Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ሜዲያ’

At Least 6 BBC Buildings Across UK Covered with Photos of People Who Died from COVID Vaccine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2023

💭 ሜዲያዎች እውነትን ሸፍነዋል! በመላዋ ብሪታኒያ ቢያንስ ስድስት የቢቢሲ ህንፃዎች በኮቪድ ክትባት በሞቱ ሰዎች ፎቶ ተሸፍነዋል

የኮቪድ ክትባት ገዳይነትን አስመልክቶ እንደ ቢቢሲ ያሉት በሕዝብ ገንዘብ የሚተዳደሩ የሜዲያ ተቋማት ብዙ መረጃ ከማውጣት ስለተቆጠቡና በጋራ እውነትን በመሸፈን ሤራ ላይ ስለተጠመዱ በብሪታኒያ ብቻ ሳይሆን በመላዋ አውሮፓ ዜጎች ቁጣቸውን በማከማቸት ላይ ናቸው። ይህ ቁጣ የፈነዳ ዕለት ከፍተኛ የእርስበርስ ግጭት እንደሚከሰት ሁኔታዎች በግልጽ ይጠቁማሉ። አሳፋሪ ሜዲያዎች ወዮላቸው! አረመኔዎቹ የክትባትና ‘መድኃኒት’ አምራች ኩባንያዎች ወዮላቸው!

😲 Wow! BBC news studio windows being plastered with stickers, posters, and pictures of loved ones believed to be injured or killed by the Covid-19 vaccine.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለምንድን ነው ሕወሓቶች ምርኮኞችን ብቻ እያሳዩን ስለ ደብረ ዳሞ ገዳም አባቶች ዝም ያሉት? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

  • ደብረ ዳሞ
  • ✞ አክሱም ጽዮን
  • ደብረ አባይ

❖ ስለ ምርኮኞች፣ ዕለታዊ የፕለቲከኞች መግለጫ ብዙ እናያለን፣ እንሰማለን። ቤተ ክርስቲያንን ከፋፍለው ለማዳከም በመሻት ቤተ ክህነትንና ተቋማትን ለመመስረት ጥድፊያ ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ ዓመት ሊሞላው ነው ስለ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣ ቀሳውስቱ፣ ምዕመናኑ፣ ገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሁኔታ ግን ዝም፣ ጭጭ ብለዋል። የትግራይ ሙስሊሞች ረመዳን ሲያከብሩ እንኳን አሳይተውናል፤ ጽዮናውያን ግን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከትግራይም ከሱዳን ስደተኞች ካምፖችም ምንም ዓይነት መረጃ አይተንም ሰምተን አናውቅም። በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ወራት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ትግራይን በሚቆጣጠርበት ወቅት ግን ብዙ መረጃዎች፣ ቪዲዮዎችና ምስሎች ሲለቀቁ እንደነበር እናስታውሳለን። ይህ ለምን ሆነ?

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢ-አማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

ይህን ያወሳሁት እነዚህ ገዳማት በተጨፈጨፉ ማግስት ነበር። እንግዲህ በዘንድሮው የኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፍነዋት ነበር፤ አዎ! የጽዮንን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ሙሉ በሙሉ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ አስወግደው። እንግዲህ የከሃዲዎቹ ኢ-አማንያን (አክሱማዊ ሆኖ ኢ-አማኒ? እጠየፈዋለሁ፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!) ተልዕኮና ዓላማ ምን እንደሆነ ለመረዳት ከዚህ የተሻለ ማስረጃ ሊኖር አይችልም። ሕወሓቶች ከሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና እንዲሁም ከዓለም አቀፉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ኃይሎች ጋር አብረው እየሠሩ ያሉት የአክሱም ጽዮናውያንን የአምስት ሺህ ዓመት እምነት፣ ታሪክና ባሕል አስወግደው የራሳቸውን ሉሲፈራዊ አምልኮ ታሪክ እና ባሕል በሕዝቡ ላይ ለመጫን ነው፤ ‘የራሳቸውን’ ርካሽ ታሪክ ለመሥራት ነው። ወዮላቸው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Timnit Gebru: The #TigrayGenocide With 500,000 People Dead Should Have Made Front-Page News

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2022

💭 ትምኒት ገብሩ፤ 500,000 ሰዎች የሞቱበት የትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰፊ ትኩረት አግኝቶ የፊት ገጽ ዜና መስራት ነበረበት

💭 Timnit Gebru Founder and Executive Director of the Distributed Artificial Intelligence Research Institute (DAIR) at UNESCO’s World Press Freedom Day Global Conference 2022.

500,000 Tigrayan Christians were Massacred or Starved to death under 500 days by The Fascist Oromo Regime of Ethiopia – but, the world is still ignoring this devastating tragedy. The coverage of Ukraine has revealed a pretty radical disparity in how human Ukrainians look and feel to western and international – including African media compared to black Ethiopians Christians. 😠😠😠 😢😢😢

💭 Timnit Gebru, a widely respected leader in AI ethics research, is known for coauthoring a groundbreaking paper that showed facial recognition to be less accurate at identifying women and people of color, which means its use can end up discriminating against them. She also cofounded the Black in AI affinity group, and champions diversity in the tech industry. The team she helped build at Google is one of the most diverse in AI and includes many leading experts in their own right. Peers in the field envied it for producing critical work that often challenged mainstream AI practices.

A series of tweets, leaked emails, and media articles showed that Gebru’s exit was the culmination of a conflict over another paper she coauthored. Jeff Dean, the head of Google AI, told colleagues in an internal email (which he has since put online) that the paper “didn’t meet our bar for publication” and that Gebru had said she would resign unless Google met a number of conditions, which it was unwilling to meet. Gebru tweeted that she had asked to negotiate “a last date” for her employment after she got back from vacation. She was cut off from her corporate email account before her return.

Online, many other leaders in the field of AI ethics are arguing that the company pushed her out because of the inconvenient truths that she was uncovering about a core line of its research—and perhaps its bottom line. More than 1,400 Google staff members and 1,900 other supporters have also signed a letter of protest.

💭 Another Firing Among Google’s A.I. Brain Trust, and More Discord

The researchers are considered a key to the company’s future. But they have had a hard time shaking infighting and controversy over a variety of issues.

Less than two years after Google dismissed two researchers who criticized the biases built into artificial intelligence systems, the company has fired a researcher who questioned a paper it published on the abilities of a specialized type of artificial intelligence used in making computer chips.

Dr. Chatterjee’s dismissal was the latest example of discord in and around Google Brain, an A.I. research group considered to be a key to the company’s future. After spending billions of dollars to hire top researchers and create new kinds of computer automation, Google has struggled with a wide variety of complaints about how it builds, uses and portrays those technologies.

Tension among Google’s A.I. researchers reflects much larger struggles across the tech industry, which faces myriad questions over new A.I. technologies and the thorny social issues that have entangled these technologies and the people who build them.

But even as Google has promoted the technology’s potential, it has encountered resistance from employees about its application. In 2018, Google employees protested a contract with the Department of Defense, concerned that the company’s A.I. could end up killing people. Google eventually pulled out of the project.

In December 2020, Google fired one of the leaders of its Ethical A.I. team, Timnit Gebru, after she criticized the company’s approach to minority hiring and pushed to publish a research paper that pointed out flaws in a new type of A.I. system for learning languages.

Before she was fired, Dr. Gebru was seeking permission to publish a research paper about how A.I.-based language systems, including technology built by Google, may end up using the biased and hateful language they learn from text in books and on websites. Dr. Gebru said she had grown exasperated over Google’s response to such complaints, including its refusal to publish the paper.

A few months later, the company fired the other head of the team, Margaret Mitchell, who publicly denounced Google’s handling of the situation with Dr. Gebru. The company said Dr. Mitchell had violated its code of conduct.

The paper in Nature, published last June, promoted a technology called reinforcement learning, which the paper said could improve the design of computer chips. The technology was hailed as a breakthrough for artificial intelligence and a vast improvement to existing approaches to chip design. Google said it used this technique to develop its own chips for artificial intelligence computing.

Source: NYtimes

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬስ ምነው እንዲህ ያለ ሰልፍ መጥራት አቃታችሁ? ከተዋሕዶ ትግራዋይ፤ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

➡ አዲስ አበባ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት፤ ከመለስ ዜናዊ ግድያ በዓመቱ፤ እሁድ፤ ግንቦት ፳፭/25 ፥ ፳፻፭/ 2005 ዓ.ም

ሰማያዊ ፓርቲ ለሙስሊሞች ድጋፍ ለመስጠት በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው ነበር።

➡ Peaceful demonstration organized by Semayawi (Blue) Party in Addis Ababa , Ethiopia. June 2 , 2013

👉 ያኔ የተቃውሞ ሰልፍ እንዲህ ይፈቀድ ነበርን? ዋው!

👉 ያኔ ከዛሬው በጣም የተሻለ ነፃነትና ሰላም ነበር ማለት ነው?

👉 ሕወሓቶች ያኔ ለተጋሩ ብቻ ነበርን ነፃነቱን፣ እድገቱንና ብልጽግናውን ነፍገዋቸው የነበረው?

💭 ታዲያ፤ የምናከብርዎ ኢንጂነር ይልቃልና ሌሎቻችሁ “ኢትዮጵያውያን” ሆይ፤ ዛሬ አገራችን አይታው የማታውቀው ዓይነት ግፍና ወንጀል ለ፲፭ ወራት ያህል በትግራይ ሲፈጸም፤ እንዴት ነው አንዴም ይህን መሰል ሰልፍ መጥራት የተሳናችሁ? እንዲያውም ከፍተኛ አመጽ መቀስቀስና የአራት ኪሎውን ፒኮክ ማቃጠል እኮ ነበረባችሁ! እውነት ከተዋሕዶ ትግራዋይ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ? ወይንስ የማናውቀው ሌላ ምስጢር አለ?

_____________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysteries of The Ukraine War | Kiev RUSt + Halyna Hutchins + Armenia + Ethiopia + Ark of The Covenant

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 የዩክሬን ጦርነት ምስጢር | የኪየቭ ሩስ + የሐሊና ሃትቺንስ ግድያ + አርሜኒያ + ኢትዮጵያ + ኦርቶዶክስ ክርስትና + የቃል ኪዳኑ ታቦት

Mathias RUST (Kremlin Caper)

The Film ‘RUST’

Alec Baldwin

Halyna Hutchins (UKRAINE)

KIEVAN RUS/ የኪየቭ ሩስ

የ “ሩስት” ፊልም ቤተ ክርስቲያን

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow)

TPLF colors/ የሕወሓት ቀለማት

Halyna Hutchins/ ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ‘ሐሊና ሃትቺንስ’

KIEV (KIEVAN RUS = RUST) / ሩስት/ረስት – የኪየቭ ሩስ

RUST-Church/ ARMENIAN Church Addis Ababa

ARMENIAN Church / የአርመኒያ ቤተ ክርስቲያን-አዲስ አበባ

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow) Close to The “RUST” CHURCH

Ark of The Covenant/ ጽላተ ሙሴ

🔥 28 May 1987 – Moscow Adventure 🔥

✈︎ ✈️Mathias Rust: German Teenager Who Flew to Red Square ✈️✈︎

In 1987 a West German teenager shocked the world, by flying through Soviet air defences to land a Cessna aeroplane in Red Square. He was jailed for more than a year – but a quarter of a century later, he has no regrets.

The current Patriarch of The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is Abuna Mathias. Abuna Mathias is literally ‘banned’ from traveling to Moscow.

🔥 ግንቦት 28 ቀን 1987 – የሞስኮ አድቬንቸር 🔥

✈︎ ወደ ሞስኮው ቀይ አደባባይ የበረረው ጀርመናዊ ታዳጊ ማትያስ ሩስት ✈︎

እ.ኤ.አ. በ 1987 አንድ የምዕራብ ጀርመናዊ ታዳጊ በሶቪየት አየር መከላከያዎች ውስጥ በመብረር ሴስና አውሮፕላን በቀይ አደባባይ ላይ በማረፍ ዓለምን አስደነገጠ። ከአንድ አመት በላይ ታስሯል ፥ ሩስት ግን ከሩብ ምዕተ-አመት በኋላ ግን ምንም አይጸጸትም።

አቡነ ማትያስ ወደ ሞስኮ እንዳይሄዱና ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ጥብቅ ግኑኝነት እንዳይኖራቸው በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ እና በኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም አማካሪዎቹ ታግደዋል።

💭 “ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?”

🔥 27 September 2020 Nagorno-Karabakh War🔥

Turkey & Azerbaijan Begun Jihad Against Orthodox Armenia. Orthodox Russia Hesitated to help Orthodox Armenia. Orthodox Ukraine & Jewish Israel supported Muslim Azerbaijan. Wow!

🔥 27 ሴፕቴምበር 2020 የናጎርኖካራባክ ጦርነት 🔥

ቱርክ እና አዘርባጃን በኦርቶዶክስ አርሜኒያ ላይ ጅሃድ ጀመሩ። ኦርቶዶክስ ሩሲያ ኦርቶዶክስ አርመንን ለመርዳት አመነታች። ኦርቶዶክስ ዩክሬን እና አይሁድ እስራኤል ሙስሊም አዘርባጃንን ደግፈዋል። ዋው!

🔥 21 October 2020 – The RUST Tragedy🔥

Ukrainian cinematographer Halyna Hutchins, fatally shot on the movie set “RUST,” – a WESTERN filmed in New Mexico. The “RUST” CHURCH. Earlier: Halyna Hutchins Celebrating Orthodox Christmas in Kiev.

ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ሐሊና ሃትቺንስ “ሩስት/ረስት/RUST = ዝገት” በተሰኘው የፊልም ቀረጻ ወቅት ተገደለች። ታዋቂው የፊልም ተዋናይ አሌክ ቦልድዊን በአሜሪካዋ የ ኒው ሜክሲኮ ግዛት ውስጥ ፊልም ቀረፃ ላይ ሳለ አረር አልባ /በቴአትር ጭውውቶች ላይ መጠቀሚያ ወይም የሩጫ ማስጀመሪያ ዓይነት የሚያስፈነጠር አረር የሌለው/ መስሎት በስህተት በተኮሰው እውነተኛ ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ የቀረፃው የፎቶግራፊ ዳይሬክተር የሆነችው ዩክሬናዊቷ ሐሊና ተገደለች። ለፊልሙ ከተዘጋጁት አስገራሚ ነገሮች አንዱ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ይገኝበታል። ይህም ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ የሚገኘውን የአርሜኒያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ይመሳሰላል። በአጋጣሚ? ቀደም ሲል፡ ሐሊና ሃትቺንስ የኦርቶዶክስ ገናን ከጓደኞቿ ጋር ሆና በኪይቭ ከተማ ስታከብር ትታያለች። በአጋጣሚ?

🔥4 November 2020 Ethiopia Tigray War🔥

A month later, on 4 November 2020 the world was occupied with the results of the US election, when The Fascist Oromo Regime and its Arab, Turkish & Iranian conspiring allies launched a military offensive against Christian Tigray, Ethiopia.

Orthodox Russia gave diplomatic support to the Muslim-Protestant Regime of Abiy Ahmed. Orthodox Ukraine provided military support to him – even sending its own mercenaries, military advisors and drone operators.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

🔥4 ኖቬምበር 2020 ኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት🔥

ከአንድ ወር በኋላ፣ እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 4 ቀን 2020 የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና የአረብ፣ የቱርክ እና የኢራን ሴራ አጋሮች በክርስቲያን ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት ሲሰነዝሩ፤ ዓለም በዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤት ተጨናንቃ ነበር።

ኦርቶዶክስ ሩሲያ ለአብይ አህመድ የሙስሊም-ፕሮቴስታንት አገዛዝ ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጠች። የኦርቶዶክስ ዩክሬን ደግሞ ወታደራዊ ድጋፍ ሰጠችው ፥ የራሷን ቅጥረኞች፣ ድሮን ኦፐሬተሮችና የጦር አማካሪዎች ጭምር እስከ መላክም ደረሰች።

Cut from Russian animated movie “Твой Kрест” (Your Cross) 2007

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የከፈቱት የመጨረሻውጦርነት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው ያተኮረው።

ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ኢትዮጵያ ቀጥሎም በግብጽና ጆርጂያ ላይ እየዘመቱ ነው። አሁን እንደ ቱርክአዘረበጃን፣ ሶማሌ እና ኦሮሞ አማሌቃውያን ያሉትን ወኪሎቻቸውን በእነዚህ ሃገራት አቅራቢያ በማስቀመጥና ለዘመናትም ሰርገው እንዲገቡ ስላደረጓቸው በእነርሱ አማካኝነት ወንድማማቾችን እየነጀሱና እየለከፉ እርስበርስ ከሩቅ ሆነው እንዲበላሉ እያደረጓቸው ነው። ተጋሩ እና አማራዎች፣ አርሜኒያውያን እና ጆርጂያውያን፣ ግብጻውያን እና ሶርያዋያን፣ ሩሲያውያን እና ዩክሬናውያን

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

👉 በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

የሩሲያና እና ዩክሬን መንግስታት በጥንታውያኑ የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለከፈተው ለአረመኔው ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ኦሮሞ አገዛዝ የሚሰጡትን ድጋፍ እንዲያቆሙ ለመማጸን በተለይ ለሩሲያ ፓትርያርክ ጽሕፈት ቤት ኢ-ሜል ልኬላቸው ነበር። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ልክ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን እንዳታለሏቸው ዛሬ የሩሲያን እና ዩክሬን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን በማታለል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለሌላ ዕልቂት ዳርገዋቸዋል። ያው እንግዲህ ይህ ህልሜ ዛሬ እውን የሆነ ይመስላል። ሊሲፈራውያኑ ደግሞ እንደተለመደው ከኦሎምፒክ ጨዋታዎች በኋላና ሆን ተብሎ በኮኮኮቪድ ክትትትባት አማካኝነት የፈጸሙትን እጅግ በጣም ከባድ የሆነ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማረሳሳትና አጀንዳ ለማስቀየር በኦርቶዶክስ ወንድማማቾች መካከል ጦርነት እንዲካሄድ አደረጉ፤ ልክ የትግራዩንም ዘመቻ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት እንደጀመሩት። 😠😠😠 😢😢😢

አይ፤ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ተልዕኮ አስፈጻሚዎችና የሰይጣን ጭፍሮቹ ቱርኮች፣ ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች! ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላችሁ፤ በህገ-ወጥ መንገድ የያዛችኋቸው ‘ግዛቶቻችሁ’ ሁሉ እሳት ይውርደባችሁ! እህ ህ ህ!

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Book of Enoch Written in Ethiopic-Ge’ez about The Archangel Gabriel | በግዕዝ የተጻፈው መጽሐፈ ሔኖክ ስለ ቅዱስ ገብርኤል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግ እዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ ለማድረግ ደፍረዋል። በምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን? በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ዛሬስ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር

የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢአማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።” በማለት ጽፌ ነበር።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😇 ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል

ትውፊታዊ ታሪኩ

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎበነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ አንደኛቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigrayans in UN Peacekeeping Force Fear Return to Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2022

The United Nations is failing to support hundreds of ethnic Tigrayan members of a U.N. peacekeeping force as they fear returning home to Ethiopia and facing potential detention amid the country´s Tigray conflict, peacekeepers tell The Associated Press.

Their accounts highlight the concerns among Tigrayans after thousands of them, both military personnel and civilians, were detained throughout Ethiopia after the country´s war erupted in November 2020 between Ethiopian forces and fighters from the Tigray region. An unknown number have been released in recent weeks after much of the fighting eased, and Ethiopia this week lifted a state of emergency.

Two Tigrayan peacekeepers told the AP that they and hundreds of colleagues have ended their U.N. peacekeeping stint in Abyei, a region contested by Sudan and South Sudan, and are now expected to return to Ethiopia. They asserted that their peacekeeping camp is under Ethiopian control and U.N. personnel are not allowed access.

Sgt. Angesom Gebru, who slipped away from the camp with a few dozen others, said the remaining Tigrayan peacekeepers can only walk away safely once they are taken to a local airport for flights back to Ethiopia, which began this week. But as Tigrayans refuse to board them, he said, there are fears that those still in the peacekeeping camp could face retaliation.

Dozens of the Tigrayan peacekeepers held a protest against the war in Ethiopia this week. A photo taken and shared by Angesom shows the men and women, with their blue U.N. passes around their necks, standing with a handwritten sign reading “Stop genocide in Tigray.”

The Tigray region of some 6 million people has been largely blockaded by Ethiopia´s government since June of last year as authorities claim that humanitarian aid or other supplies could be used in support of the Tigray forces.

“Fuel, cash and supplies available for humanitarian partners in Tigray are at near-exhaustion level,” the U.N. humanitarian agency said last week.

A spokesman for Ethiopia’s military and government did not respond to questions about the Tigrayan peacekeepers with the U.N. mission. Ethiopia’s government has sought to portray a return to normal at home after the Tigray forces withdrew into their region in December under a drone-supported military offensive.

The two peacekeepers told the AP that Ethiopian authorities at the camp told the Tigrayans they would not be harmed if they returned home. But they said they weren´t reassured, and they and colleagues who left the camp are sheltering with newly arrived peacekeepers from Ghana.

The Tigrayans described themselves as stranded in a remote region on the border between two of the world´s most troubled countries, Sudan and South Sudan.

Officials with the U.N. peacekeeping mission and the U.N. refugee agency did not respond to questions about why the Tigrayans say the U.N. is not allowed to access the Ethiopians´ peacekeeping camp or what help the U.N. is giving the Tigrayans.

It is not clear how many Tigrayan peacekeepers have refused to board the flights home.

Ethiopia is one of the top five troop contributing countries to U.N, peacekeeping missions, and the nation’s war has turned the homecoming of Ethiopian peacekeepers into sometimes fraught, or even physical, affairs.

In February 2021, more than a dozen Tigrayan members of the U.N. peacekeeping mission in South Sudan refused to board a flight home when their stay ended. And in April, U.N. spokesman Farhan Haq said a number of Ethiopians in the U.N. peacekeeping mission in Sudan´s Darfur region sought “international protection” as several hundred troops were being repatriated.

Ethiopia´s government has sought to restrict reporting on the war and detained some journalists under the recent state of emergency. Those still held include a video freelancer accredited to the AP, Amir Aman Kiyaro.

Source: DailyMail

😈The following entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russia’s New Cathedral of Russian Armed Forces Removed Josef Stalin’s Mosaic

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2022

አዲሱ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ካቴድራል የጆሴፍ ስታሊን ሞዛይክን አስወገደ። በሌላ በኩል ግን የስታሊን ርዝራዦች ታሪክን ከልሰው በመጻፍ ጨፍጫፊውን ስታሊንን በድጋሚ በማምለክ ላይ እና የቀድሞዋ ሶቪየት ኅብረት ሐውልቶችን ከማፍረስ ርቀው ለስታሊን አዲስ ሐውልቶችን በተለያዩ ከተሞች በማቆም ላይ ናቸው።

በቀጣዩ ግሩም ጽሁፍ አትኩሮቴን የሳቡት፤ ‘ታሪክ ከላሾች’ ለአምልኮ ስታሊን የሚሰጧቸውን ሰበባ ሰበቦች የያዙት ቃላት ናቸው፤ ጽሁፉ እንዲህ ይላል፦

Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice. In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants.

“ስታሊን ብዙ ጊዜ “ተራውን ሕዝብ” ወክሎ ጣልቃ የገባ እና ከግፍ ያዳነው እንደ ጠንካራ እና ፍትሃዊ መሪ ሆኖ ነው የሚቀርበው። በእንደዚህ ዓይነት ልጥፍ (በሩሲያኛ አገናኝ) ታሪክ ከላሹ ደራሲ ስታሊን የተራቡትን ገበሬዎች ለመርዳት እንዴት እንደገባ ይገልፃል።”

ቴዲ ‘ርዕዮት’ ከሕወሓት አባሉ ከ አቶ ቢንያም ተወልድ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ አቶ ተወልደ፤ “ሕወሓት ለተራበው ገበሬ ምግብ ስለሚያደርስ በተራው ሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ነው።” የሚለው ዓረፍተ ነገር ከዚህ ከስታሊናውያን ታሪክ ከላሾች ቅስቀሳ ጋር ነው ያያዝኩት። (ቪዲዮው ላይ ከ 58:40 ደቂቃ ላይ ይሰማል) በ ‘TDF’ ፈንታ ‘ሕወሓት’ ማለቱን እናስምርበት።

ታዲያ ወዲያው እራሴን የጠየቅኩት፤ ሕወሓት ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ረሃብን እንደ መሳሪያ/ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመበት ነውን?” የሚለውን ጥያቄ ነው። ታዲያ ሕወሓቶች አሁን የምግብ እርዳታውን ለምርጫ ወይም ለሬፈረንደም ይገለገሉበት ይሆን? ከፍተኛ ችግር እና ሰቆቃ ላይ ስላለ አማራጭ ያጣውን ሕዝብ ትግራይ እንድትገነጠል ድምጽህን ስጥ፣ ይህን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ አውለብልብ፣ ከዓብያተ ክርስቲያናቱ እና ገዳማቱ ላይ ጽዮናዊውን የኢትዮጳያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት የምትቀይሯቸው ከሆነ ብቻ ነው ምግብና መድኃኒት የምንሰጣችሁወዘተበማለት ስታሊናዊ/አልባኒያዊ ሕልማቸውን በሥራ ላይ ያውሉት ይሆንን?

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ወዘተ

💭እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን?

ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀምር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ “ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ። የትግራይን እናቶች ሲደፍሩና በተዋጊ በራሪዎች ሲጨፈጭፉ የነበሩ ኦሮሞ ወታደሮች በ”ምርኮኛ” መልክ መቀሌ እንዲገቡ ተደረጉ፣ ፓይለቶቹ ወደ ደብረ ዘይት ተላኩ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 Far From Toppling Statues, Former Soviet Union Puts Up New Monuments To Stalin

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes,

After Cathedral of Russian Armed Forces almost unveiled a mural of late dictator on June 22, Moscow-born former MK Ksenia Svetlova explores a troubling new trend of Stalin worship

The radiant golden domes of the newly constructed Main Cathedral of the Russian Armed Forces loom high over Moscow’s Patriot Park.

Also known as the Cathedral of the Resurrection of Christ, the cathedral was originally scheduled for completion in time for a Victory Day parade on May 9. It was to have been a big celebration, in commemoration of the 75th anniversary of Russia’s triumph over Nazi Germany in World War II.

Due to the ongoing coronavirus crisis, the parade and the cathedral’s inauguration were delayed until June 22 — a day of memory and sorrow marking the Nazi invasion of the Soviet Union and the launch of the Great Patriotic War.

But even prior to its official dedication, the massive structure honoring both Christ’s resurrection and Russia’s routing of the Nazis in the Great Patriotic War (Russian link) had turned into a source of controversy.

By April’s end, photos of the cathedral’s interior were leaked to the press. Its mosaics featured not only saints and ancient Russian war heroes, but also some familiar faces from the 20th and 21st centuries. Along with Russian President Vladimir Putin and Defense Minister Sergei Shoigu, one can easily spot Joseph Stalin, the brutal Soviet leader who killed millions of his own citizens during a sadistic era of repression.

Stalin, a would-be priest who once studied in religious seminary in Tiflis (now Tbilisi, Georgia), was a determined enemy of the church and religion in general.

In 1931, Stalin ordered demolished the Cathedral of Christ the Savior, a majestic Moscow fixture whose construction took 40 years and was initiated by Tsar Alexander I. It was turned into a swimming pool in 1958 by Nikita Khrushchev, and finally rebuilt between 1995 and 2000 following the dissolution of the Soviet Union.

In 1932, Stalin launched a ruthless campaign for the eradication of religion. In 1937, the Great Purge, orchestrated by Stalin and executed by his loyalists, took the lives of millions of Russian, Ukrainian, Jewish, Tatar, Latvian, and Estonian men, women, and children, along with many others, including clergy.

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes, but for some time the decision was defended by both the Russian Orthodox Church and the military.

By mid-May the images of both Putin and Stalin had disappeared from the mosaics. Some segments of the Russian public approved of the move, while many others expressed outrage. At the same time, the capitals of two pro-Russian entities — the self-proclaimed republics of Donetsk and South Ossetia — changed the names of their respective capitals, Donetsk and Tskhinvali, to Stalino and Stalinir.

Despite Stalin being one of the darkest figures in Russian history, according to a 2018 poll, half of Russian youth up to age 24 had never heard of the atrocities committed under his regime. So why is he currently trending among millions of Russians?

And equally troubling: Why is the Kremlin promoting his image today, and how will this propaganda continue to affect and shape modern Russia?

Brutal tyrant or ‘effective manager’?

During the years of the perestroika from 1985 to 1991, when I was growing up in Moscow, it seemed that not a day went by without the release of a new memoir, interview or book about the repression, hunger, torture, and extermination of human beings under Stalin.

It felt like everyone had read Aleksandr Solzhenitsyin’s “The Gulag Archipelago” and the painful memoirs of Lev Razgon. Suddenly, things hardly whispered about for decades sprang to life. It became safe to speak about relatives who disappeared during the horrible purges of 1937, when people were arrested in the dead of night so as to avoid witnesses. After interrogations, torture, and speedy trials, some were executed, while others were sent to gulags — notorious forced labor camps in the Urals, Siberia, and other remote areas.

As the flow of this information increased, statues of Lenin and Stalin were toppled and broken, and people began to talk, reopening old wounds and reaching for forbidden memories.

This is how I learned about the fate of my own grandfather Constantin, my father’s father, who was arrested in 1937 and executed in 1938, as well as the “Doctors’ Plot” of 1951 to 1953. The latter was a vicious, anti-Semitic campaign in which thousands of Jewish doctors — including my grandmother Victoria — were accused of plotting to poison Stalin. They lost their jobs and were preparing to be sent to Siberia, until a few weeks after Stalin’s death the new Soviet leadership declared the plot a fabrication.

My family’s story is shared by thousands, even millions, of other Soviet families. It is not unique — and this is what makes it even more terrifying.

Three decades after the perestroika, everything has changed. That era’s heroes are now seen as naive intellectuals or opportunists who destroyed what was left of the Soviet empire, while Stalin’s legacy regains its old popularity.

According to a 2019 poll conducted by Russia’s nonprofit Levada center, a record 70 percent of Russians approved of Stalin’s role in Soviet and Russian history. In 2016, that number stood at 54%.

“By 2010 we already felt the influence of pro-Stalinists on our society, and we sort of understood what was going on,” said Irina Sherbakova, a Russian historian, author, and founding member of human rights organization Memorial, which has been following the rise of Stalinism in Russia for years.

“One of the participants in some discussions that we held was a girl whose grandfather was once forcefully exiled by Stalin from Lithuania to Siberia,” Sherbakova said. “She mentioned that in her opinion, Stalin was an ‘effective manager.’ This was at a time when Putin used to speak a lot about the need for a strong state with an effective manager — and Stalin quickly became a symbol of such a state, a leader whose authority was unlimited.”

There has been talk of strong figures since the time of Russian president Boris Yeltsin, Sherbakova said, but even Peter the Great or Ivan the Terrible didn’t resonate like Stalin. This is because Stalin is able to represent strong anti-Western and anti-liberal sentiments without alienating older people who, frustrated by economic decline and corruption, still support a left wing Leninist ideology, she said.

“Even the church adopted Stalin as a ‘powerful state’ symbol, hence the decision to include him in the cathedral, and the icons that bear his image as if he were a saint,” Sherbakova said.

Each year on October 29, the official day commemorating the victims of Soviet repression, members of Sherbakova’s Memorial organization gather near Lyubyanka — the imposing building in Moscow that once served as KGB headquarters — and read names of the victims out loud.

“We need to gather permits from 12 different offices, and each year it becomes more and more difficult, but we come back there and read the names of those who were starved, tortured, incarcerated, and murdered,” said Sherbakova.

The poignant ceremony draws a growing crowd each year. At the same time, more and more flowers appear every day by Stalin’s grave near the Kremlin walls.

A different spin

“I have a theory about this kind of Stalinism – when people wear t-shirts with Stalin’s image and say that under his rule we were a great empire,” Olga Bychkova, an influential Russian journalist and host on the Echo of Moscow radio station, told The Times of Israel.

“I believe that it’s not necessarily real fascination with Stalinism, but rather a dissatisfaction with today’s reality,” Bychkova said.

“My family had no warm feelings for Stalin,” Bychkova said. “My grandfather Matvei Glikshtein was a military doctor. He was recruited and sent to war in 1939 during the war with Finland, participated in the liberation of Bucharest and Budapest, and returned home only in May, 1945. His whole family was murdered by the Nazis in the city of Rostov in 1942.”

Bychkova said that during the Doctors’ Plot in 1952, all of her family’s friends were fired from their jobs and some were arrested. Despite her grandfather’s medals and wartime bravery, he was also fired and never regained his former status.

Bychkova’s great-uncle was arrested in 1937 for telling a joke about Stalin. The family still doesn’t know what the joke was, she said. He was only released from the camps in 1953, after Stalin’s death. It was there at the camps that he met his wife, who was sent to the gulags at age 17.

“There are not enough words to describe what they did to her there,” Bychkova said.

What they don’t know still hurts them

The 2018 poll by the VCIOM public opinion research center that found that nearly half of young Russians had never heard of Stalin’s purges, can partly explain the late despot’s growing approval rate.

Some had never met a relative who lived through that terrible time; many never learned about the repression, intentional starvation of peasants, persecution of prisoners of war who were arrested for “being spies” when they returned home after the end of WWII, horrific anti-Semitic campaigns, and the regime of fear that ruled the country for so long.

By 2010 many Russian universities were using a textbook that excused the Soviet repression as a “necessary measure” and included a false quote attributed to Winston Churchill: “Stalin received Russia with a plow and left it armed with a nuclear weapon.”

After a public outcry this book was removed from the curriculum, but many others depicting Stalin as an “effective manager” with some anger issues remained.

“My daughter went to school in the 2000s and her textbooks claimed that the victory in WWII was achieved only due to Stalin’s talent and stamina. The kids who read those textbooks are now 25 or 30 today, and if no one told them better, that’s the knowledge they have,” said Bychkova.

Sherbakova agreed. “There is a problem with how they teach history. If the narrative is ‘reforms that coincided with repressions,’ there is a problem,” she said.

If textbooks used in schools and universities imply that the atrocities perpetrated by Stalin paled in comparison to such achievements as creating “the most beautiful metro in the world,” and victory in the Great Patriotic War, how will young Russians be able to learn about their country’s dark past, especially in an age of fake news and alternative facts?

Facts are still under wraps and even the official numbers of gulag prisoners and people who were summarily executed are unavailable.

Some historians believe that 5.5 million Soviet citizens went through the conveyor belt of speedy trials, gulags, and executions; others claim that if one were to include all those forcibly deported and exiled, starved to death, interned in psychiatric hospitals, and maimed, that number would be closer to a stunning 100 million people.

In Facebook groups such as “Reading Stalin,” however, there are no trace of these numbers. In thousands of posts, Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice.

In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants after receiving a complaint from renowned writer Mikhail Sholokhov.

This is historical revisionism mixed with longing for a mythical, strong-but-just brother-leader who wasn’t corrupt like the current leadership. A simple web search will lead the reader to the horrific details described by Sholokhov — babies who died from the cold, people blamed for hiding flour and forced to die of hunger, and the brutal policies spearheaded by Stalin that led to all this suffering.

Perhaps it was exactly this sort of curiosity that drove Russian YouTube star Yuri Dud to explore the connection between Stalin, repression, and gulags. In his powerful 2019 documentary, “Kolyma: The Birthplace of Our Fear,” Dud says: “I wanted to understand — where does the older generation’s fear come from? Why are they convinced that acts of courage, no matter how small, are bound to be punished?”

The documentary was viewed by millions on YouTube and was soon at the center of a vivid discussion on Russia’s past.

Steps to bridge knowledge gap

Dud’s generation might know little, but they want to know more, said Sergei Bondarenko, a historian at Memorial who researches the circumstances of arrests and executions during the Stalinist repression of the 1930s.

“What we witness today is an attempt to normalize this past and to make a label out of Stalin. Dud’s generation, very young people, naturally protest against authority — any authority. If this symbol is fed to them, they want to know why and what he’s all about. That’s why this documentary was born,” said Bondarenko.

Another recent series, “Zuleikha Opens Her Eyes,” aired on the state-run Channel 1, tells the story of uprooted Tatar woman who was exiled to Siberia. It also puts Stalin’s brutality on display and has added more fuel to an already heated discussion.

Normalized brutality?

In the 30 years since I left Russia, many things have changed. Old, forgotten symbols were resurrected from the ashes of once-powerful forces. Today I wonder: Will Stalin, the brutal dictator who built a sophisticated machine of death, torture, and forced labor to promote his nationalist agenda, be normalized and accepted by the Russian people and establishment?

Sherbakova doesn’t believe so. “[The authorities] cannot go on like this for long. They cannot offer real ideology, because in order to mobilize people one needs power and faith, and we have none today. They also cannot recreate Stalin’s system of repression — again, due to lack of massive support and faith. I believe that the surge of Stalin’s appeal is past us already,” she said.

Perhaps. While working on this feature, I asked my Facebook friends to send me their personal accounts from Stalin’s time. Within an hour I received hundreds of stories that included chilling details about arrests and gulags, fearing for loved ones, and broken lives and families.

For the sake of all of Stalin’s victims and their families, for the sake of my own grandfather — who will forever remain a 40-year-old and whose grave is unknown — I do hope that Sherbakova is right. I fervently hope that nostalgia for the “glorious past” and the narrative of an “efficient manager” will not be able to silence the truth.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In 1931, Stalin Demolished The Cathedral of Christ The Savior | Today Orthodoxy is Life in Russia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2022

💭በኢትዮጵያ፤ ፀረ-ጽዮን የጥፋት ኃይሎች የስታሊንን ፈለግ ተክትለዋል

✞ የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሞስኮ፤ ሩሲያ

ዮሴፍ ስታሊን 1931ዓ.ም ላይ አፈረሰው ፥ በ 1994 እንደገና ተነሳ

በሩሲያ ኅብረተሰብ ውስጥ ሰፊ ተቀባይነት ያላት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፸፪/72 ዓመታት በእነ ቭላዲሚር ሊኒን እና ዮሴፍ ስታሊን ኢ-አማንያን ኮሚኒስቶች ብርቱ ጭቆና ደርሶባት ብትንገላትም፣ የሶቭየት ኅብረት ኮሙዩኒስታዊ አገዛዝ ከተወገደ ወዲህ በ ፲፰/18 ዓመታት ገደማ ውስጥ እጅግ አንሠራርታ፣ የአብያተ-ክርስቲያኑ ቁጥር ተበራክቶ፣ ፴ሺ/30,000 መድረሱ፣ የገዳማቱም ቍጥር ከ ፲፰/18 ወደ ፯፻/700 ከፍ ማለታቸው ታውቋል። የቤተ ክርቲያኒቱ አባላት ቁጥርም፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ብቻ፣ ከ ፸እስከ ፹ሚሊዮን/70-80 ሚልዮን እንደሚደርስ ነው የሚነገረው። ቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ለመንፍሳዊ ልጆቿ፣ መንፍሳዊ አግልግሎት ብቻ ሳይሆን ፣ በትምህርት፣ በጤና አጠባበቅና ፣ በማኅበራዊ ኑሮ ሰፊ ግልጋሎት ትሰጣለች።

የሶቭየት አገዛዝ ካከተመ ወዲህ፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ውስጥ፣ በመንግሥትና በቤተ ክርስቲያን መካከል ያለው ግንኙነት ያማረ-የሠመረ መሆኑ ይነገራል።

ወደኛ ሃገር ስንመለስ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ኢ-አማንያኑ ኮሙኒስቶች፣ መሀመዳውያኑ፣ መናፍቃኑ እና ዋቀፌታዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ተመሳሳይ የጂሃድ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ናቸው። በተለይ በትግራይ ጽዮናውያን ላይ ከደረሰው ከዚህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ በኋላ ዛሬም አልመለስና አልማርባዮቹ ኢ-አማንያኑ ሕወሓቶችና የግራኝ ኦሮሞዎች የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ጽዮናውያንን፣ ገዳማቱን፣ ዓብያተክርስቲያኑትን ቅርሶቻቸውን ለማጥፋት በሕብረት እየተንቀሳቀሱ ያሉ ሆኖ ነው በጥልቁ የሚሰማኝ። ሰሞኑን የትግራይ ቅርሶች በአማዞን እና በኢቤይ ለሽያጭ መቅረባቸውን ስንሰማ ይህ የበረዶ ግግር ጫፍ መሆኑን ልንረዳ ይገባል፤ ገና ብዙ በጋራ የደበቋቸው ጉዶች አሉ። የትግራይ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ላለፉት ስምንት ወራት ምንም ዓይነት መረጃ ሲቀርብ ለማየት አልቻልንም። የጽዮናውያንን ሕዝብ ስብጥር ለመለወጥና ለእስረኞችና ሕዝብ ልውውጥ ፖለቲካቸው ያዘጋጇቸውን “ምርኮኞችን” ብቻ ነው ሁሌ ደግመው ደጋግመው የሚያሳዩን። በአክሱም ጽዮን ላይ ባለፈው በእናታችን ጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ላይ በድፍረት ለመስቀል መወስናቸውና ዶ/ር ደብረጽዮን ከጥቂት ወራት በፊት፤ “ማንኛውም ትግራዋይ ሕወሓትን ከአክሱማውያኑ ታሪክ ጋር በገድልና በዝና ማክበርና ማድነቅ አለበት” ማለታቸው ዳግማዊ ስታሊን ለመሆን የሚቃጡ ፀረ-ጽዮን ጂሃዳውያን ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው እስከዛሬ ድረስ የሚከነክነኝ። ዶ/ር ደብረጽዮንን ለትግራይ ሕዝብ ምናልባትም ከስታሊን፣ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ከኢሳያስ አፈወርቂ የከፉ አምባገነን ለማድረግ የተዘጋጀ ኃይል ያለ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት ያጠፋቸውን የኤርትራ ጽዮናውያን ተጋሩ ያህል ተጋሩዎች በአለፈው አንድ ዓመት ብቻ በትግራይ መጥፋታቸው ብዙ ሊያሳስበን ይገባል። እነዚህ ኃይሎች ብዙ የሚደቡቃቸው ነገሮች አሉ፤ “በጦርንትና በሰላም ድርድር” በኩል ጊዜ እየገዙ ብዙ ማስረጃዎችንና መረጃዎችን በመደበቅ ላይ የሚገኙ ይመስላል።

ሌኒን እና ስታሊን ከዘጠና ዓመታት በፊት በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያደረጉትን ግፍ ነው ሕወሓቶችና ብልጽግናዎች በጽዮናውያን ላይ እየፈጸሙና ለመፈጸም በመዘጋጀት ላይ ያሉት። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

❖ የሞስኮውን የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ታሪክን አስታወሰን ሁኔታዎችን እናነጻጽር፤

በ1931፣ ዮሴፍ ስታሊን ይህን ድንቅና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን እንዲፈርስ አዘዘ (ቪዲዮው ላይ ጉልላቱን ሲያፈርሱት ይታያል) በ 1994 እንደገና የታነጸው የቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ፤

፩. በዓለም ላይ ካሉት ሁሉ ረጅሙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቤተክርስቲያን። ቁመቱ ፻፫/103 ሜትር ነው.

፪. በሩሲያ ውስጥ ትልቁ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነው

፫. በአቅም፤ እስከ አስር ሺህ ምዕመናንን በአንዴ ማስተናገድ ይችላል።

፬. ድንቅ ሠዓሊያን እና መሐንዲሶች ቤተ ክርስቲያንን መልሰው አቋቋሙት።

፭. አስደናቂ የፓኖራሚክ እይታ አለው።

፭. ግርማ ሞገስ ያለው፣ አስደናቂ፣ ማራኪ እና በጣም ውብ የሆነ ቤተክርስቲያን ነው።

❖ The Cathedral of Christ the Saviour in Moscow is:

1. The tallest Orthodox Christian Church in the world. Height of it is 103 metres.

2. It is the biggest Orthodox Church in Russia

3. A capacity is 10,000 people

4. Outstanding painters and architects reconstituted the church

5. Breathtaking panoramic view

6. It’s a majestic, impressing, picturesque and very beautiful church

The original Christ the Savior Cathedral was consecrated 130 years ago, on June 8, 1883. Since then, it has been blown to bits, replaced by a swimming pool, rebuilt and, most recently, at the epicenter of the controversial performance by activist punk rockers Pussy Riot. Here is that story told through archival footage.

Built as a result of Napoleon’s retreat from Moscow, the Cathedral was a thanksgiving for Russia & the victorious Russian Army. Construction lasted for 40 years & resulted in the largest Orthodox Cathedral in the World. Following the Russian Revolution, Stalin had the Catherdral blown up to make way for the Palace of Soviets, a “skyscraper” to Socialism & the memory of Lenin. Only the foundations were built by the time Hitler invaded Russia in 1941. Work ceased & following victory in 1945, the foundations were turned into an open-air pool. I actually swam there in 1966…… In 1994, the pool was closed and the Cathedral of Christ the Saviour rose again. This time taking a mere fraction of the time to build.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The War in Ethiopia Created The Worst Humanitarian Crises in The World | US Sanction

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2022

💭 የኢትዮጵያ ጦርነት በአለም ላይ እጅግ የከፋ የሰብአዊ ቀውሶችን ፈጠረ | የአሜሪካ ማዕቀብ

US Congress Advances Bill to Sanction Those Fueling War in Ethiopia

“The war in Ethiopia has created one of the worst humanitarian crises in the world, and all the combatants, along with their foreign backers, are responsible for horrific abuses of basic human rights.”

“Today, Congress is coming together to say that the conflict must end, and to hold accountable all those responsible for perpetuating it.”

The bill follows September sanctions and the November decision to suspend Ethiopia from the African Growth and Opportunity Act, which allows African countries’ exports duty-free access to the U.S. market.

One of the issues of ongoing concern to Congress is also the mass detention of Tigrayan civilians in several cities across Ethiopia, including the capital, Addis Ababa. Rights groups, including Human Rights Watch and Amnesty International, say ethnic Tigrayans have been targeted since the start of the conflict in November 2020, citing reports of forced disappearances and arbitrary arrests among other human rights violations.

The mass detention of Tigrayan civilians in unlivable conditions is a human rights violation so outrageous that it demands a forceful U.S. response. I’m pleased that H.R. 6600 passed @HouseForeign with my amendment to respond to this atrocity.

“The mass detention of Tigrayan civilians in unlivable conditions is a human rights violation so outrageous that it demands a forceful U.S. response,” tweeted Congressman Brad Sherman of California, calling for action on what he called an atrocity.

The bill calls on the State Department to determine whether war crimes, crimes against humanity or genocide has been perpetrated by any party to the conflict. It also asks State to report on the role of foreign governments including those of China, the United Arab Emirates and Turkey in fueling the conflict.

Source

____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: