ፣ በእሳት ሲቃጠሉና በጅምላ ተገድለው በቆሻሻ መጣያ በጅምላ ሲቀበሩ

❖ ኦሮሞ ያልሆኑ ተማሪዎች በመላዋ ኢትዮጵያ የትምህርት መብታቸውን ሲነፈጉ

❖ ከአዲስ አበባ ሳይቀር ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎች ከስራዎቻቸው፣ ከቀያቸውና ከመኖሪያ ቤቶቻቸው ሲባረሩ

❖ ባጠቃላይ ከኦሮሞዎች በቀር ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሲራቡ፣ ሲፈናቀሉና ለከፋ በሽታና ሞት ሲጋለጡ

👉 ሳይገባው “ኢትዮጵያዊ” የተሰኘው የዛሬው ልፍስፍስ ትውልድ ዝም! ጭጭ! በእውነት ይህ በየትኛውም ሌላ ሃገር ታይቶና ተሰምቶ የማያውቅ አሳፋሪ፣ አሳዛኝና አደገኛ ክስተት ነው።

😈 ምን ሆኖ ነው? ተበክሎ ነውን? ሕዝቡን የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መተት አስሮት ነውን? ወይንስ የባዕዳውያኑ ወኮሎች የሆኑትና የተበከሉት ሰርጎ-ገብ ልሂቃን እና የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ሕሊናውን እየተቆጣጠሩት?

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

___________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: