Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ማፈናቀል’

አብራሃ በላይ | ጄነራል ጻድቃን ዳግማዊ ራስ አሉላ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2021

💭 ለትሁቱ እና ታታሪው ወንድማችን ለአብራሃ በላይ የከበረ ምስጋና ይድረሰው።

🔥 የዘንዶው ግራኝን አንገት ቆርጠው ወደ መቖለ የሚወስዱት ከሆነ እና ለታላቁ አፄ ዮሐንስና ለሕዝባቸው ከተበቀሉላቸው፤ አዎ! እኔም ዳግማዊ ራስ አሉላ እላቸዋለሁ! እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮንም “አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አሃዳዊ ፌደራላዊ ቅብርጥሴ” የሚለውን የዲያብሎስ ተረተረት አራግፈው የአፄ ዮሐንስን ዓይነት ሚና ይጫወቱ ዘንድ እመኝላቸዋለሁ። በዚህ ተግባር ንሥሀ ለመግባትና አክሱም ጽዮንንም ለመሳለም ጥሩ ዕድል ይኖራቸው ነበር።

😈 ዘመነ ቃኤል! ዘመነ ዔሳው! ዘመነ ይሑዳ!

አዎ! አብርሃ በላይ ለብዙ ዓመታት ለኢትዮጵያ በመጨነቅና በመጠበብ ኢትዮጵያውያንን አንድ ለማድረግ የሠራ የሚደንቅ ወንድማችን ነው። ዛሬ ግን በተለይ የአማራ ልሂቃን ከድተውታል። ልክ ፺/90% የሚሆነው የአማራ ሕዝብና ፺፭/95% የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ለብዙ ዘመናት እየተረባ እና እየተጠማ፣ እየተገለለና እየተሰደደ፣ እየትደረና እይተጨፈጨፈ በት ዕግስት ተሸክሞ የሕዝብ ቁጥራቸውን ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን የትግራይን ሕዝብ እንደከዱት ልክ የጭፍጨፋው ጦርነት እንደጀመረ እኔንም ጨምሮ ለትግራይ ድምጽ የመሆን ግዴታችንን የተወጣነውን ኢትዮጵያውያንን ከድተውናል። አዎ! አየነው እኮ በጥምቀት በዓል አክሱም ጽዮን በምትጨፈጨፍበት ዕለት ጎንደር የኤርትራን ባንዲራ እና የዋቄዮ-አላህ ምልክቶችን በየጎዳናዎቹ ይዘው በመውጣት “እልልል!”ሲሉ አይተናል። ይህን የተቃወመ የአማራ ልሂቅ ወይንም ሰው ነበርን? አልነበረም! ሰሞኑን ደግሞ፡ አሁንም ጎንደር፡ የትግራይን ሕዝብ እና የራሳቸው የአማራ ሕዝብ ጨፍጫፊ ለሆነው ለግራኝ አብዮት አህመድ ድጋፋቸውን ለመስጠት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አማራዎች/ኦሮማራዎች የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ይዘው በመውጣት ሲጮኹና ሲጨፍሩ አይተናል። በፍጻሜ ዘመን ዳንኪራ! እንግዲህ ይታየን፤ ታሪካዊ ጠላት አህዛብ ሱዳን ወደ ጎንደር ተጠግታ አምስት መቶ ኪሎሜትር ስፋት ያለውን “የአማራ ግዛት” በተቆጣጠረችበት ወቅት ነው፤ እንደው ከዚህ የከፋ ግብዝነት፣ ተሸናፊነትና አጎብዳጅነት ይኖር ይሆን?!

😈 በአንድ ጤናማ እና ብልህ በሆነ ማሕበረሰብ መደረግ የነበረበትማ፤ ግራኝ አህመድ በማንነቱ እና በሠራቸው ከፍተኛ ወንጀሎች ተፈርዶበታልና ለፍርድ መቅርብ ሳይገባው፤ በተገኘብት ባፋጣኝ ተይዞ መደፋት ነበር የሚገባው። ይህ የእያንዳንዱ የአክሱም ጽዮን ልጅ ተልዕኮና ግዴታ ነው!በአደባባይ በቪዲዮ ተቀርጾ ካልተቀጣና ለቀጣዮቹ አውሬዎችም ትምህርት ካልሆነ ሌላው በሌላ ጊዜ ተነስቶ የጽዮንን ልጆች በድጋሚ ከማጥፋት አይመለስም። ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑት የትግራይ ልጆች ያጠፉት አንዱ ትልቅ ጥፋት ሕዝባችንን በረሃብ፣ በበሽታ፣ በደፈራና በጭፍጨፋ ሲያንገላቱ፣ ሲጨርሱና ሲያዋርዱ የነበሩትን የኦሮማራ መሪዎችና ጭፍሮቻቸው አንድ በአንድ ለመድፋት ባለመነሳታቸው ነው። ዛሬ የሕዝባችንን እንባ ለማበስና ስነልቦናውን ለማደስ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተይዞ መሰቀልና መቆራረጥ ይኖርበታል። 😈

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The 3rd Phase of Oromo Jihad Against Christian Tigray | 1985

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021

✞✞✞[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥ ፮፡፯]✞✞✞

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል።”

[Deuteronomy 32:6-7]
Is this the way you repay the LORD, you foolish and unwise people? Is he not your Father, your Creator,who made you and formed you?Remember the days of old, Consider the years of all generations. Ask your father, and he will inform you, Your elders, and they will tell you.

✞✞✞ [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፬፡፱፤፲] ✞✞✞

እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወደ እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።

[Deuteronomy 4:9-10]
“Only give heed to yourself and keep your soul diligently, so that you do not forget the things which your eyes have seen and they do not depart from your heart all the days of your life; but make them known to your sons and your grandsons.”

💭 History repeats itself:

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc. were put under Wello Amhara administration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’. Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

___________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኧረ ኢትዮጵያ! ይህ እኮ የትም ዓለም ያልታየ የዘር ማጽዳት ዘመቻ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2020

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው የግራኝ አህመድ መንግስትን የፓርላማ ንግግሮች ይተነትናል፤ ኦሮሞዎች ግን ወረራውን እና የዘር ማጽዳት ዘመቻውን አጧጥፈውታል።

ግን ምን ነክቶን ነው? ይህ ሁሉ ወንጀል እየተፈጸመ እንዴት ዝም እንላለን? ይህ እኮ ቱርኮች ከ100 ዓመታት በፊት በክርስቲያን አርመኒያውያን ወገኖቻችን ላይ ካካሄዱት የዘር ማጽዳት ዘመቻ ጋር የሚመሳሰል ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን አንድ “ኩሩ ነኝ! ነፍጠኛ ነኝ! ቅኝ አልተገዛሁም! ነፃነቴን ጠብቂያለሁ!” የሚል ሕዝብ በኦሮሞ ውርጋጦች ይህን ያህል ሲሰቃይና ሲዋረድ እጅን አጣጥፎ ቁጭ?! አማራ የተባለው ወገን ምን ነክቶት ነው? መቼስ ይህን ጉድ እያዩ ተገቢውን እርምጃ ዛሬውኑ የማይወስዱ ከሆነ በቁማቸው ሞተዋል ማለት ነው። ለምንድን ነው ሜዲያዎች ለእስክንድር እና ባልደረቦቹ የሞራል ድጋፍ ሲሰጡ የማይታዩት? “አክቲቪስቶች” የተባሉትስ የቆምንለት የሚሉትን ማሕበረሰብ እየበላ ያለውን የኦሮሞ አዞ ተከታትሎ በመቆራረጥ ፋንታ ጊዜና ጉልበታቸውን ለምን ፀረትግሬ የጥላቻ ቅስቀሳዎችን በማካሄድ ያባክናሉ? የሚገርም እኮ ነው፤ ሰሞኑንማ ከስምንት ዓመታት በፊት ያረፉትን መልሰ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን እንኳ እረፍት ሲነሷቸው ይሰማሉ። ወኔያቸው የሚቀሰቀሰው ስለ ትግሬዎች ካሰቡ ብቻ ነው። ይህን ያህል ስንፍና?

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያቆን ቢኒያም | የህዝበ ክርስቲያን እና የቤተክርስቲያን ጠላት የግራኝ መንግስት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2020

በ፪ሺ፬ ዓ.ም ላይ በአዲስ አበባ አንጋፋ የሆነ የስፖርት ስቴዲየም ከመንግስት በኩል ለማሰራት በነበረው ዕቅድ ሸህ አላሙዲን ለዚህ ዕቅድ ከፍተኛ ፍላጎት አሳይቶ ነበር፤ ከዚህም ጋር በተያያዘ ሸህ አላሙዲን የስቴዲየሙን ፕላን ለመለስ ዜናዊ እንዲልክለት ሲጠየቅ በአፍሪቃ አንጋፋ የሆነ መስጊድ አዲስ አበባ ለመስራት ዕቅድ እንዳለው የሚያሳየውን ዲዛይን ለመለስ ዜናዊ ላከለት። የውስጥ አዋቂዎች በወቅቱ እንደተናገሩት መለስ ይህን የመስጊድ ዲዛይን የተነደፈበትን ወረቀት በብስጭት ቀድዶ ቅርጫት ውስጥ ከቶት ነበር። ይህ ድርጊት “ኢትዮጵያ የኔ ነች፤ በእጄ አስገብቻታለሁ” ብሎ ሲያስብ የነበረውን አላሙዲንን በጣም አስቆጥቶት ነበርስለዚህ ብዙም ሳይቆዩ አላሙዲን፣ መሀመድ ሙርሲ፣ ባራክ ሁሴን ኦባማና የኢንሳው አብዮት አህመድ አሊ መለስ ዜናዊን ገደሉት። ዛሬ ግራኝ አህመድ ሸህ አላሙዲን የነደፈውን በዓለም አንጋፋውን መስጊድ ለማሰራት በኢትዮጵያ ስም ከአረቦችና ከቱርክ ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ጂሃድ በኮልፌ ቀራንዮ | “በገዛ ሀገራችን መሄጃ አጣን! የ፲፭ ቀን አራስ ሆኜ ቤቴን እላዬ ላይ አፈረሱብኝ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020

ኮረመዳን ቫይረስ” ሲጀምር እንዲህ ነው፤ ጊዜውን ጠብቀው ጂሃዳዊ ገጽታቸውን እያሳዩን ነው ፤ በትንሣኤ ሕፃናት የተዋሕዶ ልጆችን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መርዘው ገደሏቸው፤ አሁን ደግሞ ጌታችን በቀራንዮ የተሰቀለብትን ዕለት ባሰብን በሳምንቱ የድኸ ክርስቲያኖችን ቤት ጨለማን ተገን አድርገው በሌሊት ያፈርሳሉ።

ኢትዮጵያ ሃገሬ፡ ቆላማዎቹ ሃጋራውያን ስጋዊ ፍጥረታት ፈነጩብሽ፣ አላገጡብሽ፣ አረከሱሽ፤ ፈጣሪሽ እሳቱን ያውረድባቸው! ዘር ማንዘራቸው ከምድርሽ በእሳት ይጠራርጋቸው!

+++ምድረ ቀራንዮ+++

  • ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጎልጎታ
  • መድኃኒት ክርስቶስ በአንቺ ተንገላታ
  • የዓለም መድኃኒት በአንቺ ተንገላታ።
  • መስክሪ አንቺ ምድር ግዑዚቷ ስፍራ
  • መድኃኒት ክርስቶስ ያየብሽ መከራ
  • ደሙ እንደ ውኃ ሲፈስ በመስቀሉ ላይ
  • ፀሐይ ከለከለች ለመስጠት ብርሃን
  • ለመሸፈን ብላ የአምላኳን ዕርቃን
  • ሁሉን ማድረግ ሲችል ሥልጣን ሲኖረው
  • በመስቀል ተሰቅሎ ፍቅሩን ገለጸው
  • በመስቀል ላይ ሆኖ ተጠማሁ እያለ
  • የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ
  • እጆቹና እግሮቹ በችንካር ተመትተው
  • ይቅርታ አደረገ ለዚህ ኃጢአታቸ
  • መከራን ሲቀበል በዚያች ምድር ላይ
  • ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን!

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓለም ሆቴሎችን ሆስፒታል ያደርጋል ፥ የኮሮሞ ቫይረስ ግን የድሀ ኢትዮጵያውያን ቤቶችን ያፈርሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2020

ኮርና እና ቤት ፈረሳ”

የአውሬውን ዓይን ያወጣ ድፍረት እያያችሁ ነው፡ ወገኖቼ? ቤት ማፍረስ፣ ማፈናቀል፣ መግደል ፥ መግደል፣ ቤት ማፍረስ ፣ ማፈናቀል…

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አሁን“አማራ” በተባለው የኢትዮጵያ ግዛት ቀዳምዊው ግራኝ አህመድ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፎ ሲያዳክማቸው “ሕዝበ ክርስቲያኑን እነረዳለን” በማለት ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋላውያን በወቅቱ ለሃገረ ኢትዮጵያ ባይተዋር የነበሩትን እንደ ጨብጥ እና ቂጥኝ የመሳሰሉትን አባለዘር በሽታዎች ይዘው በመግባታቸው እጅግ በጣም ብዙ ኢትዮጵያውያን ደካክመው አለቁ። ይህን ያየው “ጥንብ አንሳዎቹ” ወራሪ ኦሮሞዎች ከግራኝ ሠራዊት ጋር በማበር ከደቡብ እስከ ሰሜን ሙሉ ኢትዮጵያን ወረሩ።

ያው! ዛሬም ይህን ክልል በኮሮና ለመጨረሰ “ብልጽግና” የተባለው የአውሬው ፓርቲ እና ህገወጡ ከንቲባ በኢትዮጵያውያን ላይ ፋሺስታዊውን ዘርተኮር ጥቃት ቀጥለውበታል። ዛሬም ሰውን በሌላ ነገር እያዘናጉ ኢትዮጵያውያንን በገዛ አገራቸው፣ ከገዛ ቀያቸው ያሳድዳሉ፣ የአራሶችን ቤቶች በድፍረት ያፈርሳሉ። ያውም በሁዳዴ ጾም!

አይይ የሃገረ ኢትዮጵያ ጠላቶች ኦሮሞዎች፤ ማስካችሁን አሁን ገለጣችሁት፡ አይደል?! ወዳጅና ጠላት በችግር ጊዜ ነው በደንብ የሚለየው፤ አይደል?! ለአምስት መቶ ዓመታት ያህል እየተራበ ፣ እየታመመና እየደማ እንኳን በትዕግስት፣ በትህትና እና በፍቅር ተሽክሞ እያገለገለ ነፃ ላወጣችሁና አሰልጥኖ ለዚህ ዘመን ላበቃችሁ ምስኪን ኢትዮጵያዊ ይህ ነው መልሳችሁ? ወንድበሩን ስትይዙ በዚህ መልክ ነው ውለታውን የምትከፍሉት? አቤት ጥጋባችሁ! አቤት ድፍረታችሁ፤ ምን ያህል ጽንፈኞች እንደሆናችሁ ምነው ባወቃችሁ!

መላው ዓለም ዘር፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ሳይል ከመጣበት መቅሰፍት ጋር ይፋለማል ፥ ኢትዮጵያውያን በባዕድ ሃገር የማእጠንት ፀሎት በየጎዳናው ያደርሳሉ፣ ዓለም በኮሮና ቫይረስ በተጠመደችበት በዚህ አስከፊ ዘመን መንግስት ያላቸው ሃገራት የቢሮ ህንጻዎችን እና ሆቴሎችን እንደ ጊዚያዊ ሆስፒታል ለህመምተኞቻቸው ያሰናዳሉ ፥ ኢትዮጵያን ጠልፈው እያስተዳደሯት ያሉት አረመኔ ጠላቶቿ ግን እግዚአብሔርን ባለመፍራት የድሆችን ቤቶች በማፈርስ ላይ ናቸው። ሁሉም በአንድ ላይ ተሰባስበው በቫይረስ እንዲያልቁ ይሻሉ ማለት ነው። ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንደነበረው። ምን ዓይነት እርኩሶች ናቸው?! ሰይጣን ኢንኳን ብልጥ ነው፣ ባይራራም አደብ ይገዛል፣ እናንት ግን ከየት የመጣችሁ አውሬዎች ናችሁ? በቃ! የእንግድነቱ ጊዜ አበቃ፣ ኢትዮጵያ አትፈልጋችሁምና ዛሬዉኑ ለቃችኋት ወደምትሄዱበት ተጠረጉ! እንክርዳዶች!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፱]

አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል

የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ

በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ

በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ

በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ

በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም

በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት

ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ

ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን

ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ

፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት

፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር

፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ

፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ

፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ

_________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ኦሮሞ ነኝ” ባዩ የዋቄዮ አላህ ሠራዊት በኮልፌ ቀራኒዮ ዘር-ተኮር ጥቃት በመፈጸም ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2019

ፍርሻውን እያካሄደ የነበረው “አቶ ዋቄዮ” የሚባለው ሰው ነው”

ዋው!

አዩት እኮ ክርስቲያኑ ወኔቢስ እንደሆነ እና ምንም ማድረግ እንደማይችል፤ ስለዚህ የአዲስ አበባን ዙሪያ አንድ በአንድ በእሾህ አጥር በማጠር ላይ ናቸው፤ ይህ አሁን አይደለም የጀመረው፤ በዚህ ወቅት እንዲህ ለመዝመት ለሃያ ዓመታት ሲካሄድ የነበረ “ሰላማዊ” የጦርነት ስልት ነው።

ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የዋቄዮአላህ አውሬ ሠራዊትን የቀለባችሁት ተንኮለኞቹ እና ኢአማንያኑ ህዋሃቶች እድሜአችሁ ይጠር!

___________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: