Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሤራ’

Axum, Ethiopia: ‘Ghosts’ at Emperor Kaleb’s Tomb?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

የአፄ ካሌብ መቃብር፣ አክሱም | ሰውዬው በአፄ ካሌብ መቃብር ‘መናፍስት አየሁ’ ይለናል

❖❖❖ እንኳን ለታላቁ መናኝ ንጉሥ ቅዱስ አፄ ካሌብ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል/ መታሰቢያ አደረሰን።❖❖❖

👑 ቅዱሱን ንጉሥ አፄ ካሌብን በዓለም ያሉ አብያተ ክርስቲያናት በትልቁ ያከብሩታል። ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አክሱም አካባቢ ካልሆነ ከነ ስም አጠራሩ እንኳ እየተዘነጋ ይመስላል።

ነገር ግን ጀግንነቱ፣ ውለታው፣ ምናኔውና ቅድስናው የማይረሳ ነውና እንኳን በእምነት የሚመስሉን ይቅርና የማይመስሉን ምሥራቅ ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮች ዓመታዊ በዓሉን በወርኀ ጥቅምት ያከብራሉ።

ከአክሱም ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው አፄ ካሌብ ዋናው ነው። ቅዱሱ የነገሠው በ485 ዓ/ም አካባቢ ሲሆን እስከ 515 ዓ/ም ድረስ በዙፋኑ ላይ ቆይቷል። ከመልካም ትዳሩ አፄ ገብረ መስቀልን ጨምሮ ልጆችን ወልዷል።

😇 ስለ ቅዱስ አፄ ካሌብ የሚከተሉትን ነጥቦች ብቻ እናንሳ፦

  • ፩ኛ. በንግሥና ዙፋን ከመቀመጡ በፊት የሚገባውን መንፈሳዊ ትምሕርት ጠንቅቆ ተምሯል።
  • ፪ኛ.ሃይማኖቱ የጠራና እጅግ የሚደነቅ ነበር። በእርሱ ዘመን ሃይማኖት ለነገሥታቱ የፖለቲካ ማስፈጸሚያ ነበር። እርሱ ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አምልኳል።
  • ፫ኛ.ለእመቤታችንና ለቸር ልጇ የነበረው ጥልቅ ፍቅር የተገለጠና የሚያስቀና ነበር።
  • ፬ኛ.ገና በዙፋኑ ሳለ ጸሎትን ያዘወትር ነበር።
  • ፭ኛ.ዛሬም ድረስ ሁሉም ክርስቲያኖች የማይረሱትን መንፈሳዊ ቅንዓትን አሳይቷል።

ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

*በወቅቱ ዐመፀኛው የአይሁድ መሪ ፊንሐስ በሃገረ ናግራን(የዛሬዋ የመን) ውስጥ የነበሩ ክርስቲያኖችን ክርስቶስን ካዱ በሚል ጨፈጨፋቸው። ከተማዋንም ለአርባ ቀናት በእሳት አነደዳት። ዜናው በመላው ዓለም ሲሰማ በርካቶቹ ቢያዝኑም የተረፉትን ለመታደግ የሞከረ አልነበረም።

😇 ቅዱስ አፄ ካሌብ ግን የሆነውን ሲሰማ ወደ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በግንባሩ ሰገደ። ወደ ፈጣሪም ጸለየ:- “ጌታዬ ሆይ! የክርስቲያኖችን ደም እመልስ ዘንድ እርዳኝ? እኔ በጦሬ ብዛት አልመካም። እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ” ብሎ በበርሃ ላሉ መነኮሳት እንዲጸልዩ ላከባቸው።

ጊዜ ሳያጠፋ በመርከብና በፈረስ : በበቅሎና በግመል ናግራን (የመን) ደረሰ። ፊንሐስን ገድሎ ሠራዊቱንም ማርኮ ክርስቲያኖችን ነጻ አወጣ። ደምና እንባቸውንም አበሰ። አብያተ መቅደሶችን አንጾላቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

ወዲያው እንደተመለሰ ወደ አክሱም ጽዮን ገብቶ “ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ ስላደረክልኝ የምሰጥህ ሰውነቴን እንጂ ሐብቴን አይደለም” ብሎ መንግስቱን ለልጁ ገብረ መስቀል አውርሶ ከዙፋኑ ወጣ። የወርቅ አክሊሉን ወደ ኢየሩሳሌም ልኮ እርሱ በአባ ጰንጠሌዎን እጅ መንኩሶ መነነ።

ከዚሕች ዓለም ከአንዲት ረዋት(ኩባያ)፣ ከአንዲት ሰሌንና ከአንዲት ቀሚስ በቀር የወሰደው አልነበረም። ከዚያም በበዓቱ ውስጥ በጾምና በጸሎት ተወስኖ አንድም ሰው ሳያይ በሰባ ዓመቱ (በ፭፻፳፱/529 ዓ/ም) ዐርፏል። 😇 ጌታችንም በሰማይ ክብርን አጐናጽፎታል።

ንጉሥ ካሌብን ሳስብ ዛሬ በመላዋ ሃገራችን ሥልጣኑን ይዘው ኢትዮጵያን እየበደሏት ያሉት የኦነግ/ብልጽግና፣ የሻዕቢያ፣ የሕወሓት፣ የብአዴን፣ የኢዜማ፣ የአብን መስለ ወንጀለኛ ፓርቲዎች መሪዎች በደብረ ዘይት ሆራ ሐይቅ የተፈለፈሉ ተባዮች/ቁንጫዎች ሆነው ነው የታዩኝ።

እንደ ንጉሥ ካሌብ ያለ ምርጥ የዓለም መሪ ለሃገራችን ያምጣልን። ለቅዱስ አፄ ካሌብ የተለመነ አምላክ ለእኛም ይለመነን። በጻድቁም ጸሎት ከመከራ ይሠውረን።

On May 28, we commemorate Saint Elesbaan (Kaleb), King of Ethiopia.

The sixth-century King Kāleb is one of a few African historical characters that have left a visible trace in European art and literature. Venerated by the Catholic Church as Saint Elesbaan, he is frequently present in pre-modern and modern literature and iconography.

👑 King Kaleb of Ethiopia’s Axum — St. Elesbaan(አፄ ካሌብ) : The Black Saint Who Embodied Christianity for the African Masses

The Kingdom of Axum flourished for many years with a succession of powerful rulers, but one stood out as being the most important.

Axum at the time was enjoying the wealth and business of Christian Byzantines that were heavily engaged in trade within their region.

King Kaleb of Axum (520 c) also known by his throne name Ella Asbeha/Atsbeha is well known for his invasion and conquest of Yemen in southern Arabia.

King Kaleb is believed to have launched an attack against the Jewish King Yusuf Asar Yathar because of his ruthless persecution of Christians.

King Kaleb is said to have rented about 60 ships from ports ran by the Byzantines in the Erythrean Sea, or the modern day Red Sea.

His forces were in the range of 100,000 to 120,000 which he sent to combat the king in Yemen.

After a bloody war that tested both sides to the extreme, King Kaleb emerged victorious and proceeded to kill King Yusuf.

In his place he appointed a Christian called Sumuafa Ashawa as his viceroy.

Due to his willingness to protect Christians, the 16th century Cardinal Cesare Baronio named him Saint Elesbaan.

He was also referred to by the Greeks as Hellesthaeus or “the one who brought about the morning or the one who collects tribute”.

Some historians believe that the Axumite kingdom over extended itself by conquering Yemen, and it eventually led to their demise.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Freedom of The Enemy Will Be Granted | የጠላት ነፃነት ይሰጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

መንፈሳዊ ጦርነት ሊሟላ አይችልም – ለአባታችን ቃለ ሕይወት ያሰማልንና፤ አባ ማር ማሪ አማኑኤል እንዲህ በማለት ይመክሩናል፤

የዘመናችን ልዕለ ኃያል የሆነች ሀገር መንፈሳዊውን ጦርነትን ተዋግታ ማሸነፍ አትችልም። ከኑክሌር የጦር መሳሪዎች መንፈሳዊውን ውጊያ ማሸነፍ አይችሉም። በጭራሽ!

አያችሁ መንፈሳዊው ጦርነት ፍፁም ነው፣ የተለየ ደረጃ ነው፣ በጣም ኃይለኛ ነው፣ በጣምም ግዙፍ ነው። እና ጌታ አሁን ልቦናችሁን ለአፍታ ከከፍተ እመኑኝ፤ አሁን የሰማይ መላእክት ሲጋደሉልን ማየት ትችላላችሁ።

መላእክቱ ጠላትን እና ርኩስ መናፍስቱን ሁሉ ያለማቋረጥ እየተዋጓቸው ነው። በቀላሉ እንድንሄድ እና እንድንመጣ እና በነጻነት እንድንጓዝ፣ መኪና ውስጥ እንድትገቡ፤ ታውቃላችሁ፤ ወደ ሥራ ወደ ትምህርት ቤት፣ ወደ ቤተ ክርስቲያን፣ ወደ ገባያ በሰላም ለመሄድ የቻለነው በመልአክቱ እርዳታ ነው።

የምታደርጉትን ሁሉ አስታውሱ። ጌታችን ሁሌ እየጠበቃችሁ ነው። ለዚህም ነው ኑሮ በጣም ቀላል የሆነው። ግን ጌታ እጁን የሚያነሳበትና ለዲያብሎስ ጠላት ሙሉ ነፃነት የሚሰጥበት ቀን ይመጣል።

አሁን ጠላት ሙሉ ነፃነት የለውም። ሙሉ ነፃነት ሲኖረው ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ በዓለም ውስጥ ብቻ ሳይሆን ቤተ ክርስቲያን ውስጥም ሳይቀር ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ ቤተ ክርስቲያን ከፋፍሏታል።

በክርስቶስ ወንድማማቾች መሆን ያለባቸውን ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን እርስበርስ እንዲጠላሉ አድርጓቸዋል።

በጣም የማይታመን ነገር ነው!

ግን ይህ የምታዩት ጠላት ሙሉ የማጥፊያ ነፃነት ገና አልተሰጠውም። ሆኖም ግን እኛ ትግል ላይ ነን።

አንድ ጉድጓድ ውስጥ ወድቀን እንወጣለን፣ ከዚያም ወደ ትልቅ እና ጥልቅ መውደቁን እንቀጥልበታለን።

እና በቃን ዳግም ሃጢዓት አንሰራም እንላለን ፥ ግን ከዚያ የከፋ ሃጢዓት እንሰራለን፣ ከእንግዲህ አልመለስም እንላለን፤ ግን ከዚህ የከፋ መጥፎ ነገር እናደርጋለን፣ ዕፅ አልወስድም እንላለን ግን በይበልጥ መውሰዱን እንገፋበታለን።

ይባስ ብሎ፤ ቁማር አልጫወትም እንላለን ፥ ግን ደጋግመን እንጫወታለን።

ወንዶች ከልጃገረዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን የባሰውን ዝሙት እንፈጽማለን።

ሴቶች ከወንዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን ይባስ ብለን ከባዱን ሃጢአት ለመፈጸም እንወስናለን። ያንን አላደርግም እላለሁ ግን አሁንም ደግሜ ደጋግሜ አደርገዋለሁ።

አዎ! ጠላት እየተቃጠለ ነው። ሆኖም እስከዚህ ቅጽበት ድረስ ሙሉ ነፃነት ገና አልተሰጠውም።

ግን በጊዜው ይመጣል። ሦስት ዓመት ተኩል ጌታ ያንን ጠላት ይፈታዋል እና ይላል።

ልክ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ የጠፉ ነፍሳት ለማዳን፣ ለመውሰድ እና ወደ እግዚአብሔር ለማምጣት ሦስት ዓመት ተኩል ጊዜ እንደነበረኝ፣ እኔ ፍትሃዊ ነኝ፤ ስለዚህ የትግሉን ድርሻ እሰጥሃለሁ። አዎ! ለመግደል እና ለማጥፋት የሦስት ዓመት ተኩል ነፃነት ተሰጥቶሃል፤ ከዚያ ነፃ ትወጣለህ!

እግዚአብሔር ይመስገንና ዛሬም ሰላምታ የሚሰጧችሁ ሰዎች አሉ። አሁንም ስለእናንተ የሚያስቡና የሚቆረቆሩ ሰዎች አሉ።

እግዚአብሔር ይመስገን አሁንም አፍቃሪ ሰዎች አሉ። እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤ ትግል ነው ግን አመሰግነዋለሁ።

ማንም የማይኖርበት ጊዜ ግን ይመጣል። ለምን? ምክንያቱም ሰይጣን ቦታውን ይሞላልና ነው፤ ነፃነትን ይበላልና ነው። መላው ዓለም ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ ማንም ሰው ዓይኑን ከመግለጡ በፊት በሰይጣን ይበላል። እና አሁን ሰይጣንን የሚያመልኩትን ሳይቀር ያቃጥላቸዋል።

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም ሰው እርሱን የሚያመልኩትን ጨምሮ ይጠላቸዋል። ምስኪኖች አላፊውን ሰው እያመለኩ ነው። በመጨረሻ እነርሱንም ያቃጥላቸዋል

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም በስሜታዊነት ይጠላል፤ በተለይ ጌታን የሚወዱትን በይበልጥ ይጠላል።

ለእርሱ የሚገዙለትንም ግን ይጠላቸዋል።

ያ ነፃነት ሲሰጠው ይህን ያደርጋል፤ እነዚህን ምስክሮች ይገድላቸዋል። ምን ያህል ኃይል እንዳላቸው ተመልከቱ። ሙሴ ውሃውን ወደ ደም ለወጠው። ኤልያስ ከሰማይ እሳት አወረደ። ሔኖክ ወደ ዓለም ፍርዱን አሳለፈ። ብዙ ኃይል እነሱ አላቸውና ምድርን በቀላሉ ማጥቃት ይችላሉ፤ ብዙ መቅሰፍቶችን እንደፈለጉ ማውረድ ይችላሉ። ለሚመጣው ማንም ሰው ስልጣን ይሰጣቸዋል። እና እነሱን ለመጉዳት የሚሞከር ሁሉ ይቃጠላታል፣ ይሞታታል፤ ሰይጣን ተፈትቶ ሙሉ ስልጣን ሲሰጠው ግን ይገድላቸዋል።

መላውን ዓለም በኮንክሪት ማደባለቂያ ውስጥ አስገብቶ ያሽከረክረዋል። እና ሁሉንም በአንድ ላይ ያደበለቃቅለዋል፤ አዲስ ኮንክሪት ያወጣል። ምናልባት በጥቂት ሰከንድ ውስጥ ሁሉም ይደርቃል

ፍትሃዊ እንደሆነ ይፈቅድለታል። አዎ! ፍትሃዊ፤ ግን ጌታ ለምን ለሰይጣን እንኳን ፍትሃዊነት እንደሚሰጠው ታውቃላችሁን? ምክንያቱም፤ በጊዜው የነበሩ ሰዎች ከጌታ ርቀው በመሄዳቸው ነበርና ነው።

ምንም እንኳን ለሰይጣን ሙሉ ነፃነት ቢሰጠውም ግን አሁንም ሁለት ምስክሮች አሉት። ‘ለመመስከር ሰዎች ተመልሰው ይምጡ’ለማለትና ንስሐ መግባት ይችሉ ዘንድ ነው።

የዚህ ዓለም የመጨረሻ ሰከንድ ቢሆንም ግእና ጌታ ግን ሁልጊዜ የእሱ የሆኑ ምስክሮች አሉት። ምንም ቢሆን ለራሱ ምስክሮች አሉት። በየትኛውም ጊዜ እና በየትኛውም ቦታ ክርስቶስ እራሱን ያለ ምስክር አይተውም። በገሃነም ልብ ውስጥ እንኳን ሁለት ምስክሮች አሉት።

ስለዚህ በእነዚህ ሦስት ዓመታት ተኩል ውስጥ ዓለምን ለማጥፋት ለሰይጣን እድል ይሰጠዋል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን

~ በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን

አሰሮ ለሰይጣን

~ አግአዞ ለአዳም

ሰላም

~ እምይእዜሰ

ኮነ

~ ፍሥሐ ወሰላም።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ እግዚአብሔር እንዲህ ይለኛል። ሂድ፥ ከተልባ እግር የተሠራችን መታጠቂያ ለአንተ ግዛ፥ ወገብህንም ታጠቅባት፤ በውኃውም ውስጥ አትንከራት።
  • ፪ እንደ እግዚአብሔርም ቃል መታጠቂያን ገዛሁ ወገቤንም ታጠቅሁባት።
  • ፫-፬ ሁለተኛም ጊዜ። የገዛሃትን በወገብህ ያለችውን መታጠቂያ ወስደህ ተነሥ፥ ወደ ኤፍራጥስም ሂድ፥ በዚያም በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ ሸሽጋት የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣልኝ።
  • ፭ እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ ሄድሁ በኤፍራጥስም አጠገብ ሸሸግኋት።
  • ፮ ከብዙ ቀንም በኋላ እግዚአብሔር። ተነሥተህ ወደ ኤፍራጥስ ሂድ፥ በዚያም ትሸሽጋት ዘንድ ያዘዝሁህን መታጠቂያ ከዚያ ውስጥ ውሰድ አለኝ።
  • ፯ እኔም ወደ ኤፍራጥስ ሄድሁ ቆፈርሁም፥ ከሸሸግሁበትም ስፍራ መታጠቂያይቱን ወሰድሁ። እነሆም፥ መታጠቂያይቱ ተበላሽታ ነበር፥ ለምንም አልረባችም።
  • ፰ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
  • ፱ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲሁ የይሁዳን ትዕቢት ታላቁንም የኢየሩሳሌምን ትዕቢት አበላሻለሁ።
  • ፲ ቃሌን ይሰሙ ዘንድ እንቢ የሚሉ፥ በልባቸውም እልከኝነት የሚሄዱ፥ ያመልኩአቸውና ይሰግዱላቸው ዘንድ ሌሎችን አማልክት የሚከተሉ እነዚህ ክፉ ሕዝብ አንዳች እንዳማትረባ እንደዚች መታጠቂያ ይሆናሉ።
  • ፲፩ መታጠቂያ በሰው ወገብ ላይ እንደምትጣበቅ፥ እንዲሁ ሕዝብና ስም ምስጋናና ክብር ይሆኑልኝ ዘንድ የእስራኤልን ቤት ሁሉ የይሁዳንም ቤት ሁሉ ከእኔ ጋር አጣብቄአለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን አልሰሙም።
  • ፲፪ ስለዚህ።የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል ብለህ ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንዲሞላ በውኑ እኛ አናውቅምን? ይሉሃል።
  • ፲፫ አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህች ምድር የሚኖሩትን ሁሉ፥ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጡትን ነገሥታት ካህናቱንም ነቢያቱንም በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን ሁሉ በስካር እሞላቸዋለሁ።
  • ፲፬ ሰውንም በሰው ላይ፥ አባቶችንና ልጆችን በአንድ ላይ፥ እቀጠቅጣለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ አጠፋቸዋለሁ እንጂ አልራራም፥ አላዝንም፥ አልምርም።
  • ፲፭ ስሙ፥ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ።
  • ፲፮ ሳትጨልም እግራችሁም በጨለመችው ተራራ ላይ ሳትሰናከል፥ በተስፋ የምትጠባበቁትን ብርሃን ለሞት ጥላና ለድቅድቅ ጨለማ ሳይለውጠው ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ።
  • ፲፯ ይህን ባትሰሙ ነፍሴ ስለ ትዕቢታችሁ በስውር ታለቅሳለች፤ የእግዚአብሔርም መንጋ ተማርኮአልና ዓይኔ ታነባለች፥ እንባንም ታፈስሳለች።
  • ፲፰ ለንጉሡና ለንጉሥ እናት ለእቴጌይቱ። የክብራችሁ አክሊል ከራሳችሁ ወርዶአልና ተዋርዳችሁ ተቀመጡ በል።
  • ፲፱ የደቡብ ከተሞች ተዘግተዋል፥ የሚከፍታቸውም የለም፤ ይሁዳ ሁሉ ተማርኮአል፥ ፈጽሞ ተማርኮአል።
  • ፳ ዓይናችሁን አንሥታችሁ እነዚህን ከሰሜን የሚመጡትን ተመልከቱ፤ ለአንቺ የተሰጠ መንጋ፥ የተዋበ መንጋሽ፥ ወዴት አለ?
  • ፳፩ ወዳጆችሽ እንዲሆኑ ያስተማርሻቸውን በራስሽ ላይ አለቆች ባደረጋቸው ጊዜ ምን ትያለሽ? እንደ ወላድ ሴት ምጥ አይዝሽምን?
  • ፳፪ በልብሽም። እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን ደረሰብኝ? ብትዪ፥ ከኃጢአትሽ ብዛት የተነሣ የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል።
  • ፳፫ በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? በዚያን ጊዜ ክፋትን የለመዳችሁ እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ።
  • ፳፬ ስለዚህ እንደሚያልፍ እብቅ በምድረ በዳ ነፋስ እበትናቸዋለሁ።
  • ፳፭ ረስተሽኛልና፥ በሐሰትም ታምነሻልና ዕጣሽ የለካሁልሽም እድል ፈንታ ይህ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።
  • ፳፮ ስለዚህም የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እገልጣለሁ እፍረትሽም ይታያል።
  • ፳፯ አስጸያፊ ሥራሽን፥ ምንዝርናሽን፥ ማሽካካትሽን፥ የግልሙትናሽንም መዳራት በኮረብቶች ላይ በሜዳም አይቻለሁ። ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ወዮልሽ! ለመንጻት እንቢ ብለሻል፤ ይህስ እስከ መቼ ነው?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Trump: “Take Me In Oh Tender Woman, Take Me In, For Heaven’s Sake,” Sighed The Snake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

👉 ዶናልድ ትራምፕ፤ “’ወይ ደጓ ሴት፤ ውሰጂኝ፣ ለገነት ስትይ አስገቢኝ!’ ብሎ እባቡ ተነፈሰ።”

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፲፱] ❖❖❖

ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፭]❖❖❖

በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም። ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት ተብሎ ተጻፈ።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፰]❖❖❖

ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፫]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች። በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።”

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፬፥፰] ❖❖❖

ሌላም ሁለተኛ መልአክ። አሕዛብን ሁሉ የዝሙትዋን ቍጣ ወይን ጠጅ ያጠጣች ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች እያለ ተከተለው።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]❖❖❖

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።

[Revelation 16:19]

“And the great city was divided into three parts, and the cities of the nations fell: and great Babylon came in remembrance before God, to give unto her the cup of the wine of the fierceness of his wrath.”

[Revelation 17:5]

“And upon her forehead was a name written, MYSTERY, BABYLON

THE GREAT, THE MOTHER OF HARLOTS AND ABOMINATIONS OF THE EARTH.”

[Revelation 17:18]

“And the woman which thou sawest is that great city, which reigneth over the kings of the earth.”

[Revelation 18:3]

“For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

[Revelation 18:11-13]

“And the merchants of the earth shall weep and mourn over her; for no man buyeth their merchandise any more: The merchandise of gold, and silver, and precious stones, and of pearls, and fine linen, and purple, and silk, and scarlet, and all thyine wood, and all manner vessels of ivory, and all manner vessels of most precious wood, and of brass, and iron, and marble, And cinnamon, and odours, and ointments, and frankincense, and wine, and oil, and fine flour, and wheat, and beasts, and sheep, and horses, and chariots, and slaves, and souls of men.

[Isaiah 13:9]

“Behold, the day of the LORD cometh, cruel both with wrath and fierce anger, to lay the land desolate: and he shall destroy the sinners thereof out of it.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Is Trump in Love With The Utterly Disgusting Babylon Saudi Arabia So Much?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 ለምንድነው ዶናልድ ትራምፕ እጅግ አስጸያፊ የሆነችውን ባቢሎን ሳውዲ አረቢያን ይህን ያህል የሚወዷት?

ከትናንትና ወዲያ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አራምኮየተሰኘው ወንጀለኛ የሳውዲ ዘይት አምራች ተቋም ስፖንሰር ባደረገው የፍሎሪዳ ጎልፍ ስፖርት ጨዋታ ላይ በተገኙበት ወቅት ሳውዲ አረቢያን እንደሚወዷት ተናግረው ነበር። ትራምፕ፤ የሳዑዲ ንጉስ ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ እና አልጋ ወራሽ መሀመድ ቢን ሳልማን ጓደኞቻቸው ናቸውብለዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! በቃ ሁሉም አንድ ናቸው! እንግዲያውስ ወዮላቸው!

🔥 Donald Trump on Saudis: ‘They love us and we love them’

💭 While attending the Aramco Team Series presented by the PIF in Florida, Former US President Donald Trump says he loves Saudi Arabia, adding that Saudi King Salman bin Abdulaziz and Crown Prince Mohammed bin Salman are his friends.

The controversial LIV Golf DC tournament is being played at Trump’s golf course in Sterling, Virginia.

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

💭 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

  • ❖ Orthodox Christmas, 6-7 January 2021
  • ☆ Trump Supporters Storm U.S. Capitol, Clash With Police

👉 The Donald Trump administration gave a green light to the fascist Oromo regime of Ethiopia, to the brutal regime of Eritrea, to the United Arab Emirates, to Turkey to open a genocidal war against Orthodox Christians of Northern Ethiopia. (US Presidential election day, 4 November 2020 till today)

👉 White House is alienating Gulf allies, says former Trump Middle East envoy. “It alienated the crown prince of Saudi Arabia, and wasn’t particularly great with the United Arab Emirates,” said Jason Greenblatt.

😈 Saudi King’s Grandson Threatens Uncle Joe With Jihad |የሳዑዲ ልዑል ፕሬዚደንት ጆን ባይድንን በጂሃድ አስፈራራ

😈 የሳዑዲ ንጉስ አብዱላዚዝ የልጅ ልጅ ከኦፔክ የነዳጅ ዘይት ምርት ቅነሳ ጋር በተቆራኘ አሜሪካ የያዘቸውን አቋም በመቃወም ሳዑዲ አረቢያ እንደምተበቀላት ለማስፈራራት ሞክሯል። ልዑል ሳዑድ አልሻላን፤ ሳዑዲ አረቢያ የተፈጠረችው በጂሃድና በሰማዕትነት በኩል መሆኗን ፕሬዚደንት ጆ.ባይድን ያስታውሱ ዘንድ ከጂሃዳዊ ዛቻ ጋር አሳስቧል። ከአረቦች + ቱርኮች + ኦራኖች በኩል የኢትዮጵያን እናት አክሱም ጽዮንን በማስጨፍጨፍ ላይ ያሉት ፕሬዚደንት ባይድን ወይ ሳዑዲ አረቢያን ለማጣት በጣም ቅርብ የሆኑ ይመስላሉ፤ አሊያ ደግሞ ልክ እነ ጆርጅ ቡሽ በመስከረም ፩ዱ ጥቃት ከባቢሎን ሳዑዲ ጋር አብረው በኒው ዮርክ ላይ ጥቃት እንደፈጸሙት፤ አሁንም በሳዊዲ በኩል ፔትሮዶላርንበዘዴ ለመግደል ሤራ እየጠነሰሱ ሊሆን ይችላል።

የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቀን 11. September 2001 (፩ መስከረም ፲፱፻፺፬/ 1994 .)

🏴 Babylon VS. Babylon: US Senators Say Saudi Arabia is Trying to Hurt America

🏴 ባቢሎን በ ባቢሎን ላይ፤ የዩኤስ አሜሪካ ሴናተሮች ሳውዲ አረቢያ አሜሪካን ለመጉዳት እየሞከረች ነው አሉ

🥶 ባቢሎን አሜሪካ ከባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጥ ጀመረች ፥ ግንኙነታቸው ቀዝቃዛ እየሆነ መጥቷል 🥶

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፲፱] ❖❖❖

ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፭]❖❖❖

በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም። ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት ተብሎ ተጻፈ።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፰]❖❖❖

ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፫]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች። በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።”

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፬፥፰] ❖❖❖

ሌላም ሁለተኛ መልአክ። አሕዛብን ሁሉ የዝሙትዋን ቍጣ ወይን ጠጅ ያጠጣች ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች እያለ ተከተለው።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]❖❖❖

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።

💭 Court Docs: James Biden Secretly Negotiated $140M Deal With Saudis Due to Relationship with Joe Biden

[Revelation 16:19]

“And the great city was divided into three parts, and the cities of the nations fell: and great Babylon came in remembrance before God, to give unto her the cup of the wine of the fierceness of his wrath.”

[Revelation 17:5]

“And upon her forehead was a name written, MYSTERY, BABYLON THE GREAT, THE MOTHER OF HARLOTS AND ABOMINATIONS OF THE EARTH.”

[Revelation 17:18]

“And the woman which thou sawest is that great city, which reigneth over the kings of the earth.”

[Revelation 18:3]

“For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

[Revelation 18:11-13]

“And the merchants of the earth shall weep and mourn over her; for no man buyeth their merchandise any more: The merchandise of gold, and silver, and precious stones, and of pearls, and fine linen, and purple, and silk, and scarlet, and all thyine wood, and all manner vessels of ivory, and all manner vessels of most precious wood, and of brass, and iron, and marble, And cinnamon, and odours, and ointments, and frankincense, and wine, and oil, and fine flour, and wheat, and beasts, and sheep, and horses, and chariots, and slaves, and souls of men.

[Isaiah 13:9]

“Behold, the day of the LORD cometh, cruel both with wrath and fierce anger, to lay the land desolate: and he shall destroy the sinners thereof out of it.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

California Poopocalypse: “There’s Poop Everywhere”: Sodom Francisco is Covered in Sh*t

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

🧟 የካሊፎርኒያ ካካሊፕስ፤ “በሁሉም ቦታ ሠገራ አለ”፤ የካሊፎርኒያዋ ግዛት ዝነኛ ከተማ ‘ሰዶም’ ፍራንሲስኮ በ ሠገራ ተሸፍናለች።

🧟 ትክክለኛው የዞምቢ አፖካሊፕስ ፥ እንደ ኖህ እና ሎጥ ዘመን 🧟

ቀልደኛው ዲቭ ቻፔል ስለ ሳን ፍራንሲስኮ ሲናገር፤ መላዋ አካባቢ በከፊል ተጨመላልቃለች፣ ቆሽ ሻለች፣ ገምታለች ግማሽ የዞምቢ ፊልም ላይ ወይንም ማርስ ላይ ያለች ከተማ ትመስላለችሲል ተናግሯል።

በጣም ያሳዝናል፤ ግን ይህን ነው የፈለጉት፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው፤ ልክ እንደኛዋ አዲስ ካካ በዓለም ኃያል በምትባለዋ አገር በአሜሪካም ዜጎች በየመንገዱና አደባባዩ በመጸዳዳት ላይ ናቸው። የኛዎቹ ከረባት አስረውም ነው የሚጸዳዱት እዚህ ግን በአንድም በሌላም ምክኒያት እራሳቸውን እንዲስቱ ተደርገውና ዞምቢዎች ሆነው ነው በየመንገዱ የሚኖሩት/የሚጸዳዱት።

ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ደግሞ ገና አልተከሰተም፤ እግዚአብሔር ይጠብቃቸው እንጂ ሰዶምና ገሞራ ካሊፎርኒያ በፓሲፊክ ውቂያኖች ሥር የምትቀበር ሆኖ ነው የሚሰማኝ። “ውጡ፣ እንደ ሎጥ ቶሎ አምልጡ!” በተደጋጋሚ የምለው ለዚህ ነው። አስከፊ ጊዜ እየመጣ ነው!

🧟 The Real Zombie Apocalypse – As in the days of Noah and Lot 🧟

Everyone knows that San Francisco is the nation’s largest public toilet – requiring the city to employ six-figure ‘poop patrol’ cleanup team, however a new report from the city Controller’s Office really puts things in poo-spective.

For starters, feces were found far more often in commercial sectors, covering “approximately 50% of street segments in Key Commercial Areas and 30% in the Citywide survey,” second only to broken glass as can be seen in the ‘illegal dumping’ section.

If you’re wondering about the city’s fecal methodology, look no further than a footnote on page 43;

Feces also includes bags filled with feces that are not inside trash receptacles. Feces that are spread or smeared on the street, sidewalk, or other objects along the evaluation route are counted. Stains that appear to be related to feces but have been cleaned are not counted. Bird droppings are excluded.

As far as where most of the poo is found, Nob Hill takes the top spot, followed by the Tenderloin and The Mission districts.

“It’s terrible; this street is covered,” Tenderloin resident Joe Souza told The San Francisco Standard earlier this month. “There’s poop everywhere. You always see it along the wall and in front of the garage there.”

As the San Francisco Standard reports;

San Francisco’s commercial and residential streets are also highly tagged up, with every neighborhood except one—Visitacion Valley—reporting high levels of graffiti last year. The issue is once again worse in commercial areas, of which 71% said they had severe or moderate graffiti.

“In terms of actual counts of graffiti observed, there were about 10 times (160,000 vs. 16,000 respectively) as many instances of graffiti reported in the Key Commercial Areas survey in comparison to the Citywide sample,” the report said.

And San Francisco’s favorite cleanliness fixation, human or animal feces, continues to be a sore spot for the city: Almost half of the surveyed commercial areas observed feces. Citywide, that figure was just 30%.

San Francisco’s POOPOCALYPSE comes amid a staggering commercial office vacancy rate as a combination of pandemic-era work-from-home policies, and people fleeing the city’s notorious violence and poo-covered streets have made the once-thriving city into a ghost town.

👉 Text Courtesy: ZEROHEDGE

🥶 The State of California Currently Has The Highest Homeless Population

🥶 በይፋ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ቤት አልባ ዜጎች በሚኖሩባት አሜሪካ፤ የካሊፎርኒያ ግዛት በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛው ቤት አልባ ህዝብ አለው።

💭 61.000 Homes Are Empty in Sodom Francisco

Nevertheless, based on HUD data, here are the cities with the highest homeless population in the US:

  • ☆ New York City. Homeless Population: 77,943. …
  • ☆ Los Angeles City. Homeless Population: 63,706. …
  • ☆ Seattle. Homeless Population: 11,751. …
  • ☆ San Jose. Homeless Population: 9,605. …
  • ☆ San Francisco. Homeless Population: 8,124. …
  • ☆ San Diego: 4,801
  • Four of the top 6 cities are in California.
  • ☪ San Francisco earns its name as the gay mecca of the world

Like the cities of Sodom and Gomorrah of old, Oakland and San Francisco may soon have their day of reckoning but it won’t be coming from the heavens above – it will be destruction dealt from deep within the bowls of the earth – the mega-quake!

☆ ‘One of The Largest Human Experiments in History’ Was Conducted on Unsuspecting Residents of San Francisco

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

One of Rwanda’s Most Wanted Genocide Suspects Arrested After 22 Years on Run

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 በሩዋንዳ በጣም ከሚፈለጉት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ ከ22 ዓመታት ሩጫ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ

እ.ኤ.አ. በ1994 ዓ.ም በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወደ ቤተክርስትያን ተጠልለው በነበሩ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትእዛዝ በመስጠት የተከሰሰው ፉልጀንስ ካይሸማ የተባለ የቀድሞ ፖሊስ በደቡብ አፍሪካ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተባበሩት መንግስታት የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት እና የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሀሙስ ዕለት አስታወቀ።

ዩናይትድ ስቴትስ ካይሼማ እንዲታሰር ለሚረዳ መረጃ የ፭/5 ሚሊዮን ዶላር (£4 ሚሊዮን) ሽልማት ሰጥታ ነበር።

በጣም ይገርማል፤ ይህን ወንጀለኛ ለመያዝ ሃያ ሁለት ዓመታት ወሰደባቸው? ያውም በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ? ደህና ፣ ጨርሶ ከሚቀር ዘግይቶ ይሻላል!

አምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ፈቃደኛ የነበረችው አሜሪካ ዛሬ ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፉትን እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደብረ ጽዮንና አጋሮቻቸውን ትደግፋቸዋለች፣ ከፈጸሙት ወንጀል ነፃ ልታወጣቸውም ትፈልጋለች። ያው እኮ፤ ከሩዋንዳው በከፋ መልክ ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐንን በኢትዮጵያ የጨፈጨፉት አውሬዎች በአዲስ አበባ፣ አስመራ እና መቖለ ተንደላቅቀው ይኖራሉ። እነዚህን ወንጀለኞች የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ባለሥልጣናት ይጎበኟቸዋል፣ ይሸልሟቸዋል። ይህን የዘር ማጥፋት ሁሉም በጋራ አቅደው ጨፍጨፋውን በሥራ ላይ ስላዋሉት አይደለምን?! የተገለባበጠበት ክፉ ዓለም!

💭My Note: It’s amazing. It took them twenty-two years to catch this criminal?! Even in South Africa?! Well, better late than never!

The United States, which was willing to offer a reward of five million dollars, supports Isaias Afwerki/Abdella-Hassan, Left Revolutionist Ahmed Ali, Debre Zion and their allies, who massacred more than one million Christian Ethiopians, and wants to free them from their crimes. The same monsters who massacred more than a million innocents in Ethiopia – worse than Rwanda – are living in Addis Ababa, Asmara and Mekelle. European, American and Asian authorities visit and reward these criminals officially. Isn’t it because they all had planned this genocide and carried out the horrendous massacres together?! The evil world turned upside down!

💭 Fulgence Kayishema, a former police officer accused of ordering the killing of some 2,000 Tutsis who were seeking refuge in a church during the 1994 Rwandan genocide, has been arrested in South Africa, a UN war crimes tribunal and South African police said on Thursday.

Fulgence Kayishema was arrested on Wednesday in South Africa, the International Residual Mechanism for Criminal Tribunals (IRMCT), which was set up by the United Nations, said.

Kayishema, who is believed to be in his early 60s, had assumed a false identity and gone by the name Donatien Nibashumba, South African police added.

He was captured in a joint operation by the tribunal’s fugitive tracking team and South African authorities following an investigation that had tracked him across several African countries, including Mozambique and Eswatini, since his indictment in 2001.

The United States had offered a $5 million (£4 million) reward for information leading to Kayishema’s arrest through its Rewards for Justice program. He was eventually captured at a vineyard in Paarl, a small town in a wine-making region about 30 miles east of Cape Town.

More than 800,000 people were killed in Rwanda’s genocide, which took place over the course of three months in 1994.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Foreign Minister of The Nazi Ukrainian Regime Headed to Ethiopia to See The Genocidal Fascist Oromo Junta

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2023

“Birds of a feather flock together / ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ።

💭 እርግጠኛ ነኝ ቀጣይዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯን ወይም መሪዋን ወደ ኢትዮጵያ የምትልከዉ ሀገር ሩሲያ እንደምትሆን እርግጠኛ ነኝ። ሩሲያም ሆነች ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጅምላ የጨፈጨፈውንና በረሃብ የጨረሰውን የፋሺስት ኦሮሞ በዲፕሎማሲም በጦር መሳሪያም ይደግፉታል። እ..አ ከ 2020 አንስቶ የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን አብራሪዎች ከቱርኮች ጎን ኢትዮጵያ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋሉ።

💭 Ukrainian Foreign Minister Dmytro Kuleba is urging African countries to abandon their stances of neutrality towards his country’s war with Russia

Many African countries have refused to take sides in the European conflict, with several abstaining from votes at the United Nations General Assembly condemning Russia’s invasion. Ethiopia is one of them.

Speaking in Addis Ababa, the Ethiopian capital, on Wednesday, Kuleba said Ukraine was “very upset that some African countries chose to abstain” and called them to lend Ukraine diplomatic support “in the face of Russian aggression.”

My Note: I am sure that Russia will be the next country to send its foreign minister or leader to Ethiopia. Both Russia and Ukraine are supporting the fascist Oromo regime of Ethiopia, who committed genocide, massacred and starved to death more than one million Ethiopian Christians, with diplomacy and weapons. Since 2020, Ukrainian drone pilots are actively involved in Ethiopia alongside the Turks.

Jewish Zelensky Gifts The Catholic Pope With an Orthodox Icon without Christ. A Blasphemy!

😲 አይሁዱ የዩክሬን ፕሬዚደንት ዘሌንስኪ ለካቶሊኩ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ክርስቶስ የሌለበትን የእመቤታችን የኦርቶዶክስ ስዕልን ሰጣቸው። ትልቅ ስድብ!

🔥 The War in Ukraine Shows Us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • 🔥 UKRAINE
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, indeed a very curios and tragic phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Britain Refuses to Return Remains of Ethiopia’s ‘Stolen Prince’ Who is Buried in Windsor Castle Grounds

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2023

💭 በብሪታኒያ ንጉሣውያን ቤተሰቦች ቤተ መንግስት በዊንዘር ግንብ ግቢ የተቀበረው የኢትዮጵያ ‘የተሰረቀው ልዑል’አለማየሁ ቴዎድሮስ ቀሪ አጽሞችን ብሪታንያ ለመመለስ ፈቃደኛ አልሆነችም።

በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በብሪታኒያ የተቀበረው የጀግናው ኢትዮጵያዊ ንጉሥ የአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ተቀብሮ ባለበት ስፍራ “አርፈው የሚገኙት ሳይረበሹ አጽሙን ማውጣት የሚቻል አይደለም፤ ስለዚህ ለጥያቄው ምላሽ መስጠት እንደማንችል እናሳውቃለን” በማለት ባኪንግሃም ቤተ መንግስት መግለጫ አውጥቷል።

ልዑል አለማየሁ እግሩ የእንግሊዝ ምድርን ሲረግጥ ገና የሰባት ዓመት ታዳጊ የነበረ ሲሆን፣ እናቱ በጉዞ ላይ መሞታቸውን ተከትሎ ወላጅ አልባ ሆኖ ነበር።

እሰይ! እኔ አንድ አንድ ኢትዮጵያዊ ይህ ምናልባት የመጀመሪያ ጊዜ ሳይሆን አይቀርም ከበኪንግሃም ቤተ መንግስት ከወጣ ውሳኔ ጋር ሙሉ በሙሉ የተስማማሁት። አትላኩት! ለአዲስ አበባ አገዛዝም ገንዘብ እንዳትሰጡ። ግራኝ ገንዘብ ፈልጎ ነው፤ ግራኝና አጋሮች በአክሱም ጽዮን ላይ ከሠሩት ወንጀል ተጠያቂነት ለማምለጥ አጀንዳ ማስቀየሳቸው ነው፤ አንዴ ቤተ ክህነት ሌላ ጊዜ አለም አየሁ። እነዚህ አረመኔዎች በትግራይ የፈጸሙትን ግፍና ወንጀል ለማረሳሳት ከአጋሮቻቸው ሕወሓቶች፣ ሻዕብያዎችና የአማራ ልሂቃን ጋር ሆነው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው።

አሁን በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ ፈጽሞ ኢትዮጵያዊ አይደለም። በልዑል አለማየሁ ዘመን የምትታወቀዋን ኢትዮጵያን የሚወክል አገዛዝም አይደለም። ዛሬ በኢትዮጵያ የነገሰው የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ይህ አረመኔ አገዛዝ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ እስከ ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ የልዑል አለማየሁ ዘመዶች የሆኑትን ሰሜን ኢትዮጵያውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጅምላ ጨፍጭፎ የብዙዎቹን ሬሳ በጅምላ በግሬደር የቀበረ፣ የከፊሎቹን ደግሞ ለጅብና ንስር አሳልፎ የሰጠ እንዲሁም እስከ ሁለት መቶ ሺህ የሚጠጉ ሴቶችን በአሰቃዊ መልክ ያስደፈረ አረመኔ አገዛዝ ነው። በእኩል የሚያሳዝነው ይህ ፋሺስት የኦሮሞ አገዛዝ በምዕራባውያኑና ምስራቃውያኑ፤ በሩሲያና ዩክሬየን፣ በቻይና እና ፓኪስታን፣ በእስራኤልና ኢራን፣ በቱርክና በአረብ አገራት የሚደገፍ የጦር ወንጀለኛ አገዛዝ መሆኑ ነው። ሌላው የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ እንደ ደይሊ ሜል ያሉ የምዕራብ ሜዲያዎች በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የዩክሬን ያህል ባይሆን እንኳን ተገቢውን መረጃ ለአንባቢዎቻቸው ለማቅረብ አለመሞከራቸው ነው። ስለ ልዑል አለማየሁ የባኪንግሃም ቤተ መንግስትን ውሳኔ ሲያወሱ ኢትዮጵያ ዛሬ የምትገኝበትንም አስከፊ ሁኔታ አብረው ማንሳት ነበረባቸው። የልዑል አለማየሁ አጽምን ድሮኖችን መግዢያ ገንዘብ በጣም ለሚፈልገው ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አሳልፋ አለመስጠቷ ግን በጣም የሚደገፍ ነው።

በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎችን የጨፈጨፈውና ታሪካዊ ቅርሶችን በኢቤይና አማዞን ለገባያ ያቀረበው ቆሻሻ የጋላ አገዛዝ ባፋጣኝ መወገድ ነው እንጂ ያለበት በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ምንም/ማንንም ከባሕር ማዶ የማምጣት ወይንም የማስመጣት መብት የለውም። በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ስም ብዙ ገንዘብ፣ ንብረትና መሣሪያ ያውም የኢትዮጵያውያን ደም እያፈሰሰና ሴት ልጆቿን ለአረማዊ አረብ እየሸጠ ፤ መሰብሰቡ የትክክለኞቹ ኢትዮጵያውን ስህተትና ድክመት ስለሆነ ብቻ ነው። ይህን እነ አፄ ቴዎድሮስና አፄ ዮሐንስ በጭራሽ ይቅር አይሉትም።

💭 As an Ethiopian, this is probably the first time I have fully agreed with a decision coming out of Buckingham Palace. Please, don’t send him, and do not give money to the Addis Ababa regime!

The current regime in Ethiopia is not Ethiopian at all. It is not a regime that represents Ethiopia known during the reign of Prince Alemayehu. Today, a fascist Oromo regime reigns in Ethiopia. In the last two years alone, this barbaric regime massacred up to two million Orthodox Christians of northern Ethiopia, who are the relatives of Prince Alemayehu. The regime buried many of their corpses in mass graves with graders, and Hyenas and Vultures till today scavenge on corpses of many. Up to two hundred thousand women, including nuns and little girs were brutally raped by the soldiers of this regime. Equally unfortunate is this war criminal Oromo regime is supported by the West and the East ; by Britain and USA, by Russia and Ukraine, China and Pakistan, Israel and Iran, Turkey and Arab countries. Another thing that makes me angry is that Western media such as the Daily Mail do not try to provide their readers with the proper information about this issue, even if not as much as the Ukraine war. When they discussed the decision of the Buckingham Palace about Prince Alemayehu, they should have brought up the dire situation Ethiopia is in today. The fact that Britain do not hand over the remains of Prince Alemayehu to the fascist Oromo regime, which desperately needs money to buy drones, is highly supported.

💭 Buckingham Palace has said removing the body would affect the other buried

Buckingham Palace has refused to return the body of an Ethiopian prince who was buried at Windsor Castle in the 19th century.

A descendant of Prince Alemayehu – an orphan who was adored and supported financially by Queen Victoria and died at the age of 18 – has demanded that his remains be returned to Ethiopia.

However, Buckingham Palace has maintained that removing the body would affect others buried in the catacombs of St George’s Chapel in Windsor Castle.

The Palace said that chapel authorities empathised with the need to honour Prince Alemayehu’s memory, but added they also had ‘the responsibility to preserve the dignity of the departed’.

It confirmed that in the past, the Royal Household ‘accommodated requests from Ethiopian delegations to visit’ the chapel.

Prince Alemayehu was brought to England after his father, Emperor Tewodros II killed himself as British forces stormed his mountain-top palace in northern Ethiopia in 1868.

The orphaned seven-year-old was adored by Queen Victoria and educated at Sandhurst military academy. But he tragically died at the age of 18 from pneumonia in 1879 and was buried in catacombs next to Windsor’s St George’s Chapel.

In 2019, the Queen refused to allow the repatriation of his bones, but in wake of a new book about his life campaigners have renewed calls to return them.

One of his descendants Fasil Minas told the BBC: ‘We want his remains back as a family and as Ethiopians because that is not the country he was born in’, and added ‘it was not right’ for him to be buried in the UK.

But a Buckingham Palace spokesman said: ‘It is very unlikely it would be possible to exhume the remains without disturbing the resting place of a substantial number of others in the vicinity [in the catacombs of St George’s Chapel].’

The statement added that the palace also had a ‘responsibility to preserve the dignity of the departed’.

Alamayu’s father, King Tewodros II, known as ‘Mad King Theodore’, had wanted to be friends with the British and wrote a letter to Queen Victoria in 1855.

After she failed to reply to that and a follow-up letter, Tewodros took the British consul and several missionaries hostage in a high mountain jail.

In retaliation, the Emperor held several Europeans, including members of the British consul, hostage.

An army of nearly 40,000 British troops were sent to rescue the 44 hostages. They lay siege in April 1868 to Tewodros’ mountain fortress at Maqdala in northern Ethiopia and emerged victorious.

As the successful mission neared its conclusion, Tewodros took his own life. Tewodros’s wife, Alamayu’s mother, died on her way down the mountain, leaving her son an orphan.

The British also plundered thousands of cultural and religious artefacts including gold crowns and necklaces, alongside the prince and his mother.

According to historian Andrew Heavens, this was done in order to keep them safe from the Tewodros’ enemies, who had been close to Maqdala.

Following his arrival in June 1868, he met the Queen at her holiday home on the Isle of Wight, off England’s South Coast. She later wrote in her diary that he was ‘a very pretty sight, a graceful boy with beautiful eyes and a nice nose and mouth, though the lips are slightly thick’.

Alamayu was swiftly put under the guardianship of Captain Tristram Charles Sawyer Speedy, who had accompanied the prince from Ethiopia.

Whilst the Queen had wanted him to remain on the Isle of Wight, he went first with Speedy to India before the Treasury ordered that he be properly educated.

He was sent to Cheltenham and Rugby and then on to Sandhurst, but struggled with his studies.

The prince caught pneumonia when he fell asleep outside one night. After refusing to eat, he passed away whilst living in Headingly, in Leeds.

After learning of his death, Victoria wrote: ‘It is too sad! All alone in a strange country, without a single person or relative belonging to him… His was no happy life, full of difficulties of every king.’

Near his burial spot is a plaque bearing the inscription: ‘I was a stranger and you took me in.’

The Ethiopian government first demanded the return of Alamayu’s remains in the 1990s. But Palace officials have previously insisted that they cannot recover them without disturbing those of others.

Campaigner Alula Pankhurst, who sits on Ethiopia’s cultural restitution committee, told The Times that the argument is just an ‘excuse for not dealing with it.’

‘Bringing this young man home means unearthing uncomfortable truths that people don’t want to think about.’

In 2019, Ethiopia’s ambassador to London, Fesseha Shawel Gebre, urged the Queen to consider how she would have felt if one of her relatives was buried in a foreign land.

‘Would she happily lie in bed every day, go to sleep, having one of her Royal Family members buried somewhere, taken as prisoner of war?’ he asked. ‘I think she wouldn’t.’

He insisted that the boy was ‘stolen’.

The Ethiopian government has previously said that it will repeat its demand at every meeting its ministers have with their British counterparts.

n 2007, the Ethiopian government wrote to the Queen requesting the return of his body so he could be buried beside his father.

‘Had he not been taken, had he not lost his father, he would have been the next king of Ethiopia,’ Mr Fesseha previously said.

The embassy claimed that a letter from the Queen’s private secretary said that she sympathised but there were concerns about disturbing the remains of others buried alongside him.

It is understood more than 40 bodies were buried in the catacombs between 1845 to 1887. It is claimed that it would therefore be impossible to identify and exhume his body.

👉 Courtesy: DailyMail

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Wales UK: Cardiff City is Burning | ዌልስ ዩኬ፤ ካርዲፍ ከተማ እየተቃጠለች ነው።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2023

🔥 የዩናይትድ ኪንግደም ፖሊስ ሁለት ሕይወት ከቀጠፈ ከመንገድ አደጋ በኋላ ‘ትልቅ ችግር’ ሲገጥመው በካርዲፍ መኪናዎች ተቃጥለዋል። በካርዲፍ ሰኞ ምሽት ቀደም ሲል የመኪና አደጋ በደረሰበት ቦታ ዛሬም ረብሻው እንደቀጠለ ነው። ምክኒያቱ፤ ሁለት የኤሌክትሪክ ብስክሌት ጋላቢ ታዳጊዎች ‘በፖሊስ እየተባረሩ ነው የሞቱት’ የሚል ወሬ ስለተናፈሰ ነው።

የሚገርም ነው፤ በተቀረው ዓለም ያሉ ዜጎች ሁለት ንጹሐን በፖሊስ ተገደሉ ብለው በመቆጣት ይህን ያህል ለፍትህ በወኔ ያምጻሉ። በእኛ ሃገር ግን ሁለት ሚሊየን ንጹሐን ክርስቲያኖች በጋላ-ኦሮሞዎች ተጨፍጨፈው፣ እስከ ሁለት መቶ ሺህ እኅቶችና እናቶች ተደፍረው፣ አብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳማትና መኖሪያ ቤቶች ፈራርሰው አንድም ዜጋ በቁጣ ተነስቶ እነ ግራኝን ግንባራቸውን ብሎ ሊደፋ በወኔ የሚነሳ ‘ወንድ’ እንኳን የለም። የአዲስ አበባ ነዋሪ ዛሬም መብላቱን፣ መጠጣቱን፣ መጨፈሩን፣ መገልፈጡን፣ መተኛቱንና ወሲብ መፈጸሙን ዝም ብሎ ቀጥሎበታል። እንስሳቶችም እኮ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፣ ይተኛሉ፣ ይዘላሉ፣ ይስቃሉ፣ ወሲብ ያደርጋሉ።

🔥 Cars set on fire in Cardiff as UK police face ‘large scale disorder’ after road crash

A riot broke out in Cardiff on Monday night at the scene of an earlier vehicle crash.

Several dozen youths pelted police with objects and set cars and trash bins ablaze in Cardiff in local unrest that erupted after two teenagers died in a road accident, officials said Tuesday.

Police said “large scale disorder” broke out after officers were called to the scene of a crash in the Ely district of the Welsh capital on Monday evening.

“First and foremost our thoughts are with families of the two boys who have died following the collision in Ely and with those affected by the disorder which followed,” said Assistant Chief Constable Mark Travis of South Wales Police.

“These are scenes we do not expect to see in our communities, particularly a close-knit community such as Ely.”

Scenes livestreamed on YouTube showed dozens of people, many wearing hoods or ski masks, milling around while others threw objects and shot off fireworks at a line of police officers with riot shields blocking one end of the street.

A fire was burning and a helicopter could be heard hovering overhead. Shortly before midnight, a car was set on fire and burned fiercely, while a second vehicle was overturned and set ablaze.

The mayhem continued into the early hours of Tuesday, and at one point police officers were stationed outside Ely Police Station after suggestions it could be targeted.

Police said officers had made arrests, but did not say how many.

South Wales Police and Crime Commissioner Alun Michael said a dozen police officers were injured. None was in a life-threatening condition.

Michael told the BBC that the violence started after a fatal accident involving “two teenagers on an off-road bike or scooter.” He said false rumors swept the area that the accident followed a police chase.

Police said the crash “had already occurred when officers arrived.”

Resident John Urquhart said tensions rose in the area when police failed to tell local people what had happened.

“There was no attempt to communicate with the crowd and they showed nothing but disdain for the community and acted like we didn’t deserve to know what happened on our own doorstep,” he said.

“There was nobody going through the crowd. Crucially, I think the police really needed people to be out talking to the community and putting their minds at ease.”

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: