Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ምያንማር’

Myanmar Junta Torches Century-Old Catholic Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | እ.አ.አ በ1894 ዓ.ም ተመሠረተ

😲 ካረን/Karen“ የሚለው ቃል ሰሞኑን ተደጋግሞ እየመጣብኝ ነው።

👉 ካረን/ Karen፤

  • . እንደ አክሱም ጽዮናውያን ከፍተኛ አድሎ የሚካሄድበት የምያንማር ጎሣመጠሪያ ነው
  • ፪.’ የሴት ስም’ ነው
  • ፫. አማካይ እድሜ ያላቸው ቀበጥባጣ የምዕራባውያን ነጭ ሴቶች ‘የቅጽል ስም’ ነው

ግን ይህ መገጣጠም ምን ይሆን?

እጅግ በጣም አሳዛኝና አስገራሚ ነው፤ ታች እንደምናየው፤ ከሦስት ወራት በፊት የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እንዲሁ በቃጠሎ ወደሟል።

ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ፤የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ዓብያተ ክርስቲያናትለምን? ሰይጣን ከእስር ስለተለቀቀ ይመስላል፤ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የወጡት የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ናቸው፤ በአክሱም ጽዮን፣ በማርያም ደንገላት፤ በጉንዳጉንዶ ማርያም ወዘተ አረመኔዎቹ እነ ዳግማዊ ግራኝ፣ ጂኒ ጁላና ጃዋር የፈጸሙትም ይህን ነው።

ለፈሪሳውያኑ የቤተ ክህነት ዓባላት አጀንዳ የሰጡ ሰለመሰላቸው የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ክብር ለማሳነስ የሚደፍሩት ፕሮቴስታንት ጋላኦሮሞ ፓስተሮችም የተለቀቀው ሰይጣን ጭፍሮችና የክርስቶስ ተቃዋሚው መልዕክተኞች ናቸው። አብዛኛዎቹ የኤሚራቱ እርኩስ መንፈስ ከነገሰባት ከሐረር አካባቢ መሆናቸው አያስደንቅም፤ ለጊዜው ይለፈልፉ ዘንድ አፍ ተሰጥቷቸዋል!

አዎ! የክርስቶስ ተቃዋሚ ይነሳል ግን በክርስቶስ ተሸንፎ ወደ ገሃነም ይጣላል። ቅዱሳን “ከመጀመሪያው ትንሣኤ” በኋላ ሲነግሱ ሰይጣን ለ “ሺህ ዓመታት” በሰንሰለት ታስሯል። ከዚያ ጊዜ ጊዜ በኋላ ፣ ሰይጣን ከእስር ተለቋል ፣ ከዚያ በኋላ በቤተክርስቲያኑ ላይ የመጨረሻ ጥቃት ይሰነዝራል። ግን እሳት ከሰማይ ወደቀች እና “አውሬው እና ሐሰተኛው ነቢይ” ወደ ነበሩበት “ወደ እሳቱ ገንዳ” የተጣለውን ዲያብሎስን ይበላዋል። ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያኑን ለመቀበል በክብር ተመልሷል ፣ ሙታንን እንደየሥራቸው ይፈረድባቸዋል ፣ እሳት ይወድቃል እናም አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር ተሠርተዋል ፣ ዘላለማዊነትን ከፍተዋል። [ራዕይ.፳፩፥፩]

😈 የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች፤ ወዮላቸው!

✞ The 129-year-old Assumption Church in Chan Thar in Ye-U township in the northwestern Sagaing region was set ablaze on Jan. 15, along with many villagers’ homes.

Myanmar junta forces have continued their attacks on Christian communities by torching a more than century-old Catholic church in a predominantly Christian village.

The church was completely destroyed in the inferno. However, there were no human casualties as villagers managed to flee before the army arrived.

The place of worship built in 1894 had a ‘priceless’ historical value for Catholics and non-Catholics alike. Before setting fire to it, soldiers desecrated it by drinking and smoking inside. Catholics and Buddhists have lived together in harmony in the area for centuries. In the past year, the village has been attacked four times by militia, without any clashes or provocations.

It is a new wound for the religious minority, after two air force fighter jets carried out a raid in Karen State in recent days, destroying a church and killing five people including a child.

The first Catholic presence in the area, which refers to the diocese of Mandalay, dates back about 500 years and the village of Chan Thar itself arose and developed thanks to the work of descendants of Portuguese Catholics who then inhabited it for centuries.

In the village, the population has always been predominantly Catholic, scattered in 800 houses in close contact and harmony with two neighbouring Buddhist centres. Last year, the military set fire to the houses of Chan Thar on 7 May and a second time a month later, on 7 June 2022, destroying 135 buildings.

