Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ማስጠንቀቂያ’

Jihadist Abiy Ahmed Gave Somali ‘al-Shabaab’ Permission to Enter Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 24, 2021

💭 History repeating itself

Ethiopia’s border fight: The war against al-Shabaab

🔥 While Ethiopia’s conflict rages in the north of the country, another enemy is looking to exploit the situation in the east.

Somali militants from the Al-Qaeda linked al-Shabaab are trying to expand their area of influence and they’ve increased their activity across Ethiopia’s border.

Locals want the government to provide resources and tighten up security to stop the militants entering the country.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

U.S. Department of State: Secure a Ceasefire in Tigray | የተኩስ አቁም ስምምነት በትግራይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2021

U.S. Department of State: The Atrocities Being Perpetrated in Tigray And The Scale of The Humanitarian Emergency are Unacceptable.

U.S. Concerned About Increasing Political, Ethnic Polarization in Ethiopia

Special Envoy for the Horn of Africa Jeffrey Feltman has just completed his first visit to the region as U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, traveling to Egypt, Eritrea, Sudan, and Ethiopia from May 4 to 13, 2021.

The Horn of Africa is at an inflection point, and the decisions that are made in the weeks and months ahead will have significant implications for the people of the region as well as for U.S. interests. The United States is committed to addressing the interlinked regional crises and to supporting a prosperous and stable Horn of Africa in which its citizens have a voice in their governance and governments are accountable to their citizens.

A sovereign and united Ethiopia is integral to this vision. Yet we are deeply concerned about increasing political and ethnic polarization throughout the country. The atrocities being perpetrated in Tigray and the scale of the humanitarian emergency are unacceptable. The United States will work with our international allies and partners to secure a ceasefire, end this brutal conflict, provide the life-saving assistance that is so urgently needed, and hold those responsible for human rights abuses and violations accountable. The crisis in Tigray is also symptomatic of a broader set of national challenges that have imperiled meaningful reforms. As Special Envoy Feltman discussed with Prime Minister Abiy and other Ethiopian leaders, these challenges can most effectively be addressed through an inclusive effort to build national consensus on the country’s future that is based on respect for the human and political rights of all Ethiopians. The presence of Eritrean forces in Ethiopia is antithetical to these goals. In Asmara, Special Envoy Feltman underscored to President Isaias Afwerki the imperative that Eritrean troops withdraw from Ethiopia immediately.

The Special Envoy will return to the region in short order to continue an intensive diplomatic effort on behalf of President Biden and Secretary Blinken.

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ የሚገኙ ማንኛውም የኤርትራ ኃይሎች ባፋጣኝ እንዲወጡ አሜሪካ አስጠነቀቀች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 11, 2020

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የኤርትራ ሠራዊት እዚያ መኖሩን የሚያሳዩ ሪፖርቶች ‘ተዓማኒነት ያላቸው’ ሆነው ካገኘው በኋላ አሁን ባፋጣኝ ኢትዮጵያን ለቅቀው እንዲወጡ አስጠንቅቋል።

እኔ ዛሬ እንደ አንድ ንጹሕ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ከልቤ የምመኘው፤ ትግርኛ ተናጋሪ ወገኖቻችን ባፋጣኝ ኢሳያስ አፈወርቂን ደፍተው አንድ የሰሜን ኢትዮጵያ ክፍለ ሃገር እንዲመሰርቱ፣ ኢትዮጵያዊነታቸውንና አፄ ዮሐንስ የሰጣቸውን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸውን እንዲያስመልሱ ነው። ያኔ ግዜው ተለውጦ ሁሉም ወደ እናንተ መሰደዱን እንደሚመኝ አልጠራጠርም።

👉 የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት ሃላፊ ዛሬ እንዳወሱት በትግራይ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ፣ የተገደሉ ፣ የታፈኑ ወይም በግዳጅ ወደ ኤርትራ የተመለሱ የኤርትራ ስደተኞች ቁጥር “እጅግ በጣም ብዙ” ነው።

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ “ይህ ከተረጋገጠ እነዚህ ድርጊቶች ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አቀፍ ህጎችን መጣስ ይሆናሉ” ሲሉ በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡

👉 The head of the U.N. refugee agency said on Friday it had received an “overwhelming” number of reports of Eritrean refugees in Tigray, Ethiopia being killed, abducted or forcibly returned to Eritrea over the last month.

If confirmed, these actions would constitute a major violation of international law,” Filippo Grandi, U.N. High Commissioner for Refugees, said in a statement.

ምንጭ

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሮፌሰር መስፍንን በዚህ ጽሑፋቸው ኦቦ ዐቢይ በኢሬቻ ዋዜማ ለአቴቴ ሰውቷቸዋልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2020

ፕሮፌሰር መስፍን የአክሱም/አድዋ አካባቢ ሰው መሆናቸው ጥያቄውን ጠንከር ያደርገዋል!

ይህ አውሬ አያደርገውም አይባልም! ፕሮፌሰሩ አብዮት አህመድን፣ ሽመልስ አብዲሳን እና ታከለ ዑማን “የማፊያ ቡድን” ለማለት ደፍረዋል፤ በዚህ ትክክል ናቸው። ታዲያ ባፈነገጡበትና እነ ግራኝን አከታትለው መተቸት በጀመሩበት ማግስት፤ በአዲሱ ዓመትና በመስቀል ማግስት እንዲሁም በሰይጣናዊው ኢሬቻ ዋዜማ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኦሮሙማን በመግንባት ላይ ያሉት እነዚህ ቆሻሾች በዚህ መልክ የፕሮፌሰሩን አፍ ለማዘጋት ቢደፍሩ አያስገርምም። ደካሞችና አረመኔዎች ደግሞ ከስህተቱ ተምሮ የነቃውን ሰው በጣም ይፈሩታል። ኦሮሞው አብዮት አህመድ እግረ መንገዱን የኦሮሞ አባቱን የመንግስቱ ኃይለ ማርያምን ፕሮፌሰር መስፍንን የመግደል ህልም ዕውን አድርጎለት ይሆናል።

የፕሮጀክት ኦሮሙማ ተቀናቃኝ ሁሉ እንደሚገደል ላለፉት ሁለት ዓመታት ከኢንጂነር ስመኘው እስክ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ድረስ በነበሩት ግድያዎች በግልጽ አይተናል።

አውሬው አብዮት አህምድ ስንቱን ተፎካካሪዎቹን፣ ተቀናቃኞቹንና ተቺዎቹን ገደለ!? የተመረጡትን ሳይቀር ስንቱን አሳተ? ብዙውን! በጣም ብዙውን! ፕሮፊሰር መስፍን አሸባሪውን አብዮት አህመድ ከማወደስ ለኦሮሞውቹ ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ድጋፍ እስከ መስጠት ድረስ ብዙ ትክክል ያልሆኑ ነገሮችን ተናግረዋል፣ ሰርተዋል፤ ግን በመጨረሻ ስለ ኢትዮጵያ ጠላት ቍ. ፩ ስለ አብዮት አህመድ አሊ ሃቁን ተናግረው ከዚህ ዓለም መሰናበታቸው ጥሩ ነገር ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

👉 ከዚህ ጋር በተያያዘ የተዘጋው ቻኔሌ ላይ ይህን ጽሑፍ/ ቪዲዮ አቅርቤው ነበር፦

ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞ ወራሪዎች በወረሷቸውና ድኾች ቆጥበው በሠሯቸው ኮንዶዎች ላይ ከፍተኛ በረዶ ወረደባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 2, 2020

👉 ተክለሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድሐኔ ዓለም

ይህ ማስጠንቀቂያ ነው፤ ገና እሳቱ ከሰማይ ይወርዳል!

ዘመነ ዮሐንስ ሊገባደድ ጥቂት ቀናት ቀርተውታል ፥ ተዓምረኛው ዘመነ ዮሐንስ ብዙ ነገሮችን አሳይቶናል

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፳፩]

በሚዛንም አንድ ታላንት*1* የሚያህል ታላቅ በረዶ በሰዎች ላይ ከሰማይ ወረደባቸው፤ ሰዎቹም ከበረዶው መቅሰፍት የተነሳ እግዚአብሔርን ተሳደቡ፥ መቅሰፍቱ እጅግ ታላቅ ነውና።”

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በማንቸስተር ሕይወቱ ያለፈችው ሕፃን ‘ቅዱስ’+ የማርያም መቀነት የሚነግሩን ትልቅ ነገር አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2020

በቅድሚያ ለሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን፤ ቤተሰቦች መጽናናቱን ይስጥልን! እናቱ ፊት በሚያሳዝን መልክ ማረፉ ልቤን ነበር የሰበረው

👉 ዛሬ ፲፪/፲፪/፲፪ ነው – ቅዱስ ሚካኤል + ፍልሰታ ለማርያም

በመስኮቴ በኩል ሁለት የማርያም መቀነቶች ታዩኝ፤ ወዲያው ብልጭ ያለብኝ በስቅለት ዕለት በአዲስ አበባ የታዩት ድንቅ የማርያም መቀነቶች ነበሩ። ያኔ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ተደፋፍረው ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዲሄዱ የታየ ምልክት ነው፤ ባካችሁ ከዓርብ እስከ እሑድ ወደ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስባችሁ ሂዱ! ባካችሁ! ባካችሁ!” ለማለት ደፍሬ ነበር። በማግስቱ ዲያብሎስ የዩቲውብ ቻኔሌን አዘጋብኝ። ዛሬም እዚህ የታዩኝ ሁለት የማርያም መቀነቶች የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለይ ተዋሕዷውያን የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዐቢይ አህመድ የቄሮ አገዛዝ በመቆጣጠር ላይ ወዳለው ቤተ መንግስት በማምራት አጥሩን የሚነቀንቅና ትልቅ ተጋድሎ የሚጠይቅ ተቃውሞ ሰልፍ አዘጋጁ አለዚያ እጅግ በጣም የከፉ ሳምንታትና ወራት ይጠብቋችኋል! ባካችሁ! ባካችሁ ድምጻችሁን በአደባባይ ቶሎ አሰሙ! ነፍጠኛነታችሁን አሳዩአቸው፣ ተፋለሟቸው።እላለሁ። ሕፃን ቅዱስ ወንደወሰንም የሚጠቁመን ይህን ሊሆን ይችላል።

👉 ማንቸስተር ብሪታኒያ እሑድ ነሐሴ ፲ ፪ሺ፲፪ ዓ./ መስቀለ ኢየሱስ

የ፮ ዓመቱ ሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን ብስክሌቱ ላይ በመኪና ተገጭቶ ሕይወቱ አለፈች።

ሕፃናት የግል ምርጫ ለማድረግ የሚችሉበት እድሜ ወይም ብስለት ላይ ከመድረሳቸው በፊት ቢሞቱ በእግዚአብሔር ምህረትና ጸጋ ከእግዚአብሔር ፍርድ አምልጠው የዘላለም ሕይወት ያገኛሉ። እግዚአብሔር ሕፃናትን እኛ ከምንወዳቸው በላይ ያፈቅራልና።

ቅዱስ ወንድወሰን የማንቸስተር ዩናይትድና የተጨዋቹ ማርቆስ ራሽፎርድ ደጋፊ እንደሆነ የእንግሊዝ ሜዲያዎች አሳውቀዋል ፥ ማርቆስ የሃዘን መልዕክት ለቤተሰቦቹ አስተላልፏል፤ ከሰሞኑ እንደሚጎበኛቸውም ቃል ገብቶላቸዋል።

የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ማርቆስ ራሽፎርድ በብሪታኒያ ቢወለድም ዘሩ ግን በካሪቢያን ባሕር ላይ ከምትገኘው ደሴት ሃገር ከ ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስነው። ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስ / St. Kitts und Nevis ስሙ ላይ ስናተኮር ቅዱስ ወንድወሰን ጋር የሚመሳሰል ሆኖ እናገኘዋልን። ብንጨምርበት ማርቆስ ራሽፎርድ ፥ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው

👉 ሕፃን ቅዱስ ወንደወሰን ምን ሊያሳየን የፈለገው ነገር አለ?

ከሁለት ወር በፊት ኢትዮጲስበተሰኘው የዩቲውብ ቻነል ደራሲ አቶ ታዲዮስ ታንቱጌጥዬ ያለዉከተሰኘው ጋዜጠኛ ጋር ስቱዲዮ ውስጥ ሳያቸው፤ ጋዜጠኛው ከኳስ ተጨዋች ማርቆስ ራሽፈርድ

ጋር በጣም እንደሚመሳሰል ገርሞኝ ስስቅ ነበር። እንዲያውም የሁለቱንም ምስሎች በኮምፒውተሬ

ላይ አስቀርቼ ቪዲዮ ለመሥራት እየተዘጋጀሁ ነበር። ያው ከሁለት ወራት በኋላ ልክ በዕለቱ ይህ አስደናቂ አጋጣሚ ተፈጠረልኝ።

ኢትዮጲስቻነል በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የተመሠረተና በመጀመሪያዎቹ ወራት ለለገጣፎ እና ሱሉልታ ተፈናቃዮች ከፍተኛ ድምጽ የነበረ ቻነል ነው። ሽብርተኛዎቹ ዐቢይ አህመድና ታከል ዑማ በዚህ ጣቢያ ስላልተደሰቱ ጋዜጠኞቹን በማሰር ሊያዳክሙት በቅተዋል።

አሁን ይህ ኢትዮጲስየተሰኘው ቻነል ቄሮ ቄሮ / Kero Kero“ የሚል ስም የያዘና የኦሮሚያ ባንዲራ ያነገበ ቻነል ሆኖ ይታያል። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? የሽብርተኛው ዐቢይ አህመድ ቄሮ አገዛዝ ወርሶታልን? ቻነሉ ለአንድ ወር ያህል ምንም አዲስ ነገር አላቀረበም።

👉 ሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን ምንን እየጠቆመን ነው?

  • ቅዱስ
  • መልአክ (ቅዱስ ሚካኤል?)
  • ቅዱስ ማርቆስ
  • ኢትዮጲስ
  • እስክንድር ነጋ (ቪዲዮውን ሰርቼ ስጨርስ ጋላዋ አዳነች አበቤ *(አአ)በአዲስ አበባ *(አአ) ከንቲባነት መመረጧን ሰማሁ)ዋው!
  • አብይ አህመድ(ቄሮ)(መልአኩ ሰይፍና እሳት ይዞ ይመጣባቸዋል)

👉 ከሕጻን ቂርቆስ ጋር አብረን እናስታውሰው፦

ሦስት ዓመት እንኳን ሳይሞላው በሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወሩ ታላቅ ሰማዕትነትን የተቀበለው ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ አባቱ ቆዝሞስ (ስምዖን) እናቱ ኢየሉጣ ይባላሉ፡፡ ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ በሕዳር ፲፭ ቀን የተወለደ ሲሆን ሀገሩ በታችኛው እስያ ልዩ ስሙ ሀንጌቤን ይባላል፡፡ ዘመኑ ዘመነ ሰማዕታት ነበርና መምለኬ ጣዖት የሆነው ንጉሥ እስክንድሮስ ቅድስት ኢየሉጣን ለጣዖቴ ስገጂብሎ አስገደዳት፡፡ እርሷም

ሕጻኑ ልጄ መጥቶ ይመስክርብላ ስትናገር ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ ተጠራና ተጠየቀ፡፡ ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስም ለጣዖት አንሰግድም፣ ዘላለማዊ የሆነ የማይሻር አምላክ ስላለ ለእርሱ ነው የምንሰግደውብሎ የአምላኩን ክብር በሕፃን አንደበቱ መሰከረ፡፡ ሕፃኑም ይህንን በመሰከረ ጊዜ ዕድሜው ገና ሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወሩ ነበር፡፡

እጅግ በጣም የሚገርመው ቅዱስ ቂርቆስ በከሃዲው ንጉሥ ፊት የጌታችንን ክብር በመሰከረ ጊዜ ንጉሡ እጅግ ተቆጥቶ አርባ ጋን ውኃ የሚይዝ በርሜል አስጥዶ አርባ ቀን ሙሉ እሳት አስነድዶ ቅንጭብ፣ ዘይት፣ ዝፍጥና ሌላም በእጅጉ የሚጎዱ ነገሮችን በውስጡ ጨምሮ ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱን ቅድስት ኢየሉጣን ወደዚያ እቶኑ እሳት እንዲከቷቸው አዘዘ፡፡

ንጉሡም እሳቱ እንዳልጎዳቸው ሲያውቅ ከዚያ አውጥቶ በሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ አፍና አፍንጫ መርዝ ከተተበት፣ ነገር ግን መርዙ ምንም አልጎዳውም እንዳውም ምግብ ሆነው፡፡ ዳግመኛም ጨውና በርበሬ በዐይኑ አነደደበት፡፡ አሁንም ምንም አልነካውም፡፡ ከዚህም በኀላ ሹም እስክድሮስም አስራ አራት የተሳሉና የጋሉ ብረቶች ያመጡ ዘንድ ዳግመኛ አዘዘ፡፡ ሰባቱን በእናቱ አካል ሰባቱን በሱ አካል ውስጥ ይተክሉ ዘንድ ከነዚሁም ሁለቱን በጆሮዎቹ ሁለቱን በዓይኖቹ ሁለቱን በአፍንጫዎቹ አንዱን በልቡ ይተክሉ ዘንድ አዘዘ፡፡በሕፃኑም ላይ ሹሙ እንዳዘዘው አደረጉበት፡፡ አሁንም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወረደና ፈወሳቸው፡፡

ዳግመኛም የሕጻኑን እራስ ከነቆዳው ገፈው በእሳት ውስጥ ይጨምሩ አንድ ሹም አዘዘ፡፡

እንዲሁም አደረጉበት፡፡ ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል እንደ ዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ ይህንን መከራ ከሕፃኑ አራቀለት፡፡ ዳግመኛም ሹሙ በመቃን ውስጥ ጨመረው በገመድ እንዲሰቅሉት አዘዘ፡፡ ከዚህም መከራ መልአኩ አዳነው፡፡ በዛሬዋ ዕለት ሐምሌ 19 ቀን በዓሉን በታላቅ ድምቀት የምናከብረው ይህንን ሁሉ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት በማሰብ ነው፡፡

ንጉሡም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ በብዙ ጭንቅና ሥቃይ ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ለ፫ ዓመታት አሠቃያቸው፡፡ እነርሱም መከራን እየተቀበሉ በከሀዲው ንጉሥ ፊት የአምላካቸውን ስም እየጠሩ መሰከሩ፡፡ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና ክብሩን ይመሰክሩለት ዘንድ የቢታንያን ድንጋዮችና የበለዓምን አህያ አንደበት ከፍቶ ያናገረ አምላክ ሦስት ዓመት እንኳን ባለሞላው በሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ሕፃን ልጅ ላይ አድሮ በወቅቱ የነበሩ ዓላውያን ነገሥታት ክብሩን እንዲያውቁ አደረገ፡፡

በመጨረሻም ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ ተጋድሎውን ፈጽሞ ጥር ፲፭ ቀን በ፫ ዓመት ከ፩ ወር ከ፫ ቀኑ አንገቱን በሰይፍ ተቆርጦ ሰማዕትነትን ተቀብሏል፡፡ ሲሰየፍም ከአንገቱም ደም፣ ውኃና ወተት የወጣ ሲሆን ሦስት አክሊላትም ወርደውለታል፡፡ ጌታችንም የመከራውን ጽናት የትዕግስቱን ብዛት አይቶ ከመከራ ሊያሳርፈው ፈቀደና ተገልጾለት ‹‹ሰላም ለከ ኦ ፍቁርየ ቂርቆስ›› አለው፡፡ ‹‹ሰላም ላንተ ይሁን፤ የመከራህን ጽናት፣ የትዕግስትህን ብዛት አይቼ ከዚህ ዓለም ድካም ላሳርፍህ መጣሁብሎ ብዙ ቃልኪዳን ሰጠው፡፡ “…ስምህ በተጠራበት፣ ቤተመቅደስህ በታነጸበት፣ ስዕልህ ባለበት ቦታ ሁሉ የሕፃናት እልቂት፣ የከብት በሽታ፣ የእህል እጦት ርሀብ፣ ቸነፈር አይደርስም›› የሚል አስደናቂ ቃልኪዳንም ገብቶለታል፡፡ ሕፃኑም በምድር ላይ አልተቀበረም ይልቁንም ጌታችን በኤልያስ ሰረገላ ሥጋውን አሳርጎለታል፡፡ እናቱ ቅድስት ኢየሉጣም በጥር ፲፮ ቀን ሰማዕትቷን በክብር ፈጽማለች፡፡

ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን፡፡ እኛንም በአማላጅነታቸው የምታመን ሁላችንን የብርሃናዊውን መልአክ የቅዱስ ገብርኤልን፣ የሕጻኑ ቂርቆስንና የቅድስት ኢየሉጣን ረድኤት በረከታቸውን ያሳድርብን፡፡ በጸሎታቸው ይማረን፡፡

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ ደግሞ ባቢሎን ቍ.፪ ዱባይ በከፍተኛ እሳት ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2020

ቃጠሎው በተባበሩት አረብ ኤሚራቶቿ አጅማን ገበያ ላይ ነው። ትናንትና ቤይሩት ዛሬ ዱባይ። ሁለተኛ መልዕክት፦ ጭሱ ላይ ምላሱን ያወጣ የሰው ወይንም የፍዬል ፊት ይታያችኋልን?

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰፥፪]

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ጂሃድ በቂልጦ ሎዛ ማርያም | የቃየል ልጆች የያዙት መንግስት በቤተክርስቲያን ላይ ለሚፈጽመው ጥቃት እራሱ ተጠያቂ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 28, 2020

ያው ዛሬ ደግሞ ግራኝ አብዮት አህመድ በአባይ ጉዳይ የደረሰበትን ድንጋጤ ለማብረድና ነገሮችን ለማስቀየስ ስልጢ ሙስሊም ወንድሞቹን ዓብያተ ክርስቲያናትን ያጠቁና አባቶችንም ይደበድቡ ዘንድ ቀሰቀሳቸው። በዛሬው ዕለት የሚከበረውን የእመቤታችንን ክብረ በዓል ለማክበር ከአዲስ አበባ ወደ ስልጤ ዞን ቂልጦ ሎዛ ማርያም የሄዱ መርጌቶችና ምዕመናን በስልጤ ፖሊሶችና በስልጤ ወጣቶች መደብደባቸው ተነግሯል። በሚቀጥሉት ሳምንታትም ተመሳሳይ ማስቀየሻና ውሃውን መሙላት አልቻልንምማስባያ ድራማዎችን እንጠብቃለን።

እግዚአብሔር በደመና ውስጥ ኾኖ “ቃየል ቃየል ወንድምኅ አቤል ወዴት ነው?” አለው፡፡ ቃየል ግን በትዕቢት ኾኖ “እኔ ምን አውቃለኹ፤ እኔ የወንድሜ የአቤል ጠባቂው ነኝን?” ሲል መለሰ፡፡ እግዚአብሔርም መልሶ “እንግዲኽ ጠባቂው ካልኾንኅ ስለምን ገደልከው? አኹንም ባለ ዘመን ኹሉ በምድር ኹሉ ላይ ድንጉጥና ተቅበዝባዥ ኹን” በማለት እግዚአብሔር ቃየልን ረገመው፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ቃየል በጣም ፈሪ፣ ሰዎችን የሚሸሽ፣ የሚጨነቅ፣ ባጠፋው ጥፋት እግዚአብሔርን የሚያፍር ኾኖ ኖረ፡፡

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፬፥፰፡፲፩]

ቃየልም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየል በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም። እግዚአብሔርም ቃየልን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል። አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።

ከማን አፍ ነው ይህን የሰማነው? አዎ! ኢትዮጵያን በቱርክ ባዛር ለመሸጥ ከተቀጠረው፣ በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ፀረኢትዮጵያ ዘመቻውን በመጣጧፍ ላይ ከሚገኘውና በግብረሰዶማውያኑ ኢሉሚናቲዎች ከተሸለመው የቃየል ልጅ፤ ከገዳይ አብይ አፍ፦

አላየሁም! አልሰማሁም! እኔ የቤተ ክርስቲያን ጠባቂ ነኝን? እኔ ቤተ ክርስቲያን አላቃጠልኩም: ካህናትን አልገደልኩም: ግፍ አልሰራሁም ስለዚህ ይቅርታ አልጠይቅም

ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ገዳይ አብይ በጣም ፈሪ፣ ሰዎችን የሚሸሽ፣ ቀጣፊ፣ የሚጨነቅ፣ ባጠፋው ጥፋት እግዚአብሔርን የሚያፍርና ብርሃኑን የሚፈራ ኾኖ ይኖራል። አቤት የእነዚህ የቃየል ልጆች መጨረሻቸው! እነርሱን አያድርገን!

ኢትዮጵያ የኢትዮጵያውያን ብቻ እንጅ የሁሉም አይደለችም!

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ ትንሳኤና የዓለም ፍርድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 12, 2020

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

ኢትዮጵያ vs አፍጋኒስታን | እግዚአብሔርን የያዙት ፈሩ ፥ ዲያብሎስን የያዙት ደፈሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 4, 2020

የአፍጋኒስታን መሀመዳውያን፤ “ኮሮና ሙስሊሞችን አትነካም!”

ዲያብሎስ በሚገዛት በዚህች ዓለም ሕዝበ ክርስቲያኑን አታለው ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቅና አምላኩን እንዲጠራጠር አደረጉት፤ ለመሀመዳውያኑ ግን ሁኔታዎችን አመቻችሏቸው፤ አንድ በአንድ ደፍረው በመውጣት ለዲያብሎስ በጋራ እንዲሰግዱለት እድሉን ፈጠሩላቸው።

እያየን ነው ወገኖች!?

እኔ በጣም ያዘንኩት በተዋሕዶ “አባቶች”፣ መምህራንና ሜዲያዎች ነው። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለዓለም አርአያ ልትሆን የምትችልበትን ትልቅ ዕድል ነው እንዳትጠቀምበት የተደረገችው። በጣም ትልቅ ዕድል አመለጠን!

አፍጋኒስታን እንደ ኢትዮጵያ ተራራማ ሃገር ናት፣ የዲያብሎስ መንፈስ መቀመጫም ናት። እንኳን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አጠገብ ፤ ከባሕር ጠለል ከሁለት ሺህ ሜትር ከፍታ በላይ በሚገኙ ቦታዎች ኮሮና ቫይረስ ድርሽ አይልም” ብዬ ነበር፤ ያው ዲያብሎስ “የምን ኮሮና፤ አይዟችሁ!” ብሎ እንዲደፍሩ ለልጆቹን አበረታታቸው። የኛዎቹ ግን “ከቤታችሁ አትውጡ፣ እርቀታችሁን ጠብቁ!እጃችሁን ታጠቡ” እያሉ የዶክተርን፣ የፖሊስን እና የጠቅላይ ሚንስትሩን ሚና ተጫውተዋል። ይህን ታሪክ አይረሳውም!

እስኪ ዓለማቀፋዊው ማሕረሰብ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች እና የአፍጋኒስታን መሀመዳውያን ያደረጓቸውን ነገሮች እንዴት እንደተቀበለው አንዳንድ ኮሜንቶችን ለንጽጽር እንመልከት፦

ከሳምንታት በፊት ይህን ጽሑር በጦማሬ ላይ አቅርቤው ነበር፦

👉 “አውሬው ቤተክርስቲያንን ለጌታ ቍርባን ዘግቶ በ666የተከተቡትን ዶሮዎች እንድትገዙ ገበያዎችን ፈቀደ”

እርግብ እና በግ ታሥረዋል

የቤተ ክርስቲያናችንን እንቅስቃሴ በደንብ ነው የሚከታተሉት፤ በዕለተ ስቅለት የተነሳው ቪዲዮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ብርቱ የሆነ የእምነት ፍቅርና ጽናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ብቻ እንደሚታይ የአውሬው ዓለም እያየው ነው። እናት፣ አባት፣ ህፃናት ከጥዋት እስከ ማታ ለጌታቸው ሲሰግዱ፣ ካህናትና ቀሳውስትም ሌሊቱን ሙሉ ቆመው የሚቀጥለውንም ቀን ያለማቋረጥ በሥርዓተ ጸሎትና ቅዳሴ ሲያሳልፉ የሚታዩባት ብቸኛ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት። ለመሆኑ በፕሮቴስታንቶች በተለይም በእስላሞች ዘንድ ሕፃናት ወደ አምልኮ ቦታዎች ሲሄዱ አይታችሁ ታውቃላችሁን? እኔ አልገጠመኝም።

አውሬው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በጣም ይቀናል! ለዚህም ነው ልክ ፪ሺ፲፪/ 2012 ዓመተ ምሕረትን ጠብቆ፣ ልክ የሑዳዴ ጾም ሲገባ የኮሮና ቫይረስን ዓየር ላይ የለቀቀው። የአውሬው አምላኪዎች የሆኑት መሀመድውያንም ልክ ፋሲካ ሲገባደድ ረመዳናቸውን መጀመራችውም አውሬው ይህችን ዓመተ ምሕረት በጉጉት ሲጠብቅት እንደነበር ይጠቁመናል።

የአውሬው ተቀዳሚ ዓላማው ሕዝበ ክርስቲያኑን ከክርስቶስ ደም እና ስጋ እንዲሁም ከጥምቀት ማራቅ ነው። ይህንም በግልጽ እያየነው ነው። የተዋሕዶ ልጆች ስጋና ደሙን “በነጻ” እንዳይቀበሉ ቤተ ክርስቲያንን በሠራዊቱ አሳጠረ ፤ ፋሲካ ሲቃረብ ገበያዎቹን ከፍቶና የ”አበሻ” ዶሮዎችንና እንቁላሎችን አጥፍቶ በአውሬው መንፈስ የተበከሉትን የአላሙዲን ኤልፎራ ዶሮዎች ክርስቲያኑ ሺህ ብር እየከፈለ እንዲገዛና ለአውሬው የደም መስዋዕት እንዲያደርግለት ፣ እግረ መንገዱንም የዶሮውን ስጋና እንቁላል ተመግቦ በአጋንንት እንዲታሠር ያደርጋል። ይህ ግልጽ የሆነ የዲያብሎስ አካሄድ አይደለምን? በደንብ እንጅ!

የሚከትሉትን ቀናት በጥሞና እንከታተል፤ ፋሲካ ካለፈ በኋላ የአውሬው መንግስት መስጊዶችን ለስግደት ቢፈቅድ አይግረመን!

አሁን ግን አገር ቤት ያላችሁ የተዋሕዶ ልጆች ትናንትና የማርያም መቀነትን አይታችሁታልና ወደ ቤተ ክርስቲያን ተሰባስባችሁ አምሩ። የማርይም መቀነቱ “ወደኔ ኑ! ምንም አትሆኑም!” የሚለውኝ ምልክት ነው ያሳያችሁ! በዚህ በትንሣኤ ወቅት ኮሮኖ የተባለው ቫይረስ ቤተ ክርስቲያን ድርሽ አይልም! እግዚአብሔርን እንጅ ሌላ ማንንም/ምንንንም አትፍሩ! አባታችንን አብርሃምንና ይስሐቅን አስታውሱ! አሁን ትንሽ ሰዓት ነው የቀረውና ባካችሁ የማንንም ፈቃድ ሳትጠይቁ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሂዱ! መላው ዓለም “ኢትዮጵያውያኖች ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄዱን?” ብሎ በመጠየቅ ላይ ነው። ባለፈው ሳምንትም ተናግሬው ነበር፤ ይህ ሌላ ጊዜ ተመልሶ የማይመጣ ልዩ አጋጣሚ ነው! በዚህ ጊዜ ከተሰቀለላችሁ አምላካችሁ ጋር ካልሆናቻሁ መቼ?! ለብርሃነ ትንሣኤ ቤተ ክርስቲያንን አጥለቅልቋት!

ከሁለት ሣምንታት በፊት ታዋቂው የአሜሪካ የዜና ድሕረ ገጽ “Breitbart News“ „Devout Ethiopians Defy Coronavirus Ban on Large Gatherings, Religious leaders have failed to cancel congregational meetings in Ethiopia, despite government orders to limit large gatherings amid the Chinese coronavirus outbreak in the country“ብርቱ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት የወጣውን የትላልቅ ስብሰባዎችን እገዳን በመቃወም ወደ ቤተ ክርስቲያን እየሄዱ ነው ፤ የሃገሪቱ መሪዎች በሀገሪቱ ውስጥ በተከሰተው የቻይና ኮሮኔቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ትላልቅ ስብሰባዎችን እንዲገድቡ ትእዛዝ ቢሰጥም የሃይማኖት መሪዎች ግን በኢትዮጵያ ውስጥ የጉባኤ ስብሰባዎችን ይሰርዙ ዘንድ አልተሳካም፡፡” የሚለውን መረጃ አውጥቶ ነበር። በማግስቱ ነበር ከቤተ ክህነት በኩል ክልከላው የጸደቀው። ይህ ሜዲያ ኢትዮጵያን የተመለከተ መረጃዎችን አዘውትሮ አያቀርብም፤ ይህን ዜና ግን ለማውጣት ግን ቸኩሎ ነበር።

👉 ብዙ አንባቢያን በዚህ ጉዳይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ነቅፈዋቸው ነበር

+And this is why much of that continent is still stuck in the stone age, practically. No education and continue their animalistic, voodoo, superstition crazy even when they supposedly convert to Christianity.”

እናም ለዚህ ነው አብዛኛው አህጉር አሁንም በተግባር የድንጋይ ዘመን ውስጥ የቆየው ፡፡ ምንም ትምህርት የለም እናም ወደ ክርስትና በመቀየር ፋንታ እንስሳዊ ተፈጥሮ አላቸው፣ የቩዱ መንፈስ ፣ እብድ አጉል እምነት፡፡”

+The human herd will be thinned.”

የሰው መንጋ ቀጫጭን ይሆናል።”

+“COVID-19 will reduce the problem of ignoring social distancing”

“COVID-19 የማኅበራዊ መራራቅን ችላ ማለት ችግርን ይቀንሳል”

+“Africans. Some 1.4 billion people living jammed together in ignorance and squalor. It will not end well with coronavirus.”

አፍሪቃውያን ፡፡ ወደ 1.4 ቢሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ባለማወቅ እና በማባባስ አብረው ተጨናንቀው ይኖራሉ፡፡ ከኮሮናቫይረስ ጋር ማለቃቸው ነው፡፡

👉 ይህን ቪዲዮ ባካፈለን የሩሲያ ሜዲያ “RT“ ድህረ ገጽ የቀረቡት አስተያየቶች ደግሞ በብዛት አፍጋን መሀመዳውያንን የሚያሞግሱ ናቸው

– “Amazing country

የሚገርም ሀገር”

– “Their country their rules.

አገራቸው ደንቦቻቸው፡፡

– “So there’s more freedom now in Afghanistan than it is in let’s shall say France, for example?”

ስለዚህ አሁን በአፍጋኒስታን ከፈረንሣይ የበለጠ ነፃነት አለ ማለት ነው?”

– “This needs to happen in the United States…… If we don’t…. Game Over…”

ይህ በአሜሪካ ውስጥ መከሰት አለበት …… ካላደረግን …. ጨዋታው አበቃ …”

“MashaAllah No other country has that much of Faith”

ማሻአላህ አላህን ያንን ያህል እምነት ያላት ሀገር የለችም”።

If we die we die together…allahuakbar..

ብንሞት አብረን እንሞታለን አላህዋክባር ..”

የተገለባበጠባት ዓለም ማለት ይህች ናት!

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: