Posts Tagged ‘ምንፍቅና’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 15, 2020
ያውም በዓርብ ዕለት፦
ዓርብ 14.08.20
ዓርብ 14.08.20
ዓርብ 14.08.20
እግዚአብሔር የጠራት የመንፈሣዊቷ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ሦስት ናቸው፤ እነዚህም በአሁኑ ሰዓት የግራኝ ዐቢይ አህመድን አገዛዝ የሚደግፉት ናቸው፦
- 👉 1ኛ.አህዛብ
- 👉 2ኛ.ዘረኞች
- 👉 3ኛ.ግብረ–ሰዶማውያን
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]
“ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ምንፍቅና, ሰዶምና ገሞራ, ሱዳን, ሳውዲ አረቢያ, ቃጠሎ, አህዛብ, ኢራን, እሳት, እስላምና, የዋቄዮ-አላህ, ገሃነም እሳት, ጣዖት አምልኮ, ፍርድ, Fire, Iran, Muslim Countries, Saudi, Sudan | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2020
ይህ EBS/ኢ.ቢ. ኤስ የሠራው ቪዲዮ ነው። ካሜራው ወደ አቃቂ አድቬንቲስት አዳሪ ተማሪ ቤት አምርቶ ነበር። እዚያም የተዋሕዶ ተማሪዎች ወደዚህ ተማሪ ቤት ለመግባት ማህተባቸውን መበጠስ አለባቸው ፥ ሙስሊሞቹ ግን ከእነ ሂጃባቸው መግባት ተፈቅዶላቸዋል።
ግን እያየን ነው፤ የአህዛብን፣ የመናፍቃንን እና የዘረኞችን በተዋሕዶ ላይ ያነጣጠረውን ሕብረት?! ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ ፥ ተኩላውም ቀስ በቀስ ለምዱን እየገፈፈ ነው።
ከጥቂት ዓመታት በፊት፤ በጥምቀት ከተራ ፪ሺ፱ ዓ.ም፡ እ.አ.አ በ1943 ዓ.ም በተቋቋመው የአቃቂ የአድቬንቲስት አዳሪ ተማሪ ቤት “ተማሪዎች” የሆኑት የተዋሕዶ ልጆች ከግቢው መውጣት ስላልተፈቀደላቸው፤ ወደ በሩ ተጠግተው፤ “የኛ!” እያሉ በመዘመር ለጥምቀት በዓል ከመንበራቸው በክብር የወጡትን ታቦታት ይቀበሏቸው ነበር። በወቅቱ ጠይቄ እንደተረዳሁት ከሆነ፡ የተዋሕዶ አዳሪ ተማሪዎች ውደ ትምህርት ቤቱ ሲመዘገቡ፡ ማሕተባቸውን እንዲያወልቁ ተደርገው ነው፤ አልያ መግባት አይችሉም።
የኢቢ ኤስ ቪዲዮ እራሱ እንደሚያሳየው መሀመዳውያኑ ግን ከነሂጃባቸው እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል፤ ጉድ የሚያሰኝ አሳዛኝ ጉዳይ ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን ልክ እንደ ቅኝ ተገዢዎች ኢትዮጵያውያን በሃገራቸው መብትና ምጫ የላቸውም ፤ የተዋሕዶ በሆነቸው በሃገረ ኢትዮጵያ! ያው እንግዲህ የደቡባውያኑ የእነ አፄ ኃይለ ሥላሴ ፈረንጅ አፍቃሪነትና ሁሉን አቃፊነት እምቧይና እሾህ አፍርቶ ይታያል።
_________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ምንፍቅና, አህዛብ, አዳሪ ተማሪ ቤት, አድቬንቲስት, ኢቢኤስ, እስልምና, ዋቄዮ አላህ, ጣዖት አምልኮ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, EBS | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2020
እግዚአብሔር የጠራት የመንፈሣዊቷ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች ሦስት ናቸው፦
- 👉 1ኛ.አህዛብ
- 👉 2ኛ.ዘረኞች
- 👉 3ኛ.ግብረ–ሰዶማውያን
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]
“ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: ምንፍቅና, ሰዶምና ገሞራ, አህዛብ, ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን, እሳት, እስላምና, ዋቄፈና, የዋቄዮ-አላህ, ገሃነም እሳት, ጣዖት አምልኮ, ፍርድ | 1 Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2020
ዲያብሎስ ሰይጣን ቤተ ክርስቲያንና ልጆቿን ማዋረድ፣ ማቅለልና ማጥፋት የዘመኑ ተቀዳሚ ተልዕኮው ነው።
በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ በጣም አሳፋሪና አሳዛኝ የሆነ ዘመን ላይ እንገኛለን። አውሬው አብዮት አህመድ በተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ ጣልቃ ገብቶ አባቶችን “ለማስታረቅ” እድል ማግኘቱ አሳዛኝ ከሆኑት ተግባራት መካከል አንዱ ነው። የብዙ ዓመታት የውጭ አገር ኑሮ ልምዱ ያላቸው አቡነ ማቲያስና አቡነ መርቆሪዮስ የዚህን ወሮበላ ግለሰብ ትዕዛዝ በመቀበል ወዲያ ወዲህ እያሉ ለኢ–አማንያንና አሕዛብ ከሃዲ ፖለቲከኞቹ መሳለቂያ ለመሆን መብቃታቸው እንዲሁም የኢሬቻ እርኩስ መንፈስ ማደሪያ የሆኑትን ችግኞች ለመትከል ፈቃደኞች መሆናቸው በቤተክርስቲያን ታሪክ አሳፋሪ ከሆኑት ምዕራፎች መካከል አንዱ ነው።
አንተ የሉሲፈር አሽከር የእባብነት ቆዳ ቀይረህ ሕዝቡን ልትገዛ የተገሰልክ ጨካኝ አላጋጭ ነህና ክፉ አሟሟትን ትሞታለህ
…የቁራዎች የአሞራዎች ቀለብ ትሆናለህ፤ ይህ ደግሞ ሳይውል ሳያድር የሚመጣብህ ፍርድ ነው!
አንተ የከፋህ ዘረኝነትን፣ ሆዳምነትን፣ አረመኔነትን፣ ነውረኝነትን፣ አታላይነትን፣ ንቀትን፣ ትዕቢትን እንደ ጌጥ የለበስክ ትውልድ፡ በውኑ አንተን የመሰለ የዲያብሎስ መገለጫ በምድር ላይ ታይቶ ያውቃልን? በፍጹም…
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ምንፍቅና, አሕዛብ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ክህደት, ዓብያተ ክርስቲያናት, የኢትዮጵያ መሪዎች, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, የዓለም ብርሃን, ጥቃት, ፀረ-ተዋሕዶ ሤራ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2020
+___________________________+
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ምንፍቅና, አሕዛብ, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ክህደት, ዓብያተ ክርስቲያናት, የኢትዮጵያ መሪዎች, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, የዓለም ብርሃን, ጥቃት, ፀረ-ተዋሕዶ ሤራ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2019
በዘመነ ዮሐንስ፡ እንዲያውም እንደ አፄ ዮሐንስ የመሰለ ተዋሕዶ መሪ ነው ለሃገራችን የሚያስፈልጋት!
አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን? ወይስ “የአንድ ዓለም ጣዖታዊ አምልኮን” ለመመስረት አፄ ዮሐንስና ተዋሕዶ ልጆቻቸው መሰናክል ስለሆኑበት? አቶ ታየ እና ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ግማሽ ሐቅ ይዘው እባባዊ በሆነ መልክ ታሪክን ለመከለስ በመታገል ላይ ናቸው። ጉድ እኮ ነው፤ የታሪክ ሊቆቹ ሁሉ “ኦሮሞ” ነን የሚሉት ታሪክ አልባዎች ናቸው። በትግሬዎች ላይ ያላቸው ጥላቻ በዘር የሚተላለፍ ወይም ጄኔቲካዊ ይመስላል። ለእነዚህ አደገኛ ሰዎች የሚያጨበጭብ ኢትዮጵያዊ ግብዝ የሆነ ወገን ብቻ ነው፤ ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተውት አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉለት መሆኑ አይታወቀውም።
ማን ከማን ጋር መዋለዱ/መወላለዱ የስጋ ነገር ነውና እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ መንፈሳዊ ሕዝቦች ብዙ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ነገር አይደለም። የስጋውን ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት አልፈነዋል! ዋናው የኑሯችን ጉዳይ ከመንፈሳዊ ሕይወት ጋር የተያያዘ ነው፤ ስለዚህ ከመንፍሳዊ ማንነታችን ጋር በተያያዘ በዚህ በጉ ከፍየሎች በሚለይበት ዘመን ወይ ከክርስቶስ ጋር ወይ ከዲያብሎስ ጋር፣ ወይ ከቅዱስ መንፈስ ጋር ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር፣ ወይ ከመስቀሉ ጋር ወይ ከጨረቃ ጋር፣ ወይ ከበጉ ጋር አሊያ ደግሞ ከፍየሉ ጋር መደመር ግድ ነው። ከፍየሉ ጋር ከሆንክ የኢትዮጵያና ክርስቶስ አምላኳ ጠላት ነህ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ ማለት ክርስትና ማለት ነው፤ ወደድንም ጠላንም፡ ከዚህ ውጭ ሌሎች አምልኮዎች በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት ሚና ሊጫወቱ አይገባቸውም።
እነ አቶ ታየ ቦጋለና ፕሮፊሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኩሽ፣ ዋቀፌና ቅብርጥሴ እያሉ ክንቱ የሆነ ዝባዝንኬ ነገር ከሚቀበጣጥሩ “ሕዝቤ ነው” የሚሉትን “ኦሮሞ” የተባለውን ሕዝብ አባቶቹ በኢትዮጵያ ላይ ከሠሩትና ከተረገሙበት አስከፊ በደል ተጸጽተው ለንስሐ እንዲበቁ በቅንነት ቢያስተምሩት የተሻለ ነው። የሚያስዝን ነው፤ የኦሮሞ “ልሂቃን” ዘመን ያለፈበትን የነገስታት ታሪክ ሌት ተቀን እያነሱ ባለፈበትና በሞተ ነገር ሲጨቀጭቁን ነው እሚውሉት ፥ ታሪክ ከመስራት ይልቅ ታሪክ በማውራት ዘመናቸው ሊያበቃ ነው።
“ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋና–ቢሶች ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶውን ቀበቶ፣ እውነቱን ትተው ውሸቱን መርጠዋልና በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ወገኖች ግን ዲያብሎስ የሰጣቸውን ኦሮሞነታቸውን በመካድ ከአምልኮተ ጣዖት መላቀቅ አለባቸው፣ ዋቄዮ አላህን እርግፍ አድርገው በመተው ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ቢቀላቀሉ ይሻላቸዋል።
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮፡፳፯]
“ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም። ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መጋቢሽ ሐዲስ እሸቱ, ምንፍቅና, ታሪክ ክለሳ, ታየ ቦጋለ, አሕዛብ, አምልኮተ ጣዖት, አባ ገዳ, አፄ ዮሐንስ, ኢሬቻ, እስልምና, ዋቄፈና, ዶ/ር ወዳጄነህ, ጴንጤ, ፓስተር ዮናታን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2019
ለመጪው የጳጳሱ የሞሮኮ ጉብኘታቸው የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲሱ አርማ በእስላማዊው ጨረቃ የተከበበውንና የተጣመመውን የአዲስ ዘመን መስቀልን እንዲያሳይ ተደርጓል። ከቫቲካን ቢጫ፣ ከእስልምና ደግሞ ቀይ እና አረንጓዴ በመውሰድ፡ መስቀሉና ግማሽ ጨረቃዋ የኢትዮጵያን ቀለማት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ያንጸባርቃሉ። ይህ የጳጳሱ አዲስ አርማ ብቻ አይደለም፤ ሮማን ካቶሊኮች እ.አ.አ በ1960 ዓመታት ላይ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም”/ “Chrislam” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው። ሙከራውንም በናይጄሪያ ነበር ቀደም ሲል የጀመሩት፤ ቩዱ + እስልምና + ካቶሊክ ተደበላልቀው ማለት ነው። ይህ የጳጳስ ፍራንሲስኮ አርማ ለዚህ አዲስ ሃይማኖትም እንደ አርማ በይፋ ያገለግላል።
በአዲሱ ዓለም አቀፋዊ አገዛዝ የሚነገረው አዲሱ አምላክ ሉሲፈር ነው!
ኢትዮጵያን አንዴም ጎብኝተው የማያውቁት (አንድም የሮማ ጳጳስ አልጎበኛትም)ጳጳሱ ከጥቂት ቀናት በፊት በአራብ ኤሚራቶች ከኢማማሞች ጋር ተሳስመው ነበር የተመለሱት፤ አሁን ደግሞ በቅርቡ ሁለት አውሮፓውያን ሴቶች በሙስሊሞች እንደ ዶሮ በታረዱባት ሞሮኮ የክርስቶስ ጠላት ከሆኑት ኢማሞች ጋር ለመተቃቀፍ በመጪው ማርች 30 ወደዚያ ያመራሉ።
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: መናፍቅ, ምንፍቅና, ሮማን ካቶሊክ, ቫቲካን, አርማ, ክሪስላም, የኑፋቄ ትምህርት, የኢትዮጵያ ቀለማት, ጳፓስ ፍራንቸስኮ, Chrislam, Christianity, Crescent & Cross, Heresy, Heretic Pope, Logo, Pope Francis, The Vatican | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2018
የእባብ ቸርች ይሉታል።
አንድ አሜሪካዊ ጴንጤ ፓስተር በአገልግሎት ጊዜ በመርዛማ እባብ ተነደፈ።
ፓስተር ኮዲ ኩይትስ ትልቅ መርዛማ እባብ እየተሸከመ በኬንታኪ ግዛት በሚገኘው የጴንጤኮስታል ቸርቹ ውስጥ አገልግሎት ይሰጣል። ይህ አደገኛ የአምልኮ ሥርዓት የቀድሞውን ፓስተር አባቱን የ 42 ዓመቱን ጄሚ ኮትስን በ 2014 ዓ.ም እንዲሁ በእባብ ተንደፎ እንዲሞት አድርጓል።
በዚህ አስደንጋጭ ቪዲዮ ላይ ፓስተር ኮዲ ኮጽስ በተሸከመው እባብ ከተነደፈ በኋል ሸሚዙ በደም ተቀብቶ፣ እባቡ ሊገድለው ከሚችለው መርዛማ ቁስል ለመነሳት ሲሞክርና ሰዎች ለእርዳታ ሲደግፉት ይታያል።
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Faith, Infotainment | Tagged: America, መርዝ, ምንፍቅና, አሜሪካ, እባብ, ጴንጤ, Cody Coots, Pentecostal church, The Snake Church | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2018
አቤት ቅሌት!
ኢሉሚናቲው ጳጳስ ፍራንቸስኮ እንዳሉት ከሆነ “ንስሐ የማይገቡ ኃጢአተኞች ከሞት በኋላ አይቀጡም፤ ይልቁንም ነፍሳቸው ጨርሳ ትጠፋለች እንጂ”።
ከአንድ ኢ–አማኝ ፈላስፋ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “የኃጢአተኞች ነፍስ ከሞቱ በኋላ ምን ይሆናል?” ለሚለው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነበር ይህን ቅሌታማ ነገር የተናገሩት።
ይህ አባባላቸው በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ካቶሊኮችን አስቆጥቷል
በሁኔታው የተደናገጠቸው ቫቲካን በሪፖርቱ ውስጥ የተጠቀሱት ጥቅሶች አጠያያቂ እንደሆኑ በማስተባበል ላይ ትገኛለች።
ተጨማሪ ለማንበብ…
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መናፍቅ, ምንፍቅና, ሮማን ካቶሊክ, ቫቲካን, የኑፋቄ ትምህርት, ገነትና ሲዖል, ጳፓስ ፍራንቸስኮ, Christianity, Heaven and Hell, Heresy, Heretic Pope, Pope Francis, The Vatican | Leave a Comment »