The third assault took place on 14 December, just before the start of the Christmas celebrations; the last was a few days ago, on 14 January 2023, when the Tatmadaw (Armed Forces) men razed and burnt almost all the houses.

Local sources, on condition of anonymity, report that the soldiers attacked and set fire to the church “for no apparent reason”, because there was no fighting or confrontation going on in the area, and without any provocation.

The soldiers had been stationed in the area in front of the church since the evening of 14 January, and before leaving the area, they carried out an “atrocity” by setting fire to the building and “completely burning” the church, the parish priest’s house and the centuries-old nunnery, which collapsed after being enveloped in flames.

The Church of Our Lady of the Assumption was a source of pride for Catholics in Upper Myanmar not only because of its centuries-old tradition, the baptism of the first bishop and the birth of three other archbishops and over 30 priests and nuns.

The place of worship was in fact a historical and cultural heritage for the entire country, including Buddhists, and proof of this is the climate of fraternal cooperation that was established between the different communities.

The church, bell tower and other buildings were destroyed on the morning of 15 January. Government soldiers, an eyewitness revealed, also “desecrated” the sacredness of the place by “looting, drinking alcohol and smoking” inside.

In response to the attack, a number of Burmese priests on social networks have been raising appeals to pray for the country and for the Christian community itself. On the other hand, there have been no official statements or declarations from the Archdiocese of Yangon and Card. Charles Bo.

“We are deeply sorrowful as our historic church has been destroyed. It was our last hope,” a Catholic villager, who did not want to be identified due to repercussions by the army, said.

Villagers said a Marian grotto and the adoration chapel were spared. But the parish priest’s house and the nuns’ convent were destroyed.

They said the army arrived in the village in the conflict-torn Sagaing region on the evening of Jan. 14 and set many houses on fire and stayed in the church overnight before setting it ablaze early on Jan. 15, when local Catholics were expected to arrive for worship.

More than 500 houses in the village were also destroyed. in what was the fourth raid on the village in eight months.

“We have no more houses and the church where there was an antique painting of St Mary, which can’t be replaced,” another resident who wished to remain anonymous said.

The junta is targeting the Sagaing region to tackle growing resistance to its rule by people’s defense forces who are suspected to be based there.

Christians make up around 8.2 percent of Myanmar’s 55 million population. The junta has repeatedly raided Chan Thar since May, 2022. Nearly 20 houses were destroyed and two Catholics, including a mentally disturbed person, were killed during a raid on May 7, 2022. More than 100 houses were set ablaze a month later on June 7. In a raid on Dec.14, more than 300 houses were torched.

Thousands have fled the village since last May and taken shelter in churches near Mandalay, Myanmar’s second-largest city, and at relatives’ homes in other parts of the country.

Chaung Yoe, Mon Hla and Chan Thar, which are part of Mandalay archdiocese, are known as Bayingyi villages because their inhabitants claim that they are the descendants of Portuguese adventurers who arrived in the region in the 16th and 17th centuries. These villages have produced many bishops, priests, and nuns for the Church.

✞ São Paulo: The Oldest Orthodox Church in Brazil Was Destroyed by a Fire

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

  • ኢትዮጵያ
  • ግብጽ
  • ናይጄሪያ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬይን
  • ኮሶቪ/ሰርቢያ
  • ቱርክ
  • ብራዚል
  • አሜሪካ
  • ምያንማር

.…ዓብያተ ክርስቲያናት በየቦታው እየተቃጠሉ ነው

💭 ሳዖ ፓውሎ፤ የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በቃጠሎ ወደመ | ..አ በ1904 .ም ተመሠረተ

2016 .ም ላይ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል ይህን የብራዚል የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ቤተ ክርስቲያንን ጎብኝተውት ነበር።

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል እሁድ በሳኦ ፓውሎ ሜትሮፖሊታን ኦርቶዶክስ ካቴድራል ሥርዓተ ቅዳሴ አከበሩ። ይህ ካቴድራል፣ ለብዙዎቹ የብራዚል ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዋና የጸሎት ቤታቸው ነው።

✞✞✞ አቤቱ ምህረትህን ስጠን ✞✞✞

  • ❖ Ethiopia
  • ❖ Egypt
  • ❖ Nigeria
  • ❖ Russia
  • ❖ Ukraine
  • ❖ Kosovo/Serbia
  • ❖ Turkey
  • ❖ Brazil
  • ❖ USA
  • ❖ Myanmar

….Churches are burning everywhere

💭 The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, in São Paulo, was destroyed in a fire yesterday and today. It had been founded in 1904 by Syrian and Lebanese immigrants, seven years after the first Divine Liturgy in Brazilian history had been celebrated in a room in the same street. The community had mostly merged with that of the Orthodox Metropolitan Cathedral, but there were still weekly liturgies that kept the memory of the temple alive. Only the altar survived, but some icons could be retrieved from the walls.

The fire started in a nearby store, and it doesn’t seem anyone was hurt.

In 2016, Patriarch Kirill, the leader of the Russian Orthodox Church visited The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, which was founded in 1904

✞✞✞ Lord, have mercy. ✞✞✞

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Myanmar: Government Planes Bomb Church, Five Killed, Including a Child | Satan on The Moveድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

💭 ምያንማር (በርማ)፤ የመንግስት አውሮፕላኖች ቤተክርስቲያንን በቦምብ አፈነዱ፣ ህፃንን ጨምሮ አምስት ክርስቲያኖች ተገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው

💭 ተራራማ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩት ጎሳዎችና ዝምድናቸው

ስለዚህ አሳዛኝ ዜና ባለፈው ዓርብ ስሰማ ወዲያው ምርመራ የጀመርኩት “ካረን” ስለተሰኘው የምያንማር (በርማ) ጎሣ ነው። ብዙ ጊዜ የሚወራው “ሮሂንጋ” ስለተሰኙት የባንግላዴሽ ሙስሊም ወራሪዎች እጣ ፈንታ ነው። ነገር ግን በምያንማር ብዙ በደል የሚደርስበት፤ አጥባቂ ቡድሃ እና ክርስቲያኖች የበዙበት ይህ “ካረን” የተሰኘው ጎሣ ብዙ በደል ይደርስበታል። ይህ ጎሣ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ብዙ መጮኽ ስለማይችል ብሶትን ብዙም አንሰማም። ምርመራየን ስቀጥል ይህ ጎሳ ከቲቤታውያን ጋር ዝምድና እንዳለው ተረዳሁ። ቲቤታውያን ምንም እንኳን የቡድሃ እምነት ተከታዮች ቢሆኑም ብዙ ነገራቸው ግን ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር በጣም ይመሳሰላል። ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ከጽዮናውያን ጋር የሕብረት ጸሎት ካካሄዱ ጥቂት ሕዝቦች መካከል ትቤታውያን ነበሩ። በወቅቱ ይህን መረጃ አቅርቤ ነበር።

👉 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

የ“ካረን” ብሔረሰብን አስመልክቶ አንድ ቪዲዮና ምስሎችን ሳይ (ነገ አቀርበዋለሁ) አለባበሳቸው ልክ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ሆኖ አየሁት። ቀጥሎም በኬኒያዋ ናይሮቢ “ካረን” በተሰኘው ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያውያን/ኤርትራውያን ምግብ ቤቶች እንዳሉ ተረዳሁ።

ከዚያም የሆነ ነገር ወደ ኔፓል ወሰደኝ፤ ኒፓላውያንም ሳያቸው ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚመሳሰል ብዙ ነገር እንዳላቸው በማስታወስ ከእኔ ጋር ትምህርት ቤት የነበሩ ግሩም ኔፓላውያን ትዝ አሉኝ። ፈልጌ አንድ ቀን ብጎበኛቸው ደስ ይለኛል” አልኩ በሃሳቤ። ዛሬ ተጋሩ ከሚባለው ወገናችን ጋር ብዙ ተመሳሳይነት ስላላቸው አንዳንድ ኮርያውያን ሳይቀሩ ዘራችን ከአክሱም ነው” ይላሉ።

ታዲያ ዛሬ አንድ የኔፓል ዓውሮፕላን ተከስክሱ ብዙ መንገደኞች መሞታቸውን ስሰማ አዘንኩ፤ ወዲያው የታየኝም ከአራት ዓመታት በፊት በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ቍ. ፩ የአክሱም ጽዮናውያን ጠላት በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ትዕዛዝና ሤራ ደብረ ዘይት (ሆራ) ላይ እንዲከሰከስ የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ነው። አውሮፕላኑ “አህመድ” በተሰኘው ረዳት ፓይለት አማካኝነት እንዲከሰከስ መደረጉን በጊዜው አውስቼው ነበር። ታዲያ ሰሞኑን የአሜሪካ & ፈረንሳይ መርማሪዎች “ከፓይለቶቹ በኩል የሆነ ነገር” አለ በሚል የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መርማሪዎች ያወጡትን የ’ምርመራ ውጤት’ ውድቅ ማድረጋቸው የእኔን መላምት አጠናክሮታል።

👉 የካረን ብሔረሰብ አለባበስ

BACKGROUND OF THE KAREN PEOPLE

The Karen are a large and dispersed ethnic group of Southeast Asia. They trace their origins to the Gobi Desert, Mongolia, or Tibet. Karen settled in Burma/Myanmar’s southern Irrawaddy Delta area and in the hills along the Salween River in eastern Myanmar and in neighboring Thailand. In the past numerous peoples were considered Karen sub-groups: the Pwo Karen (mostly delta rice-growers), the Sgaw Karen of the mountains; and the Kayahs (also called Karennis), Pa-Os, and Kayans (also called Padaungs), who live in the Karenni and Shan States of Myanmar. Now all of these groups consider themselves distinct ethnic groups.

The total population of Karen in around 6 million (although some it could be as high as 9 million according to some sources) with 4 million to 5 million in Myanmar, over 1 million in Thailand, 215,000 in the United States(2018), more than 11,000 in Australia, 4,500 to 5,000 in Canada and 2,500 in India in the Andaman and Nicobar Islands and 2,500 in Sweden,

🔥 ‘A Living Hell’: Churches, Clergy Targeted By Myanmar Military

On Thursday, a Baptist pastor and a Catholic deacon were killed in Lay Wah village, two women wounded, hundreds flee. Karen rebels call the attack a “war crime”, urge the international community to cut off fuel supplies to ruling military junta. Myanmar’s government-in-exile condemns the attacks, extends condolences to victims’ families.

Thursday afternoon two jet fighters attacked Lay Wah, a village located in Mutraw district, Karen State, south-eastern Myanmar.

The area is under the control of the Karen National Union (KNU) whose armed wing, the Karen National Liberation Army (KNLA), has been repeatedly engaged in heavy fighting with Myanmar’s regular army.

At least five people were killed as a result of the bombing. Hundreds of residents hastily left their homes and fled, fearing further raids and more violence.

Local sources report that at least two bombs were dropped. Over the past few days, two churches and a school, as well as several other buildings were hit.

The mother and the child died instantly, while a Baptist pastor and a Catholic deacon succumbed later to their injuries. Two other women were wounded albeit not seriously.

The child, Naw Marina, would have turned three next month; she died along with her mother, Naw La Kler Paw; Catholic deacon Naw La Kler Paw; Rev Saw Cha Aye; and the last victim, Saw Blae, a villager who helped out in church.

Four large craters now dot the area, the result of the blasts; some believe the churches were the target. But luckily, the death toll was limited because the school was closed. For some time, its pupils have been attending lessons in a nearby forest.

KNU spokesperson Padoh Saw Taw Nee described the bombing as a “war crime”. For him, “It is very important to stop the supply of fuel for the junta military’s aircraft,” to limit the attacks.

“I ask again that the international community take more effective action against the junta,” he added.

Following the bombing of Lay Wah, Myanmar’s exiled National Unity Government (NUG), which includes former MPs from Aung San Suu Kyi’s National League of Democracy, issued a statement condemning the raid.

“We convey our condolences to all those who have lost their lives,” the press release said. “ We pledge that we will do our utmost to bring justice for all those lives lost, be it national or international,”

Myanmar’s military junta has repeatedly attacked civilian targets in Karen and Kachin states and Sagaing and Magwe regions. So far, the bombing campaign has killed at least 460 civilians, including many children.

👉 Just in:

One person was killed and eight others wounded when rebels opposed to the ruling junta attacked a state celebration in eastern Myanmar today, the military said.

The nation has been in turmoil since Aung San Suu Kyi’s civilian government was toppled in an army coup almost two years ago.

Long-established ethnic rebel groups, as well as dozens of “People’s Defence Forces” (PDF), have emerged in opposition.

The junta said one man was killed when a rebel group and PDF shelled an event in eastern Kayah’s capital Loikaw early Sunday as people gathered to celebrate the anniversary of the state’s recognition.

“The artillery fell at the celebration area near city hall and at the ward where people were staying,” a junta statement said.

Among those wounded were six students, as well as a man and a woman, the military said, adding that some security services personnel were also hurt.

No group has claimed responsibility for the attack.

More than 2,700 civilians have been killed since the military grabbed power in February 2021, according to a local monitoring group.

The junta blames anti-coup fighters for a civilian death toll it has put at almost 3,900. — AFP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Amazing Myanmar Nun | የምያንማሯ ድንቅ ክርስቲያን መነኩሴ፤ “ወገኖቼን ከምትገድሏቸው እባካችሁ እኔን ግደሉኝ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2021

👉 በቡድሂስቶች ሃገር በምያንማር/በርማ አመጹና ግድያው ቀጥሏል፤ ፖሊሶችና ወራሪ ሮሂንጋ ሙስሊሞች የዜጋውን ሕይወት ይቀጥፋሉ ክርስቲያኗ ሴት መነኩሴ ግን እራሳቸውን በመሰዋዕት አሳልፈው በመስጠት ለመላው ዓለም እንዲህ አርአያ ለመሆን በቅተዋል።

👉 ሴት ክርስቲያን ካቶሊክ መንኩሴዋ አን ሮዛ ኑ ታውንግ

ወገኖቼን ከምትገድሏቸው እባካችሁ እኔን ግደሉኝ!” እኔ ልንበርከክልዎት፤ የኔ እናት! 😢😢😢

ላለፉት ቀናት በብዛት በመገደል ላይ ላሉት የምያንማር አዲስ ወታደራዊ መንግስት ተቃዋሚዎች ምህረት እንዲያደርጉላቸው ሴት መንኩሴዋአን ሮዛ” ለመማጸን በፖሊሶች ፊትለፊት ተንበርክከው “ወገኖቼ ሲገደሉ ማየት አልፈልግምና ነው!” በማለት ጮኸው ነበር ። መነኩሴዋ ለመሞት ተዘጋጅተውና ሌሎች እንዲኖሩም ሕይወታቸውን መስዋእት ማድረግ ፈቃደኛ እንደነበሩ በማውሳት ድርጊቱን እንዲህ ሲሉ በዝርዝር ገልጸውታል፦

እሁድ ዕለት እኔ ክሊኒኩ ውስጥ ነበርኩ። ሌሎቹ ክሊኒኮች ዝግ ስለነበሩ በዚያ ቀን ሕክምና እሰጥ ነበር።ሰዎች ሲራመዱ አየሁ። ተቃውሞ እያሰሙ ነበር። በድንገት ሰልፈኞቹን ፖሊሶች፣ ወታደሮች እና የውሃ መድፎች ሲከተተሏቸው አየሁ። ከዚያም ተኩስ ከፍተው ሰልፈኞቹን መደብደብ ጀመሩ። ደነገጥኩኝ ዛሬ የምሞትበት ቀን ነው ብዬ አሰብኩ። ለመሞትም ወሰንኩ።

እንዳያደርጉት እየጠየኩኝ እና እየለመንኳቸው ነበር፤ እናም ሰልፈኞቹ ምንም [ወንጀል]አልፈፀሙም አልኳቸው። እንደ እብድ ሰው እያለቀስኩ ነበር። ጫጩቶቹን እንደምትጠብቅ እንደ እናት ዶሮ ነበርኩ ተቃዋሚዎችን ወደደበደቡበት እየሮጥኩ ነበር። ይህም ክሊኒኩ ፊት ለፊት ነበር ። ልክ እንደ ጦርነት ነበር። ከብዙ ሰዎች ይልቅ እኔ ብሞት ይሻላል ብዬ አሰብኩ።

ጮክ ብዬ እያለቀስኩ ነበር። ጉሮሮየም ህመም ላይ ነበር። ዓላማዬ ሰዎች እንዲያመልጡ እና የተቃውሞ ሰልፎችን እንዲያደርጉ እና የፀጥታ ኃይሎችን ለማስቆም ነበር። ሰዎችን ማሰሩን እንዳይቀጥሉ ጠየቅኳቸው። እየለምንኳቸው ነበር። በዚያን ጊዜ አልፈራሁም። እኔ ፈርቼ ብሸሽ ኖሮ ሁሉም በችግር ውስጥ ይገኙ ነበር። በጭራሽ አልፈራሁም። ቀደም ሲል ስለተገደሉት የናይፒታው ልጃገረድ እና ስለ ማንዳላይ ሴት ልጅ እያሰብኩ ነበር። ከገጠር ስለመጡትና ስለ ወደቁትን ነፍሳት ሁሉ እያሰብኩ ነበር። በሚትኪና ሰዎች ላይ ክፉ ነገር እንዳይመጣባቸው ተጨንቄ ነበር።

ወደ ባኒያን ዛፍ ሲደርሱ እኔ [ፖሊሶቹን/ባለሥልጣናቱን]እየጠራኋቸውና እየነገርኳቸው ነበር: – ‘እባካችሁ እኔን ግደሉኝ። ሰዎች ሲገደሉ ማየት አልፈልግም።” ጮክ ብዬ እያለቅስኩ ስል እነርሱ ለጥቂት ጊዜ ቆሙ።

አንደኛው ወደ እኔ መጥቶ “እማማ ፣ ብዙ አይጨነቁ ፣ እኛ በእነሱ ላይ አንተኩስባቸውም” አለኝ ።

እኔ ግን እንዲህ በማለት ነግርኩት፤ “እነሱም በሌሎች መሳሪያዎች ሊገደሉ ይችላሉ። በእነሱ ላይ አይተኩሱ። እነሱ እኮ ዝም ብለው ተቃዋሚዎች ናቸው።”

በብዙ ቦታዎች እንዳየሁት ሰዎችን በጥይት እንደገደሉ በአእምሮዬ ውስጥ ስላለ በእነሱ ላይ አይተኩሱም ብዬ አላመንኩም ነበር። [አንዱን ተቃዋሚ] ወደ ክሊኒኩ አምጥቼ ህክምና ሰጠሁት። ፖሊሶቹ ሌላውን ተቃዋሚ እንደወደቀ ሊይዙት እንደተቃረቡ ፖሊሶቹንን አቁሜ ግብግቡን እንዳይቀጥሉ ጠየቅኳቸው። ለዚያም ነው ፖሊሱ ያላሰረው፤ ያለበለዚያ እነሱ ይይዙትና ከዚያም በጎትተቱ ነበር።

በሕዝቡ ላይ እየደረሰ ያለውን ነገር እንዳያችሁት እነሱ[ወታደሮቹ]የሕዝብ ጠባቂዎች እንዳልሆኑ ሆኖ ይሰማኛል። ሰዎች ደህና ሁኔታ አይደለም ያሉት እናም ጭካኔ የተሞላበት እስራት በሌሊት ይካሄዳል። የአንዲት ወጣት እናት ከሞተ አካል አጠገብ ስታለቅስ የሚያሳየውን ቪዲዮ ሳይ በጣም አዘንኩ። እኔ ደግሞ አምቡላንስ ሲወድም እና ባለሞያዎች በጠመንጃ ሲደበደቡም አይቻለሁ። እነሱ እኛን መጠበቅ ነበረባቸው፤ ግን ህዝባችን እራሱን መከላከል አለበት። በጎ አይደለም። እነሱ (የደህንነት ኃይሎች) የማይወዷቸውን ይይዟቸዋል፣ ይደበድቧቸዋል፣ ይገድሏቸዋል። የማያንማር ሕዝብን የሚከላከል ማንም የለም። ሰዎች እራሳቸውን መከላከል እና እርስ በእርስ መረዳዳት አለባቸው።”

ዋው! ድንቅ ድንቅ ነው! በሁዳዴ መግቢያ ይህን ያሳየን እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን! የአክሱም ጽዮን ልጆች በአውሬው ላይ ድል የሚቀዳጁበት ጊዜ እየተቃረበ ነው!

አንዲት የምያንማር መነኩሴ በጦርነት ቀጠና ውስጥ ተንበርክከው መሳሪያ ስላልታጠቁ ዜጎች ህይወት ለመማፀን ሲለምኑ ፖሊሶች መንቀሳቀስ አቅቷቸው ቆሙ፤ ይህ ድንቅ ምስል በመላው ዓለም ዞሯል። ቤተክርስቲያኗ እጅግ በጣም እምነት የለሽ በሆነችበት ጊዜ ብቸኛዋ መነኩሴ በሁከት ፣ ሽብር እና ስቃይ በተሞላባት ዓለም ውስጥ ሰላም የሰፈነበትን የእግዚአብሔርን መንግሥት ይመስላሉ። “የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።” [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፭፥፱] የኛዎቹስ አስታራቂዎችና ሰላም ፈጣሪዎች የት አሉ?

መነኩሴአን ሮዛ ኑ ታውንግለዓለም፤ በተለይ ለኢትዮጵያ እውነተኛ እና ታማኝ ምስክር ለመሆን ህይወታቸውን ለመስጠት የተዘጋጁ ጀግና የክርስቶስ ልጅ ናቸው። ሃይማኖታዊ ቅድስና ከፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም ጋር ግራ አላጋባቸውም። በሚቀጥሉት መቶ ዘመናት በቤተ መቅደሳቸው ዙሪያ ስለሚያበሩት ሻማዎች እያሰቡም አልነበረም፣ ጸሎት በማድረግና በቅዳሴ ሥርዓት ላይ በመገኘት ብቻ ያለተግባር ፍትህ እንደማይገኝ፣ በዓይናቸው ለማየት በቅተው ነበር፣ መላ ሰውነታቸው በሰው ልጅ ስቃይ ፣ በሰው ልጅ ርህራሄ እና በሰው ልጅ ነፃነት ተውጧልና። አንድ ሰው ከእግዚአብሔር አምላኩ ጎን ነፍሱን ለአባቱና ለእናቱ፣ ለወንድሞቹና ለእህቶቹ፣ ለሚስቱና ለባሏ፣ ለልጆቹና ለጎረቤቶቹ፣ ለጓደኞቹና ለወገኖቹ ከሚሰጠው ፍቅር የበለጠ ፍቅር ሊኖር አይችልም።

እኝህ ድንቅ የምያንማር መነኩሴ ለጊዜያዊ ስልጣን፣ ተወዳጅ ለመሆን ወይም ተፅዕኖ ለመፍጠር ፍላጎት የላቸውም ፣ እማማ አን ሮዛ የራሳቸውን ስጋዊ አካል እንኳን ለማዳን አልፈሩም፣ ፍላጎትም አልነበራቸውም። የተለየ ኃይል እና ተጽዕኖ ያለው ተለዋጭ ታሪክን በመናገር ራሱን በመስቀል ላይ ለሞት አሳልፎ የሰጠውን ኢየሱስ ክርስቶስን ይህ ቅዱስ የሆነ የመነኩሴዋ ተግባር በከፊል ያሳየናል። የአዲስ ኪዳን ትምህርት ለዓለም ምስክር መሆኑን ያስተምረናል። አዎ! በሰይፍ የሚኖሩ በሰይፍ ይወድቃሉ!

በሃገራችን እንዳየነው ክርስቲያን ነን የሚሉት ሳይቀሩ ሰላምን ለማስከበር በሚል የአውሬው ቅጥፈት ተታለው ለጊዚያዊ ጥቅም፣ ለስልጣን እና ኢጎ ሲሉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ዓመፅን ተጠቅመው በሰላማዊ ሕዝብ ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ እንዲካሄድባቸው ፈቀዱ። ጦርነቱ “ፍትሃዊ ጦርነት” ባለመሆኑ፤ ሁከት ሁከትን ይወልዳልና በሰይፍ የሚኖሩ በሰይፍ እየወደቁ እንደሆኑ እያየናቸው ነው።

👉“ተዋሕዶ አባቶች ባካችሁ እንደ በርማ መንኩሴዎች ደጅ ወጥታችሁ የተቃውሞ ስልፉን ምሩት”

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዋ የምያንማር ፕሬዚደንት ኦንግ ሳን ሱ ኪ ተያዙ | ቀጣዩ አረመኔው አብይ አህመድ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2021

የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዋ የምያንማር ፕሬዚደንት ኦንግ ሳን ሱ ኪ ተያዙ | ቀጣዩ አረመኔው አብይ አህመድ ነው።

የምያንማር/ በርማ ሰራዊት የመፈንቅለ መንግስት በማድረግ ጠቅላይ ሚንስትሯን ኦንግ ሳን ሱ ኪ እና ዋና ዋና ፖለቲከኞችን በምርጫ ማጭበርበር ወንጀል በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል።

👉 A lot Worse than PM Aung San Suu Kyi is Ethiopian PM + War Criminal Abiy Ahmed Arrest this cruel man now!

👉 ከጠ / ሚኒስትር ኦንግ ሳን ሱ ኪ በጣም የከፋው አብይ አህመድ ነው ፥ ይህን አረመኔ አሁን ያዙት!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት መከሰቱ ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። በዚሁ ዕለት ነበር አረመኔው አክ ዓብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነት ያወጀው፤ “የሦስት ቀን ዘመቻ” ብሎ ያው ጭፍጨፋው ያለማቋረጥ ከቀጠለ ሦስተኛ ወር ሞላው። ዋው! ከዚህ ጨካኝና ቆሻሻ ያልተመረጠ አውሬ ጋር ሲነፃፀሩ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስልጣን ላይ የወጡት የምያንማሯ ጠቅላይ ሚንስት መልአክ ናቸው። ምክኒያቱም ቡድሃ እምነት ያላቸውን የምያንማር ባለቤቶች ከወራሪዎቹ የባንግላዴሽ መሀመዳውያን(ዮሂንጋ) በአገር ወዳድነት ለሕዝባቸው በመቆም ስለታገሉ ስለነበር ነው። አሁን በምያንማር/ በርማ የከፋ የወታደራዊ አምባገነንት ይመጣል፤ መሀመዳውያኑንም እንደሚጠራርጓቸው ከወዲሁ እርግጠኛ መሆን ይቻላል። በሃገራችን ግር በተቃራኒው ኦሮሞው አክዓብዮት አህመድ ለወራሪ ዘመዶቹ ኦሮሞዎች እራሱን መስዋዕት በማድረግ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በማስጨረስ ላይ ይገኛል፤ ይህ አውሬ ከእነ መንጋው ባፋጣኝ ከተወገደ ኢትዮጵያ የተሻለ እንደምትተነፍስ በጣም እርግጠኛ ነኝ። በቀይሽብር ዘመን የተወለደው ንጉስ አክዓብዮት አህመድ አሊ ለኢትዮጵያ ባለቤቶች መጥፎ እድልን ነው ይዞ የመጣው።

👉 ከዚሁ ጋር በተያያዘ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት ሰጪዋ ኖርዌይ የጠቅላይ ሚንስትር ኦንግ ሳን ሱ ኪን መታሠር በጥብቅ አውግዘዋለች።

💭 ነጠብጣቦቹንእናገናኛቸው፤

ይህ ከዓመት በፊት ልክ በዚህ ወር ቀርቦ የነበረ ቪዲዮና ጽሑፍ ነው፤ ያኛውን የዩቲውብ ቻኔሌን የብልግና ፓርቲ ካድሬዎችና የኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አርበኞች እነ ዘመድኩን በቀለ አዘግተውት ስለነበር ቪዲዮውን እንደገና ልኬዋለሁ፦

_________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዋሕዶ አባቶች ባካችሁ እንደ በርማ መነኮሳት ደጅ ወጥታችሁ የተቃውሞ ሰልፉን ምሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2020

ደጅ በመውጣት ፈንታ አባቶች በዛሬው ዕለት በአምስት ኮከቡ ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል፡ በጎውን ማን ያሳየናል ።በሚል ርእስ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መርሐ ግብር አከናወኑ። መርሐ ግብር በውድ ሆቴል፣ ጉባኤ በሚሌኒየም አዳራሽምን ዓይነት ነገር ነው? እንደው የቤተክርስቲያን ቦታና አዳራሽ ጠፍቶ ነው?

ከሰባት ዓመታት በፊት መሀመዳውያኑ በግብጻውያን ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የሚያሳዩትን ጭካኔና የሚያደርሱትን በደል ለመቃወም አባቶችን፡ “ባካችሁ ክርስቲያናዊ አንድነትን የሚያሳይ አንድ ታላቅ ሰልፍ በአዲስ አበባ አዘጋጁና ኢትዮጵያን ለዓለም ሁሉ አርአያ እንድትሆን አድርጓት” በማለት ደብዳቤ ሳይቀር እስከመላክ ደፍሬ ነበር፤ የሚገርም ነው፡ ዛሬ በእኛ ላይ መጣ፤ የመሀመዳውያኑ ጂሃድ በድጋሚ ሃገራችን ኢትዮጵያን ያጠቃት ጀመር።

ታዲያ አሁን ከቀደሙት አባቶቻችን የጀግነነት ታሪክ ለመማር ባንችል እንኳ እስኪ እንደ በርማ ካሉት ሃገራት ለመማር እንሞክር። እስኪ ተመልከቱ የበርማ ቡድሃ መነኮሳት ለበርማውያን የተሰጠችውን ብቸኛዋን ሃገራቸውን ከባንግላዴሽ መሀመዳውያን ወራሪዎች እንዴት እንደሚከላከሏት። ኢትዮጵያ ሃገራችንም እኮ ለእኛ ለተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ቸሩ እግዚአብሔር የሰጠን ብቸኛዋ ሃገራችን ነች። መሀመዳውያኑ “የራሳችን ብቻ ናቸው” የሚሏቸው ሃምሳ የሚሆኑ ሃገራት አሉ፤ ስለዚህ “ሮሂንጊያ” የተባሉት የባንግላዲሽ መሀመዳውያን ወራሪዎች በበርማ የቡድሃዎች እሳት አላስቀምጥ ስላላቸው ወደነዚህ ሙስሊም ሃገራት ለመሄድ ይሞክራሉ፤ ነገር ግን ወንድማማች የሚሏቸው ሃገራቱ ሆን ብለው ስለማይቀበሏቸው ወደ ምዕራባውያን ሃገራት ለመምጣት እየሞከሩ ነው። የኛዎቹም መሀመዳውያን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ማስቸገሩን የሚቀጥሉ ከሆነ ብቸኛዋን ሃገራችንን ለቀው እንዲወጡ እንደ በርማ ቡድሃዎች እሳቱን ልንለኩስባቸው ይገባናል።

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: