Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ምግብ’

Eating McDonald’s in Ukraine’s ‘War-Torn’ Cities: Kiev vs Philadelphia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2023

💭 በጦርነት በታመሱት የዩክሬን ከተሞች በማክዶናልድስ ምግብ ቤት ውስጥ መብላት፤ ኪየቭ ወይንስ ፊላዴልፊያ፤ የትኛዋ ከተማ ናት በጦርነት የተመሰቃቀለች የምትመስለው?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

NUCLEAR?: Russians Missiles Hit Ukrainian Ammunition: Depot British Depleted Uranium Tank Shells Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023

🔥 ኑክሌር?፡ የሩስያውያን ሚሳኤሎች የዩክሬን ጥይት ማከማቻ ቦታዎችን መቷቸው፡ ብሪታንያ ለዪክሬን የምትልካቸው የተሟጠጠ ዩራኒየም ታንክ ዛጎሎች ወድመዋል። ምዕራባውያኑ በረጅም እጃቸው ልክ እንደ ሰሜን ኢትዮጵያውያን እዚህም ወንድማማች ሕዝቦችን በማጫረስ ላይ ናቸው።በሁለቱም በኩል እያለቁ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🔥 Gamma Radiation Spikes in the Region’s Atmosphere

Russia blew up an ammo depot in “Khmelnytsky” that was storing DEPLETED URANIUM ammo supplied by the UK.

That’s why now the Ukrainians are sending ROBOTS to put out the fire…. Not humans because that place IS RADIOACTIVE.

The West’s proxy war against Russia in the Ukraine has led to progressively more deadly weapons systems and ammunition to be delivered to Zelensky’s Nazi regime.

Possibly, the most controversial of these deliveries are the deadly radioactive shells for Challenger 2 tanks that the British government has given Ukraine.

Robert F. Kennedy Jr commented on Instagram:

“In another reckless escalation, Britain has confirmed delivery of depleted uranium munitions to Ukraine. DU munitions should be banned. They partially vaporize on impact, poisoning the environment with uranium dust that causes cancer and horrific birth defects.”

👉 Courtesy: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US and WFP Suspend Food Aid to Tigray, Ethiopia: The Stealth Genocide Continues: Now vía Hunger

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2023

😈 አሜሪካ (USAID) እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) ለትግራይ፣ ኢትዮጵያ የምግብ እርዳታ አቆሙ፡ ስውር የዘር ማጥፋት ዘመቻው ቀጥሏል፡ አሁን ደግሞ በረሃብ አማካኝነት ሕዝቤን ለመቅጣት ወስነዋል። ከሉሲፈራውያኑ ስንጠብቅ የነበረው ይህ ነው!

ታዲያ ከሁለት ዓመት በፊት ያወሳነው ነገር እየተከሰተ አይደለምን?! የኖቤል የሰላም ሽልማት ለዘር ማጥፋት ወንጀል ቀብድ/ፈቃድ ነው አላልምን?! እነዚህ አረመኔዎች በቂ ክርስቲያን ሕዝብ አላለቀላቸውም፤ አሁን ደግሞ ከድሮንና ጥይት የተረፈውን እንደለመዱት እርስበርስ እየተወነጃጀሉ በረሃብና በሽታ ለመጨረስ ተዘጋጅተዋል። አስቀድመን ጠቁመናል፤ ሻዕብያም፣ ሕወሓትም፣ ኦነግ/ብልጽግናም፣ አዴፓ/በአዴንም፣ አብንም፣ ኢዜማም ወዘተ ሁሉም አረመኔ የሉሲፈራውያኑ አገልጋዮች ናቸው። እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ ሃሰን፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ጃዋር መሀመድ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ እና ኤን.ኤስ.ኤ ቅጥረኞች ናቸው። አይናችን እያየው ነው!

የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ ሁሉም ዓለም አቀፋዊ አካላት የጀርመኑን ፈላስፋ ጆርጅ ሄገለን ኋላ ቀር ዲያብሎሳዊ ሂደት ፤ 🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / ብሎም “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) ተከትለው ነው የሚንቀሳቀሱት።

ሉሲፈራውያኑ ሻዕብያን + ሕወሓትን + ኦነግ/ብልጽግናን እንደ አሻንጉሊት በመጠቀም፤ “እርስ በርሳችሁ የተጋጫችሁ መስላችሁ ሕዝበ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን ጨፍጭፉልን፤ የሕዝብ ቁጥራችሁን ቀንሱ። ከዚያም ‘ሰላም! ስላም!’ እያላችሁ ተደራደሩ፤ እኛ ገንዘቡንም ምግቡንም እንለቅላችኋለን። በመኻል የኩኩሉሉ ድብብቆሽ ጨዋታውን ‘በሰላም’ ትቀጥሉና ገንዘቡንም ምግቡንም ደብቁት፣ ስረቁት በዚህ መልክ ሌሎች ሚሊየን ክርስቲያኖች እንዲያልቁ እናደርጋለን፤ ለዓለምም የሕዝበ ክርስቲያኑ ሕፃናት እንደበፊቱ በረሃብ ደቅቀውና ኮስምነው የሚያሳዩትን ምስሎች በመልቀቅ ኢትዮጵያን በድጋሚ እናዋርዳታለን።

💭 ልብ እንበል፤ በዚህ ቪዲዮ ብቻ እንኳን የሚታየው የእነዚህ ‘እርዳታ’ ሰጭ ተቋማት ሠራተኞች ሙስሊሞች መሆናቸውን ነው። ሆን ተብሎ ነው! ምን ዓይነት ምግብ እንደሚሰጣቸው የሚመረምር አካል፤ ከእግዚአብሔር በቀር፤ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም። የተበከለ ምግብ፣ የተመረዘ ክትባት ወዘተ ሊያቀርቡ እንደሚችሉ ግን የሌሎች ሃገራት ተለምዶ ይጠቁመናል፤ እንኳን እንደ ትግራይ ወዳለ የክርስቲያን ማሕበረሰብ አምርተው።

ከዚህ በተጨማሪ፤ “በትግራይ አዲስ ማህበረሰብ እንገነባለን!” በማለት ላይ ያሉት ከሃዲ ወንጀለኞቹ ሕወሓቶቹ እነ ጌታቸው ረዳ የእስላም ባንኮችን ወደ ትግራይ ለማስገባት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ቀስ ብለው፤ “ገንዘብ፣ ብድር፣ ምግብና መጠጥ የሚሰጠው እስላም ለሆኑ ሰዎች ብቻ ነው፤” ሊሉ እንደሚችሉ ከወዲሁ መገመት ይቻላል። እነ ግብጽ በእስልምና ወረርሽኝ የተበከሉት በእንደዚህ ዓየንት መንገድ ነበር።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫፤]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

😈 The USA (USAID) and the World Food Program (WFP፟) stopped food aid to Tigray, Ethiopia. The covert genocide campaign continues, and now they have decided to punish my people through starvation.

So what we predicted two years ago is not happening?! Isn’t the Nobel Peace Prize a license for genocide?! For these barbarians the blood of over a million Christians is not enough, they want more. So, now they are going for a full extermination. Hunger and diseas have always been their stealth weapons, so, by playing out the same old ‘thesis-antithesis-synthesis’ game the evil and merciless Luciferians will continue blaming and accusing each other until they wipe out what is left of drones and bullets. We have already pointed out; Eritrea’s ELF, Tigray’s TPLF, Oromo’s ONL/Prosperity, Amharas ANDM, ANM, Gurage’s EZEMA, etc. are all barbaric servants of the Luciferians. Isaias Afwerki/Abdella Hasan, Debretsion-Seol, Getachew Reda, Gragn Ahmed Ali, Berhanu Nega, Jawar Mohammed are all CIA and NSA recruits. Our eyes are watching!

All international bodies, including the United Nations move and act according to the German philosopher Georg Hegel’s backward diabolical process; 🔥 “Problem-Response-Solution / Bloom” + “Thesis-Antithesis-Synthesis”.

The Luciferians are using ELF + TPLF + OLF/ Prosperity as their puppets. They clandestinly tell or advice them: “You play as if you are enemies and improvise the dramatic fight agaubst each other, and massacre the Orthodox Christians this way, reduce your population, we will indirectly support you. Then talk about ‘Peace and reconciliation’ and negotiate as if nothing happend, act like a peacmaker. We will send you the money and the food. In the midst of the Good Cop – Bad Cop / Hide-and-Seek playing, you will continue the game ‘peacefully’ and hide the money and the food, steal it, we will passively react and by more time, we will make another million Christians end up dying in this form; We will once again humiliate Ethiopia by releasing the pictures that show the children of the people of Christendom starving and naked to the world.

💭 “የኖቤል ሰላም ሽልማት የጀነሳይድ ቀብድ ነው | ዘንድሮ ደግሞ በረሃብ ሊቀጡን ነው”

👉 Originally posted on December 10, 2020

👉 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ በቀድሞው ቻነል የተላከ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

💭 Nobel Laureate vs Nobel Laureate | Blocking of Food Distribution in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 10, 2020

👉 Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Using Hunger as a Weapon.

👉 Noble Peace Prize = License for Genocide

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ወንጀል ፈቃድ

Last year’s Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Ali is blocking this year’s Nobel Peace Laureate’s The World Food Program’s (W E P) food relief in Ethiopia.

እንደው በአጋጣሚ? የ2019 ኖቤል ሰላም ተሸላሚው አረመኔው ጂኒ ግራኝ አብዮት አህመድ ረሃብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም የትግራይን ሕዝብ በረሃብ ለመቅጣት ወስኗል፤ ለዚህም ተግባሩ ከሉሲፈራውያኑ ተቋማት የሚሰጠውን ትዕዛዝ በመቀበል የዘንድሮውን የሰላም ተሸላሚን እርዳታ በማገድና ምግብም እንዳያከፋፍል ለማድረግ በሰራተኞቹ ላይ ተኩስ መክፈት መርጧል። የ2020 የኖቤል ሰላም ሽልማት ዛሬ ይበረከታል።

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የዓለም ምግብ ፕሮግራምን ለምን እንደሚያከብሩ ሦስት ምክንያቶችን ሰጠ ፤ ረሃብን መዋጋት ፣ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ሰላም እንዲሰፍን ሁኔታዎችን ማሻሻል እና “ረሃብን እንደ ጦር መሣሪያ እና የግጭት መሣሪያ ላለመጠቀም በሚደረገው ጥረት እንደ አንቀሳቃሽ ኃይል እርምጃ መውሰድ። ”

💭 The Nobel Peace Prize That Paved the Way for War | NYTimes

❖❖❖[Psalm 83:5-8]❖❖❖
“For they have conspired together with one mind; Against You they make a covenant: The tents of Edom and the Ishmaelites, Moab and the Hagrites;
Gebal and Ammon and Amalek, Philistia with the inhabitants of Tyre; Assyria also has joined with them; They have become a help to the children of Lot. Selah.”

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

Oslo, 9 October 2020

The Norwegian Nobel Committee has decided to award the Nobel Peace Prize for 2020 to the World Food Program (WFP) for its efforts to combat hunger, for its contribution to bettering conditions for peace in conflict-affected areas and for acting as a driving force in efforts to prevent the use of hunger as a weapon of war and conflict.

Tigray, 3 November 2020

When the evil Oromo Prime Minister of ‘Hijacked-Ethiopia’, Abiy Ahmed received the Nobel Peace Prize in 2019, he was lauded as a regional peacemaker. Now, he is presiding over a protracted civil war that by many accounts bears the hallmarks of genocide.

In November 2020, Abiy ordered a military offensive in the northern Tigray region and promised that the conflict would be resolved quickly, but until today he uses hunger as a weapon of war. Three years on, the genocidal Jihad has left over a million Orthodox Christians dead, displaced more than 5 million people from their homes, fueled famine and given rise to a wave of atrocities.

Los Angeles, 8 October 2021

💭 It’s The Weeknd! Superstar Singer Becomes World Food Programme Goodwill AmbassadorRecord-breaking vocalist and songwriter inducted into ‘WFP family’ at special ceremony in Los Angeles.

💭 Nobel Laureate WFP Should Immediately Air Drop Aid to Besieged Tigray, Ethiopia

💭 ‘Nobel Jihad’ on Orthodox Christian Nations? | ‘ኖቤል ጂሃድ’ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ?

💭 ነጥቦቹን እናገናኝየሚከተሉት ግለሰቦች እና አካላት በዘፈቀደ እና በአጋጣሚበኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ተሸልመዋል፤ በተከታታይ አራት ዓመታት።

2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለክፉው አብይ አህመድ አሊ ከኤርትራ ጋር ላደረገው “የጦርነት ስምምነት” በኦርቶዶክስ አክሱም ጽዮን ላይ

2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም፤ ከሁለት ወራት በኋላ ለተከተለውና በኦርቶዶክስ ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ለሚጀመረው የዘር ማጥፋት ጦርነት(ህዳር 2020) እንዲዘጋጅ

2021 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኦርቶዶክስ ሩሲያ ዜጋው ለ ዲሚትሪ ሙራቶቭ፤ መጪውን ጦርነት (ፌብሩዋሪ 2022) በሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድማማቾች መካከል እንደሚደረግ በመጠባበቅ; ሩሲያዩክሬን

2022 የኖቤል የሰላም ሽልማት ከቤላሩስ እና ከሩሲያ የሰብአዊ መብት ድርጅት ፣ የሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሜሞሪያል እና የዩክሬን የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሲቪል ነፃነት ድርጅት። በሦስቱ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል የሚመጣውን የኑክሌር ጦርነት በመጠባበቅ; ሩሲያ + ዩክሬን + ቤላሩስ

😲 ታዲያ አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ አይደለምን?

💭 Let’s Connect the dots…the following individuals and bodies had been ‘randomly and coincidentally’ awarded by the Norwegian Nobel Committee – four years in a row:

☆ 2019 Nobel Peace Prize to evil Abiy Ahmed Ali for a Pact of War vs Orthodox Ethiopia

☆ 2020 Nobel Peace Prize to WFP in anticipation of the following genocidal war (Nov. 2020) against Orthodox Tigray, Ethiopia

☆ 2021 Nobel Peace Prize to Dmitry Muratov of Orthodox Russia in anticipation of the coming war (Feb. 2022) between the two orthodox brothers; Russia-Ukraine

☆ 2022 Nobel Peace Prize to Ales Bialiatski from Belarus and the Russian human rights organisation, the Russian human rights organisation Memorial and the Ukrainian human rights organisation Center for Civil Liberties. – in anticipation of the coming nuclear war between the three orthodox brothers; Russia + Ukraine + Belarus

😲 So, isn’t everything clear by now?

💭 Russian Journalist Sells Nobel Medal for $103 Million | ሩሲያዊ ጋዜጠኛ የኖቤል ሽልማቱን በ $103 ሚሊየን ሸጠ | ግራኝስ?

💭 የኖቤል ሰላም ተሸላሚው ሩሲያዊ ጋዜጠኛ ሽልማቱን በ103.5 ሚሊየን ዶላር (98 ሚሊየን ዩሮ) ሸጠው

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ገጽታውን ከፍፁም ውርደትና በኢትዮጵያ ካሉት በርካታ ጥፋቶቹ እራሱን ለማዳን እየሞከረ ነውን?

የኖቤል የሰላም ሽልማት = የዘር ማጥፋት ፍቃድ?

የኖቤል የሰላም ተሸላሚው ግራኝ አብዮት አህመድ፡ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር። በ2019 የዘር ማጥፋት ወንጀለኛው የኖቤል የሰላም ሽልማትን ለጦርነት ስምምነት ወሰደ። ዛሬ እሱ ወራዳና አሳፋሪ ነው። ታዲያ አሁን የኖቤል ሽልማቱን ለመሸጥ ይሞክራልን? ከዚህ የጦር ወንጀለኛ ማን ሊገዛ ነው? የእሱ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሞግዚቶች? ኦባማ? ኤርዶጋን? መሀመድ ቢን ዘይድ?

______________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainian Soldiers Take Pleasure In Murdering Civilian With Drone As He Begs For His Life

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 የዩክሬን ወታደሮች ለህይወቱ ሲለምን ሲቪል ሰውን በድሮን ሲገድሉ ተደስተው ነበር

🔥 The Ukrainian Nazi nationalist thugs take pleasure in murdering people for sport, as can be seen in a video that popped up recently showing a civilian being murdered by a drone as he begs for his life.

የዩክሬን ፋሺስት ብሄረተኛ ወሮበላ ዘራፊዎች ሰዎችን ለስፖርታዊ ጨዋታ ሲሉ በመግደል ይደሰታሉ። በቅርቡ የወጣው ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው አንድ ሰላማዊ ሰው ህይወቱን ሲለምን በዚህ መልክ በድሮን ተጨፍጭፎ ተገድሏል።

💭 የጋላ-ኦሮሞ ወሮበላ ዘራፊዎችም በተመሳሳይ መልክ ነበር በወሮበላ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያዎችና ሕወሓቶች እርዳታና ጥቆማ እንዲሁም በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላት ቱርኮች፣ አረቦችና ኢራናውያን ድሮኖች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ንጹሐንን የጨፈጨፈው።

ሤራው በትግራይ ከተፈጸመው ግፍና ወንጀል ትኩረት ለመለወጥ ታቅዶ ይመስላል።

አሁን ፋሺስቱ የጋላ ኦሮሞ አገዛዝ ፊቱን አል-ማር ባይና ከንቱዎች ወደ ሆኑት ‘አማራዎች’ ላይ በማዞር ላይ ነው። እንግዲህ እስከ አምስት ሚሊየን ንጹሐንን በ ድሮን ለመጨፍጨፍ ብሎም በረሃብና በሽታ ለመቁላት ዝግጅቱን ጨርሷል።

‘መሳፍንት’ ቅብርጥሴ የተባሉት አስመሳይ ‘መሪዎች/አርበኞች’ አማራውን በየቦታው ሰብስበው በድሮን ለማስበላት በጋላ-ኦሮሞዎቹ የተመለመሉ ኦሮማራ ቅጥረኞች ናቸው። እንግዲህ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከመጀመሩ ከዓመታት በፊት ይህን በተደጋጋሚ ስንጠቁም ነበር። በእኔ በኩል ያልምንም መጠራጠር መናገር እችላለሁ፤ ወይ ይህን መሳፍንት የተሰኘ ጉረኛ አረመኔው ዘንዶ ግራኝ ይበላዋል፤ አልያ ደግሞ፤ “በድርድር ተስማምተናል፤ ሰላም ሰላም!” ብሎ ወደ አዲስ አበባ ያመጣዋል። ለማየት ያብቃን!

ዛሬም ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው፤ ‘አማራ’ ተብዬው እንዴት ነው ከጋላዎቹ በኩል እየመጣበት ያለውን ከባድና አደገኛ ነገር ሁሉ ማየት የተሳነው? መንፈሳዊ ዓይኑ ምን ያህል ቢታወር ነው?

👉 እንግዲህ፤

  • ❖ ግዛቶቹን/አውራጃዎቹን/ከተሞቹን/ሰፈሮቹን እየነጠቀ የጋላ-ኦሮሞ መጠሪያ የሚሰጣቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ጠላት እየጋበዘ የሚያስጨፈጭፈውና በየጦርነቱም የእሳት ራት የሚያደርገው ጋላው ነው።
  • ❖ “’ቀይ ሽብር’ ‘ነጭ ሽብር’” እያለ ወጣቶቹንና ልሂቃዎቹን የጨፈጨፈበት ጋላው ነው።
  • ❖ በተደጋጋሚ በረሃብና በበሽታ የፈጀው ጋላው ነው።
  • ❖ አማራው ተሰድዶ እንዲያልቅ፣ ሴቶቹንም የአረብ ሃገራት ባሪያዎች እንዲሆኑ ያደረፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ምስኪን ሴት ልጆቹን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አግቶ በመውሰድ ለአኖሌ ኃውልት ፊት በጭካኔ ጡቶቻቸውን እየቆረጠ ያረዳቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ እነ ጄነራል አሳምነውና ዶ/ር አምባቸው ያሉትን መሪዎቹን ገድሎ ሬሳቸውን መንገድ ለመንገድ የጎተተው ጋላው ነው።
  • ❖ ቀሳውሱትንና ካህናቱን በድንጋይ ወግሮ የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ቤተ ክርስቲያንና ገዳማት ውስጥ ገብቶ በአስለቃሽ ጭስ ምዕመናንን የሚያቃጥለው ጋላው ነው።
  • ❖ ንጹሐንን በአዳራሽ ሰብስቦ በጥይት የሚጨፈጭፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እርጉዞቹን እናቶች ማሕጸናቸውን በሜንጫ እየቀደደ በጭካኔ የሚገድለው ጋላው ነው።
  • ❖ ህገ-ወጥ ከሆነው የኦሮሞ ክልል ‘አማራ ነህ’ እያለ በማፈናቀል ላይ ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ እኅቶች ከአረብ አገር በባረነት ደሞዝ አጠራቅመው የሠሩትን ቤቶች እያፈረሰባቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ ግማሽ ሚሊየን እኅቶችን ለሳውዲ አረቢያ በባርነት ለመሸጥ የወሰነው ጋላው ነው።
  • ❖ ተማሪዎች የጋላ-ኦሮሞ ሰይጣናዊ መዝሙር ካልዘመራችሁ፣ ባንዲራ ካላውለበለባችሁ ተብለው ከትምህርት ቤት የሚያባርራቸው ብሎም የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ የአክሱም ጽዮናዊቷን ሰንደቅን ‘ማውለብለብ አትችልም!’ የሚለው ጋላው ነው።
  • ❖ ለአማራዎች ‘ወደ አዲስ አበባ አትገቧትም!’ የሚላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ ኮንዶም ተጠቅሞ ካሽቀነጠራቸው በኋላ “አሸባሪ!” እያላቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ሊጨፈጭፋቸው በመዘጋጀት ላይ ያለው ጋላው ነው።

ታዲያ ይህ ሁሉ ጉድ እየተፈጸመበት ነው፤ አማራው፤ በተደጋጋሚ ‘የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!’ በማለት ለጋላ-ኦሮሞዎች ሲል ለመቶ ዓመታት ያህል እየተዋረደና ደሙን በከንቱ እያፈሰሰ ያለው። እንግዲህ አሁን አንድም ጋላ-ኦሮሞ “የአማራ ደም ደሜ ነው!” ብሎ ከጎኑ እንደማይሰለፍ እያየነው ነው። ለመሆኑ አማራው፤ “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” ብሎ በብዙ ጦርነቶች ሲፋለምና ለብዙ የረሃብ ዘመቻዎች ሲጋለጥ ከነበረው የትግራይ ሕዝብ ጎን ለመቆም የተነሳበት ጊዜ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይታወቃልን? እኔ በጭራሽ አላውቅም። ለዚህም እኮ ነው በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጋላ-ኦሮሞዎች ስለተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች አንድም መጽሐፍና ድርሰት ያልተጻፈው፣ አንድም ፊልምና ድራማ ተሰርቶ ያላየነው። ይህ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት መሆኑን በተደጋጋሚ የሚፈጸሙት ጥቃቶች ይጠቁሙናል። ዛሬም ይህን ግፍና መከራ ለማስረሳትና ለማረሳሳት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጀምሮ ሁሉም አካላት እይሠሩበት ነው። እኛ ግን በጭራሽ አንረሳውም፤ ወንጀለኞቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው ለሺህ ዓመታት ያህል ያፍሩበትና ይዋረዱበትዝ ዘንድ አንድ በአንድ በመጽሐፍ፣ በፊልምና በድምጽ እናቆየዋለን።

አሁን የምጠይቀው፤ ከዚህ ሁሉ የጥፋት ዘመን በኋላ ታዲያ ለምንድን ነው አማራው ዛሬም በስውር ከጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እያበረ ያለው? ከጋላ ጋር ሆኖ በትግራይ ከፈጸመው ግፍና ወንጀል እራሱን ለማሸሽ? እንደው ከእግዚአብሔር ማምለጥ ወይንም አምላክን ማታለል ይቻላልን?

ጋላ-ኦሮሞዎችና አማራዎች በሜዲያ እንኳን እንዴት እንደሚተባበሩ እያየናቸው ነው። የአማራ ሜዲያዎች፤ “አማራ! አማራ!” ከሚሉት ከእባብ ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እንጂ ከትግሬዎች ጋር በጭራሽ አብረው ሲሠሩ ወይንም ለመሥራት ሲሞክሩ በጭራሽ አይታዩም። አንዳንዴ እንዲያውም ‘አማራ’ የተባለው ጋላ-ኦሮሞ ሳይሆን አይቀርም። እርግጠኛ መሆን የምችለው ግን አብዛኛው አማራ የአህዛብን ፈለግ የተከተለ፣ የአረማውያንን ዓይነት ተግባር የሚፈጽምና፤ አውቆትም ሆነ ሳያውቀው፤ እግዚአብሔር አምላክን ሳይሆን ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን የሚያመልክ ነገድ መሆኑን ነው። ልክ የእስማኤላውያን ማንነት ያላቸው ሻዕቢያዎች፣ ኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና ጣዖት አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እየሠሩ እንዳሉት በዚህ ነገድ ዙሪያ ነው የአማራ ልሂቃኑም ዛሬ፤ ‘አማራ አማራ’ እያሉ አዲስ ማንነትና ምንነት ለመፍጠር በመፍጨርጨር ላይ ያሉት።

‘አማራው’ በድጋሚ ከመዋረዱ በፊት ከወልቃይትና ራይ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወጥቶ እግሩን እየበላው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ዘንዶ በመታገል የአክሱም ጽዮንን በረከት እንደገና ለማግኘት ጥረት ማድረግ ነበረበት። ይህን ግዴታ መሆን የሚገባውን ምክር ለመምከር ዝግጁ የሆነ አንድም “አባት” እንኳን የለም። በጣም ያሳዝናል! ለመሆኑ ምን የሚጎድልበት ነገር ይኖራል በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘረጋውን የእልህ፣ የቅናት፣ የምቀኝነትና የጥላቻ መንገድ ቢተው? እንዴ፤ ይህን መተው ሲችልና እራሱን ለይቅርታ ሲያዘጋጅ ብቻ ነው ነፍሱንና ‘እርስቱን’ ማዳን የሚችለው። ያውም በሑመራ፣ ወልቃይትና ራያ እጅግ ከባባድ ወንጀሎችን ከፈጸመ በኋላ ተጸጽቶ፣ አዝኖና ደም እንባ አልቅሶ፤ “በቃን!” በማለት እራሱን ለንሰሐ ማዘጋጀት ነበረበት። በአንድ ማሕበረሰብ ላይ ወንጀል የፈጸመ ኃይል እኮ እንኳን ግዛትን ሌሎችም ብዙ ነገሮችን ሲያጣ ወይንም ሲነጠቅ ነው የምናውቀው። ጃፓን፣ ጀርመን፣ ቱርክ ጣልያን ወዘተ የቀድሞ ግዛቶቻቸውን ያጡት ጎረቤታማ የሆኑ ሕዝቦችን ወርረው ለማጥፋት በመሞከራቸው ነው።

ግን ምን ዓይነት መርገም ቢሆን ነው በግልጽ የሚታየውን ነገር ሁሉ ለአማራው ሊጠቁም የሚችል ካህን፣ ዲያቆን፣ መምህር፣ ፖለቲከኛ ወይም ጋዜጠኛ የጠፋው? ከባድ ሃጢዓት? የዲቃላው ጋላ-ኦሮሞ ምንሊክ መተት። የአክሱም ጽዮናውያን ቁጣ? የእነ አፄ ዮሐንስና ራስ አሉላ እርግማን ይሆን? ? በነገራችን ላይ ከመንፈሳዊ መነጸር ሲታዩ ዳግማዊ ምንሊክ የጋላ-ኦሮሞ ወዳጅ፣ ግን የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ፣ የአክሱም ጽዮናውያን/የአማራም ጠላት ናቸው። ይህን ነው አማራው ማየት የተሳነው!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Attorney Tom Renz: “We’ve Confirmed ‘This mRNA Stuff’ is in The Food Supply”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2023

🐂 ኮቪድ-19 ክትባቶች፡ በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም ወንጀል? 🏃‍

💭 ጠበቃ ቶም ሬንዝ፡ “‘ይህ ለኮቪድ እና ለሌሎች ወረርሽኞችና ነቀርሳዎች ተብሎ የተዘጋጀው የኤም. አር. ኤን ኤ’ክትባት በምግብ አቅርቦት ውስጥ በኩል መምጣቱን አረጋግጠናል”

እነዚህን [ክትባቶች] ከምግብ አቅርቦታችን ጋር በማዋሃድ ላይ ሲሰሩ ቆይተዋል። ቢያንስ ለሁለት አስርት ዓመታት ሲሰሩበት ቆይተዋል። አንጋፋዎቹ የፋርማሲ ኩባንያዎች ሜርክ/Merck እና ሞደርና/Moderna ቀድሞውኑ ለአሳማዎች የኤም አር ኤን ኤ ክትባት ሠርተዋል እና ከ 2018 .ም ጀምሮ ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ ቁጥጥር ያልተደረገበት የሙከራ ቴክኖሎጂ የአሜሪካን ህዝብ በጅምላ ለመከተብ በቅርቡ ወደ መላው የምግብ አቅርቦት ሊሰራጭ ይችላል። አሁን፣ ይህ ኤምአርኤን ነገር በምግብ አቅርቦቱ ውስጥ እንዳለ አረጋግጠናል። ሜርክ/Merck ሴኪውቪቲ/Sequivity የሚባል ምርት እንዳለው እናውቃለን። ለምሳሌ፤ ከ 2018 .ም ጀምሮ ኤም አር ኤን ኤ ክትባቱን ወደ አሳማዎች ሲወጉ ነበር

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች በስጋ ምግብ ውስጥ ብቻ አስገብተው አይመስለኝም ይህን የሉሲፈር ምራቅ ለማስራጨት የወሰኑት። በአየር ላይ፣ በፍራፍሬዎች፣ ሰላጣዎችና በመጠጥ ውስጥ፣ በጨረር በኩልና በንክኪት፡ በተለይም በወሲብ ግኑኝነት አማካኝነት ይህን ጋኔን በመላው የሰው ልጅ እና በእንሳቱ ውስጥ ለመቅበር እየሠሩ ነው። እንዲያውም ከጀመሩ ምናልባት ሃያ ሰላሳ ዓመት ሳያልፋቸው አይቀርም። እግዚአብሔር መዓቱን ያውርድባቸው።

ለማንኛውም እጣናችንንማጤሱን አንርሳ። እጣኑም ቢሆን ከሰሜንና ከክርስቲያኖች እጅ ብቻ የተገኘ መሆን አለበት። ከመሀመዳውያን ሐረሬዎች፣ ሶማሌዎች ወይንም አረቦች አንግዛ! በጭራሽ አንድ ዓይነት አይደለም ፤ የተበከለ/የተመረዘ ነው። አስቀድሜ እንዳወሳሁት፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት አንዱ ምክኒያት ይህን ለወረርሽኝ ትልቅ መድኃኒት የሆነውን ክቡር እጣን የሚሰጡንን ብርቅዬ ዛፎች ለማውደም ነው።

🐂 COVID-19 Vaccines: a Crime Against Humanity? 🏃‍

💭 My Note: I don’t think these minions of the devil decided to spread this Luciferian saliva just by putting it in meat food. In the air, in fruits, salads and drinks, through radiation and touch, especially through sexual intercourse, they are working to bury this demon in the whole human being and in the animal kingdom. In fact, it may have been twenty or thirty years since they started this diabolic adventure. May God bring down his day on these evils.

💭 Lawyer and activist Thomas Renz has warned that mRNA vaccinations have already been administered to pigs in the United States since 2018 and that beef and chicken will be next. Big pharma companies Merck and Moderna have already developed an mRNA vaccine for pigs and it has been in use since 2018. This unregulated experimental technology could soon spread to the entire food supply to mass-vaccinate the American population. On Saturday Renz told Real America’s Voice: “Right now, we’ve confirmed this mRNA stuff is in the food supply. We know that Merck has a product called Sequivity. They’ve been injecting mRNA into pigs since 2018”

He added: “We know that they can actually make what’s called transmissible mRNA. And what that means is that they can put this stuff in an animal so that it transmits to whoever is ingesting whatever it is that they’re ingesting and they become vaccinated” He also warned that “they could engineer this into plants, into animals, into various things” InfoWars reports: Renz has been bringing attention to Missouri House Bill 1169, which would simply require labeling of food products that can alter your genes. “And if we don’t get disclosure, if we don’t pass some informed consent laws, what’s going to happen is, for all you guys that stood strong and said no to these mRNA vaccines, well, you’re going to get them anyways through your food,” Renz said. The National Cattleman’s Beef Association, which opposes the food labeling transparency bill, has confirmed mRNA vaccines may soon be used on the U.S. beef supply. And in addition to the avian influenza RNA shot for chickens licensed in 2015, newer mRNA-lipid nanoparticle shots for avian influenza are also in development. Renz explained in an earlier interview with journalist Naomi Wolf that NIH documents prove the federal government and pharmaceutical industry have been pursuing mRNA vaccine technology for the food supply “for at least two decades.” “I’ve got documents from the NIH – from 2002 – talking about integrating vaccines into foods,” Renz said. “They’ve been working on integrating these [vaccines] into our food supply. They’ve been working on it for at least two decades.”

👉 Courtesy: Planet Today

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CIA Man Getachew Reda on BBC Hardtalk – 13 Aug 2021 | ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ ዓርብ፡ ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

💭 ሃፍረተ-ቢሱ ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡

👉 ጋዜጠኛው ገና ያኔ እንዲህ ሲል ጠይቆታል፤ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

እንግዲህ ይህ ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት ተኩል በፊት ነበር። እነዚህ ወንጀለኞች እሳክሁን አክሱም ጽዮናውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን የሚገኙበትን ሁኔታ በሚመለከት ዛሬም ተገቢውን መረጃ ከማውጣት ተቆጥበዋል። አቅደውት የነበረውን የሕዝበ ክርስቲያን ጭፍጨፋ በከፊልም ቢሆን ስላሳኩ አሁን ያለሃፍረት “ድላቸውን” እየተዘዋወሩ በማክበር ላይ ናቸው፤ ስካር ላይ ናቸው፣ ሽርሽር ላይ ናቸው።

አረመኔዎቹ ሕወሓቶች ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ከአረመኔው ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ሆነው የሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ እየሠሩ ነው። ወንጀሉ ሁሉንም ቡድኖች፣ የምዕራባውያን ሃገራትን፣ አረቦቹን፣ ቱርኮቹን፣ ዓለም አቀፋዊ ተቋማቱን ብሎም እነ አንቶኒዮ ጉቴሬዝንና ቴድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ ብዙ ግለሰቦችን ጭምር ስለሚመለከት አሁን በእነ ባቢሎን አሜሪካ ትዕዛዝ “ሰላም” ብለው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፣ ነገሮችን በማረሳሳትና ሕዝቡንም በድጋሚ በማታለል ላይ ናቸው።

አዎ! እነዚህ አረመኔዎች እጅግ በጣም ብዙ የሚደብቁት ነገር አለ። ባጭር ጊዜ ውስጥ አንድ ሚሊየን ተኩል የሚሆነውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨርሰው ዓለም ጸጥ በማለቱን እንዲሁም እነርሱ ምንም ሳይሆኑ እንዳሰኛቸው ይህን ያህል መንሸራሸር፣ መሳከርና መሳለቅ ከቻሉ፤ በቀጣዩ ምናልባት፤ “ሌላ ሁለት ሦስት ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን የመጨረስና ደማቸውንም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የመሰዋት ዕድል አለን፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ አለቆቻችንን እናስደስታለን፤ እኛንም አመስግነው ባግባቡ ይንከባከቡናል፣ ያስጠጉናል፣ ሕክምና ያደርጉልናል” ብለው ያስባሉ።

ወደ ደብረዘይት ሆራ አምርተው በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ምራቅ የተጠመቁት ቅሌታሞቹ እነ ጌታቸው ረዳና ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ዛሬም ከግራኝ ጋር አብረው ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ፣ ለማስራብና ለመበከል በድጋሚ በጣታቸው ደም ፈርመዋል። ለጊዜው ሕዝቡን በድጋሚ ለማስተኛትና የሰሩትን ግፍና ወንጀል ለማስረሳ፤ “ራያንና ወልቅያትን አመለስን፤ ትግራይ ትስዕር!” ብለው እራሳቸውን በስልጣን ላይ ለማደላደል ይሞክራሉ። አይይይ!

የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩት ስለው የነበረውን አሁንም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ እነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል በዘር ማጥፋት ዘመቻው ወቅት በጭራሽ በተንቤን በረሃ አልነበሩም፤ እስኪ ቪዲዮ ያሳዩን፤ በጭራሽ እዚያ አልነበሩም! እነዚህ አውሬዎች ከባድ ሕመምተኞች ሆነው ያለ በቂ ህክምና እና ካቲካላ ያን ሁሉ ጊዜ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ሊያሳልፉ አይችሉም። የነበሩት፤ ወይ በደብረ ዘይት፣ በናዝሬት፣ በጂቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሌላ ምቹ ስውር ቦታ ነው። አቤት ከእግዚአብሔር የሚያገኙት ፍርድ፣ አቤት የሚጠብቃቸው እሳት! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy Moves to Ban Lab-Grown Meat in Bid to Protect Food Heritage

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

🐂 ጣሊያን በመላው ዓለም ተወዳጅ የሆነውን የምግብ ቅርሷን ለመጠበቅ በላብራቶሬ/ቤተ ሙከራ የተመረተ ስጋን ለማገድ ተንቀሳቅሳለች።

ጥሩ ነገር ነው። ግን እነርሱ ሕዝባቸውን ለማዳን እየሠሩ ነው፤ ያድኑ፤ በእኛ ሃገር ደግሞ፤ እርበርስ ካባሉንና ካስራቡን በኋላ “በእርዳታ” መልክ የተበከለና የተመረዘ ምግብ ይልኩልናል።

ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ እንደነ ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር ያሉ ድንቅ የአስኩም ኢትዮጵያውያን ልክ ባረፉበት ሰሞን አንድ አሜሪካ ያለ ከሃዲ ነጋዴ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል በኢትዮጵያውያን ላይ ለመሥራት በመዘጋጀት ላይ ነው። ይህም በባቢሎን አሜሪካ የተመረተ ጤፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ። እንግዲህ ግራኝ አብዮት አህመድ ኦርጋኒክ የሆኑትን የኢትዮጵያ እኅል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይት፣ ወተት፣ ስጋ ወዘተ ለኤዶማውያኑ ም ዕራባውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ሲልክ ኢትዮጵያውያን ደግሞ እንደ አይጠመጎጥ በቤተ ሙከራ ዝባዝንኬ ቦርጫቸውን ይነፋሉ ማለት ነው። አቤት ክህደት! የጋላኦሮሞ እና ኦሮማራ ክህደት ማቆሚያ የለውም፤ በሁሉ ዘርፍ! የዚህም ወራዳ ግለሰብ እግር ይሠበራል!

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

🐂 Italy is moving to ban lab-grown meat. If the proposal is passed by parliament, Italian industry will not be allowed to produce food or feed “from cell cultures or tissues derived from vertebrate animals”

Explaining the decision of the government to back the ban on synthetic foods, Agriculture Minister Francesco Lollobrigida said per the Il Messaggero newspaper: “They are poor quality foods. We protect health and the environment.”

If this phenomenon were to succeed in imposing itself on the markets, it would produce more unemployment, there would be social injustice,” adding that the legislation will put “Italy at the forefront” of the movement against fake foods.

Meanwhile, Minister of Health Orazio Schillaci said: “We are based on the principle of prevention and preserve the agri-food heritage of our nation. We are for the Mediterranean diet.”

The move came after the agricultural firm Coldiretti collected over 500,000 signatures against the proliferation of synthetic meat. Should the legislation be implemented, those who violate the law would be liable to face fines of up to €60,000 (£53,000).

Following the announcement of the government’s decision to support the bill, a “flash mob” of supporters gathered outside the Chigi Palace in Rome, the 16th century building which has become the official residence of the Prime Minister of Italy.

👉 Courtesy: Euronews

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

It’s Friday the 13th 🙃: Huge Explosion Hits Gas Pipeline Connecting Lithuania & Latvia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 13, 2023

💭 ሊትዌኒያ እና ላትቪያ የሚያገናኝ የጋዝ ቧንቧ መስመር ላይ ግዙፍ ፍንዳታ ደረሰ።

እንግዲህ ሩሲያ በቤሉሩሲያ በኩል ወደ ዩክሬይን ለመግባትና በቦልቲክ ባሕር ከምትገኘዋ ግዛቷ ከካሊኒንግራድ ጋር በቀላሉ የምትገናኝበትን መንገድ እያመቻቸች ይመስላል።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“Vaccinating” The Food Supply is How Bill Gates & Other Globalists Plan to Force-Jab Even The Unvaccinated

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 10, 2023

💭 የምግብ አቅርቦትን፤ ከብቶችን፣ አታክልትንና ፍራፍሬን በመከተብ ቢል ጌትስ እና ሌሎች ሉሲፈራውያን ሉላውያን ያልተከተቡትን እንኳን ክትባትን ለማስገደድ ያቀዱበት መንገድ ይህ ነው።

እንደ ቢሊየነሩ ኢዩጀኒስት ቢል ጌትስ ከሆነ ሰዎች የሚመገቧቸው እንስሳት / ከብቶች በቂ የዘር ውርስ የላቸውም። እና እነዚያን ጄኔቲክሶች “ለማስተካከል” ብቸኛው መንገድ እንስሳቱን/ ከብቶቹን በአዲስ ኤም.አር.ኤን (መልእክተኛ አር ኤን ኤ) “ክትባቶች” “መከተብ” ነው። ይህ አውሬ ምኞቱን ያው በግልጽና በድፍረት እየተናገረው ነው! እንግዲህ መላው ዓለም፤ “ዊንዶውስ” የተሰኘውን የዚህን ግለሰብ ኦፕሬቲንግ ሲስተም በመጠቀሙ “የአምላክነት” ስሜት ከሚሰማቸው ልሂቃን መካከል ለመብቃት በመቻሉ ነው ይህን ያህል ለመድፈር የበቃው። ለነገሩማ፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን ለአለም የጤና ድርጅት መሪነት ያበቃቸው ቢል ጌትስ የሕክምና ሊቅ አይደለም፤ እውቀቱም የለው!

እንደዚህ ዓይነት እርኵሰት! እነዚህ አረመኔዎች ይህን ከመተግበር ወደኋላ የሚሉ አይመስሉም። “አብረን እንሙት!” በሚል ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ የተቻላቸውን ያህል ብዙ ሰው ወደ ሲዖል ይዘው ለመውረድ ወስነዋል። ሌላው አልበቃቸውም ስለዚህ የሚበሉት ፍራፍሬዎችን፣ አታክልቶችን፣ ስጋዎችን፣ ወተቱንና ውሃውን ሁሉ በዚህ የክትባት መርዝ ሳይበክሉት አይቀሩም። ሰው በየመሥሪያ ቤቱ፣ ትምህርት ቤቱና በተመሳሳይ ቦታዎች ጓደኞቹም ቢሆኑ የሚሰጡትን ፍራፍሬ፣ ዳቦና ኬክ ወዘተ ከመመገብ ቢቆጠብ ይሻለዋል። መጨረሻ ጊዜ የሚደጋገም ክስተት ሆኗል! የፈተና ጊዜ ነው!

ግድየለሹ በበዛበትና ማንም ተገቢውን ቁጥጥር በማያደርግባት በአፍሪቃማ ገና ከአስርና ሃያ አመታት አስቀድመው ንፈው ሁሉንም ምግብ፣ ሰውንም ከብቱንም በአንዱም በሌላውም በኩል የበከሏቸው። “ማዳበሪያ” + “የተበከለ የእርዳታ ምግብና መጠጥ” “የተበከለ መጠጥ”+ “የወሊድ መከላከያ ክትባት” + “የተለያዩ ክትባቶች”። ኧረ በስንቱ። ኢትዮጵያዊው ከሃዲዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ኢሳያስ አፈቆርኪንና ደብረጺዮንን በእሳት ጠርጎ ካላሰወገደ እንደ ዝንብ እየረገፈ ማለቁ ይቀጥላል።

❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፰፡፱]❖

“በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።”

❖[1 Peter 5:8-9.]❖

💭 According to billionaire eugenicist Bill Gates, animals that humans eat have inadequate genetics. And the only way to “fix” those genetics is to “vaccinate” said animals with new mRNA (messenger RNA) “vaccines.”

“Be sober, be vigilant; because your adversary the devil walks about like a roaring lion, seeking whom he may devour. Resist him, steadfast in the faith, knowing that the same sufferings are experienced by your brotherhood in the world.”

🛑 Terrifying New Way to Distribute the Vaccine: Grow and eat your own vaccines? Using Plants as mRNA Factories

👉 Courtesy: University of California, September 16, 2021

The future of vaccines may look more like eating a salad than getting a shot in the arm. UC Riverside scientists are studying whether they can turn edible plants like lettuce into mRNA vaccine factories.

Messenger RNA or mRNA technology, used in COVID-19 vaccines, works by teaching our cells to recognize and protect us against infectious diseases.

One of the challenges with this new technology is that it must be kept cold to maintain stability during transport and storage. If this new project is successful, plant-based mRNA vaccines — which can be eaten — could overcome this challenge with the ability to be stored at room temperature.

The project’s goals, made possible by a $500,000 grant from the National Science Foundation, are threefold: showing that DNA containing the mRNA vaccines can be successfully delivered into the part of plant cells where it will replicate, demonstrating the plants can produce enough mRNA to rival a traditional shot, and finally, determining the right dosage.

Chloroplasts

Chloroplasts (magenta color) in leaves expressing a green fluorescent protein. The DNA encoding for the protein was delivered by targeted nanomaterials without mechanical aid by applying a droplet of the nano-formulation to the leaf surface.

“Ideally, a single plant would produce enough mRNA to vaccinate a single person,” said Juan Pablo Giraldo, an associate professor in UC Riverside’s Department of Botany and Plant Sciences who is leading the research, done in collaboration with scientists from UC San Diego and Carnegie Mellon University.

“We are testing this approach with spinach and lettuce and have long-term goals of people growing it in their own gardens,” Giraldo said. “Farmers could also eventually grow entire fields of it.”

Key to making this work are chloroplasts — small organs in plant cells that convert sunlight into energy the plant can use. “They’re tiny, solar-powered factories that produce sugar and other molecules which allow the plant to grow,” Giraldo said. “They’re also an untapped source for making desirable molecules.”

In the past, Giraldo has shown that it is possible for chloroplasts to express genes that aren’t naturally part of the plant. He and his colleagues did this by sending foreign genetic material into plant cells inside a protective casing. Determining the optimal properties of these casings for delivery into plant cells is a specialty of Giraldo’s laboratory.

For this project Giraldo teamed up with Nicole Steinmetz, a UC San Diego professor of nanoengineering, to utilize nanotechnologies engineered by her team that will deliver genetic material to the chloroplasts.

“Our idea is to repurpose naturally occurring nanoparticles, namely plant viruses, for gene delivery to plants,” Steinmetz said. “Some engineering goes into this to make the nanoparticles go to the chloroplasts and also to render them non-infectious toward the plants.”

For Giraldo, the chance to develop this idea with mRNA is the culmination of a dream. “One of the reasons I started working in nanotechnology was so I could apply it to plants and create new technology solutions. Not just for food, but for high-value products as well, like pharmaceuticals,” Giraldo said.

Giraldo is also co-leading a related project using nanomaterials to deliver nitrogen, a fertilizer, directly to chloroplasts, where plants need it most.

Nitrogen is limited in the environment, but plants need it to grow. Most farmers apply nitrogen to the soil. As a result, roughly half of it ends up in groundwater, contaminating waterways, causing algae blooms, and interacting with other organisms. It also produces nitrous oxide, another pollutant.

This alternative approach would get nitrogen into the chloroplasts through the leaves and control its release, a much more efficient mode of application that could help farmers and improve the environment.

The National Science Foundation has granted Giraldo and his colleagues $1.6 million to develop this targeted nitrogen delivery technology.

“I’m very excited about all of this research,” Giraldo said. “I think it could have a huge impact on peoples’ lives.”

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian World Federation asks The President of Malawi to institute investigations on integrity of Madonna’s Malawi Charity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የኢትዮጵያ የአለም ፌዴሬሽን የማላዊን ፕሬዝዳንት ማዶና ለምን አፍሪቃውያን ሕፃናትን “አሳድጋለሁ” እያለች በምትወስደው ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉ ጠየቀ

ወደ ዓለም አቀፋዊ የዲያስፖራ ድርጅትነት የተቀየረው ፌዴሬሽኑ የማላዊውን መሪ ፕሬዝዳንት ላዛሩስ ቻክዌራን ማዶና የማላዊ ልጆችን በጉዲፈቻ በመውሰዳቸው የሰዎች ዝውውር እና ማህበራዊ ሙከራዎችላይ ግብረሰዶማዊ እና ጾታዘለል/ትራንስጀንደርውንጀላዎችን ለመከላከል እየጠየቀ ነው

አዎ! ግሩም ተግባር ነው፤ “ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል እንዲህ ነው እንጂ አፍሪቃውያንን መምራት የሚጠበቅበት፤ የጋላኦሮሞዎቹን አቆርቋዥ፣ ወደ ኋላ ጎታች፣ መንደርተኛና ኋላ ቀር፤ “ሁሉም ኬኛ! ኢኔ! ኢኔ!” ዲያብሎሳዊ ባህልንና መርሆን በመከተል፤ “ወልቃይት እርስቴ! ቅብርጥሴ” እያለ እራሱንና ኢትዮጵያን ማዋረድ የለበትም።

ግብረሰዶማውያኑ ወኪላቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በኢትዮጵያ አስቀምጠዋል፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የከፈተበትም ዋናው ምክኒያት፤ አክሱም ጽዮን መለኮታዊ በሆነ መንገድ ኢትዮጵያ፣ አፍሪቃንና መላዋ ዓለምን ከሉሲፈራውያኑ ሥርዓት የምትከላከል ድንኳን ስለሆነች ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተገድለው ለውሻ እስካልተሰጡ ድረስ በተለይ በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ ከፍተኛ አትኩሮት ያላቸው ግብረሰዶማውያኑ እኹይና ፀያፍ ተግባራቸውን ከመፈጸም አይቆጠቡም።

💭 Ethiopian World Federation asks The President of Malawi to institute investigations on integrity of Madonna’s Malawi charity, Raising Malawi

👉 Courtesy: Nyasa Times

Ethiopian World Federation, an organisation established in the United States in 1937 to promote love and good-will among Ethiopians at home and abroad, has made surprising stance on world celebrated performing artist, Madonna Louise Ciccone — who adopted four Malawians.

The Federation, which has since transformed into a global diaspora organisation, is asking the Malawi leader, President Lazarus Chakwera to prevent “homosexual and transgender” allegations over the adoption of the Malawian children for possible “human trafficking and social experiments”.

In opening the investigations, the Federation is also asking Chakwera to look into the integrity of Madonna’s Malawi charity, Raising Malawi — and “restrict her and her associates accessibility to Africa and to African children as a precautionary measure until a thorough investigation is done into child trafficking, sex exploitation, sexual slavery, adoption reversal, threat of coercion, fraud, deception and abuse of power or vulnerability”.

The Federation quotes Malawi Penal Code that provides in Section 137A: ‘Indecent practices between females. Any female person who, whether in public or private, commits any act of gross indecency with another female person, or procures another female person to commit any act of gross indecency with her, or attempts to procure the commission of any such act by any female person with herself or with another female person, whether in public or private, shall be guilty of an offense and shall be liable to imprisonment for five years’.

The petition makes references to a book that Madonna wrote in 1992 called ‘SEX’, which “features adult content including softcore pornography and simulations of sexual acts including sadomasochism (the derivation of sexual gratification from the infliction of physical pain or humiliation either on another person or on oneself)”.

“Gay porn stars were photographed in pornographic pictures with Madonna performing vulgar sex acts with the same sex which should have been disclosed during her adoption case in 2006 in Lilongwe, Malawi.

“Madonna had to sign a contract that forbade the book from including images of child pornography, bestiality, or religious imagery. Shortly after signing that agreement, Madonna founded a company called Maverick, a partnership with Time Warner.

“She now holds total artistic control over any work released by Maverick, who is now the book’s publisher. The agreement she signed with Time Warner with the sexually explicit content in the book Sex was null and void.”

The petition further says the “psychology behind her ability to release child pornography, religious imagery, bestiality and vulgar pornography has prompted her to open an orphanage in Malawi named ‘Raising Malawi’ in 2006 to host social experiments on vulnerable African children in Malawi”.

It adds that in the same 2006 when Madonna founded the charity “she falsely accused [David Banda’s] father of being absent” when she was applying to adopt him.

Madonna is being accused of using David Banda “for sexual exploitation and social experiments today”. Pictures are awash on social media of David Banda wearing female clothes, makeup and wearing earrings — whilst the two holding hands like two lovers.

The organisation further says Justice Fiona Mwale, who presided over the adoption application, is alleged to have made “a series of harsh questioning of [Madonna’s] motives” — and quotes the Judge as saying in her judgement: “In determining her motives, I questioned the petitioner at length about the impact of her decision which could be construed as robbing Malawi of its most precious resource, its children.”

“We firmly believe that Malawi has been robbed of its most precious resource — its children,” contends Ethiopian World Federation. “In 2013, the country accused Madonna of ‘bullying’ state officials and making diva demands — and of citing her Raising Malawi charity as the reason for doing so.

“After another appeal, the Supreme Court granted Madonna the right to adopt her second child from Malawi, Mercy James. In 2017, Malawi granted the singer permission to adopt again, and she became mother to twin baby girls Esther and Stella Mwale.

“After careful review and facts presented regarding the psychological, physical and mental abuse of African children on January 11, 2018, the U.S. Embassy in Addis Ababa confirmed that Ethiopian Parliament passed new legislation banning adoptions by foreigners on January 9, 2018.

“In 2019, nearly 70% of human trafficking victims in the U.S. were identified as either being sex trafficked, or victims of both forced labor and sexual exploitation.

“The High Court recently stated that 25 million people worldwide are not afforded their fundamental right to freedom; however, the International Labor Organization estimates the number of human trafficking victims to be approximately 40 million,” said the petitioners — citing the link https://sites.uab.edu/humanrights/2021/12/13/the-current-state-of-sex-trafficking-and-celebrity-perpetrators/.

The petition also accused the government of Malawi of failing “to do a complete social background check on the adoptive parent” and they have reason to believe that Madonna “is using these children as a social experiment in response to the heavy LGBTQ community push for sodomy in America”.

“We, the global diaspora, the Black People of the World at the Ethiopian World Federation, Incorporated are concerned that the integrity of Africa and the cultural traditions should be preserved, not exploited or discredited.

“In 2013, Malawi accused Madonna of exaggerating her contributions to the impoverished country and unreasonably demanding special treatment during a tour there and Madonna has used social media to discredit the culture and policies that Malawi has in place to protect our children globally.”

The organisation says, concerned about the welfare of all black people of the world, the Ethiopian World Federation has existed since 1937 “in order to effect unity, solidarity, liberty, freedom and self-determination — to secure justice and maintain the integrity of the entire African continent, which is our divine heritage and a policy we uphold, defend and protect”.

The Federation operates from 105 West 125th Street #1095, New York, NY 10027–4444 — whose email is www.theethiopianworldfederation.org/ewf@theethiopianworldfederation.org.

______________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: