Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ምዕራባውያን’

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Christians Need to Stand up Against ‘LGBT Agenda’ Says Fired Christian Theology Lecturer

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

✞ የክርስቲያናዊ ሥነ መለኮት (ቲዎሎጂ) መምህር ስለ ግብረ-ሰዶማዊነት ኃጢአት በትዊተር በመጻፋቸው ከሥራቸው ከተባረሩ በኋላ ስለ ‘መከራ እና ስደት’ በመናገር ላይ ናቸው

👉 Courtesy: GBNews

Christian Theology Lecturer Fired After Tweets On Homosexuality Describes ‘suffering And Persecution’

A lecturer dismissed from Methodist institution Cliff College after sharing his “evangelical” views on homosexuality says he was surprised by the school’s actions as he describes “a horrendous amount of suffering and persecution”.

Dr Aaron Edwards’ dismissal occurred amid the Methodist Church’s movement towards accepting same-sex marriage, which impacted the college’s doctrine on relationships.

Dr Edwards argued that maintaining an evangelical stance was crucial for the institution’s student base and heritage.

In response to the Anglican Church’s decision to bless same-sex relationships, Dr Edwards tweeted “robustly against homosexuality from an evangelical perspective”.

The tweet read: “Homosexuality is invading the Church. Evangelicals no longer see the severity of this b/c they’re busy apologising for their apparently barbaric homophobia, whether or not it’s true. This *is* a “Gospel issue”, by the way. If sin is no longer sin, we no longer need a Saviour.”

The college initially asked him to remove the tweet – he said he could not delete it in good conscience, as he believed in its message.

The tweet led to his suspension after receiving considerable backlash online, from Christians and non-believers alike. After being accused of bringing the college into disrepute, and threats to take the matter to counter-terrorism team Prevent, Dr Edwards was fired.

In an interview with Premier Christian News, he said he was surprised at his suspension and defended his tweet as a biblical approach to sin “encroaching” upon the church.

The dismissal has had a significant impact on Dr Edwards’ family, leaving them with no income. At the same time, they face eviction from their home within a matter of weeks.

He said: “We don’t know what’s going to happen, but we know God’s going to provide.

“We’re in a loving church. I’ve had so many people praying and prophesying over us over the last month, and that has been amazing.

“Though there’s been a horrendous amount of suffering and persecution, and also people attacking me thinking I’m trying to be a martyr, because I’m talking about it – and I just don’t think they understand what it’s like to go through these things.

“At the same time, my church has been right behind me, and people have been supporting us in all sorts of ways.

“We’ve got a Crowdfunder up now where we’ve asked people to if they want to contribute, I’ve got a vision for theological education in the future that I’d like to explore further, and so I think we’re going to be okay, because I just believe God’s got us in his hands.”

Dr Edwards is currently considering legal action and appealing his termination with support from Christian Concern.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

LGBT+ Protesters Attempt to Shut Down St Michael’s Church Meeting and Are Attacked and Beaten

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 በአውስራሊያዋ ሲድኒ ከተማ ግብረሰዶማውያን ተቃዋሚዎች የቅዱስ ሚካኤልን ቤተክርስቲያን ስብሰባ ለመዝጋት ሞክረው ጥቃት ደርሶባቸዋል፣ ተደበድበዋል። ይህ ደግሞ ልክ በትናንትናው ማክሰኞ መጋቢት ፲፪ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት መከሰቱ በጣም ያስገርማል።

ክርስቲያኖች የግብረሰዶማውያን ድራማ ቋቅ ብሏቸዋል፤ በየሃገሩ በመቆጣትና አጻፋውን በመመለስ ላይ ናቸው።

💭 Clashes Erupt Outside Sydney Church Over ‘Anti-Trans’ Speech, exactly on the Feast Day of St. Michael the Archangel.

❖The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church honors St. Michael on the 12th of each month.

Clashes erupted between rival protest groups after LGBT+ activists blocked a church venue where One Nation NSW leader Mark Latham was to deliver an allegedly “anti-trans” speech.

Around 15 LGBT+ protestors, organised by the Community Action for Rainbow Rights, waited outside St. Michael’s Church Belfield in Sydney’s multicultural western region on the evening of March 21.

Soon hundreds of individuals confronted the group, which also allegedly included members of the Christian Lives Matter movement, resulting in scuffles and two individuals being arrested.

Bottles were also thrown at police trying to separate the groups while a live streamer was knocked over.

One Nation’s Latham condemned the violence but also said what the LGBT+ protestors did was wrong.

“They were going to block [the entrance] and deny access to the front entry to the church,” Latham told 2GB radio, saying police told his assistant to park around the back instead.

“I was greeted by mainly mothers and grandmothers who wanted to hear about school education, parental rights, and all the issues I’ve been raising during the election campaign,” he said.

The One Nation New South Wales (NSW) leader has been a vocal critic of the state’s education system, exposing young students to issues like gender fluidity and transgenderism.

“The police informed me that out the front there’d been chaotic scenes—the equivalent of a riot—where some of the parishioners took exception to the fact that access to their church was going to be blocked by these transgender protesters and they took matters into their own hands, which was wrong,” he said.

“I think blocking roads and access to the church is definitely wrong. In that setting, people like myself—a politician running for elected office—should be allowed to make his speech,” he added.

Latham said police suggested he cancel the speech, but he refused to, saying it would mean the LGBT protestors had successfully cancelled his “free speech and democratic rights.”

In a message to churchgoers, Latham said that while they may be offended by the actions of the LGBT+ activists, they should: “Keep your hands to yourself. Don’t be violent, allow the police to do their work, come into the hall, listen to the speeches, go away and make up your own mind on who you vote for.”

The right-wing One Nation is tracking strongly in several seats in the multicultural, religious, and largely blue-collar electorates of western Sydney.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WTH? Janet Yellen Makes ‘Surprise’ Visit to Kiev to Announce Another $1.25 Billion in Aid to Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2023

💰 Joe Biden was just in Ukraine giving Ukrainian President Volodymyr Zelensky more US taxpayer money.

But that wasn’t enough.

Yellen is now in Kiev to announce another transfer of $1.25 billion to Ukraine.

Janet Yellen is also working to seize the $300 billion in Russian bank assets frozen by sanctions and transferring it to Ukraine to help rebuild the country.

Yellen met with President Volodymyr Zelenskiy and other key government officials just days into the war’s second year, repeating U.S. assurances delivered by President Joe Biden a week ago in Kyiv.

“America will stand with Ukraine as long as it takes,” Yellen, flanked by sandbags at the cabinet ministers’ office, told Ukrainian Prime Minister Denys Shmyhal.

💭 Selected Comments Courtesy of TGP:

  • –This is a money laundering operation
  • –This has to be the biggest money laundering operation in the history of humanity. How many days of the week where we DON’T send another billion or two to fund this proxy war and democrat campaign finance operation?
  • –Biden last week. Yellen this week. No checking of anyone’s baggage going on either… Our political leaders are now just mules for the money launderers…
  • –More Inter-Tribe kickbacks from Janet Yellen Blumenthal 🔯 to Zelensky 🔯
  • They’re looting the peasants just like they did under Bolshevism.
  • –I’m honestly starting to think my hunch of Zelensky being the antichrist might be true?
  • –Can someone tell me how this is Yellen’s role to announce aid and engage with leaders of foreign nations? What does this have to do with managing the Federal Reserve (not Federal, no reserves)?
  • –They’re robbing our Treasury before the collapse.
  • –With all this money Zelensky the mad dwarf has been given, you think he would buy himself a new freaking tee shirt.
  • –It’s hilarious that top US officials can freely fly in and out of Ukraine when Russia controls the airspace. How much do Russian officials get paid to not shoot down enemy aircraft or fire hypersonic missiles at them?
  • –How come we’re not getting war coverage like we did in Iraq, Afghanistan and Vietnam
  • –Something evil is going on. Where is our “free press?” Fake News doesn’t ask questions. More than money laundering. Much more.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Moment Antichrist Zelenskiy Flew over Berlin, Climate Activists Hold Grinch-themed Protest & Cut Top off Iconic Berlin Christmas Tree

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ በበርሊን ሰማይ ላይ ሲበር፣ የአየር ንብረት ተሟጋቾች ዝነኛውን የበርሊንን የገና ዛፍ ቆርጡት።

💭 Climate activists decapitate prominent Berlin Christmas tree

Last Generation climate activists calling for tougher government action to combat the global climate crisis sawed the top off a Christmas tree at the Brandenburg Gate. Police said they attended the scene and took action.

Climate activists in Germany chopped the top off a famous Christmas tree outside Berlin’s Brandenburg Gate on Wednesday in the latest in a series of public stunts.

Members of the group Last Generation used a cherry picker to reach the top of the 15-meter-high (50-foot) Nordmann fir.

They then cut off the top of the tree and unfurled a banner that read: “This is just the tip of the Christmas tree.”

“So far we’re seeing only the tip of the underlying disaster in Germany,” said one of the activists, Lilli Gomez, in a statement.

“While all of Germany spends the week getting the best gifts from the biggest stores, others are wondering where they will get their water to drink after droughts and floods have destroyed their crops.”

👉 Source: AP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይሄን እያየን አውሮፓ፣ አሜሪካ እና አረቢያ በእሳት ቢጠራረጉ ሊገርመን ይችላልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2020

የዛሬዋ ሰዶምና ገሞራ፤ ግብረሰዶማውያኑ ክርስቲያን የመንገድ ሰባኪውን እንደ ቄሮዎች ወረሩት። በግብረሰዶማውያኑ ድጋፍ ሥልጣን ላይ የወጣው አብዮት አህመድ አሊም ኢትዮጵያን ሰዶምና ገሞራ ለማድረግ ቃል ገብቶላቸዋል፣ ፈርሞላቸዋል፤ አንድ ጀግና ኢትዮጵያ ባፋጣኝ ካልደፋው በአዲስ አበባ ላይ ከሰማይ እሳት ይወርድባታል።

ትእዛዝ(ሕግ) ሲጣስ ቅጣት አለ፡፡ ከቅጣቱ በፊት ለዳኝነቱ ትእዛዙን ያወጣው ጌታችንም በችሎቱ ይቀመጣል፡፡ ክርክር ይካሄዳል ቅጣቱ ይሰነዘራል፡፡ አዳም በማዘኑ በልቡ ይግባኝ በማለቱ ቢደመጥም የሞት ቅጣት ተሰንዝሯል ለአዳም የሰው ዘር እየበዛ ምድርን እየሸፈነ ከመሄዱ በፊት ጌታ ሕግን እንዲጠብቅ በልቡናው ጻፈ ክፉንና በጎውን እንዲለይ የሚያስችለው ህሊና ቀድሞም ሲፈጥረን ሰጥቶናል፣ በሕገ ልቡና ረዘም ያሉ ዘመናትን የሰው ዘር ኖረ፡፡ በሕገ ልቦና ሰው ተዳኝቶአል፡፡ የኖህ ዘመንን ማሰብ በቂ ነው፡፡ ሰዶምና ጎሞራን ማስታወስ ከበቂ በላይ ነው፡፡ በሁለቱም ወቅቶች ጌታ በልባቸው ባስቀመጠው ህገ ልቦና ፍርድ ሰጥቶአል፡፡ ዳኝነት ተካሂዷል፡፡ ቅጣቱም ተሰንዝሮ ተፈጻሚ ሆኖአል፡፡

ሰዶምና ገሞራ አመድ እስኪሆኑ ድረስ በአማላካችን ፍርድ የተቃጠሉት ከሦስት ሺህ ዓመታት በፊት ነበር፤ አዎ! ከሦስት ሺህ ዓመታት በፊት። ግን የሰው ልጅ ዛሬም አልተማረም፤ አሁንም የሚታያው ያው “ተመሳሳይ ነገር ነው፤ ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም። በእኛ ዘመን ሰዶምን እና ገሞራን እንደገና ማየት መቻላችን ማመን ያቅታል።

በሰዶማውያኑ እና በሙስሊሞች መካከል የሚንቀሳቀስወ ጋኔን አንድ ዓይነት መሆኑን ይህ ማስረጃ ነው። ይህን ያህል ጠበኝነትና ግልፍተኝነት ከዲያብሎስ ብቻ ነው የሚመጣው። ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ! የ “ለዘብተኛ/ሊበራል ዲሞክራሲ እና የእስላም ርዕዮተ ዓለማት ፍሬ ይህ ነው። ከዚህ የበለጠ ግልጽ ማስረጃ የለም።

ሁለቱ የሞትና ባርነት ሠራዊቶች ለክርስቶስ እና ተከታዮቹ ያላቸው ጥላቻ ብዙዎቻችን ከምንገምተው በላይ ነው፤ ቪዲዮው ላይ የሚታየው ድርጊት እንዲያውም ቀላሉ ነገር ነው፤ በየጎረቤቱ ተደብቀው የሚፈጽሙት ጥቃት እና ወንጀል እጅግ በጣም የሚሰቀጥጥ ነው፤ ቴክኖሎጂን እየተጠቀሙ ምንም ባላደረጓቸው ክርስቲያኖች ላይ ጥቃት ይፈጽማሉ፣ ጨረር አፍላቂ መሳሪዎችን (ሌዘር፣ ማይክሮዌቭ ወዘተ) ይጠቀማሉ፤ አዎ! እስላም በብረት ጎራዴ፥ ሰዶማውያን ደግሞ በጨረር ጎራዴ።

ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው፡ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!!!

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱]

ገናም ሳይተኙ የዚያች ከተማ የሰዶም ሰዎች፥ ከብላቴናው ጀምሮ እስከ ሽማግሌው ድረስ በየስፍራው ያለው ሕዝብ ሁሉ፥ ቤቱን ከበቡት።

ሎጥንም ጠርተው እንዲህ አሉት። በዚህ ሌሊት ወደ ቤትህ የገቡት ሰዎች ወዴት ናቸው? እናውቃቸው ዘንድ ወደ እኛ አውጣቸው።

እነርሱም። ወዲያ ሂድ አሉት። ደግሞም እንዲህ አሉ። ይህ ሰው በእንግድነት ለመኖር መጣ፥ ፍርዱንም ይፈርድ ዘንድ ይፈልጋል፤ አሁን በአንተ ከእነርሱ ይልቅ ክፉ እናደርግብሃለን። ሎጥንም እጅግ ተጋፉት፥ የደጁንም መዝጊያ ለመስበር ቀረቡ።

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፫]

የፊታቸውም እፍረት ይመሰክርባቸዋል፤ እንደ ሰዶምም ኃጢአታቸውን ያወራሉ፥ አይሠውሩአትም። በራሳቸው ላይ ክፉ ነገርን ሠርተዋልና ለነፍሳቸው ወዮ!

[፪ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፪]

ኃጢአትንም ያደርጉ ዘንድ ላሉት ምሳሌ አድርጎ ከተማዎችን ሰዶምንና ገሞራን አመድ እስኪሆኑ ድረስ አቃጥሎና ገልብጦ ከፈረደባቸው፥

___________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥ ይሆናል፣ ይህም የአሜሪካን፣ አውሮፓንና አረቢያን ውድቀት ያስከትላል!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2020

ይህ ግሩም ትንቢትአዘል ትምህርት የቀረበው ከሦስት ዓመታት በፊት ነበር። በወቅቱ በሌላኛው ቻነሌ አቅርቤው ነበር። ከግማሽ ሚሊየን በላይ ክሊክ አግኝቶ ነበር። እግዚአብሔር ይይላቸውና በተዋሕዷውያን ዘንድ ተወዳጅ የነበረውን ቻኔሌን የግራኝ አብይ አህመድ ደጋፊዎች የሆኑት ተዋሕዶ ነንየሚሉ ግን እንደሚመስለኝ የተሀድሶየሆኑት ቻነሎች አዘግተውብኛል (“Semayat/ ሰማያት” + “ሉሌ ቋንቋየ ነሽየተባሉት)። የተዋሕዶ ልጆች፤ ተጠንቀቁ! የበግ ለመድ ከለበሱት ይሰውራችሁ!

በሃገራችን እየሆነ ያለው ሁሉ ይህ ነው!

👉 ከሦስት ዓመታት በፊት የሚከተለውን በጦማሬ ጽፌ ነበር

የኢትዮጵያችን ውድቀት የተጀመረው ከ 1500 ዓመታት በፊት፤ ሮማውያ ወኪሎቻቸው የሆኑትን እነ መሀመድ እና ተከታዮቹ ወደ ኢትዮጵያ ልከው ነገሥታቶቻችን ካታለሉበት ጊዜ ጀምሮ ነበር። ባለፉት 100 ዓመታትም ቢሆን፣ ነገሥታቶቻችን ላይ የምዕራባውያኑ እና የአረቦቹ ተጽእኖ በደንብ ይታይባቸው ነበር። የነግሥታቶቻችን አማካሪ ማጣትና መታለል ባለፉት 40 ዓመታት ኢአማኒያዊ እና እስላማዊ ለሆነው የመከፋፈያ መንገድ በሩን ከፍቷል። ላለፉት 40 ዓመታት ዓለማዊ ኢአማንያንና ሙስሊሞች ኢትዮጵያን ያስተዳድሯታል ብል የተሳሳትኩ አይመስለኝም።

በቅርቡ እንኳን፣ በስጋውያኑ ኤዶማውያ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያን ልጆች ርኩስ ርዕዮተ ዓለማት የተታለሉት የአፄ ኃይለ ሥላሴ እና የክሎኔል መንግስቱ መስተዳደሮች(ልብ እንበል፡ መስተዳደር)ወሎን፣ ትግራይን እና ኤርትራን ለምዕራባውያኑ የዓየርጠባይ ቅየራ ቴክኖሎጁ በሩን በመክፈት ለአስቃቂ ድርቅና ረሃብ እንዲጋለጡ አደርገዋቸው ነበር። ልክ ይህን ድርጊት ከፈጸሙ በኋላ የኔቶ ሠራዊት በ”እርዳታ ሰጭነት” መልክ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ እንዲገባና ያዘጋጇቸውን የጊዜ ቦንቦችን በድብቅ እንዲቀብሩ አደረጉ። መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን የሆኑት የተዋሕዶ ልጆች በረሀብና በድርቅ ብዙ ተሰውተዋልአፄ ሚኒልክ የምወዳቸው ድንቅ ንጉሥ ቢሆኑም፤ ነገር ግን በአባታቸው በኩል ያገኙትን መንፈሳዊ ማንነት በመርሳት ስጋዊ የሆነውን የእናታቸውን ማንነት በመውሰዳቸው ከባዕዳውያኑ ስጋውያን(ከጣልያንና ጀርመን)ጋር በመቀራረባቸው በሃገረ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ድርቅና ረሃብ ተከስቶ ነበር። ምናልባት የመጀመሪያው፤ በጣልያኖች በኩል መርዛማ አጽዋትን ከውጭ አስመጥተው እንዲተከሉ በመፍቀዳቸው። በዚህም ድርቅና ረሃብ የተቀጠፉት መንፍሳውያኑ ኢትዮጵያውያን ነበሩ (የሰሚን ሸዋ፣ የቤተ አምሃራ እና የትግራይ ነዋሪዎች)። ይህም ለስጋውያኑ የጋላ ነገዶች ተከታታይ መስፋፋት አመቺ ሁኔታ ፈጥሯል።

ከታሪክ ለመማር ፈቃደኞች አይደለንምና ሰሜን ኢትዮጵያ ወይም ኤርትራ ከእናቷ እንደተቆረሰችም፣ የ ጠ/ምኒስትር መለስ ዜናዊ (ነፍሳቸውን ይማርላቸው!)እና ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለምዕራባውያኑ እና ለአረቦቹ በገቡላቸው ቃል መሠረት፤ “ባድሜ የኛ ነው” በሚል ሰበብ በሚሊየን የሚቆጠሩ መንፈሳውያኑ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን በድጋሚ ለመሰዋት በቅተዋል።

ሚቀጥለው የእብዶች ዙር ደግሞ እስካሁን በጦርነቱም ሆነ በረሃቡ ጉዳት ያልደረሰባቸውና ከሰሜኑ ጋር ሲወዳደር እምብዛም ደማቸው ያልፈሰሰውና “ተበድላችኋል!“ እየተባሉ፡ ልክ እንደ አረብ ፍልስጤሞች የተበዳይነት ካርድ እንዲጫወቱ የተደረጉት ኦሮምኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችንን ነው በመጠቀም ላይ ያሉት። ይህ ታዲያ በጣም አያሳዝንም? መቼ ነው የምንማረው? ያሰኛል። በመጽሐፍ ቅዱሳችን፡ እግዚአብሔር “ሕዝቤ እውቀት ከማጣት የተነሳ ጠፍቷል።ያለዉ ይህን ለማናስተውል ህዝቦች መሆኑ ነው።

ባጭሩ፡ የጨካኞቹ ኤዶማውያእና እስማኤላውያን መንፈስ አገራችን ከገባበት ጊዜ አንስቶ ባልሆነ ነገር እርስበርስ ለመከፋፈል ስለበቃን ሳንወድ በግድ ከጠላቶቻችን ጋር እንደንመሳጠር፣ ለእነርሱ የረጅም ጊዜ የጥፋት ሤራ እንድንጋለጥ ተደርገናል። እግዚአብሔር ከሌላ ደም መፋሰስ ይጠብቀን፡ ነገር ግን ከመጣም፤ ኢትዮጵያውነታቸውንና ክርስቶስን የካዱት እንዲሁም በኢትዮጵያ ላይ ሰይፋቸውን የመዘዙት ሁሉ ፍርክስክሳቸው ለመጨርሻ ጊዜ መሬት ውስጥ ተቀብሮ ይቀራል። በዚህ አንጠራጠር!”

👉[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥]

  • ፳፰ እኛም፥ ወንድሞች ሆይ፥ እንደ ይስሐቅ የተስፋ ቃል ልጆች ነን።
  • ፳፱ ነገር ግን እንደ ሥጋ የተወለደው እንደ መንፈስ የተወለደውን በዚያን ጊዜ እንዳሳደደው ዛሬም እንዲሁ ነው።
  • ነገር ግን መጽሐፍ ምን ይላል? የባሪያይቱ ልጅ ከጨዋይቱ ልጅ ጋር አይወርስምና ባሪያይቱን ከልጅዋ ጋር አውጣት።
  • ፴፩ ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የምዕራብ ሜዲያዎች | እልል! ኢትዮጵያውያን ለፋሲካ ከቤተ ክርስትያን ቀርተው ወደ ሥጋ ቤት ሄዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 20, 2020

ትንሽ እንጠብቅ እንጂ ዛሬ ከወደ ናዝሬት የሰማነው በጣም አሳዛኝ የሆነ ዜና (ለወገኖቼ ነፍሳቸውን ይማርላቸው!) ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው የሚሆነው።

ዓይኖቻቸው በኢትዮጵያ ክርስትና ላይ አርፈዋል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፋሲካ በዓልን አስመልክቶ የእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ሜይል” የሚከተለውን ጽፏል፦

“Churches mostly empty for Orthodox Easter due to virus rules”

በቫይረስ ደንቦች ምክንያት አብያተክርስቲያናት ለኦርቶዶክስ ፋሲካ ባዶ ናቸው

From Moscow to Addis Ababa, believers were either banned from attending Sunday services or urged to stay home and watch them on national television broadcasts.”

ከሞስኮ እስከ አዲስ አበባ አማኞች የሰንበት አገልግሎትን እንዳይሳተፉ ታግደዋል ወይም በቤት ቆይተው በብሔራዊ የቴሌቪዥን ስርጭቶች እንዲመለከቱ ተደርገዋል።

ጋዜጣው ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባቀረበው ዘገባው ላይ ከቤተ ክርስቲያን ይልቅ በገባያዎች ላይ ነበር በይበልጥ ያተኮረው፦

Butchers and others wear masks to curb the spread of the new coronavirus, as they sell lamb, beef, and goat meat for Orthodox Easter, at a butchers shop in Addis Ababa, Ethiopia Sunday,”

ሉኳንዳ ሱቆች፤ እሁድ ቀን በአዲስ አበባ

ስጋ ሻጮች እና ሌሎችም አዲሱን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በጭንብል

ተሸፍነው ፣ የበግ እና የፍየል ሥጋ ለኦርቶዶክስ ፋሲካ እየሸጡ ነው

Symbols signifying “Muslim” and “Christian” indicate different meal preferences to be given out by a local charity to homeless people living on the street, to mark Orthodox Easter in Addis Ababa.”

ሙስሊም” እና “ክርስቲያን” የሚያመለክቱ ምልክቶች በአዲስ አበባ የኦርቶዶክስ ፋሲካን ለማክበር በጎዳና ላይ ለሚኖሩ ለቤትአልባ ሰዎች በአካባቢያዊ በጎ አድራጎት የሚሰጡት የተለያዩ የምግብ ምርጫዎችን ያመለክታሉ።

Shoppers practise social distancing to curb the spread of the coronavirus, as they queue to buy meat for Orthodox Easter, outside a butchers shop in Addis Ababa”

አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ የሉኳንዳ ሱቆች ውጭ ለኦርቶዶክስ የፋሲካ በዓል ሥጋ ገዢዎች የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ማህበራዊ ርቀትን ጠብቀው ይታያሉ

Volunteers from a local charity hand out meals from a distance using a metal implement, to avoid the risk of spreading the new coronavirus, to homeless people living on the street, on Orthodox Easter in Addis Ababa.”

ከአከባቢው የበጎ አድራጎት ድርጅት የተውጣጡ በጎ ፈቃደኞች እርቀትን ለመጠበቅ የብረት ዕቃ በመጠቀም በርከት ያሉ ምግቦችን በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ያሰራጫሉ።

የአሜሪካ ጥቁሮችን በዶሮ ጥብስ እያፈሩና እያደነዘዙ ጨረሷቸው (Kentucky Fried Chicken)

በኢትዮጵያም ቀንድ ያበቀሉና ዘርአልባ የሆኑ ዶሮዎች ዜጎችን በተመሳሳይ መልክ በመውጋት ላይ ናቸው።

ለዚህ የፋሲካ በዓል በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር “የፈረንጅ” ይሏቸዋል ፈረንጁ የማያውቃቸውን በ666ቱ ቅመም የተመረዙትን የእነ አላሙዲን ዶሮዎች። ግን ምስጋና ለእግዚአብሔር ይድረሰውና ወገን ሳይወድ በግድ ከእነዚህ አውሬ ዶሮዎች እንዲርቅ ተደርጓል። ማንቀላፋት ላይ ያለ ሰው ኃይለኛ የማንቂያ ደወል ነውና የሚያስፈልገው ኮሮና የተባለችው ጋኔን ታነቃን ዘንድ በተለይ በዚህ የፋሲካ በዓል ወቅት ፈቃዱ ተሰጣት። የሚገርም ነው፤ እግዚአብሔር ባላሰብነው እና ባልጠበቅነው መንገድ ነው ሥራውን የሚሠራው!

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

ለነገሩማ ኮሮና የተባለው ቫይረስ ከባሕር በላይ ሁለት ሺህ ሜትር ከፍታ ባላቸው የኢትዮጵያ ቦታዎች የለም፤ ነገር ግን የአውሬው መንግስት ሕዝቡን እያታለለና በሌላ በሽታ የታመመውን ሰው በየቀኑ ከፍ አድርጎ እየቆጠረ የተዘጋጀበትን ዲያብሎሳዊ አጀንዳዎችን ያራምዳል።

ከሦስት ሣምንታት በፊት ለማንቂያው ደወል ጧፍ አብርተው ሲጸልዩ እና ሲዘምሩ የነበሩት በሚሊየን የሚቆጠሩት የተዋሕዶ ልጆች አውሬውን አናድደውታል። ለዚህም ነው ትዕዛዝ መስጠት በፍቅር የሚወደው ግራኝ አህመድ ምዕመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይሄዱ ትዕዛዝ የሰጠው። “ይህን ትዕዛዜን ጥሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን ከሄዱ የሚገባኝን ስራየን ለመስራት ጥሩ አጋጣሚ ይፈጠርልኛል” በማለት የተጠናወተውን የገዳይ ወኔ ተቀሰቀሰ። ቅዱስ ሲኖዶሱ በይበልጥ የፈሯት ኮሮናን ሳይሆን የግራኝን የግድያና ጭፍጨፋ እቅድ ነው። ይህ አውሬ አሁን ምን ዓይነት ተንኮል እንደሚያስብ መንፈሳውያን አባቶች በደንብ ያውቁታል። ለመሆኑ አቡነ ማትያስ ለጻፉለት ደብዳቤ መልስ ሰጥቷልን? አልሰጠም! የክለከላ ትዕዛዙ ቢተላለፍም እምነተ ጽኑ የሆኑ ምዕመናን ለትንሳኤው በዓል ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሄዳሉ የሚል እምነት ነበረው፤ ነገሮች እንደጠበቃቸው ሆነው ስላላገኛቸውና ምዕመናኑም ቤታቸው በመቅረታቸው ሳያስገርመውና ሳያስቆጣው አልቀረም፤ ምክኒያቱም ከባድ ተንኮል አስቦና አዘጋጅቶ ነበርና።

ትንሽ እንጠብቅ እንጂ ዛሬ ከወደ ናዝሬት የሰማነው በጣም አሳዛኝ ዜና (ለወገኖቼ ነፍሳቸውን ይማርላቸው!) ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው የሚሆነው።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የገንዘቡ ዓለም ከፍተኛ ቀውስ | የኢትዮጵያን ባንክ ለመውረስ ሽርጉድ የሚለው የጀርመን ባንክ እራሱ ፈራረሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 9, 2019

ኢትዮጵያን አትንኳት!!!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፲፮፡፲፯]

ለጻድቅ ያለው ጥቂት ከብዙ ከኃጢአተኞች ሀብት ይበልጣል። የኃጥአን ክንድ ትሰበራለችና፤ እግዚአብሔር ግን ጻድቃንን ይደግፋቸዋል።

በአውሮፓ አንጋፋው እና፣ በዓለም አሉ ከሚባሉት የባንክ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነ የጀርመን/ ዶቼ ባንክ ከፍተኛ የገንዘብ ቀውስ ውስጥ ገብቷል፤ የሠራተኞች ደሞዝ መክፈል ስላልቻለ እስከ ሃያ ሺህ ሠራተኞችን ከሥራ ቦታቸው እንደሚያነሳ ተገልጿል።

ኢትዮጵያን አትንኳት እያልን ስንጠቁም ይህን መሰሉ ክስተት እንደሚፈጸም እርግጠኞች በመሆናችን ነው። “ለረጅም ጊዜ አልገኝም/ አልያዝም ያለችንን ኢትዮጵያን አሁን አገኘናት፣ የእኛን ሰዎች ሥልጣን ላይ አውጥተናል፣ ለሺህ ዓመታት ያቀደነውን እየተገበሩልን ነው፤ አሁን እርስበርስ ሊባሉ ነው፣ የእኛና አረቦች ባሪዎች ሊሆኑልን ነው፤ እልልል!” እያሉ በመደሰት ላይ ያሉት ምዕራባውያን ዔሳውያን እና ምስራቃውያን እስማሌላውያን እራሳቸው አንድ ባንድ በመፍረስከስ ላይ ናቸው።

ልብ ብለን ካየን፤ ችግሩን የሚፈጥሩብን፣ የሚተናኮሉን እና ሤራውን ሁሉ የሚጠነስሱልን እነርሱው፣ ለችግራችን ተቆርቆሪዎች ሆነው የሚጮሁት እነርሱው፣ ለችግራችን መፍትሔ ነው ብለው መርዛቸውን ይዘው የሚመጡት እነርሱው መሆናቸውን እናውቃለን። የተለመደውን አሰልቺ የዲያብሎስ ፎርሙላን፤ Problem – Reaction – Solution እያየን ነው።

ሰሞኑን በተከሰቱት የሃገራችን ሁኔታዎች ላይ ቀድመው ቱልቱላቸውን በመንፋት ላይ ያሉት እነማን እንደሆኑ ስንታዘብ፤ የሃገረ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት የአሜሪካ ድምጽ (VOA) የእንግሊዝ ድምጽ (BBC) እና የጀርመን ድምጽ (DW) መሆናቸውን እናያለን። ስለምን እነድሚያወሩ ምን ያህል ጊዜ ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ እንደሚያጠፉ፣ ማንን ለኢንተርቪው እንደሚጋብዙ ወዘተ ከተከታተልን ምን እንዳቀዱልን ለማየት እንችላለን። እስኪ እንታዘብ፤ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የሚቆረቆሩት ጋዜጠኞች በዶ/ር አህመድ መንግስት እየታሠሩና እየተገደሉ ሲሆን ፥ ምዕራባውያኑን እና አረቦችን የሚያገለግሉት “ጋዜጠኞች” ግን በነፃነት ሲዘዋወሩና ሪፖርት ሲያቀርቡ ይታያሉ።

በተለይ ለእነዚህ ሦስት የሉሲፈራውያን ሜዲያ ተቋማት የሚሠሩ “ኢትዮጵያውያን” ቅጥረኞችና ከሃዲዎች ፥ ለጡረታ ዕድሜ በሚደርሱበት ጊዜ ቀጣሪዎቻቸው የሚገድሏቸው ናቸው። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ብዙዎቹ ሲገደሉ እያየን ነው። የሃበሻ ነገር ሆኖ የሞታቸውን መንስዔ አይጠይቅም እንጅ ነገሮች ቢመረመሩ ብዙዎችን የሚያስደነግጥ ጉድ እየተሠራ እንደሆነ እናይ ነበር። ለጊዜው ስም አልጠቅስም።

መረጃ በቀላሉ በሚገኝበት በዚህ ዘመን እነዚህ ሦስት የራዲዮ ጣቢያዎች በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት አልነበረባቸውም፤ ግን በእኛ ጥሬነትና ድክመት እንዳፈቀዳቸው ጣልቃ እንዲገቡ ዕድሉን አግኝተዋል።

አሁን የሚታየው የጀርመን ባንክ ቀውስ ሙሉውን አውሮፓን ነው አሁን የሚያንቀጠቅጠው። ጀርመን ስታነጥስ አውሮፓ በጉፋን ትያዛለች። በተለይ ከትናንትና ወዲያ ከተያዘው አሜሪካዊ ሕፃናት ደፋሪ ባለኃብት ከጄፍሪ ኤፕሽታይን ጉዳይ ጋር መገጣጠሙ ያለምክኒያት አይደለም። ገዳዩ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ዶ/ር አልአብይም ሃምሳ ሺህ ኢትዮጵያውያንን ለአረቦች በባርነት ለመሸጥ መዘጋጀቱም ባጋጣሚ አይደለም። ዲያብሎሳዊ ድፍረታቸው ግን የሚያስገርም ነው።

እኅተ ማርያም ከዓመት በፊት የጠቆመችን፣ እንዲሁም ወንድማችን ከሦስት ዓመታት በፊት የኦሮሞው እንቅስቃሴ የምዕራባውያኑን እና የአረቦችን ውድቀት እንደሚያስከትል በመናገር የተነበዩልን ሁሉ በአሁኑ ሰዓት እየተከሰተ እንደሆነ እያየን ነው።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | ስቃያችን የበዛውና መግባባት ያቃተን ሃይማኖት ስለበዛና በአምልኮት ስለተክፋፈልን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 4, 2019

ይሉኝታ ትልቅ በሽታ ነው፤ በይሉኝታ ክፉኛ ስለተለከፍን ብዙ ወገኖቻችን ወደ ክርስቶስ መጥተው መዳን እንዳይችሉ እንቅፋት እየሆንንባቸው ነው

ክፍል አንድ በእዚህ ይገኛል፦

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: