Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ማክሮን’

የግራኝ ሞግዚት ፕሬዚደንት ማክሮን በጥፊ ተጮለ | ማክሮን ተጸፊዑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2021

😈 ግራኝ፤ “አንዲት ፈረንሳዊት ላግባህና ወደ ፈረንሳይ ልውሰድህ” ምናምን ሲል የተናገረውን ከሁለት ዓመታት በፊት ሲወራ ሰምቼ ነበር። እንግዲህ ያው ማክሮንን ማለቱ ነው፤ ወደ ዱባይ እየሾለከ የሚጓዘው የ666ቱን ተግባር ለመፈጸም ሳይሆን አይቀርም። ቆሻሻ!

እንግዲህ ያው ማክሮንን ማለቱ ነው፤ ወደ ዱባይ እየሾለከ የሚጓዘው የ666ቱን ተግባር ለመፈጸም ሳይሆን አይቀርም ሕጻናት ደፋሪውና በአዲስ አበባ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ያቋቋመው አሜሪካዊው ባለኃብት፤ ‘ጀፍሪ ኤፕሽታይን’ በአሜሪካ እስር ቤት ውስጥ ልክ “እራሱን ገደለ በተባለበት ሰሞን ነበር ለግራኝ የኖቤል ሰላም ሽልምታት እንደሚሰጠው የተገለጸው። ከጥቂት ሳምንታት በፊት የማክሮሶፍቱ ባለኃብትና የክትባት ፊታውራሪ ‘ቢል ጌትስ’ ‘ጀፍሪ ኤፕሽታይንን’ ከኖርዌዩ የኖቤል ሽልማት ሰዎች ጋር ጥሩ ግኑኝነት ስላለው “የኖቤል ሽልማት እንዲያሰጠኝ ስወተውተው ነበር” ካለ በኋላ ከሚስቱም ጋር ተፋታ፣ ከማይክሮሶፍት ኃላፊነቱም ተወገደ። እንግዲህ በዚህ እነዚህ ሕፃናት ደፋሪ ሰዶማውያን ለግራኝም ሽልማቱን እንዲያገኝ ረድተውት ይሆናል ማለት ነው። ያኔ ግብረ ሰዶማውያኑ የአውሮፓ እና አሜሪካ ቱሪስቶች ወደ ላሊበላ እና አክሱም ይጓዙ ዘንድ ግራኝ ከማክሮን ጋር ስምምነት ላይ መድረሱ በጊዜው ተወርቶ ነበር። እግዚኦ!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ሦስት ፀሐይ” በኦሮሚያ ሲዖል | የፀሎተ ትግራይ ፍሬ? | የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጭፍሮች ወዮላችሁ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ለትግራይ ጾም፣ ፀሎት፣ ምሕላ እና ስግደት በሚደረግባቸው በእነዚህ ሦስት ልዩ ዕለታት ሦስቱ የጽዮን ቀለማት ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ (ትክክለኛው ቅደም ተከተል) ሦስት ሆና የምትታየዋን ፀሐይዋን አጅበው እንዲህ አንጸባረቁ! የሥላሴ ሥራ ድንቅ ነው! ድንቅ ነው! ድንቅ ነው!❖❖❖

🌞🌞🌞 እግዚአብሔር በገናንነቱ ታላቅ ነው፤ ሦስት ስም አንድ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን በቃሉ የፈጠረ ፀሐይን በቀን ጨረቃና ክዋክብትን በሌሊት ያሠለጠነ እሱ ከሃሊ ነው። የሚያስደነግጥ መለኮታዊ መብረቅ የተንቦገቦገ መለኮታዊ ፍሕም ተወርዋሪ መለኮታዊ ቀስት። የሚያቃጥል መለኮታዊ እሳት የሚያበራ መለኮታዊ ፋና አንጸባራቂ መለኮታዊ ፀሐይ። 🌞🌞🌞

ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ የምትሠሯቸውን ግፎች ፖለቲከኞች “ሕዝቡ ምን አደረገ?” እያሉ ወለም ዘለም ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ይህ የለም፤ ማን እየሠራው እንዳለ የሁልንም ልብ በሰከንድ መርምሮ ጭርሶታል። በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ ኦሮሞዎች እና አማራዎች እንደ አማሌቃውያን እና ፍልስጤማውያን በሕዝብ ደረጃ ነው። ይህ ባይሆን ጦርነቱ ገና በጌታችን ልደት በገና ዕለት ባቆመ ነበር።

እንግዲህ ላለፉት ሦስት ዓመታት ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በአሰቃቂ መልክ በተጨፈጨፉባት በወለጋ ይህ የአስደናቂ የፀሐይ ክስተት መታዩት እና መላዋ ዘብሔረ አክሱም ትግራይ ጾምና የምሕላ ፀሎት በምታደርግባቸው ቀናት መከሰቱ በአጋጣሚ እንዳልሆነ አስረግጬ መናገር እደፍራለሁ።

የዋሑ የትግራይ ሕዝብ አላግባብ “ኦሮሚያ” የተሰኘውንና የኢትዮጵያን ግማሽ የሆነውን ምድር ቆርሶ በሰፊ ሰፌድ ሰጣቸው። ለዚህ ምስጋና አልደረሳቸውም፤ እንዲያውም በተቃራኒው ለሃያ ሰባት ዓመታት የትግራዋይን ስም ሲያጠፉ፣ ሊወጓቸው ወደ ጫካ ሲኮበልሉ፣ የተቃውሞ ሰልፎችን ሲያካሂዱና ዛሬ ጠላት ከሚሏቸው ጋር ሳይቀር ሲያብሩ ቆዩ። ከዚያም መንግስቱንም፣ ተቋማቱንም፣ መሬቱንም ታንኩንም አንድ ጥይት እንኳን ሳይተኩስ አስረክቧቸው ወደ መቀሌ የገቡትን የትግራይ ሰዎችን ለመጨፍጨፍ የሦስት ዓመታት ዝግጅት አድርገው የነበሩት ኦሮሞዎች እስከ አክሱም እና ሽሬ ድረስ ትግራዋዩን ተከትለው በመሄድ በአሥር ጣቶቹ ያጎረሳቸውን የትግራይን ሕዝብ ስም ለማጥፋት፣ ለመድፈር፣ ለማስራብ፣ ለማሳድድ፣ በኬሚካል መሳሪያ ሳይቀር ለመጨፍጨፍ መብቃታቸው ዛሬ ዓለሙን ሁሉ “ጉድ! እርይ!” እያሰኘ ነው!

ዛሬ ኦሮሚያ የተባለውን በእግዚአብሔር ዘንድ ህገ-ወጥ የሆነ ክልል ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በወረራ  ከመያዛቸው በፊት በባለቤትነት መረከብ የሚገባቸውን ፳፰/28 የኢትዮጵያውያ ነገዶች ሙሉ በሙሉ ያጠፏቸው አረመኔዎቹ ኦሮሞዎች ልክ ለአደዋው ጦርነት “ፈረሶች ልከን ነበር፣ ቅብርጥሴ” በማለት ከአማራዎች ጋር አብረው የትግራይን ሕዝብ ለማታላል እንደብቁት ዛሬም እንደተለመደው “ከትግራይ ሕዝብ ጎን ቆመን ነበር፣ መሳሪያ አስረክብን ወደ ሱዳን ኮብልለን ነበር…” ለማለት እንደሚሹት፤ በዚህ የትግራይ ጾም’ ወቅትም፤ “ጃዋር እኮ ከትግራይ ሕዝብ ጋር አብሮ ጾመ!” ለማለት ደፈርዋል። እንግዲህ በአንድ ድንጋይ ብዙ ወፎች መግደል የለመዱት እነዚህ የብዙ አጋንንት አማልክት ጭፍሮች በሌላ በኩል ለረሃብ በተጋለጠው የትግራይ ሕዝብ ላይ በድጋሚ መሳለቃቸው ነው።  ዛሬ በዚህ የአቴቴ ድራማ የሚታለል የትግራይ ተወላጅ አለ የሚል እምነት የለኝም። ዲቃላ ካልሆነ በቀር! በተጨማሪ ዘ-ብሔረ አክሱም ልጆች የአህዛብን ድጋፍ፣ እርዳታ ወይም አንድነት አይሹም። ያው በሦስት ቀና ብቻ እግዚአብሔር አምላክ ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አጋንንት አማልክት በላይ ከፍ ብሎ ትክክለኛው አምላክ እግዚአብሔር እንደሆነ ለኦሮሚያ ሲዖል በፀሐይ አማካኝነት አሳይቷቸዋል።

👉 አሁንስ ይህን ተዓምር የሚያይ ዓይን፣ የሚሰማስ ጆሮ አላቸውን?

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

💭 እንደው በአጋጣሚ? ያው እንግዲህ ልከ በወለጋው ክስተት ዋዜማ ይህን ከእንቅልፌ ነቅቼ እንድጽፍ ተደርጌ ነበር ፦

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

✝✝✝በአቡነ አረጋዊ ዕለት በምድር ላይ ብርቱ እሳተ ገሞራዎች፣ በፀሐይ ላይ ደግሞ ኃይለኛ ነበልባሎች! ዋው!✝✝✝

ትናንት ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፲፬/14 ቀን (አቡነ አረጋዊ) የፀሐይ ብርሃን ምንጭ AR2824 በዓመታት ካየናቸው ከማንኛውም ነገሮች በተለየ የፀሐይ ብርሃን ነበልባል ፈሰሰ። የናሳ የፀሃይ ዳይናሚክስ ኦብዘርቫቶሪ 9 ሴል ክፍል ነበልባሎችን እና 2 ክፍል ብልጭታዎችን በ 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ መዝግቧል። ፈጣን የእሳት ፍንዳታዎች በርካታ ተደራራቢ ሲ.ኤም.ኢዎችን ወደ ጠፈር ወርውረዋል።

በርካታ የ ‹ሲ.ኤም.› ፊርማዎች ፣ ከነበልባሉ እንቅስቃሴ ጋር የተዛመዱ በ LASCO C2 እና በ STEREO-A COR2 coronagraph ምስሎች ውስጥ ታይተዋል። እነሱ ሶስት ደካማ ሲኤምኢዎችን እና አንድ ትልቅ ፣ ከፊልሃሎ ሲኤምኢ ያካትታሉ። የመጀመሪያ ትንተና እና የሚከተለው የሞዴል ውጤት እ... ግንቦት 26 መጀመሪያ አካባቢ በምድር ላይ ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ይጠቁማል።

ዋው! Coronagraph፤ ከክትባቱ ጋር የተያያዘ አንድ ከባድ ማስጠንቀቂያ አለና ተጠንቀቁ እንጠንቀቅ፤ ተዓምረኛው ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን ብረትን የያዘ ነው። ክትባቱ ደግሞ ይህን ብረት ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው በመነገር ላይ ነው ነው። በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለው የአህዛብ ዋቄዮአላህ ሰአራዊት ጭፍጨፋና ሴቶችን ደፈራ ይህን ለመንፈሳዊው ኢትዮጵያዊነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክተውን ነገር ሁሉ ለማሰወገድ ሲባል ነው። ባጭሩ ጦርነቱ በሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና ኢትዮጵያዊ ነንበሚሉት ግን ኢትዮጵያዊ ባልሆኑት አህዛብ፣ መናፍቃን፣ ዒአማንያን፣ ኦሮማራዎችና ብሔር ብሔረሰቦችበኩል በነፍስም በስጋም እምብዛም ያልተበከሉትን ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ነው። እነርሱ ደግሞ በትግራይ ያሉ የዘብሔረ አክሱም ልጆች ናቸው። ይህ እውነታ እንዳይታወቅ ዲያብሎስ ብዙዎችን በማሳትና ጉዳዩን ወደ ሌላ ነገር በመጠምዘዝ ላይ ይገኛል!

❖❖❖[ የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፰፡፱]❖❖❖

አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት።

ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን

የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።

💭 በትናንትናው ዕለት ደግሞ ላሊበላን እና ክትባቱንአውስተነው ነበር፦

France Asks For Forgiveness After Rwanda Genocide | ፈረንሳይ ለሩዋንዳ የዘር ፍጅት ይቅርታን ጠየቀች

👉 ያለፈው ዓመቱን የላሊበላ የፀሐይ ግርዶሽ፤ ከማክሮን ጋር በማገናኘት እናስታውስ

💭 እንግዲህ ... 1993 .ም ላይ ቢል እና መሊንዳ ጌትስ ወደ ሩዋንዳ ተጓዙ... 1994 .ሩዋንዳ ጅምላ ዘር ፍጅት ተፈፀመ፡፡ አሁን አስደንጋጭ የሚሆነው ነገር የሚከተለው ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ (1993,1994 – 1995)..አ በ1995 .ም የፈረንሳዩ ዶ/ር ፒየር ጊልበርት እንዲህ አሉን፦

👉ነጠብጣቦቹን ቀጠል አድርገን ስናገናኛቸው ደግሞ ከዓመት በፊት፦

💭 መላው ዓለም የኢትዮጵያ ካላንደር ነው ትክክለኛው፤ ቅዳሜ ለ፲፮ ሰዓት እንፁም እያለ ነው

✞✞✞ ኢየሱስ ክርስቶስ – መስቀል – ኮሮና – የፀሐይ ግርዶሽ – ላሊበላ ✞✞✞

👉 በመጨው እሑድ አሮጌው ዘመን ይፈጸማል፤ ኋለኛው ዘመን በአዲሱ ዘመን ይተካል

🌑 ኢየሱስ ክርስቶስ

🌑 መስቀል

🌑 አክሊል(Corona/ኮሮና)(ወታደሮችም ከእሾህ አክሊል ጐንጕነው በኢየሱሰ ራሰ ላይ አኖሩ)

🌑 ዓለት (ያም ዓለት ክርስቶስ ነበረ)

🌑 የላሊበላ ውቅር አብያተክርስትያናት በአፄ ላሊበላ ዘመን አለት(ድንጋይ)ተፈልፍለው የተሠሩ

🌑 የንጉሥ ላሊበላ የልደት ቀን (በጊታቸን የልደት ቀን ተወለዱ)

🌑 የፀሐይ ግርዶሽ

🌑 የኢትዮጵያ ዓመት ፪ሺ፲፪ ዓ.

🌑 የማያዎች የቀን መቁጠሪያ 2012

🌑 Jesus Christ

🌑 The Cross

🌑 Crown (Corona)Jesus crown of thorns

🌑 The Rock

🌑 The Rock hewn Churches of Lalibela

🌑 King Lalibela’s Birth Day

🌑 The Solar Eclipse

🌑 Ethiopian Year 2012

🌑 Maya Calendar

👉 “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አፈቆርኪን ጋበዘ ጦርነት አወጀ ፥ የሱዳኑን መሪ ጋበዘ አረቦችን ለቀጣዩ ጦርነት አሰባሰባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2020

የጦርነት ዋዜማ☆

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በጅማ ተገናኙ፤ በትግራይ ላይ ጦርነት አወጁ፤ ስደት፣ ሰቆቃውና ዕልቂቱ ተጀመረ።(የአማራ አክቲቪስቶች ለግራኝ፣ ኢሳያስና ኤሚራቶች ድጋፋቸውን ሰጧቸው)

በጦርነቱ ወቅት☆

👉 ግራኝ አህመድ የትግራይ እናቶችና ሕፃናት በቦምብ በሚጨፈጨፉበት ወቅት ወደ ኬኒያ አመራ፤ ለምን? ምን ፈልጎ? የፊቱ ገጽታ ይናገራል!

ቀጣዩ ጦርነት☆

👉 የሱዳን መሪ ለሁለት ቀናት ጉብኝት ወደ አዲስ አበባ አመራ፤ ግን ጉብኝቱን አቋርጦ በሰዓታት ውስጥ ወደ ካርቱም ተመለሰ። በበነገታው ሱዳን ኢትዮጵያን እንድትተናኮል ተደረገ፤ ግብጽና ሳውዲ ከሱዳን ጎን ነን አሉ። (የትግራይ አክቲቪስቶች ለሱዳንና ግብጽ ድጋፍ ሰጡ)

አማራ፦ ኢሳያስ አፈቆርኪ፣ ግብጽ እና ኢሜራቶች፤ እሰየው!

ትግሬ፦ ሱዳንና ግብጽ፤ እሰየው!

ከጦርነቱ በኋላ☆

👉 ሰሜን ኢትዮጵያውያን የአህዛብ ማላገጫ መሆኑን መርጣችኋልና አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች ሊውጧችሁና ሊሰለቅጧችሁ ነው።

👉 ግራኝ ከኬኒያ ድጋፍ ለማግኘት ሞያሌን ለኬኒያ ሰጥቷት ይሆን?

_______________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስቸኳይ መልእክት ከ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ | የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

አዎ! ሰሜኖቹ የተዋሕዶ ልጆች እርስበርስ ሲጨራረሱ አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች ጸጥ ብለዋል፤ በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት አስመልክቶ መግለጫ አይሰጡም፣ ተቃውሞ የለም፤ ሜዲያዎቻቸው ሁሉ ትንፍሽ አይሉም፤ ለመሆኑ ይህን ታዝበነዋል? አዎ! አመቺ የሆነውን ጊዚያቸውን እየጠበቁ ነው። አረብ ሊግ ዙሪያችንን አጥሯል፤ አሁን ከሱዳን ጋር ይቆማል።

👉 እስኪ በመሪነት ቦታ የተቀመጡትንና የተዋሕዶ ልጆችን እርስበርስ እያጫረሱ ያሉትን ቁራዎች ተመልከቱ፦

አብዮት አህመደ አሊ (ሙስሊም መናፍቅ)

ደመቀ መኮንን ሀሰን (ሙስሊም)

ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)

ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)

ብርሃኑ ጂኒ ጁላ (ዋቀፌታ-ሙስሊም)

መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)

ሀሰን ኢብራሂም (ሙስሊም)

ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)

ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)

ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)

አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)

ጃዋር መሀመድ (ሙስሊም) (አዎ!“የታሰረው” ለስልት ነው)

ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይህን የስም ዝርዝር እያያችሁ እንዴት ድጋፍ ሰጣችኋቸው? ማን ምን አስገድዷችሁ?

አዎ! የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋል!

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፮፥፫]

ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለቀሩት አሕዛብ ርስት ትሆኑ ዘንድ በዙሪያችሁ ያሉ ባድማ አድርገዋችኋልና፥ ውጠዋችሁማልና፥ እናንተም የተናጋሪዎች ከንፈር መተረቻና የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋልና”

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አብዮት ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2019

ርኩሱ ግራኝ አብዮት አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ አብዮት አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ አብዮት፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከዶ/ር አህመድ ጋር ሆነው በኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ሤራ የጠነሰሱት ሦስቱ የአውሮፓ መሪዎች ክፉኛ ተመቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2019

ቀይ ካርድ!

Marine Le Pen: Emmanuel Macron Should ‘Definitely’ Resign, But He ‘Has Neither the Honesty to Do It, Nor the Panache’

In the United Kingdom, Le Pen noted, David Cameron stepped down as Prime Minister when the British people voted to leave the European Union back in 2016. And in 2019, Le Pen noted, Prime Minister Theresa May announced her plans to resign after the Brexit Party defeated her party and all others in the U.K.’s European Parliament elections.Le Pen told Breitbart News that Macron should “definitely” follow Cameron’s and May’s leads and resign from the French presidency. “But Macron has neither the honesty to do it, nor the panache to do it,” Le Pen said.

Even if Macron hangs onto the presidency and refuses to resign despite the stinging defeat in this weekend’s elections, Le Pen told Breitbart News that Macron must dissolve Parliament “immediately” and hold new elections as soon as possible.

They should happen immediately because of yesterday’s results, but mostly because of Macron’s posture during the election where he was not the warrantor of the constitution but he became an active player in one of the parties,” Le Pen said in a more-than-20-minute phone interview on Monday in the wake of her party’s win over Macron’s in the European Union elections. “Once he engaged, it became his personal responsibility. He should take into consideration the results and call for elections.”

Continue reading…

____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፓሪሱ ካቴድራል ሲቃጠል የኦባማ ሚስት እዚያ ነበረች | የትራምፕ ልጅ ደግሞ በእስክስታ ሱስ ተጠመደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019

አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፤ ይህ የእሳት ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ እና፤ ድርጊቱ በፕሬዚደንት ማክሮን፣ ካንዝለር አንጌላ ሜርከል እና ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ አቀነባባሪነት እንዲሁም በ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ተባባሪነት ነው የተፈጸመው።

ባለፈው ሣምንት ላይ ተሪዛ ሜይ ወደ በርሊን ከተማ በመጓዝ ከ አንጌላ ሜርከል ጋር ከተገናኘች በኋላ – በፐርጋሞን ሙዚየም (የሰይጣን ዙፋን የሚገኝበት ቦታ ነው) አቅራቢያ ነበር የተሰባሰቡት – ወደ ፓሪስ አምርታ ከሦስተኛው “M” ማክሮን ጋር ተገናኘች። በርሊን የክርስቶስ ተቃዋሚው መቀመጫ ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ ናት፤ ፖለቲካዊ ዋና ከተማ።

ማክሮን – ሜርከል – ሜይ – ኦባማ – ኢቫንካ

________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳይ ቀውጥ | በእሳት በጋዩት የወታደር መኪናዎች ላይ ታላቁ ንጉሣችን አፄ ምኒሊክ ታዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2018

ታላቁን ንጉሣችንን፡ አፄ ምኒሊክን በማታለል ጂቡቲን እና ኤርትራን ከእናት አገራቸው ኢትዮጵያ የነጠለቸው፥ ብላም የማታለያና ጥገኛ የማድረጊያ የምድር ባቡር ከረሜላውን ለኢትዮጵያ የሰጠችው ፈረንሳይ በእሳት በመጋየት ላይ ነች። ይህን ቪዲዮ በማቀርብበት ወቅት የክርስቶስ ጠላቶች በሽትራስበርግ ከተማ የገና ገበያ ላይ የንጹሀኑን ደም አፍስሰዋል። ወስላታው ማክሮን በሰሞኑ አመጽ ተረብሿል፣ ከሃሳብ ረሃብ የተነሳ በጣም ተጨንቋል፤ አሁን ከዚህ የጭንቀት ጉድጓድ ለመውጣት ምናልባት ማካሮኒውን ለመቀቀል ሲል ይህን የሽብር ጥቃት አቀነባብሮት ይሆናል። ሦስቱ “M“ች፤ ማክሮን፣ ሜርከል እና ሜይ፡ በሚሊየን የሚቆጠሩትን እስማኤላውያኑን የዱር አህዮች ወደ አገሮቻቸው ያስገቡት እንደዚህ ባሉት የጭንቅ ቀናት እንደፈለጉት ሊጋልቧቸው ስለሚችሉ እንዲህ ሊጠቀሙባቸው ነው። የንጹሀኑ ህይወት ግድ አይሰጣቸውም።

በአገራችንም ከሞግዚቶቹ ትምህርት የወሰደው ግራኝ አህመድም ተመሳሳይ ድርጊቶችን በመፈጸም ላይ ነው። የመስቀል አደባባዩ ድራማ የሚጠቀስ ነው። እነዚህ ሉሲፈራውያን የንጹሀኑን ደም እንዳፈቀዳቸው በማፍሰስ ላይ ናቸው፤ ህፃናቶቻችንን በመመረዝ ላይ ናቸው። ባለፈው መስከረም ወር ላይ፡ የእነ ፈረንሳይን ትዕዛዝ በመቀበል አዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፊት ለፊት የቆመውን የ አፄ ሚኒልክ መታሰቢያ ኃውልት ካላፈረስን እያሉ ሲዝቱ የነበሩት የዋቄዮ አላህ ልጆች ባለፈው “ሰንበት” (ሰንበት መካሄዱ ያለምክኒያት አይደለም) በፈረንሳይ ከተቀጣጠልው ችቦ ትልቅ ትምህርት ፈጥነው ሊወስዱ ይገባቸዋል።

እጃችሁን ከሃገረ እግዚአብሔር ላይ አንሱ!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳይ አብዮት | ፖሊሶች ፀረ-ማክሮን የሆኑትን ተማሪዎች ሲያንገላቱ የሚያሳይ አስደንጋጭ ቪዲዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2018

የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች በመምሰል እኛን በየጊዜው የሚተናኮሉን ሉላውያኑ ሉሲፈራውያን በራሳቸው ወጣቶች ላይ ይህን ያህል ቅሌታም የሆነ ድርጊት ይፈጽማሉ። ዩቲዉብ የማያሳልፋቸው ሌሎች ብዙ ዘግናኝ የሆኑ ቪዲዮዎች ተለቅቀዋል። ይታየን እስኪ፤ ሰሞኑን ፓሪስ ላይ እየታየ ያለው ብጥብጥ በአዲስ አበባ ቢከሰት፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ነን የሚሉት ግብዞችና ሜዲያዎቻቸው ምን ያህል ይጮኹ እንደነበር። ፈረንሳይ ዛሬም እየነደደች ነውይህ ገና መጀመሪያው ነው።

የእስማኤላውያኑ ወዳጅ የሆነው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት፡ ማክሮን ለፀረኢትዮጵያውያን ቡድኖች ድጋፍ ለመስጠት መጋቢት ላይ ኢትዮጵያን ሊጎበኝ አቅዷል፤ ግን ይህ ሰዶማዊ የኢትዮጵያን ምድር አይረግጣትም!!!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ማሜ በ G20 | ገዳዩ የሳዑዲ ልዑል መሀመድ፡ ማክሮንን እና ሜይን አደነዘዛቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2018

የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ከትኩስ የግድያ ዘመቻ ወደ አረጀንቲና ለመጣው የሳዑዲ አረቢያ ልዑል መሀመድ (ሌላ “M‘) ስጋት እንዳደረበት ሲነግረው፡ እባቡ ሳዑዲ “አይዞህ አትስጋ!„ በማለት አጽናናው።

የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ ደግሞ ከ መሀመድ ጋር ስትገናኝ ሙሉ በሙሉ የደነዘዘች ትመስላለች። የእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ኤክስፕረስ” “ተሪዛ ሜይ የውጭ አገር መሪዎችን ተቀብላ ስታነጋግር ይህን የመሰለ ባይተዋር የሆነ ነገር ገጥሟት አያውቅም” በማለት በርዕሰአንቀጹ ጽፎ ነበር።

“ሰብአዊ መብት” እያሉ የሚንጫጩት የሉሲፈራውያኑ ግብዝ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ስም የሚጀምረው በ “Mነው፤ ዛሬ ደግሞ የሳዑዲው “ሀመድ”፣ የ አርጀንቲናው ክሮኒ እና የ ህንዱ “ዲ” ታክለውበታል። የሰዋስው ትኩረት ብንሰጠው፦ መመማሜ...ማማማሞ የሚሉትን ስሞች እናገኛለን — መሜማሞ

 ሀመድ = = ርከል = ክሮን = ክሮኒ =

አደንዛዡ መንፈስ የዲያብሎስ መሀመድ መሆኑ ነው

በነገራችን ላይ፡ በዘንድሮውም የ G20 መሪዎች ስብሰባ ላይ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የተባበሩት መንግስታት ድርጅታቸውን ወክለው በድጋሚ ተሳትፈዋል። አይይ የ ዶክተር ነገርየሳቸው ስም፡ “አድሃኖ” ደግሞ በ ”M” ነው የሚጨርሰው። ከዚህ በፊት አፍሪቃን ወክለው በተደጋጋሚ ሲጋበዙ የነበሩትን ሌላ ባለ “Mለስ ዜናዊን ገድለዋቸዋል። ወቸውጉድ! እስኪ “”ጨረሻውን ያሳየን!

_______________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: